\v 31 \v 32 ወንድሞች እና እህቶች፣ ስለ እናንተ በክርስቶስ ባለኝ ትምክህት ይህን አውጃለሁ፦ በየቀኑ እሞታለሁ፣ በሰው ዓይን ሲታይ፣ በኤፌሶን ከአውሬዎች ጋር መጋደሌ፣ ሙታን የማይነሱ ከሆነ ምን ይጠቅመኛል? ነገ መሞታችን ስለማይቀር፣እንብላ፣ እንጠጣ።"