From 50b09fd3daac68ce24a6a068ae3b561d5b291765 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: weth-12 Date: Sun, 24 Jul 2016 10:25:49 -1000 Subject: [PATCH] Sun Jul 24 2016 10:25:48 GMT-1000 (Hawaiian Standard Time) --- 14/22.txt | 2 +- 14/24.txt | 2 +- 14/26.txt | 2 +- 3 files changed, 3 insertions(+), 3 deletions(-) diff --git a/14/22.txt b/14/22.txt index 94dc1b6..e2c4e3d 100644 --- a/14/22.txt +++ b/14/22.txt @@ -1 +1 @@ -\v 22 \v 23 ስለዚህ ልሳኖች ለአማኞች ሳይሆን አማኝ ላልሆኑ ሰዎች ምልክት ናቸው። ትንቢት መናገር ግን ለማያምኑ ሰዎች ሳይሆን ለአማኞች ምልክት ነው። ስለዚህ፣ቤተክርስቲያን ውስጥ ያለ ሰው ሁሉ ቢሰበሰብ እና በልሳኖች በመናገር ላይ እያሉ ከውጭ ያሉና የማያምኑ ሰዎች ቢገቡ አብደዋል አይሉምን? \ No newline at end of file +\v 22 ስለዚህ ልሳኖች ለአማኞች ሳይሆን አማኝ ላልሆኑ ሰዎች ምልክት ናቸው። ትንቢት መናገር ግን ለማያምኑ ሰዎች ሳይሆን ለአማኞች ምልክት ነው። \v 23 ስለዚህ፣ቤተክርስቲያን ውስጥ ያለ ሰው ሁሉ ቢሰበሰብ እና በልሳኖች በመናገር ላይ እያሉ ከውጭ ያሉና የማያምኑ ሰዎች ቢገቡ አብደዋል አይሉምን? \ No newline at end of file diff --git a/14/24.txt b/14/24.txt index 9945b4b..e6c76d2 100644 --- a/14/24.txt +++ b/14/24.txt @@ -1 +1 @@ -\v 24 \v 25 ነገር ግን ሁላችሁም ትንቢት እየተናገራችሁ ባለበት ሰዓት አማኝ ያልሆነ ወይም የውጭ ሰው ቢገባ በሚሰማው ነገር ሁሉ ኃጢአተኝነቱ ይሰማዋል። በሚነገረው ነገር ሁሉ ይፈረድበታል። የልቡም ምስጢር ሁሉ ይገልጣል። ከዚህም የተነሳ፣ በፊቱ ተደፍቶ እግዚአብሔርን ያመልካል። በእርግጥ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ነው ብሎ ያውጃል። \ No newline at end of file +\v 24 ነገር ግን ሁላችሁም ትንቢት እየተናገራችሁ ባለበት ሰዓት አማኝ ያልሆነ ወይም የውጭ ሰው ቢገባ በሚሰማው ነገር ሁሉ ኃጢአተኝነቱ ይሰማዋል። በሚነገረው ነገር ሁሉ ይፈረድበታል። \v 25 የልቡም ምስጢር ሁሉ ይገልጣል። ከዚህም የተነሳ፣ በፊቱ ተደፍቶ እግዚአብሔርን ያመልካል። በእርግጥ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ነው ብሎ ያውጃል። \ No newline at end of file diff --git a/14/26.txt b/14/26.txt index 7487e55..27f6c8d 100644 --- a/14/26.txt +++ b/14/26.txt @@ -1 +1 @@ -\v 26 \v 27 \v 28 ታዲያ ምን ይሁን፣ወንድሞች እና እህቶች? በአንድነት በምትሰበሰቡበት ጊዜ፣እያንዳንዳችሁ መዝሙር፣የምታስተምሩት፣መገለጥ፣ልሳን፣ወይም ልሳን መተርጎም ይኖራችኋል። የምታደርጉትን ሁሉ ቤተክርስቲያንን ለማንጽ አድርጉት። ማንም በልሳን ቢናገር ሁለትም ሦስትም ብትሆኑ ተራ በተራ አድርጉት። ሌላው ሰው ደግሞ በልሳን የተነገረውን ይተርጉም። የሚተረጉም ከሌለ ግን፣ሁሉም ሰው ድምፁን ሳያሰማ ለራሱ እና ለእግዚአብሔር ብቻ ይናገር። \ No newline at end of file +\v 26 ታዲያ ምን ይሁን፣ወንድሞች እና እህቶች? በአንድነት በምትሰበሰቡበት ጊዜ፣እያንዳንዳችሁ መዝሙር፣የምታስተምሩት፣መገለጥ፣ልሳን፣ወይም ልሳን መተርጎም ይኖራችኋል። የምታደርጉትን ሁሉ ቤተክርስቲያንን ለማንጽ አድርጉት። \v 27 ማንም በልሳን ቢናገር ሁለትም ሦስትም ብትሆኑ ተራ በተራ አድርጉት። ሌላው ሰው ደግሞ በልሳን የተነገረውን ይተርጉም። \v 28 የሚተረጉም ከሌለ ግን፣ሁሉም ሰው ድምፁን ሳያሰማ ለራሱ እና ለእግዚአብሔር ብቻ ይናገር። \ No newline at end of file