commit f621dcfc0e57d7cf83de5c1db9706cbdffa61517 Author: tsDesktop Date: Tue Jul 11 11:04:57 2017 +0300 Tue Jul 11 2017 11:04:47 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) diff --git a/00/title.txt b/00/title.txt new file mode 100644 index 0000000..566abc4 --- /dev/null +++ b/00/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +1 Chronicles \ No newline at end of file diff --git a/01/01.txt b/01/01.txt new file mode 100644 index 0000000..fbdba64 --- /dev/null +++ b/01/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 \v 4 1አዳም፣ሴት፣ሄኖስ፣2ቃይናን፣መላልኤል፣ያሬድ፣ 3ሄኖክ፣ማቱሳላ፣ላሜሕ፣ኖኅ። 4የኖኅ ወንዶች ልጆች፤ ሴም፣ካምናያፌት። \ No newline at end of file diff --git a/01/05.txt b/01/05.txt new file mode 100644 index 0000000..a2e8584 --- /dev/null +++ b/01/05.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 5 \v 6 \v 7 5የያፌት ወንዶች ልጆች፤ ጋሜር፣ማጎግ፣ማዴ፣ያዋን፣ቶቤል፣ሞሳሕ፣ቴራስ። 6የጋሜር ወንዶች ልጆች፤ አስከናዝ፣ሪፋት፣ቴርጋማ። 7የያዋን ወንዶች ልጆች፤ ኤሊሳ፣ተርሴስ፣ኪቲም፣ሪድኢ። \ No newline at end of file diff --git a/01/08.txt b/01/08.txt new file mode 100644 index 0000000..3be5f85 --- /dev/null +++ b/01/08.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 8 \v 9 \v 10 8የካም ወንዶች ልጆች፤ ኪሽ፣ምፅራይም፣ፋጥናከነዓን። 9የኩሽ ወንዶች ልጆች፤ ሳባ፣ኤውላጥ፣ሰብታ፣ራዕማናሰብቃታ። ያራዕማ ወንዶች ልጆች፤ ሳባናድዳን ነበሩ። 10ኩሽ ናምሩድን ወለደ፤ እርሱም በምድር ላይ የመጀመሪያው ኅያል ጦረኛ ሆነ። \ No newline at end of file diff --git a/01/11.txt b/01/11.txt new file mode 100644 index 0000000..2d35870 --- /dev/null +++ b/01/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 \v 12 11ምፅራይም የሉዲማውያን፣የዐናማውያን፣የላህባማውያን፣ የነፍተሂማውያን፣ 12የፈትሩሲማውያን፣የፍልስጥኤማውያን ቅድመ አባቶች የሆኑት የከስሉሂማውያንና የከፍቶሪማውያን ነገዶች አባት ነው። \ No newline at end of file diff --git a/01/13.txt b/01/13.txt new file mode 100644 index 0000000..d2aefdd --- /dev/null +++ b/01/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 \v 14 \v 15 \v 16 13ከነዓን የበኩር ልጁ የሆነው የሶዶን እንዲሁም የከጢያውያን፣14የኢያቡሳውያን፣15የኤዊውያን፣የዐርካውያን፣ የሲኒውያን፣16የአራዴዎውያን፣የሰማርያውያን፣የአማቲያውያን አባት ነው። \ No newline at end of file diff --git a/01/17.txt b/01/17.txt new file mode 100644 index 0000000..daa24b4 --- /dev/null +++ b/01/17.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 17 \v 18 \v 19 የሴም ወንዶች ልጆች፤ ኤላም፣አሦር፣አርፋክስድ፣ሉድ፣አራም። የአራም ወንዶች ልጆች፤ ዑፅ፣ሁል፣ጌቴር፣ሞሳሕ። 18አርፋክስድ ሳላን ወለደ። 19ዔርቦ ወንዶች ልጆች ወለደ፤በዘመኑ ምድር ስለተከፈለች፣ የአንደኛው ስም ፋሌቅ ተብሎ ተጠራ፣ \ No newline at end of file diff --git a/01/20.txt b/01/20.txt new file mode 100644 index 0000000..20ade08 --- /dev/null +++ b/01/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 \v 21 \v 22 \v 23 20ዮቅጣንም፡ አልሞዳድን፣ሣሌፍን፣ሐስረሞትን፣ ያራሕን፣ 21ሀዶራምን፣አውዛልን፣ደቅላን፣ 22ዖባልን፣አቢማኤልን፣ሳባን፣ 23ኦፋርን፣ኤውላጥን፣ዮባብን ወለደ፤እነዚህ ሁሉ የዮቅጣን ወንዶች ልጆች ናቸው። \ No newline at end of file diff --git a/01/24.txt b/01/24.txt new file mode 100644 index 0000000..5a8d147 --- /dev/null +++ b/01/24.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 24 \v 25 \v 26 \v 27 24ሴም፣አርፋክስድ፣ሳለ፣ 25ዔቦር፣ፋሌቅ፣ራግው፣ 26ሴሮህ፣ናኮር፣ታራ፣27እንዲሁም በኋላ አብርሃም የተባለ አብራም። \ No newline at end of file diff --git a/01/28.txt b/01/28.txt new file mode 100644 index 0000000..3f0d0cf --- /dev/null +++ b/01/28.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 28 \v 29 \v 30 \v 31 28የአብርሃም ወንዶች ልጆች፤ይስሐቅና እስማኤልሲሆኑ። 29የእነዚህ ዘሮች የሚከተሉት ናቸው፤የእስማኤል በኩር ልጅ ነባዮት፣ ቄዳር፣ነብ፣ዳኤል፣መብሳም፣30ማስማዕ፣ዱማ፣ማሣ፣ኩዳን፣ቴማን፣ 31ኢጡር፣ናፌስ፣ቄድማ፣እነዚህ የእስማኤል ወንዶች ልጆች ናቸው። \ No newline at end of file diff --git a/01/32.txt b/01/32.txt new file mode 100644 index 0000000..6d694ee --- /dev/null +++ b/01/32.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 32 \v 33 32የአብርሃም ቁባት ኬጡራ የወለደቻቸው ወንዶች ልጆች ዘምራን፣ዮቅሳን፣ሜዳን፣ምድያም፣የስቦቅና፣ስዌሕ ናቸው።የዮቅሳን ወንዶች ልጆች፤ ሳባ፣ድዳን፣ 33የምድያም ወንዶች ልጆች፤ ጌፈር፣ዔፌር፣ሄኖኅ፣አቢዳዕ፣ኤልዳዓ፣ እነዚህ ሁሉ የኬጡራ ዘሮች ናቸው። \ No newline at end of file diff --git a/01/34.txt b/01/34.txt new file mode 100644 index 0000000..97fccb1 --- /dev/null +++ b/01/34.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 34 \v 35 \v 36 \v 37 34አብርሃም ይስሐቅን ወለደ። የይስሐቅ ወንዶች ልጆች፤ ዔሳው፣እስራኤል። 35የዔሳው ወንዶች ልጆች፤ ኤልፋዝ፣ራጉኤል፣የዑስ፣የዕላም፣ቆሬ። 36የኤልፋዝ ወንዶች ልጆች ቴማር፣ኦማር፣ሰፎ፣ጎቶም፣ቄኔዝ፣ቲምናዕ፣አማሌቅ። 37የራጉኤል ወንዶች ልጆች፤ ናሖት፣ዛራ፣ሣማ፣ሚዛህ። \ No newline at end of file diff --git a/01/38.txt b/01/38.txt new file mode 100644 index 0000000..4ac623e --- /dev/null +++ b/01/38.