Tue Jul 26 2016 10:19:24 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
ec3635bf03
commit
6265cc4e21
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 20 \v 21 \v 22 \v 23 \v 24 እያንዳንዱ ሰው እግዚአብሔር በጠራበት መጠራት ይመላለስ። እግዚአብሔር ሲጠራህ ባሪያ ነበርን? ይህ ሊገድህ አይገባም። ነፃ የምትወጣ ከሆንህ ተቀበለው። አንድ ሰው በጌታ ባሪያ የተጠራ የጌታ ነፃ ሰው ነው፤ እንደዚሁም ነፃ ሆኖ ለእምነት የተጠራ የክርስቶስ ባሪያ ነው። በዋጋ ተገዝታችልኋልና የሰው ባሪያ አትሁኑ። ወድሞችና እህቶች ሆይ፤ እያንዳንዳችን በተጠራንበት እንደዚሁ ሆነን በእግዚአብሔር ዘንድ እንኑር።
|
||||
\v 20 \v 21 \v 22 \v 23 \v 24 እያንዳንዱ ሰው እግዚአብሔር ለእምነት በጠራበት ጊዜ እንደነበረ ይመላለስ። እግዚአብሔር ሲጠራህ ባሪያ ነበርን? ይህ ሊገድህ አይገባም። ነፃ የምትወጣ ከሆንህ ተቀበለው። አንድ ሰው በጌታ ባሪያ ሆኖ የተጠራ የጌታ ነፃ ሰው ነው፤ እንደዚሁም ነፃ ሆኖ ለእምነት የተጠራ የክርስቶስ ባሪያ ነው። በዋጋ ተገዝታችልኋልና የሰው ባሪያ አትሁኑ። ወድሞችና እህቶች ሆይ፤ እያንዳንዳችን በተጠራንበት እንደዚሁ ሆነን በእግዚአብሔር ዘንድ እንኑር።
|
Loading…
Reference in New Issue