26 lines
1.3 KiB
Plaintext
26 lines
1.3 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "የአሮን ልጆች እንዲቀመጡበት የተሰጠ ቦታ",
|
|
"body": "ይህ በገባሪ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: “እነዚህ የአሮን ዘሮች እንዲኖሩበት የሰጣቸው ቦታ ነው” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለአሮን ልጆች ለቀዓት ",
|
|
"body": "“የአሮን ዘሮች ቆሬያውይን የሚኖሩበት”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለቀዓት ወገኖች (አንደኛው ዕጣ ነበረ) ",
|
|
"body": "ሕዝቦች የት እንደሚኖሩ ለመወሰን እስራኤላውያን ዕጣ ለመጣል ወሰኑ፡፡ አት: “ቆሬያውያን፡፡ መጀመሪያ የወጣው ዕጣ የእነርሱ ነበር” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለቀዓት",
|
|
"body": "ይህ ከቆሬ ዘሮች የሆነ የሕዝቦች ቡድን ስም ነው (1 ዜና 6:1)፡፡ ይህን በ1 ዜና 6:33 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ለእነርሱ … ኬብሮንን …ሰጡ ",
|
|
"body": "“ኬብሮን ለቀዓት ሰዎች ሰጡ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በእርስዋም ዙሪያ የነበረውን መሰምርያ ",
|
|
"body": "ለእንስሳ የሚበላው ሣር ያለባት ምድር፡፡ ይህን See በ1 ዜና 5:16 እንዴት እንደተረጎሙት ይመልከቱ፡፡ "
|
|
}
|
|
] |