diff --git a/10/14.txt b/10/14.txt index 0a8f062..8ad3c49 100644 --- a/10/14.txt +++ b/10/14.txt @@ -1 +1 @@ -\v 14 ስለዚህ ወዳጆቼ ሆይ፣ከጣዖት አምልኮ ሽሹ። \v 15 ይህን የምናገራችሁ አስተዋዮች እንደመሆናችሁ ነው፤የምለውን አመዛዝኑ። \v 16 የምንባርከው የበረከት ጽዋ፣የክርስቶስን ደም መካፈል አይደለም? የምንቆርሰው እንጀራ የክርስቶስን ሥጋ መካፈል አይደለም? \v 17 እንጀራው አንድ እንደሆነ፣ብዙዎች ሆነን ሳለ አንዱን እንጀራ በመካፈል አንድ አካል ነን። \ No newline at end of file +\v 14 ስለዚህ ወዳጆቼ ሆይ፣ከጣዖት አምልኮ ሽሹ። \v 15 ይህን የምናገራችሁ አስተዋዮች መሆናችሁ ነው፤የምለውን አመዛዝኑ። \v 16 የምንባርከው የበረከት ጽዋ፣የክርስቶስን ደም መካፈል አይደለም? የምንቆርሰው እንጀራ የክርስቶስን ሥጋ መካፈል አይደለም? \v 17 እንጀራው አንድ እንደሆነ፣ብዙዎች ሆነን ሳለ አንዱን እንጀራ በመካፈል አንድ አካል ነን። \ No newline at end of file