\v 11 \v 12 \v 13 11የጋድ ነገድ ደግሞ ከእነርሱ ቀጥሎ እስከ ሰልካ ድረስ በሚገኘው በባሳን ምድር ኖሩ፤ 12አለቃው ኢዮኤል፣ሁለተኛው ሳፋም ከዚህም ያናይና ሰፋጥ ሆነው በባሳን ተቀመጡ።13ቤተ ዘመዶቻቸውም በየቤተሰቡ እነዚህ ነበሩ፤ሚካኤል፣ሜሱላም፣ሳባ፣ዮራይ፣ያካን፣ዙኤ፣ኦቤድ፣ባጠቃላይ ስባት ነበሩ።