30 lines
1.4 KiB
Plaintext
30 lines
1.4 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ስድስት መቶ ሰቅል ወርቅ",
|
|
"body": "“600 ሰቅል ወርቅ” (ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሰቅል",
|
|
"body": "ከ 11 ግራም ጋር እኩል የሆነ የክብደት መለኪያ (የመጽሐፍ ቅዱስን ገንዘብ ፡ይመልከቱ)\n\n"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለቦታው",
|
|
"body": "“አውድማውን ለመግዛት”\n\n"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወደ እግዚአብሔር ጮኸ",
|
|
"body": "“ እግዚአብሔር እንዲረዳው ጸለየ”\n\n"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሚቃጠል መሥዋዕቱ መሠዊያ ላይ ከሰማይ በእሳት መልስ ሰጠው",
|
|
"body": "ዳዊት የሚቃጠለውን መሥዋዕት በሚያቀርብበት ቦታ ከሰማይ ወደ እርሱ እሳት በመላክ መልስ የሰጠው ”\n\n"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "መልአኩም ሰይፉን ወደ ሰገባው ውስጥ አስገባ",
|
|
"body": "ሰይፉን ወደ ሰገባው ውስጥ ያስገባው መልአክ ሰዎችን መግደል እንደማይቀጥል የሚያሳይ ምሳሌያዊ ተግባር ነው ፡፡ ኣት: - መልአኩ ሕዝቡን መግደል እንደሚያቆም ለማሳየት ሰይፉን በሰገባው ውስጥ አደረገው ”( ምሳሌያዊ ድርጊትን ፡ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሰገባ ",
|
|
"body": "ለጎራዴ ወይም ቢላ መሸፈኛ "
|
|
}
|
|
] |