am_1ch_text_ulb/06/39.txt

1 line
421 B
Plaintext

\v 39 \v 40 \v 41 \v 42 \v 43 39እንዲሁም የሔማን ወንድም አሳፍ በስተቀኙ ሆኖ ያገለግል ነበር፤ አሳፍ የበራክያ ልጅ፤የሳምዓ ልጅ፤40የሚካኤል ልጅ፣41የኤትኒ ልጅ፣የዛራ ልጅ፣የዓዳያ ልጅ፣42የኤታን ልጅ፣የዛማት ልጅ፣የሰሜኢ ልጅ፣43የኢኤት ልጅ፣የጌድሶን ልጅ፣የሌዊ ልጅ፣