am_1co_text_ulb/01/10.txt

1 line
530 B
Plaintext

ስለዚህ ወንድሞችና እህቶች ሆይ፤ ሁላችሁም በአንድ አሳብ እንድትስማሙ እንጂ በመካከላችሁ መለያየት እንዳይሆን በጌታችን በኢየሱስ ድርስቶስ ስም አሳስባችኋለሁ። እንዲሁም በአንድ ልብና በአንድ ዓለማ የተባበራችሁ እንድትሆኑ አሳስባችኋለሁ።ነገር ግን በመካከላችሁ መከፋፈል እንደተፈጠረ የቀሎዔ ቤተ ሰቦች አስታውቀውኛል።