22 lines
1.6 KiB
Plaintext
22 lines
1.6 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
|
"body": "የሌዋውያን ዝርዝሮችን በየወገናቸው ይቀጥላል። ( ስሞችን እንዴት እንደሚተረጉሙ ፡ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የቀአት ልጆች አራት ነበሩ",
|
|
"body": "“ቀአት 4 ወንዶች ልጆች ነበሩት”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አሮን እጅግ ቅዱስ የሆነውን ነገር ለመለየት ተመርጧል",
|
|
"body": "ይህ በገቢራ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር እጅግ የተቀደሱ ነገሮችን እንዲቀድስ አሮን መረጠ” ( ገቢራዊን እና ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለዘላለምም በስሙ በረከትን መስጠት",
|
|
"body": "እዚህ “በስሙ” የሚለው እንደ እርሱ ተወካይ የመናገርን ስልጣን ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “እንደ እግዚአብሔር ወኪል በመሆን ሰዎችን ለዘላለም ይባርክ” ( የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)\n\n"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ወንዶች ልጆቹ ሌዋውያን እንደ ሆኑ ተቆጠሩ",
|
|
"body": "የአሮን ወንዶች ልጆች እጅግ አስፈላጊ የሆኑ የሌዋውያን ነገድ ነበሩ ፣ ነገር ግን የሙሴ ልጆችም እንደ ሌዋውያን ተቆጥረዋል ፡፡ ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሕዝቡ የሙሴን ልጆች የሌዊ ነገድ ክፍል እንደሆኑ አድርገው ይመለከቱ ነበር” ( ገቢራዊን እና ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)"
|
|
}
|
|
] |