am_1co_text_ulb/14/39.txt

1 line
307 B
Plaintext

\v 39 እንግዲህ ወንድሞች እና እህቶች፣ትንቢትን መናገር በቅንነት ፈልጉ፣ ማንንም ልሳኖችን እንዳይናገር አትከልክሉ። \v 40 ነገር ግን ማንኛውም ነገር በመልካም ምግባር እና በሥርዓት ይደረግ።