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 38 \v 39 \v 40 38የሴይር ወንዶች ልጆች፤ ሎጣን፣ሦባል፣ጽብዖን፣ዓና፣ዲሶን፣ኤጽር፣ዲሳን። 39የሎጣን ወንዶች ልጆች፤ ሖሪ፣ሄማም፣ቲሞናዕ፣የሎጣን፣እኅት ነበረች። 40የሦባል ወንዶች ልጆች፤ ዓልዋን፣ማኔሐት፣ዔናል፣ስፎ፣አውናም። የጽብዖን ወንዶች ልጆች፤ አያ፣ዓና። \ No newline at end of file diff --git a/01/41.txt b/01/41.txt new file mode 100644 index 0000000..66a4434 --- /dev/null +++ b/01/41.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 41 \v 42 41የዓና ወንድ ልጅ፤ ዲሶን። የዲሶን ወንዶች ልጆች፤ ሔምዳን፣ኤስባን፣ይትራን፣ክራን። 42የኤጽር ወንዶች ልጆች፤ ቢልሐን፣ዛዕዋን፣ዓቃን። የዲሳን ወንዶች ልጆች፤ ዑፅ፣አራን። \ No newline at end of file diff --git a/01/43.txt b/01/43.txt new file mode 100644 index 0000000..311e2c9 --- /dev/null +++ b/01/43.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 43 \v 44 \v 45 43በእስራኤል አንድም ንጉሥ ገና ሳይነግሥ በኤዶም ምድር የነገሡ ነገሥታት እነዚህ ናቸው። የቢዖር ልጅ ባላቅ፤ከተማይቱም ዲንሃባ ትባል ነበር። 44ባላቅ ሲሞትም የባሳራ ሰው የሆነው የዛራ ልጅ ኢዮባብ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ። 45ኢዮባብ ሲሞት የቴማን አገር ሰው የሆነው ሑሳም በእግሩ ተተክቶ ነገሠ። \ No newline at end of file diff --git a/01/46.txt b/01/46.txt new file mode 100644 index 0000000..9ee36d3 --- /dev/null +++ b/01/46.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 46 \v 47 \v 48 46ሑሳም ሲሞት በሞዓብ ምድር ምድያ ምን ድል ያደረገው የባዳድ ልጅ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።የከተማይቱም ስም ዓዊት ተባለ። 47ሃዳድም ሲሞት የመሥሬቃ ሰው የሆነው ሠምላ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።48ሠምላም ሲሞት በወንዙ አጠገብ ያለችው የረኆቦት ሰው የሆነው ሳኡል በእግሩ ተተክቶ ነገሠ። \ No newline at end of file diff --git a/01/49.txt b/01/49.txt new file mode 100644 index 0000000..eb7be29 --- /dev/null +++ b/01/49.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 49 \v 50 49ሳኡልም ሲሞት የዓክቦል ልጅ የሆነው በኣልሕናንም ሲሞት በእግሩ ተተክቶ ነገሠ። 50በኣልሐናን ሲሞት ሀዳድ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ። ከተማው ፋዑ ትባል ነበር፤ሚስቱ መሄጣብኤል ትባልላለች፤እርሷም የሜዛሃብ ልጅ የመጥሬድ ልጅ ነበረች። \ No newline at end of file diff --git a/01/51.txt b/01/51.txt new file mode 100644 index 0000000..b28c3d8 --- /dev/null +++ b/01/51.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 51 \v 52 \v 53 \v 54 51ሀዳድም ሞተ። ዋና ዋናዎቹ የኤዶም ሕዝብ አለቆች እነዚህ ነበሩ፤ ቲምናዕ፣ዓልዋ፣የቴት፣ 52አህሊባማ፣ኤላ፣ፊኖን፣ቄኔዝ፣ቴማን፣ሚብሳር፣53ቄኔዝ፣ቴማን፣ሚብሳር፣ 54መግዲኤል፣ዒራም።እነዚህ የኤዶም አለቆች ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/02/01.txt b/02/01.txt new file mode 100644 index 0000000..8b8a991 --- /dev/null +++ b/02/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 1የእስራኤል ወንዶች ልጆች እነዚህ ነበሩ፤ሮቤል፣ስምዖን፣ሌዊ፣ይሁዳ፣ይሳኮር፣ዛብሎን፣ 2ዳን.ዮሴፍ፣ብንያም፣ንፍታሌም፣ጋድ፣እሴር። \ No newline at end of file diff --git a/02/03.txt b/02/03.txt new file mode 100644 index 0000000..49a371e --- /dev/null +++ b/02/03.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 3 \v 4 3የይሁዳ ወንዶች ልጆች፤ ዔር፣አውናን፣ሴሎም፣እነዚህን ጆስቱን ከከነዓን ሚስቱ ከሴዋ ወለደ።የበኩር ልጁ ዔር በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሰው ሆነ፤እግዚአብሔር ቀፈፈው።4የልጁም ሚስት የነበረችው ትዕማር ፋሬስንና ዛራን ወለደችለት፤ይሁዳም ባጠቃላይ አምስት ወንዶች ልጆች ነበሩት። \ No newline at end of file diff --git a/02/05.txt b/02/05.txt new file mode 100644 index 0000000..568ea77 --- /dev/null +++ b/02/05.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 5 \v 6 \v 7 \v 8 5የፋሬስ ወንዶች ልጆች፤ኤስሮም፣ሐሙል።6የዛራ ወንዶች ልጆች፤ዘምሪ፣ኤታን፣ሄማን፣ከልኮል፣ዳራ፣ባጠቃላይ አምስት ናቸው። 7የከሚር ወንድ ልጅ አካን፤ እርሱም ፈፅሞ መደምሰስ የነበረበት ነገር ሰርቆ በእስራኤል ላይ ጥፋት እንዲመጣ ያደረገ ነው።8የኤታን ወንድ ልጅ፤ አዛርያ። \ No newline at end of file diff --git a/02/09.txt b/02/09.txt new file mode 100644 index 0000000..f591589 --- /dev/null +++ b/02/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 \v 10 \v 11 \v 12 9የኤስሮን ወንዶች ልጆች፤ ይረሕምል፣አራም፣ካሌብ። 10አራም አሚናዳብን ወለደ፤አሚናዳብም የይሁዳ ሕዝብ መሪ የሆነውን ነአሶንን ወለደ፤11ነአሶን ሰልሞንን ወለደ፤ሰልሞን ቦዔንን ወለደ። 12ቦዔዝ ኢዮቤድን ወለደ፤ኢዮብይድ እሴይን ወለደ። \ No newline at end of file diff --git a/02/13.txt b/02/13.txt new file mode 100644 index 0000000..abf51fc --- /dev/null +++ b/02/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 \v 14 \v 15 13የእሴይ ወንዶች ልጆች፤ የብኩር ልጁ ኤልያብ፣ሁለተኛ ልጁ አሚናዳብ፣ሦስተኛ ልጁ ሣማ፣14አራተኛው ልጁ ናትናኤል፣አምስተኛ ልጁ ራዳይ፣15ስድስተኛ ልጁ አሳም፣ሰባተኛ ልጁ ዳዊት። \ No newline at end of file diff --git a/02/16.txt b/02/16.txt new file mode 100644 index 0000000..b724c3c --- /dev/null +++ b/02/16.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 16 \v 17 16እኅቶቻቸውም ጽሩያና አቢግያ ነበሩ።የጹሩያ ሦስት ወንዶች ልጆች አቢሳ፣ኢዮአብና አሣኤል ነበሩ።