22 lines
1.2 KiB
Plaintext
22 lines
1.2 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "የእግዚአብሔርን ታቦት ወደ እኔ እንዴት አመጣለሁ?\t",
|
|
"body": "ዳዊት ይህንን ጥያቄ የተጠቀመው ታቦቱን ወደ ኢየሩሳሌም ለማምጣት እንደሚፈራ ለማጉላት ነው፡፡ ይህ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: - “የእግዚአብሔርን ታቦት ከእኔ ጋር ወደ ኢየሩሳሌም ለማምጣት በጣም ፈራለሁ።” (መልስ የማይጠብቅ ጥያቄ: ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጌት ሰው ወደ አቢዳራይህ ",
|
|
"body": "የወንድ ስም ነው፡፡ “የጌት ሰው” ከጌት ከተማ የሆነ ግለሰብ ነው፡፡ (የስሞችን አተረጓጎም ፡ ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወደ ጌት ሰው ወደ አቢዳራ ቤት አሳለፈው ",
|
|
"body": "“ከዖብአዴን ቤተሰብ ቤት ውስጥ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሦስት ወራት",
|
|
"body": "“3 ወራት” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ይህዌ ቤቱን ባረከ",
|
|
"body": "እዚህ “ቤት” የሚለው ቃል ለቤተሰቡ የባህሪ ስም ነው፡፡ አት: “እግዚአብሔርም ቤተሰቡን ባርኮታል” (የባህሪ ስም: ይመልከቱ)"
|
|
}
|
|
] |