\v 12 \v 13 እኛ ግን ክእግዚአብሔር በነፃ የተሰጠንን እንድናውቅ ከእግዚአብሔር የሆነውን መንፈስ እንጂ የዓለምን መንፈስ አልተቀበለንም። የሰው መንፈስ ሊያስተምር የማይችለውን ነገር ግን የእግዚአብሔር መንፈስ የሚያስተምረውን ስለ እነዚህ በቃላት እንናገራለን። መንፈስም መንፈሳዊውን ቃላት በመንፈሳዊ ጥበብ ይተረጉማል።