Tue Jul 19 2016 01:33:39 GMT-1000 (Hawaiian Standard Time)

This commit is contained in:
weth-12 2016-07-19 01:33:39 -10:00
parent 07d9f324d3
commit c989b01bfb
2 changed files with 2 additions and 2 deletions

View File

@ -1 +1 @@
ከቶ በራሱ ወጪ በውትድርና የሚያገለግል ማን ነው? ወይን ተክሎ ከፍሬው የማይበላ ማን ነው? መንጋ እየጠበቀ ከወተቱ የማይጠጣ ማን ነው? እነኚህን ነገሮች የምናገረው በሰው ሥልጣን መሠረት ነው? ሕጉስ ይህን አይልም?
ከቶ በራሱ ወጪ በውትድርና የሚያገለግል ማን ነው? ወይን ተክሎ ከፍሬው የማይበላ ማን ነው? ወይስ ከሚጠብቀው መንጋ ወተት የማይጠጣ ማን ነው? እነኚህን ነገሮች የምናገረው በሰው ሥልጣን መሠረት ነው? ሕጉስ ይህን አይልም?

View File

@ -1 +1 @@
በሙሴ ሕግ፣ 'የሚያበራየውን በሬ፣አፉን አትሰር' ተብሎ ተጽፎአል። በእርግጥ እግዚአብሔር ስለ በሬ ገዶት ነው? እየተናገረ ያለው በእርግጥ ስለ እኛ አይደለምን? የተጸፈው ስለ እኛ ነው፣ምክንያቱም የሚያርስ በተስፋ ሊያርስ፣የሚያበራይም ለመካፈል ተስፋ በማድረግ ሊያበራይ ይገባዋል። በመካከላችሁ መንፈሳዊ ነገር ዘርተን ከሆነ፣ከእናንተ ቁሳዊ ነገር ብናጭድ ትልቅ ነገር ነው?
በሙሴ ሕግ፦ "የሚያበራየውን በሬ፣አፉን አትሰር" ተብሎ ተጽፎአል። በእርግጥ እግዚአብሔር ስለ በሬ ገዶት ነው? እየተናገረ ያለው በእርግጥ ስለ እኛ አይደለምን? የተጸፈው ስለ እኛ ነው፣ምክንያቱም የሚያርስ በተስፋ ሊያርስ፣የሚያበራይም ለመካፈል ተስፋ በማድረግ ሊያበራይ ይገባዋል። በመካከላችሁ መንፈሳዊ ነገር ዘርተን ከሆነ፣ከእናንተ ቁሳዊ ነገር ብናጭድ ትልቅ ነገር ነው?