እኔ የምወደውንና ታማኝ በጌታ ልጄ የሆነውን ጢሞቲዎስን ለዚህ ነው የላክሁላችሁ። እኔም በየስፍራውና በአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ እንደማስተምር፤ በክርስቶስ ያሉትን መንገዶች እርሱ ያሳስባችኋል። አንዳንዱ ግን ወደ እናንተ የማልመጣ እየመሰላእሁ ያለ ሥርዓት የምትመላለሱ አላችሁ።