17አቢግያ አሜሳይን ወለደች፣አባቱም ዬቴር የተባለ እስማኤላዊ ነበረ። \ No newline at end of file diff --git a/02/18.txt b/02/18.txt new file mode 100644 index 0000000..ffb91dd --- /dev/null +++ b/02/18.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 18 \v 19 \v 20 18የኤስሮም ልጅ ካሌብ ከሚስቱ ከዓዙባና እንዲሁም ከይሪዖት ወንዶች ልጆች ወለደ፥ከዓዜባ የተወለዱት ወንዶች ልጆች እነዚህ ናቸው።ያሳብ፣ሶባብ፣አርዶን፣19ዓዙባ ስትሞት፣ካሌብ ኤፍራታን አገባ፤እርሷም ሆርን ወለደችለት።20ሆርኡሪን ወለደ፤ኡሪም ባስልኤልን ወለደ። \ No newline at end of file diff --git a/02/21.txt b/02/21.txt new file mode 100644 index 0000000..4342de4 --- /dev/null +++ b/02/21.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 21 \v 22 21ከዚህም በኋላ ኤስሮም ሥልሳ ዓመት ሲሆነው የገለዓድን አባት የማኪርን ልጅ አገባ፤እርሷም ሠጉብን ወለደችለት። 22 ሠጉብም ኢያዕርን ወለድደ፤እርሱም በገለዓድ ምድር ሃያ ሦስት አተሞች ያስተዳድር ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/02/23.txt b/02/23.txt new file mode 100644 index 0000000..35f2bec --- /dev/null +++ b/02/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 \v 24 23ይሁን እንጂ ጌሹና አራም፣ቄናትንና በዙሪያዋ የሚገኑትን ሥልሳ መነደሮች ጨምሮ የኢያዕርን ከተሞች ነጠቁት።እነዚህ ሁሉ የገለዓድ አባትየማኪር ዘሮች ነበሩ።24ኤስሮም በካሌብ ኤፍራታ ከሞተ በኋላ፣ሚስቱ አቢያ የቴቁሔን አባት አሽሑርን ወለደችለት። \ No newline at end of file diff --git a/02/25.txt b/02/25.txt new file mode 100644 index 0000000..35e3b72 --- /dev/null +++ b/02/25.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 25 \v 26 \v 27 \v 28 25የኤስሮም የበኩር ልጅ የይረሕምኤል ወንዶች ልጆች፤የበኩር ልጁ ራም፣ቡናህ፣ኦሬን፣ኦጼን፣አኪያ።26ይረሕምኤል ዓጣራ የተባለች ሌላ ሚስት ነበረችው፤እርሷም የኦናምን እናት ነበረች።27የይረሕምኤል የበኩር ልጁ የራም ወንዶች፤መዓስ፣ያሚን፣ዔቄር። 28የኦናም ወንዶች ልጆች፤ ሸማይና ያዳ። የሸማይ ወንዶች ልጆች፤ ናዳብና አቢሱር። \ No newline at end of file diff --git a/02/29.txt b/02/29.txt new file mode 100644 index 0000000..b4fc8fb --- /dev/null +++ b/02/29.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 29 \v 30 \v 31 \v 32 \v 33 29የአቢሱር ሚስት አቢካኢል ትባላለች፤ እርሷም አሕባንንና ሞሊድ የተባሉ ልጆች ወለደችለት። 30የናባድ ወንዶች ልጆች፤ ሴሌድ፣አፋይም፣ሴሌድ፣ወንድ ልጅ ሳይወልድ ሞተ። 31የአፋይም ወንድ ልጅ፤ይሸዒ።ይሽዒም ሶሳን ወለደ።ሶሳን አሕልይን ወለደ። 32የሸማይ ወንድም የያዳ ወንዶች ልጆች፤ዬቴር፣ዮናታን፣ዬቴርም ልጅ ሳይወልድ ሞተ። 33የዮናታን ወንዶች ልጆች፤ፌሌት፣ዛዛ። እነዚህ የይረሕምኤል ዘሮች ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/02/34.txt b/02/34.txt new file mode 100644 index 0000000..5af339d --- /dev/null +++ b/02/34.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 34 \v 35 34ሶሳን ሴቶች እንጂ ወንዶች ልጆች አልነበሩትም።እርሱም ኢዮሄል የተባለ ግብፃዊ አገልጋይ ነበርረው።35ሶሳን ልጁን ለአገልጋዩ ለኢዮሄል ሚስት ትሆነው ዘንድ ሰጠው፤እርሷም ዓይታ የተባለ ወንድ ልጅ ወለደችለት። \ No newline at end of file diff --git a/02/36.txt b/02/36.txt new file mode 100644 index 0000000..28aaca2 --- /dev/null +++ b/02/36.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 36 \v 37 \v 38 36ዓታይ ናታንን ወለደ፣ናታንም ዛባድን ወለደ፣37ዛባድ ኤፍላን ወለደ፤ኤፍላል ዖቤድን ወለደ፤38ዖቤድ ኢዩን ወለደ፤ኢዩ ዓዛርያስን ወለደ፤ \ No newline at end of file diff --git a/02/39.txt b/02/39.txt new file mode 100644 index 0000000..7646cef --- /dev/null +++ b/02/39.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 39 \v 40 \v 41 39ዓዛርያስ ኬሌስን ወለደ፤ኬሌስ ኤልዓሣ ወለደ፤ 40ኤልዓሣ ሲስማይን ወለደ፤ሲስማይ ሰሎምን ወለደ፤41ሰሎም የቃምያን ወለደ፤የቃምያም ኤሊሳማን ወለደ። \ No newline at end of file diff --git a/02/42.txt b/02/42.txt new file mode 100644 index 0000000..a467d25 --- /dev/null +++ b/02/42.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 42 \v 43 \v 44 42የይረሕምኤል ወንድም የካሌብ ወንዶች ልጆች፤ የበኩር ልጁ ሞሳ ሲሆን፤ እርሱም ዚፍን ወለደ፤ዚፍም መሪሳን ወለደ፤መሪ ሳም ኬብሮንን ወለደ። 43የኬብሮን ወንዶች ልጆች፤ ቆሬ፣ተፋዋ፣ሬቄም፣ሽማዕ።44ሽማዕ ርችሐምን ወለደ፤ረሐምም ዮርቅዓምን ወለደ።ሬቄም ሽማይን ወለደ፤ \ No newline at end of file diff --git a/02/45.txt b/02/45.txt new file mode 100644 index 0000000..5c14921 --- /dev/null +++ b/02/45.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 45 \v 46 \v 47 45ሽማይም ማዖንን ወለደ፤ማዖንም ቤት ጹርን ወለደ።46የካሌብ ቁባት ዔፋ ሐራንን፣ሞዳን፣ጋዜዝን ወለደች።ሐራንም ጋዜዝን ወለደ። 47የያህዳይ ወንዶች ልጆች፤ ሬጌም፣ኢዮታም፣ጌሻን፣ፋሌጥ፣ዔፋ፣ሸዓፍ። \ No newline at end of file diff --git a/02/48.txt b/02/48.txt new file mode 100644 index 0000000..54dd215 --- /dev/null +++ b/02/48.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 48 \v 49 48የካሌብ ቁባት ማዕካ ሼቤርን፣ቲርሐናን ወለደለችለት።49እንዲሁም የመድማናን አባት ሸዓፍን፣የመክቢናንና የጊብዓን አባት ሱሳን ወለደች።ካሌብ ዓክሳ የተባለች ልጅ ነበረችው። \v 50 \ No newline at end of file diff --git a/02/52.txt b/02/52.txt new file mode 100644 index 0000000..2fac139 --- /dev/null +++ b/02/52.