\c 4 \v 1 \v 2 እንግዲህ ማንም ሰው እኛን የክርስቶስ አገልጋዮችና የእግዚአብሔር የተሰወረው ምሥጢር መጋቢዎች እንደሆነን ሊቆጥረን ይገባል። በዚህ መሠረት መጋቢዎች ታማኝ ሆነው መገኘት ይፈለግርባቸዋል።