\v 16 \v 17 16እኅቶቻቸውም ጽሩያና አቢግያ ነበሩ።የጹሩያ ሦስት ወንዶች ልጆች አቢሳ፣ኢዮአብና አሣኤል ነበሩ።17አቢግያ አሜሳይን ወለደች፣አባቱም ዬቴር የተባለ እስማኤላዊ ነበረ።