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 52 \v 53 52የቂርያትይዓሪም አባት የሦባል ዘሮች፤ የመናሕታውያን ነዋሪዎች እኩሌታ፣ ሀሮኤ፤ 53እንዲሁም የቂርያትይዓሪም ጎሣዎች፤ይትራውያን፤ፋታውያን፣ሹማታውያን፣ ሚሽራውያን፤ጾርዓውያንና ኤሽታኦውያን ከእነዚህ የመጡ ጎሣዎች ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/02/54.txt b/02/54.txt new file mode 100644 index 0000000..be2c8d9 --- /dev/null +++ b/02/54.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 54 \v 55 54የሰልሞን ዘሮች፤ ቤተልሔም፣ነጦፋውያን፣ዓጣሮት ቤት ዮአብ፣የመናሕታውያን እኩሌታ፣ጾርዓውያን።55በያቤጽ የሚኖሩ የጸሐፍት ጎሣዎች ቲርዓውያን፣ ሺምዓታውያን፣ሡካታውያን።እነዚህ ከሬካብ ቤት አባት ከሐማት የመጡ ቄናውያን ናቸው። \ No newline at end of file diff --git a/03/01.txt b/03/01.txt new file mode 100644 index 0000000..cb4953c --- /dev/null +++ b/03/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 1ዳዊት በኬብሮን ሳለ የወለዳቸው ወንዶች ልጆች እነዚህ ነበሩ፤ ከኢይዝራኤላዊቷ ከአኪናሆም የተወለደው የብኩር ልጁ አምኖን፣ሁለተኛው ከቀርሜሎሳዊቷ ከአቢግያ የተወለደው ዳንኤል፣ 2ሦስተኛው ከጌሹር ንጉሥ ከተማይ ልጅ ከመዓካ የተወለደው አቤሴሎም፣አራተኛው የአጊት ልጅ አዶንያስ፣ 3አምስተኛው ከሚስቱ ከዔግላ የተወለደው ይትረኃም። \ No newline at end of file diff --git a/03/04.txt b/03/04.txt new file mode 100644 index 0000000..cc57b52 --- /dev/null +++ b/03/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 4እነዚህ ስድስቱ የተወለዱት ዳዊት በኬብሮን ሆኖ ሰባት ዓመት ተኩል በገዛበት ጊዜ ነበር። ዳዊት በኢየሩሳሌም ሠላሳ ሦስት ዓመት ነገሠ፤5በዚያም የወለዳቸው ልጆች እነዚህ ነበሩ፤ሳሙስ፣ሶባብ፣ናታን፣ሰለሞን፣እነዚህ አራት ወንዶች ልጆች ከዓሚኤል ልጅ ከቤርሳቤህ የተወለዱ ናቸው። \ No newline at end of file diff --git a/03/06.txt b/03/06.txt new file mode 100644 index 0000000..cb76a57 --- /dev/null +++ b/03/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 \v 7 \v 8 \v 9 6እንዲሁም ሌሎች ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ስማቸውም ኢያቤሐር፣ኤሊሱዔ፣ኤሊፋላት፣ 7ኖጋ፣ናፌቅ፣ያፍያ፣8ኤሊሳማ፣ኤሊዳሄ፣ ኤሊፋላት ይባላል፤ባጠቃላይ ዘጠነኛ ነበሩ።9ከቁባቶቹ ከወለዳቸው ወንዶች ልጆች ሌላ እነዚህ ሁሉ ልጆቹ ነበሩ፤እነዚህም ትዕማር የምትባል እኅት ነበረቻቸው። \ No newline at end of file diff --git a/03/10.txt b/03/10.txt new file mode 100644 index 0000000..822bf8e --- /dev/null +++ b/03/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 \v 11 \v 12 10የሰሎሞን ልጅ ሮብዓም ነበረ፤ የሮብዓም ልጅ አቢያ፣የአቢያ ልጅ አሳ፣ የአሳ ልጅ ኢዮሣፍጥ፣11የኢዮሣፍጥ ልጅ ኢዮራም፣ የኢዮራም ልጅ አካዝያስ፣የአካዝያስ ልጅ ኢዮአስ፣12የኢዮአስ ልጅ አሜስያስ፣የአሜስያስ ልጅ ዓዛርያስ፣ የዓዛርያስ ልጅ ኢዮአታም፣ \ No newline at end of file diff --git a/03/13.txt b/03/13.txt new file mode 100644 index 0000000..2536562 --- /dev/null +++ b/03/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 \v 14 13የኢዮአታም ልጅ አካዝ፣የአካዝዝ ልጅ ሕዝቅያስ፣ የሕዝቅያስ ልጅ ማናሴ፣ 14የምናሴ ልጅ አሞጽ፣ የአሞጽ፣ የአሞጽ ልጅ ኢዮስያስ፣ \ No newline at end of file diff --git a/03/15.txt b/03/15.txt new file mode 100644 index 0000000..5cbb519 --- /dev/null +++ b/03/15.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 15 \v 16 15የኢዮስያስ ወንዶች ልጆች፣ በኩሩ ዮሐናን በኩሩ ዮሐናን፣ሁለተኛ ልጁ ኢዮአቄም፣ሦስተኛ ልጁ ሴዴቅያስ፣ አራተኛ ልጁ ሰሎም።16የኢዮአቄም ዘሮች፤ልጁ ኢኮንያ፣ልጁ ሴዴቅያስ። \ No newline at end of file diff --git a/03/17.txt b/03/17.txt new file mode 100644 index 0000000..6302626 --- /dev/null +++ b/03/17.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 17 \v 18 17የምርኮኛው የኢኮንያን ዘሮች፣ ልጁ ሰላትያል፣18መልኪራም፣ ፈዳያ፣ሼናጻር፣ይቃምያ፣ሆሻማ፣ ነዳብያ። \ No newline at end of file diff --git a/03/19.txt b/03/19.txt new file mode 100644 index 0000000..e6c7aec --- /dev/null +++ b/03/19.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 19 \v 20 \v 21 19የፈዳያ ወንዶች ልጆች፤ዘሩባቤል ወንዶች ልጆች፥ ሜሱላም፣ሐናንያ፣ እኅታቸው ሰሎሚት ትባላለች።20ሌሎችም አምስት ልጆች ነበሩ፤ እነርሱም ሐሹባ፣ኦሄል፣በራክያ፣ሐሳድያ፣ዮሻብሒሴድ። 21የሐናንያ ዘሮች፤ፈላጥን፣የአብድዩና የሴኬንያ ወንዶች። \ No newline at end of file diff --git a/03/22.txt b/03/22.txt new file mode 100644 index 0000000..a677db2 --- /dev/null +++ b/03/22.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 22 \v 23 \v 24 22የሴኬንያ ዘሮች፤ ሸማያና ወንዶች ልጆቹ፤ ሐሙስ፣ ይግአል፣ባሪያሕ፣ነዓርያ፣ሻፋጥ፣ባጠቃላይ ስድስት ነበሩ። 23የነዓርያ ወንዶች ልጆች፤ኤልዩዔናይም ወንዶች ልጆች፤ ሆዳይዋ፣ኤልያሴብ፣ፌልያ፣ዓቁብ፣ዮሐናን፣ደላያ፣ዓናኒ፤ባጠቃላይ ሰባት ናቸው። \ No newline at end of file diff --git a/04/01.txt b/04/01.txt new file mode 100644 index 0000000..1955caf --- /dev/null +++ b/04/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 1የይሁዳ ዘሮች፤ ፋሬስ፣ኤስሮም፣ከርሚ፣ሆር፣ሦባል።2የሦባል ልጅ ራያ ኢኤትን ወለደ፤ኢኤትደግሞ አሑማይንና ላሃድን ወለደ፤እነዝዝዚህ የጾርዓውያን ጎሣዎች ናቸው። \ No newline at end of file diff --git a/04/03.txt b/04/03.txt new file mode 100644 index 0000000..3168d51 --- /dev/null +++ b/04/03.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 3 \v 4 3የኤጣም ወንዶች ልጆች እነዚህ ናቸው፤ኢይዝራኤል፣ይሽማ፣ይደባሽ።እኅታቸው ሃጽሌልፎኒ ትባላለች።4ፋኑኤል ጌዶርን ወለደ፤ኤጽር ደግሞ ሑሻ ምን ወለደ።