የዚህም ዓልም ገዢዎች አንዳቸውም ይህን ጥበብ አላወቁትም፤ አውቀውስ ቢሆኑ ኖሮ የክብርን ጌታ ባልሰቀሉትም ነበር፤ነገር ግን፦ "ዓይን ያላየችው፤ ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው እግዚአብሔር ለም