14 lines
811 B
Plaintext
14 lines
811 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
|
"body": "ዳዊት ሰሎሞን እንደ ተተኪ ሌዋውያንን እና ካህናትን እና የቤተመቅደስ አገልጋዮችን እንዲያደራጅ ሾመው።"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሠላሳ ዓመትና ከዚያም በላይ የሆናቸው ሌዋውያን ተጠሩ",
|
|
"body": "ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ አንዳንድ የዳዊት ሰዎች 30 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆናቸውን ሌዋውያንን ይቆጥሩ ነበር” (ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እነዚህ ሁሉ ሠላሳ ስምንት ሺህ ነበሩ",
|
|
"body": "“ከእነርሱ 38,000 ነበሩ” (ቁጥሮችን ፡ተመልከት)\n\n"
|
|
}
|
|
] |