እነዚህ የኤፍራታ የበኩር ልጅና የቤተልሔም አባት የሆነው የሆር ዘሮች ናቸው። \ No newline at end of file diff --git a/04/05.txt b/04/05.txt new file mode 100644 index 0000000..eed3e59 --- /dev/null +++ b/04/05.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 5 \v 6 \v 7 \v 8 5የቴቁሔ አባት አሽሑር፣ ሔላና ነዕራ የተባሉ ሁለቱ ሚስቶች ነበሩት።6ነዕራም አሑዛምን፣ኦፌርን፣ቴምኒን፣አሐሽታሪን ወለደችለት፤የነዕራ ዘሮች እነዚህ ነበሩ። 7የሔላ ወንዶች ልጆች፤ ዴሬት፣ይጽሐር፣ኤትናን ናቸው። 8የቆጽ ወንዶች ልጆች ደግሞም ዓኑብ፣ጾቤባና፣የሃሩም ናቸው። \ No newline at end of file diff --git a/04/09.txt b/04/09.txt new file mode 100644 index 0000000..795c829 --- /dev/null +++ b/04/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 \v 10 9ያቤጽ ከወንድሞቹ ይልቅ የተከበረ ሰው ነበረ፤እናቱም ''በጣር የወለድድኩት'' ስትል ስሙን ያቤጽ አለችው።10ያቤጽም፣''አቤቱ፤እንድትባርከኝ፣ግዛቴንም እንድታሰፋልኝ እለምንሃለሁ፣እጅህ ከእኔ ጋር ትሁን፣ከሥቃይና ከጉዳትም ጠብቀኝ''በማለት ወደ እስራኤል አምላክ ጮኸ።እግዚአብሔርም የለመነውን ሰጠው። \ No newline at end of file diff --git a/04/11.txt b/04/11.txt new file mode 100644 index 0000000..5355032 --- /dev/null +++ b/04/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 \v 12 11የሹሐ ወንድም ክሉብ ምሒርን ወለደ፤ምሒርን ወለደ፤ምሒርም ኤሽቶን ወለደ፤12ኤሽቶን ቤትራፋንና ፋሴሐን ወለደ፤የዒርናሐሽን ከተሞች የቁረቁረ እርሱ ነው።እነዚህ የሬካ ሰዎች ናቸው። \ No newline at end of file diff --git a/04/13.txt b/04/13.txt new file mode 100644 index 0000000..4bdc0bd --- /dev/null +++ b/04/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 \v 14 \v 15 \v 16 13የቄኔዝ ወንዶች ልጆች፤ ሐታት፣መዖኖታይ።14መዖታይ ደግሞ ዖፍራን ወለደ።ሠራያ የኢዮአብ አባት ሲሆን፣ኢዮአብ ጌሐራሺምን ወለደ፤የእደ ጥበብ ባለ ሙያዎች ስለ ነበሩ ይህ ስም ተሰጣቸው። 15የዮፎኔ ልጅ የካሌብ ወንዶች ልጆች፤ ዒሩ፣ኤላ፣ነዓም። የኤላ ልጅ።ቄኔዝ።16የይሃልኤል ወንዶች ልጆች፤ ዚፍ፣ዚፋ፣ቲርያ፣አሣርኤል። \ No newline at end of file diff --git a/04/17.txt b/04/17.txt new file mode 100644 index 0000000..2e790f3 --- /dev/null +++ b/04/17.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 17 \v 18 17የዕዝራ ሜሬድ፣ዔፌር፣ያሎን። ከሜሬድ ሚስቶች እንዲቱ ማርያምን ፣ሽማይንና የኤሽትምዓን አባት ፅሽባን ወለደች። 18አይሁዳዊት ሚስቱም የጌዶርን አባት ዮሬድን፣የጆኮን አባት ሔቤርን፣የዛኖዋን አባት ይቁቲኤልን ወለደች፤ እነዚህም ሜሬድ ያገባት የፈርዖን ልጅ የቢትያ ልጆች ናቸው። \ No newline at end of file diff --git a/04/19.txt b/04/19.txt new file mode 100644 index 0000000..b37db8a --- /dev/null +++ b/04/19.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 19 \v 20 19የሆዲያ ሚስት የነሐም እኅት ወንዶች ልጆች፤ የገርሚው የቅዒላ አባት፣ማዕካታዊው ኤሽትሞዓ። 20የሺሞን ወንዶች ልጆች፤ አምኖን፣ሪና፣ቤንሐናን፣ቲሎን። የይሺዒ ዘሮች፤ዞሔትና ቤንዞሔት። \ No newline at end of file diff --git a/04/21.txt b/04/21.txt new file mode 100644 index 0000000..452d459 --- /dev/null +++ b/04/21.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 21 \v 22 \v 23 21የይሁዳ ልጅ የሴሎም ወንዶች ልጆች፤ የሌካ አባት ዔር፣የመሪሳና በቤት አሽቤዓ የበፍታ ጨርቅ ሠሪ የሆኑት ጎሣዎች አባት ለዓዳ፣22ዮቂም፣የኮዜባ ሰዎች፣ኢዮአስ፣ሞዓብን የገዛ ሣራፍና ያሹቢሌሔም።ታሪካቸውም ጥንታዊነት ያለው ነው። 23ሰዎቹ ነበጣዒምና በጋዴራ የሚቀመጡ ሸክላ ሠሪዎች ነበሩ፤በዚያም በመቀመጥ ለንጉሡ ሸክላ ይሠሩ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/04/24.txt b/04/24.txt new file mode 100644 index 0000000..4177c4b --- /dev/null +++ b/04/24.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 24 \v 25 \v 26 24የስምዖን ዘሮች፤ ነሙኤል፣ያሚን፣ያሪን፣ዛራ፣ሳኡል፣25ሰሎም የሳኡል ልጅ ነው፤መብሳም የሰሎም ልጅ ነው፤ ማስማዕ ደግሞ የመብሳም ልጅ ነው። 26የማስማዕ ዘሮች ልጁ ሃሙኤል፣ልጁ ዘኩር፣ልጁ ሰሜኢ። \ No newline at end of file diff --git a/04/27.txt b/04/27.txt new file mode 100644 index 0000000..fba293b --- /dev/null +++ b/04/27.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 27 \v 28 27ሰሚኤ ዐሥራ ስድስት ወንዶችና ስድስት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ወንድሞቹ ግን ብዙ ልጆች አልነበሯቸው፤ስለዚህ ጎሣቸው በሙሉ እንደ ይሁዳ ሕዝብ ብዙ አልነበረም።28የኖረባችውም ቦታዎች እነዚህ ናቸው።ቤርሳቤህ፣ሞላደ፣ሐጻርሹዓል፣ \ No newline at end of file diff --git a/04/29.txt b/04/29.txt new file mode 100644 index 0000000..6dbf926 --- /dev/null +++ b/04/29.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 29 \v 30 \v 31 29ቢልሃ፣ዔጼም፣ቶላድ፣30ቤቱኤል፣ሔርማ፣ፊቅላግ፣ 31ቤትማርካቦት፣ሐጸርሲሲም፣ቤትቢሪ፣ሽዓራይም፣እስከ ዳዊት ዘመነ መንግስት ድረስ የኖሩት በእነዚህ ከተሞች ነው። \ No newline at end of file diff --git a/04/32.txt b/04/32.txt new file mode 100644 index 0000000..36cf086 --- /dev/null +++ b/04/32.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 32 \v 33 32በአካባቢያቸው የሚገኙት ወንደሮች ደግሞ ኤጣም፣ዓይን፣ሬሞን፣ቶኬን፣ዓሻን የተባሉ አምስት ከተሞች ናቸው፤በእነዚህ ከተሞች ዙሪያ በአል የሚዝችልቁ መንደሮች ነበሩ፤መኖሪያቸው በዚሁ ሲሆን፤የትውልድ መዝገብም አላቸው። \ No newline at end of file diff --git a/04/34.txt b/04/34.txt new file mode 100644 index 0000000..9ce2051 --- /dev/null +++ b/04/34.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 34 \v 35 \v 36 \v 37 \v 38 34ሞሾብብ፣የምሌክ፣የአሜስያስ ልጅ ኢዮስያስ፣35ኢዮኤል፣የዮሺብያ ልጅ፣የሠራያ የዓጂኤል ልጅ ኢዩ 36እንዲሁም ኤልዩዔናይ፣ያዕቆብ፣ፅሾሐያ፣ዓሣያ፣ዓሲዔል፣ዩሲምኤል፣በናያስ፣37የሺፊ ልጅ ዚዛ፣የአሎን ልጅ፣የይዳያ ልጅ፣የሺምሪ ልጅ፤የሸማያ ልጅ፤ 38እነዚህ ስማቸው ከላይ የተዘረዘረው ሰዎች የየጎሣቸው መሪዎች ነበሩ፤የቤተሰባቸው ብዛት እጅግ በጣም እየጨመረ ሄደ፤ \ No newline at end of file diff --git a/04/39.txt b/04/39.txt new file mode 100644 index 0000000..3e84c8f --- /dev/null +++ b/04/39.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 39 \v 40 \v 41 39እነርሱም ለከብቶቻቸው ግጦሽ ፍለጋ ከሸለቆው በስተምስራቅ እስካለው እስከ ጌደር መግቢያ ድረስ ዘልቀው ሄዱ።በዚያም ለምለምና ያማረ የግጦሽ ቦታ አገኙ፤ምድሪቱም ሰፊ፤ ሰላምና ጸጥታ የሰፈነበት ነበረች።በቀድሞ ቀመን በዚህ ምድር ይኖሩ የነበሩት አንዳንድ የካም ዘሮቼ ናቸው። 41እነዚህ ስማቸው ከላይ የተዘረዘሩው ወደዚሁ ቦታ የመቱት በይሁዳ ንጉሥ በሕዝቅያስ ዘመን ነበረ፤እነርሱም በድንኳኖቻቸው ውስጥ በነበሩበት በካም ወገኖችና በምዑናውያን ላይ አደጋ በመጣል ፈፅመው አላጠፋአቸው፤ይህም እስከ ዛሬ ድረስ በግልጽ ይታያል።ለመንጎቻቸው በቂ ግጦሽ ቦታ ስላላገኙ፣በዚያ መኖር ጀመሩ። \ No newline at end of file diff --git a/04/42.txt b/04/42.txt new file mode 100644 index 0000000..b100fc8 --- /dev/null +++ b/04/42.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 42 \v 43 42ከእነዚሁ አምስት መቶ የሚሆኑ የስምዖን ወገኖች በይሽዒ ልጆች በፈላጥያ፣በነዓርያ፣በረፋያና በዑዝኤል ተመርተው የሴይርን ኩረብታማ አገር ወረሩ።43አምልጠው የቀሩትን አማሌቅውያን ፈጅተው እስከ ዛሬ በዚያው ይኖራሉ። \ No newline at end of file diff --git a/05/01.txt b/05/01.txt new file mode 100644 index 0000000..1263be6 --- /dev/null +++ b/05/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 1የእስራኤሌ በኩር ልጅ የሮቤል ልጆች፤ ሮቤል የበኩር ልጅ ቢሆንም፤የአባቱን መኝታ ስላረከሰ፤የበኩርናው መብቱ ለእስራኤል ልጅ ለዮሴፍ ልጆች ተሰጥቶአል። ከዚህም የተነሣ ትውልዱ የበኩርነቱን ተራ ይዞ ሊቁጥል አልቻለም።2ይሁዳ ከወንድሞቹ ይልቅ ብርቱ ነበረ፤ገዥ የወጣው ከእርሱ ቢሆንም፣የበኩርነት መብቱ የተላለፈው ለዮሴፍ ነበረ።3የእስራኤል የበኩር ልጅ የሮቤል ወንዶች ልጆች፤ሄኖኅ፣ፋሉሶ፣አስሮን፣ከርሚ ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/05/04.txt b/05/04.txt new file mode 100644 index 0000000..aae41df --- /dev/null +++ b/05/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 \v 6 4የኢዮኤል ዘሮች ልጁ ሽማያ፣ልጁ ጎግ፣ልጁ ስሜኢ፣5ልጁ ሚካ፣ልጁ ራያ፣ልጁ ቢኤል፣ 6የአጆር ንጉስ ቴልጌልቴልፌልሶር ማኮር የወሰደው ልጅ ብኤራ ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/05/07.txt b/05/07.txt new file mode 100644 index 0000000..066a379 --- /dev/null +++ b/05/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 \v 9 7የቤተሰቡ የዘር ትውልድ በየጎሣ በየጎሣው ሲቁጠር እንደሚከተለው ነው፤ የጎሣ አለቃ የሆነው ኢዮኤል፣ዘካርያስ፣8የኢዮኤል ልጅ፣እነዚህ ከአሮዔር እስከ ናባውና እስከ በኣልሜዎን ድረስ በሚገኘው ምድር ላይ ሰፈሩ። 9ከብቶቻቸው በገለዓድ ምድር በዝተው ስለነበር በምስራቅ በኩል ወደ ኤፍራጥስ ወንዝ እስከ ምድረ በዳው ዳርቻ ድረስ የሚገኘውን ምድር ያዙ። \ No newline at end of file diff --git a/05/10.txt b/05/10.txt new file mode 100644 index 0000000..fb56bcf --- /dev/null +++ b/05/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 10በሳኦልም ዘመነ መንግሥት በእጃቸው ተመትተው ድል ከተደረጉት አጋራውያን ጋር ተዋጉ፤በመላው የገለዓድ ምሥራቃዊ ክፍል የሚገኙትን መኖሪያዎቻቸውን ያዙ። \ No newline at end of file diff --git a/05/11.txt b/05/11.txt new file mode 100644 index 0000000..7fde804 --- /dev/null +++ b/05/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 \v 12 \v 13 11የጋድ ነገድ ደግሞ ከእነርሱ ቀጥሎ እስከ ሰልካ ድረስ በሚገኘው በባሳን ምድር ኖሩ፤ 12አለቃው ኢዮኤል፣ሁለተኛው ሳፋም ከዚህም ያናይና ሰፋጥ ሆነው በባሳን ተቀመጡ።13ቤተ ዘመዶቻቸውም በየቤተሰቡ እነዚህ ነበሩ፤ሚካኤል፣ሜሱላም፣ሳባ፣ዮራይ፣ያካን፣ዙኤ፣ኦቤድ፣ባጠቃላይ ስባት ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/05/14.txt b/05/14.txt new file mode 100644 index 0000000..9be4069 --- /dev/null +++ b/05/14.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 14 \v 15 14እነዚህ ደግሞ የቢዝ ልጅ፣የዬዳይ ልጆች፣ ኦቤድ፣የኢዬሳይ ልጅ፣የሚካኤል ልጅ፣የገለዓድ ልጅ፣የኢዳይ ልጅ፣የዑሪ ልጅ፣የሑሪ ልጅ፣የአቢካኢል ልጆች ናቸው። 15የቤተሰባቸው አለቃ የኑጊ ልጅ፣የአብዲኤል ልጅ አሒ ነበረ። \ No newline at end of file diff --git a/05/16.txt b/05/16.txt new file mode 100644 index 0000000..89d3ee7 --- /dev/null +++ b/05/16.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 16 \v 17 16እነዚህም በገለኣድ፣በባሳንና እስከ ዳርቻዋ በሚገኙት መንደሮች እንዲሁም በሳሮን በሚገኙ የግጦሽ ስፍራዎች ሁሉና ከዚያም ወዲያ አልፈው ተቀመጡ። 17እነዚህ ሁሉ ትውልድ በመዝገብ የሰፈሩት በይሁዳ ንጉሥ በኢዮአታምና በእስራኤል ንጉሥ በኢዮርብዓም ዘመነ መንግሥት ነው። \ No newline at end of file diff --git a/05/18.txt b/05/18.txt new file mode 100644 index 0000000..29433f8 --- /dev/null +++ b/05/18.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 18 \v 19 18የሮቤል፣የጋድና፣የምናሴ ነገድ እኩሌታ አርባ አራት ሺህ ብቁ የጦር ሰዎች ነበሩአቸው።እነርሱም ጋሻ መያዝ፣ሰልፍ መምዘዝና ቀስት መሳብ የሚችሉ ጠንካራና በውጊያ የሠለጠኑ ናቸው። 19እነዚህም በአጋራውያን፣በኢጡር፣በናፌስ፣በናዳብ ላይ ዘመቱ። \ No newline at end of file diff --git a/05/20.txt b/05/20.txt new file mode 100644 index 0000000..21e4bf5 --- /dev/null +++ b/05/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 \v 21 \v 22 20በጦርነቱም ላይ ወደ እግዚአብሔር ጮኸው ስለ ነበር፣በውጊያው ረዳቸው፣አጋራው ያንንና የጦር አጋሮቻቸውን ሁሉ አሳልፎ ሰጣቸው፤ስለ ታመኑበትም ፀሎታቸውን ሰማ። 