diff --git a/09/12.txt b/09/12.txt index 3dfaab5..f9f7fee 100644 --- a/09/12.txt +++ b/09/12.txt @@ -1 +1 @@ -ሌሎች ይህን መብት ከእናንተ የሚያገኙ ከሆነ፣እኛስ የበለጠ መብት የለንም? ሆኖም ግን ይህን መብት ይገባናል አላልንም፣ነገር ግን ለክርስቶስ ወንጌል እንቅፋት እንዳንሆን ሁሉን ታገስን። በመቅደስ የሚያገለግሉ ምግባቸውን ከመቅደስ እንደሚያገኙ አታውቁም፣በመሠዊያው ላይ የሚያገልግሉስ መሠዊያው ላይ ከሚሠዋው እንደሚካፈሉ አታውቁም? እንዲሁም ደግሞ ወንጌሉን የሚያውጁ በወንጌል እንዲኖሩ ጌታ ደንግጓል። \ No newline at end of file +\v 12 \v 13 \v 14 ሌሎች ይህን መብት ከእናንተ የሚያገኙ ከሆነ፣እኛስ የበለጠ መብት የለንም? ሆኖም ግን ይህን መብት ይገባናል አላልንም፣ነገር ግን ለክርስቶስ ወንጌል እንቅፋት እንዳንሆን ሁሉን ታገስን። በመቅደስ የሚያገለግሉ ምግባቸውን ከመቅደስ እንደሚያገኙ አታውቁም፣በመሠዊያው ላይ የሚያገልግሉስ መሠዊያው ላይ ከሚሠዋው እንደሚካፈሉ አታውቁም? እንዲሁም ደግሞ ወንጌሉን የሚያውጁ በወንጌል እንዲኖሩ ጌታ አዟል። \ No newline at end of file