\v 18 እግዚአብሔር ግን እያንዳንዱን የአካል ክፍል እንደወደደ ሠርቶታል። \v 19 ሁሉም አንድ ብልት ቢሆኑ ኑሮ፣አካል ወዴት በሆነ ነበር? \v 20 አሁን ግን ብዙ ብልቶች፣ አካሉ ግን አንድ ነው።