21የአጋራውያንንም እንስሶች ማረኩ፤እነዚህም አምሳ ሺህ ግመሎች፣250 000 በጎችና ሁለት ሺህ አህዮች ነበሩ።እንዲሁም 100 000 ሰው ማረኩ።22ውጊያው የእግዚአብሔር ስለነበር ሌሎችም ብዙ ሰዎች ተገደሉ።እስከ ምርኮ ጊዜ ምድሪቱ በእጃቸው ነበረች። \ No newline at end of file diff --git a/05/23.txt b/05/23.txt new file mode 100644 index 0000000..5ad01d7 --- /dev/null +++ b/05/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 \v 24 23የምናሴ ነገድ እኩሌታ ህዝብ ቁጥር ብዙ ነበረ፣እነርሱም ከባሳን ጀምሮ እስከ በኣልአርሞንዔም ድረስ ባለው ምድር ሰፈሩ፤ይህም እስከ ሳኔር አርሞንዔም ተራራ ድረስ ማለት ነው። 24የየቤተሰቡ አለቆች እነዚህ ነበሩ፤ዔፌር፤ይሽዒ፣ኤሊኤል፣ዓዝርኤል፣ኤርምያ፣ሆዳይዋ፣ ኢየድኤ፤እነዚህ ጀግና ተዋጊዎች የታወቁ ሰዎችና የየቤተሰባቸው አለቆች ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/05/25.txt b/05/25.txt new file mode 100644 index 0000000..61d33ca --- /dev/null +++ b/05/25.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 25 \v 26 25ይሁን እንጂ ለአባቶቻቸው አምላክ ታማኞች አልሆኑም፤እግዚአብሔር ከፊታቸው ያጠፋቸው የምድሪቱን ከሕዝብ አማልክት በማምለክ አመነዘሩ 26ስለዚህ የእስራኤል አምላክ የአሦርን ንጉሥ የፎሐት መንፈስ ይኸውም የቴልጌልቴፌልሶርን መንፈስ አነሣሥቶ የሮቤልን፣የጋድንና፣የምናሴን ነገድ እኩሌታ ማርኮ እንዲወሰድ አደረገ።እነዚህንም ወደ ጎዛን ወንዝ ዳርቻ አፈለሳቸው፤እነርሱም እስከ ዛሬ ድረስ በዚያ ይገኛሉ። \ No newline at end of file diff --git a/06/01.txt b/06/01.txt new file mode 100644 index 0000000..e94a9df --- /dev/null +++ b/06/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 1የሌዊ ወንዶች ልጆች፤ ጌድሶን፣ቀዓት፣ሜራሪ፣2የቀዓት ወንዶች ልጆች፤እንበረም፣ ይሰዓር፣ኬብሮን፣ዑዝኤል።3የእምበረም ልጆች፤ አሮን፣ሙሴ፣ማርያም። የአሮን ወንዶች ልጆች፤ናዳብ፣አብዮድ፣አልዓዛር፣ኢታምር። \ No newline at end of file diff --git a/06/04.txt b/06/04.txt new file mode 100644 index 0000000..881cc21 --- /dev/null +++ b/06/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 \v 6 4አልዓዘር ፊንሐስን ወለደ፤ ፊንሐስ አቡሲን ወለደ፤ 5አቢሲ ኦዚን ወለደ፤6ኦዚ ዘራእያን ወለደ፤ዘራእያ መራዮትን ወለደ፤ \ No newline at end of file diff --git a/06/07.txt b/06/07.txt new file mode 100644 index 0000000..c4dfb2a --- /dev/null +++ b/06/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 \v 9 7መራዮት አማርያን ወለደ፤አማርያ አኪጦብን ወለደ፤8አኪጦብ ሳዶቅን ወለደ፤9ሳዶቅ አኪማአስን ወለደ፤አኪማአስ ዓዛርያስን ወለደ፤ዓዛርያስ ዮሐናን ወለደ፤ \ No newline at end of file diff --git a/06/10.txt b/06/10.txt new file mode 100644 index 0000000..437b48f --- /dev/null +++ b/06/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 \v 11 \v 12 10ዮሐናን ዓዛርያስ ወለደ፤እርሱም ሰለሞን በኢየሩሳሌም ባሠራው ቤተ መቅደስ በክህነት ያገለግል ነበር፤ 11ዓዛርያስ አማርን ወለደ፤አማርያም አኪጦብን ወለደ፤12አኪጦብ ስሳዶቅን ወለደ፤ሳዶቅ ሰሎምን ወለደ፤ \ No newline at end of file diff --git a/06/13.txt b/06/13.txt new file mode 100644 index 0000000..4283e00 --- /dev/null +++ b/06/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 \v 14 \v 15 13ሰሎም ኬሌቅያስን ወለደ፤ኬሌቅያስ ዓዛርያስ ሠራያን ወለደ፤ 14ዓዛርያስ ሠራያን ወለደ፤ሠራያ ኢዮሴዴቅን ወለደ፤ 15እግዚአብሔር የይሁዳና የእየሩሳሌም ሕዝብ በናቡከደነፆር እጅ ተማርከው እንዲወሰዱ ባደረገ ጊዜ ኢዮሴዴቅም አብሮ ተማርኮ ሄደ። \ No newline at end of file diff --git a/06/16.txt b/06/16.txt new file mode 100644 index 0000000..f0ed955 --- /dev/null +++ b/06/16.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 16 \v 17 \v 18 16የሌዊ ወንዶች ልጆች፤ ጌድሶን፣ቀዓት፣ሜራሪ። 17የጌድሶን ወንዶች ልጆች፤ሎቢኒ፣ሰሜኢ።18የቀሃት ወንዶች ልጆች፤እምበረም፣ይስዓር፣ኬቤሮን፣ዑዝኤል። \ No newline at end of file diff --git a/06/19.txt b/06/19.txt new file mode 100644 index 0000000..eab27af --- /dev/null +++ b/06/19.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 19 \v 20 \v 21 19የሜራሪ ወንዶች ልጆች፤ሞሖሊ፣ሙሲ። በየአባቶቻቸው ቤተሰብ የተቁጠሩ የሌዊ ጎሣዎች የሚከተሉት ናቸው፤ 20ከጌርሶን፤ ልጁ ሎቢኒ፣ልጅ ኢኤት፣ልጁ ዛማት፣21ልጁ ዮአክ፣ልጁ አዶ፣ልጁ ዛራ፣ልጁ ያትራይ። \ No newline at end of file diff --git a/06/22.txt b/06/22.txt new file mode 100644 index 0000000..6aa6404 --- /dev/null +++ b/06/22.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 22 \v 23 \v 24 22የቀዓት ዘሮች፤ ልጁ አሚናዳብ፣ልጁ ቆሬ፣ልጁ አሴር፣23ልጁ ህልቃና፣ልጁ አቢሳፍ፣ልጁ አሴር፣24ልጁ ኢኢት፣ልጁ ኡርኤል፣ልጁ ዖዝያ፣ልጁ ሳውል። \ No newline at end of file diff --git a/06/25.txt b/06/25.txt new file mode 100644 index 0000000..428a7c9 --- /dev/null +++ b/06/25.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 25 \v 26 \v 27 25የሕልቃና ዘሮች፤ አማሢ፣አኪሞት። 26ልጁ ሕልቃና፣ልጁ ሱፊ፣ልጁ ናሐት፣27ልጁ ኤልያብ፣ልጁ ይሮሐም፣ልጁ ሕልቃና፣ልጁ ሳሙኤል። \ No newline at end of file diff --git a/06/28.txt b/06/28.txt new file mode 100644 index 0000000..1672d4a --- /dev/null +++ b/06/28.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 28 \v 29 \v 30 28የሳሙኤል ወንዶች ልጆች፤የበኩር ልጁ ኢዮኤል፣ሁለተኛው ልጁ አብያ። 