am_1ch_text_ulb/02/23.txt

1 line
416 B
Plaintext

\v 23 \v 24 23ይሁን እንጂ ጌሹና አራም፣ቄናትንና በዙሪያዋ የሚገኑትን ሥልሳ መነደሮች ጨምሮ የኢያዕርን ከተሞች ነጠቁት።እነዚህ ሁሉ የገለዓድ አባትየማኪር ዘሮች ነበሩ።24ኤስሮም በካሌብ ኤፍራታ ከሞተ በኋላ፣ሚስቱ አቢያ የቴቁሔን አባት አሽሑርን ወለደችለት።