ወንድሞችና እህቶች ሆይ፦ወደ እናንተ በመጣሁ ጊዜ ስለ እግዚአብሔር የተሰወረውን የእውነት ምስጢር በረቀቀ የንግግር ችሎታ ወይም በላቅ ጥበብ ልገልጥላችሁ አልመጣሁም። በመካከላችሁ ሳለሁ ከተሰቀለው ከኢየሱስ ክርስቶስ በስተቀር ሌላ እንዳላውቅ ወስኜ ነበር።