18 lines
1023 B
Plaintext
18 lines
1023 B
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "አያያዥ መግለጫ፡",
|
|
"body": "እግዚአብሔር ለዳዊት ጥያቄ መልስ መስጠቱን የቀጥላል፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሾላውም ዛፍ እራስ ውስጥ የሽውሽውታ ድምፅ ስትሰማ",
|
|
"body": "ይህ የሚያወራው በንፋሱ ቅጠሎቹ ሲወዛወዙ ስለሚያሰሙት የተራማጅ ሰራዊት ስለመስለው ድምፅ ነው፡፡ አት: “ንፋስ በሾላ ዛፎች ጫፍ ሲነፍስ የሚራመዱ ሰዎች እንደሚመስለው ድምፅ” (ዜይቤ: ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ጌዝር ",
|
|
"body": "ይህ የከተማ ስም ነው፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "የዳዊትም ዝና በየአገሩ ሁሉ ወጣ",
|
|
"body": "የዳዊትን ዝና በየአገሩ ሁሉ የሰሙ ሰዎች የዳዊት ዝና ወደነዚያ አገሮች እንደ ተጓዘ ይነገራል፡፡ አት: - “በሩቅ ያሉ ሰዎች ስለ ዳዊት ዝና ሰሙ” (ሰብአዊ: ይመልከቱ)"
|
|
}
|
|
] |