Tue Apr 30 2019 11:55:38 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
a20c025729
commit
e87fce833d
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ባልና ሚስት የግብረ ሥጋ ግንኙነት ላለማድረግ መከልከል ያለባቸው መቼ ነው?\n",
|
||||
"body": "ባልና ሚስት እርስ በርስ ከተግባቡና ራሳቸውን ለጸሎት ለመስጠት ከፈለጉ ጊዜ መወሰን ይኖርባቸዋል፡፡ "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,10 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "መበለቶችና ያላገቡ ሰዎች ምን ቢያደርጉ ነው ጳውሎስ መልካም እንደሚሆን የሚናገረው?\n",
|
||||
"body": "ሳያገቡ መኖር ለእነርሱ የተሻለ እንደ ሆነ ጳውሎስ ይናገራል፡፡ \n"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ያላገቡ ሰዎችና መበለቶች ማግባት ያለባቸው ምን ሲሆን ነው?\n",
|
||||
"body": "በምኞት የሚቃጠሉ ከሆነና ራሳቸውን መግዛት ካልቻሉ ማግባት አለባቸው፡፡ "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ላገቡ ሰዎች ጌታ የሰጠው ትእዛዝ ምንድነው?\n",
|
||||
"body": "ሚስት ከባልዋ መለያየት የለባትም፤ ከባልዋ ብትለያይ ግን ሳታገባ መኖር ወይም ከባልዋ ጋር መታረቅ አለባት፡፡ ባልም ሚስቱን መፍታት የለበትም፡፡ "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -87,6 +87,9 @@
|
|||
"06-16",
|
||||
"06-18",
|
||||
"06-19",
|
||||
"07-01"
|
||||
"07-01",
|
||||
"07-03",
|
||||
"07-05",
|
||||
"07-08"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue