Thu Jul 21 2016 20:57:52 GMT-1000 (Hawaiian Standard Time)
This commit is contained in:
parent
0c70bc1d3f
commit
da5cc0f958
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 37 \v 38 \v 39 እናም የዘራችሁት
|
||||
\v 37 \v 38 \v 39 እናም የዘራችሁት አካል ተምልሶ አይበቅልም፣ይልቁን ዘር ነው እንጂ። ስንዴ ወይም የተዘራውን ሌላ ዓይነት ዘር ሆኖ ይበቅላል። እግዚአብሔር እንደወደደ አካልን ይሰጠዋል፣ለእያንዳንዱም ዘር የራሱን አካል ይሰጠዋል። ሥጋ ሁሉ አንድ ዓይነት አይደለም። ይልቁን፣ የሰው ልጆች ሥጋ አለ፣ እንዲሆም ደግሞ የእንሰሳት ሥጋ አለ፣ የአእዋፍት ሥጋም እንዲሁ፣ ዓሣም ደግሞ ሌላ ዓይነት ሥጋ አለው።
|
Loading…
Reference in New Issue