10 lines
868 B
Plaintext
10 lines
868 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "እርሱንና ባልደረቦቹን ከቆሮንቶስ አማኞች ጋር ጳውሎስ የሚያነጻጽርባቸው ሦስት ነገሮች ምንድናቸው?\n",
|
|
"body": "‹‹እኛ ስለ ክርስቶስ ብለን ሞኞች ነን፤ እናንተ ግን በክርስቶስ ጥበበኞች ናችሁ፡፡ እኛ ደካሞች ነን፤ እናንተ ግን ብርቱዎች ናችሁ፡፡ እናንተ የተከበራችሁ ናችሁ፤ እኛ ግን የተዋረድን ነን›› ይላል፡፡ "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጳውሎስ ሐዋርያቱ የነበሩበትን ሁኔታ የገለጠው እንዴት ነበር?\n",
|
|
"body": "እነርሱ፣ እንደሚራቡ፣ እንደሚጠሙ፣ እንደሚራቆቱ፣ እንደሚደበደቡና መጠለያ እንኳ እንደሌላቸው ነው ጳውሎስ የገለጠው፡፡ "
|
|
}
|
|
] |