Thu Jan 09 2020 14:42:12 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
5c639d6b8e
commit
9b477a2f97
32
22/17.txt
32
22/17.txt
|
@ -8,19 +8,35 @@
|
|||
"body": "በ 1ኛ ዜና 22፡ 18-19 ውስጥ እነዚህ ስሞች በብዙ ቁጥር ተገልጸዋል ፡፡ (የእርሶን ቅርጽ ፡ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "በሁሉም ስፍራ ሰላማችሁን ሰጥታችኋል",
|
||||
"body": "“በእስራኤል ዙሪያ የሚኖሩ አገራት ሁሉ ከአንተ ጋር በሰላም እንዲኖሩ አድርገሃቸዋል”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የክልሉን ነዋሪዎችን በእጄ አሳልፎ ሰጥቶኛል",
|
||||
"body": "እዚህ “እጅ” ጠላቶቹን የሚያሸንፍበትን ኃይል ያመለክታል ፡፡ ኣት: - “በአካባቢያችን በሚኖሩ ሁሉ ላይ ሥልጣን ሰጠኝ” (የባህሪ ስምን ፡ ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ክልሉ በጌታ እና በሕዝቡ ፊት ተገዝቷል",
|
||||
"body": "ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ “ሌሎች ሕዝቦች ከእንግዲህ በእግዚአብሔር እና በሕዝቡ ላይ ጥቃት አያደርሱም” (ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ) "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "አሁን",
|
||||
"body": "ይህ ቃል ዳዊት ቀጥሎ ሊናገር ያለውን አስፈላጊ ነገር ያስተዋውቃል ፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አምላከክህን እግዚአብሔርን ፈልግ",
|
||||
"body": "እግዚአብሔርን መፈለግ ሁለቱንም ይወክላል 1) የእግዚአብሔርን እርዳታ መጠየቅ ወይም 2) ስለ እግዚአብሔር ማሰብ እና እርሱን መታዘዝ ፡፡ (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)\n\n"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በፍጹም ልብህና በፍጹም ነፍስህ",
|
||||
"body": "“ልብ” እና “ነፍስ” መላውን ሰው ያመለክታሉ ፡፡ ኣት: - “በሙሉ ሰውነትህ ” (ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)\n\n"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ተነስና ቅዱሱን ስፍራ ገንባ",
|
||||
"body": "ሰሎሞን ሥራውን በግሉ እንደማይሠራው የታወቀ ነው፡፡ ግን ሌሎች እንዲሠሩት ያዛቸዋል ፡፡ ኣት: - “ ተነሳና እየመራህ ሠራተኞቹ ቅዱሱን ስፍራ እንዲገነቡ አድርግ ” ( ዘይቤዊን ፡ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ለእግዚአብሔር ስም የተገነባው ቤት",
|
||||
"body": "“ስም” ክብርን ያመለክታል ፡፡ ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: “እግዚአብሔርን ለማክበር ቤተ መቅደስ ትሠራለህ” ( የባህሪ ስምን እና ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ) "
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,30 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ",
|
||||
"body": "ዳዊት ሰሎሞን እንደ ተተኪ ሌዋውያንን እና ካህናትን እና የቤተመቅደስ አገልጋዮችን እንዲያደራጅ ሾመው።"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ሠላሳ ዓመትና ከዚያም በላይ የሆናቸው ሌዋውያን ተጠሩ",
|
||||
"body": "ይህ በገቢራዊ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ አንዳንድ የዳዊት ሰዎች 30 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆናቸውን ሌዋውያንን ይቆጥሩ ነበር” (ገቢራዊ ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነዚህ ሁሉ ሠላሳ ስምንት ሺህ ነበሩ",
|
||||
"body": "“ከእነርሱ 38,000 ነበሩ” (ቁጥሮችን ፡ተመልከት)\n\n"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -332,6 +332,8 @@
|
|||
"22-09",
|
||||
"22-11",
|
||||
"22-14",
|
||||
"22-15"
|
||||
"22-15",
|
||||
"22-17",
|
||||
"23-title"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue