Fri Jan 10 2020 11:05:02 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-01-10 11:05:03 +03:00
parent f5d0e8a617
commit 09dd26e9d0
3 changed files with 39 additions and 19 deletions

View File

@ -1,30 +1,22 @@
[
{
"title": "",
"body": ""
"title": "አጠቃላይ መረጃ:",
"body": "ዳዊት እስራኤላውያንን መጋገሩን ይቀጥላል፡፡ "
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በእስራኤል ላይ የዘላለም ንጉሥ እሆን ዘንድ … መርጦኛል",
"body": "አንድ አማራጭ ትርጉም ዳዊት ከዳዊትና ከእርሱ በኃላ እስራኤል ለዘለአዘም የሚመሩትን ልጆቹን የሚገልፅ የባሕሪ ስም ነው፡፡ አት: “በእስራኤል ላይ ለዘለአለም ንጉስ እንሆነ ዘንድ …. እኔ እና ልጆቼን መረጠ” ሌላው ዳዊት ከሙታን በትንሳኤ ከተነሳ በኃላ በእስራኤል ላይ ንጉስ በመሆን ይቀጥላል፡፡ (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በእስራኤል ሁሉ",
"body": "“የእስራኤል ምድር ሁሉ” ወይም “እስራኤላውያን በሙሉ”"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ዙፋን ላይ ተቀምጦ ",
"body": "እዚህ “በዙፋኑ ላይ መቀመጥ” እንደ ንጉስ መምራት ማለት ነው፡፡ አት: “መምራት” ወይም “ንጉስ መሆን” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "በእግዚአብሔር መንግሥት … በእስራኤል ",
"body": "“የያህዌ መንግስት የሆነችው እስራኤል”"
}
]

26
28/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,26 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ መረጃ:",
"body": "ዳዊት እስራኤላውያንን መናገሩን ይቀጥላል፡፡ "
},
{
"title": "አለኝ ",
"body": "“እግዚአብሄር አለኝ”"
},
{
"title": "ቤቴንና",
"body": " “ቤት” የሚለው ቃል የያህዌን መቅደስ ይወክላል፡፡"
},
{
"title": "ልጅ ይሆነኝ ዘንድ መርጬዋለሁና፥ እኔም አባት እሆነዋለሁና",
"body": "ይህ ሰሎሞን የእግዚአብሄር ትክክለኛ ልጅ ይሆናል ማለት ሳይሆን፣ ነገር ግን እርሱ እና እግዚአብሄር የሚኖራቸውን ግላዊ ግንኙነት ይገልጻል፡፡ አት: “እንደ ልጅ ላይው መርጫለው፣ እንደ አባትም እሆነዋለሁ” (ዘይቤ: ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ትእዛዜንና ፈርዴንም",
"body": "እነዚህ ሁለት ቃላት በመሰረታዊነት ተመሳሳይ ሲሆኑ ያህዌ ያዘዘውን ሁሉ ይወክላሉሉ፡ (ድርብ: ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እንደ ዛሬው ",
"body": "እዚህ “አንተ” የሚለው ቃል ዳዊትን ይወክላል፡፡ እንዲሁም፣ “መሰጠት” የሚለው ቃል ሊተካ ይችላል፡፡ አት: “ልክ በዛሬ እለት እንደተሰጠኃው” (ግድፈተ ቃላት: ይመልከቱ)"
}
]

View File

@ -397,6 +397,8 @@
"27-32",
"28-title",
"28-01",
"28-02"
"28-02",
"28-04",
"28-06"
]
}