6 lines
785 B
Plaintext
6 lines
785 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "1 ቆሮንቶስ 1፡28-29",
|
|
"body": "ዝቅተኛና የተናቀ ምንድን ነው\nዓለም የማትቀበላቸው ሰዎች ናቸው። ትኩረት፦ «ትሑታንና ተቀባይነት የሌላቸው ሰዎች ናቸው።»\nእንደ ምናምንቴ የሚቆጠሩ ሰዎች\n«ሁል ጊዜ ሰዎች ዋጋ እንደሌላቸው አድርገው የሚቆትሩአቸው» (ተመልከት፦[[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassiv)\nዋጋ እንዳላቸው ተደርገው የሚያዙ ነገሮች\n«ሰዎች ዋጋ እንዳላቸው የሚቆጥሩአቸው ነገሮች» ወይም «ሰዎች ገንዘብ ወይም ክብር ይገባቸዋል ብለው ያስቡ»\n(ተመልከት፦[[:en:ta:vol2:translate:figs_activepassi)"
|
|
}
|
|
] |