29የሜራሪ ዘሮች፤ ሞሖሊ፣ልጁ ሎቤኒ፣ልጁ ሰሜኢ፣ልጁ ዖዛ፣ 30ልጁ ሳምን፣ልጁ ሐግያ፣ልጁ ዓሣያ። \ No newline at end of file diff --git a/06/31.txt b/06/31.txt new file mode 100644 index 0000000..6d0b812 --- /dev/null +++ b/06/31.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 31 \v 32 31ታቦቱ ከገባ በኋላ፣ዳዊት የመዘምራን አለቃ አድርጎ በእግዚአብሄር ቤት የሾማቸው ሰዎች እነዚህ ናቸው፤32እርሱም ሰሎሞን የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በኢየሩሳሌም እስኪሠራ ድረስ፣በማደሪያው ይኸውም በመገናኛ ድንኳን ፊት ሆነው እየዘመሩ ያገለግሉ ነበር፣አገልግሎታቸውንም የሚያከናውኑት በወጣላቸው ደንብ መሠረት ነው። \ No newline at end of file diff --git a/06/33.txt b/06/33.txt new file mode 100644 index 0000000..0e85b7d --- /dev/null +++ b/06/33.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 33 \v 34 \v 35 33ከወንዶች ልጆቻቸው ጋር ሆነው ያገለገሉ ሰዎች እነዚህ ናቸው፤ከቀዓታዊያን ልጆች፤ሙዚቃ ተጫዋቹ ኤማን፣የኢዮኤል ልጅ፣የሳሙኤል ልጅ፤ 34 ሳሙኤል የሕልቃና ልጅ ነበረ፤ ሕልቃና ፣የይሮሐም ልጅ፣ይብኤሊኤል ልጅ፣የቶዋ ልጅ፣ 35የሱፍ ልጅ፣የሥልቃና ልጅ፣የመሐት ልጅ፣የአማሢ ልጅ፣ \ No newline at end of file diff --git a/06/36.txt b/06/36.txt new file mode 100644 index 0000000..e94aef8 --- /dev/null +++ b/06/36.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 36 \v 37 \v 38 36የሕልቃና ልጅ፣የኢዮኤል ልጅ፣የዓዛርይስስ ልጅ፣የሶፎንያስ ልጅ፣37የታሐት ልጅ፣የአሴር ልጅ፣የአብያሳፍ ልጅ፣የቆሬ ልጅ፣38የይስዓር ልጅ፣የቃዓት ልጅ፣የሌዊ ልጅ፣የእስራኤል ልጅ። \ No newline at end of file diff --git a/06/39.txt b/06/39.txt new file mode 100644 index 0000000..b58e123 --- /dev/null +++ b/06/39.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 39 \v 40 \v 41 \v 42 \v 43 39እንዲሁም የሔማን ወንድም አሳፍ በስተቀኙ ሆኖ ያገለግል ነበር፤ አሳፍ የበራክያ ልጅ፤የሳምዓ ልጅ፤40የሚካኤል ልጅ፣41የኤትኒ ልጅ፣የዛራ ልጅ፣የዓዳያ ልጅ፣42የኤታን ልጅ፣የዛማት ልጅ፣የሰሜኢ ልጅ፣43የኢኤት ልጅ፣የጌድሶን ልጅ፣የሌዊ ልጅ፣ \ No newline at end of file diff --git a/06/44.txt b/06/44.txt new file mode 100644 index 0000000..daeca42 --- /dev/null +++ b/06/44.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 44 \v 45 \v 46 \v 47 44በስተግራቸው በኩል አብረዋቸው ያሉት የሜራሪ ልጂች፣የቂሳ ልጅ ኤታን፣የአብዲ ልጅ፣የማሎክ ልጅ፣45የሐሸብያ ልጅ፣የአሰያሰ ልጅ፣የኬልቅያስ ልጅ፣46የአማሲ ልጅ፣የባኒ ልጅ፣የሰሜር ልጅ፣ 47የሞሖሊ ልጅ፣የሙሲ ልጅ፣የሜራሪ ልጅ፣የሌዊ ልጅ፣ \ No newline at end of file diff --git a/06/48.txt b/06/48.txt new file mode 100644 index 0000000..a74263b --- /dev/null +++ b/06/48.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 48 48ሌዋውያን ወንድሞቻቸው ግን የእግዚአብሔር ቤት የማደሪያ ድንኳን ተግባር እንዲያከናውኑ ተመድበው ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/06/49.txt b/06/49.txt new file mode 100644 index 0000000..244f39e --- /dev/null +++ b/06/49.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 49 49 አሮንና ልጆቹ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ባዘዝው ምሠረት ስለእስራኤል ማስተሰሪያ በቅድስት ቅዱሳኑ ውስጥ የሚያከናውነውን ተግባር ሁሉ፣በመሠዊያ ላይ የሚቃጠል መሥቃዕትና በዕጣኑ መሠዊያ ላይ የሚቀርበውም መሥዋዕት የሚቀርቡት ግን አሮንና ዘሮቹ ብቻ ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/06/50.txt b/06/50.txt new file mode 100644 index 0000000..8bbd14d --- /dev/null +++ b/06/50.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 50 \v 51 \v 52 \v 53 50የአሮን ዝርያዎች እነዚህ ነበሩ፤ ልጁ አልዓዛር፣ልጅ ፊንሐስ፣ልጁ አቢሹ፣51ልጁ ቡቂ፣ልጁኦዚ፣ልጁ ዘራአያ፣52ልጁ መራዮት፣ልጁ አማርያ፣ልጁ አኪጦብ፣53ልጁ ሳዶቅ፣ልጁ አኪማአስ። \ No newline at end of file diff --git a/06/54.txt b/06/54.txt new file mode 100644 index 0000000..cb123db --- /dev/null +++ b/06/54.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 54 \v 55 \v 56 54መኖሪያዎቻቸው እንዲሆኑ የተመደቡላቸው ቦታቸው እነዚህ ናቸው፤የመጀመሪያ ዕጣ የእነርሱ ስለ ሆነ፣ከቀዓት ጎሣ ለሆኑት ለአሮን ዘሮች የተመደቡላቸው መኖሪያቸው እነዚህ ነበሩ። 55ለእነርሱም በይሁዳ ምድር የሚገኘው ኬብሮንና በዙሪያዋ ያለው የግጦሽ ቦታ ተሰጠ፣56በኬብሮን ዙሪያ የሚገኙት የዕርሻ ቦታዎችና መንደሮች ግን ለዮፎኒ ልጅ ለካሌብ ተሰጡ። \ No newline at end of file diff --git a/06/57.txt b/06/57.txt new file mode 100644 index 0000000..2cc1a9c --- /dev/null +++ b/06/57.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 57 \v 58 57ለአሮን ዘሮች የመማፀኛ ከተሞች የሆኑትን ኬብሮንን፣ልብናን፣የቲርን፣ኤሽትሞዓን፣58ሖሎንን፣ዳቤርን፣ከነመሰማሪዎቻቸው። \ No newline at end of file diff --git a/06/59.txt b/06/59.txt new file mode 100644 index 0000000..0d025fd --- /dev/null +++ b/06/59.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 59 \v 60 59ዓሳንን፣ዮታን፣ቤትሳኒስን ከነመሰማሪዎቻቸው ሰጡ።60ከብንያም ነገድ ድርሻ ላይ ገባዖንን፣ጌባን፣ጋሌማን፣ዓናቶትን ከነመሰማሪያዋቻቸው ሰጡ። ለቀዓት ዘሮች የተከፋፈሉ እነዚህ ከተሞች ባጠቃላይ ዐሥራ ሦስት ናቸው። \ No newline at end of file diff --git a/06/61.txt b/06/61.txt new file mode 100644 index 0000000..a4a12cd --- /dev/null +++ b/06/61.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 61 \v 62 61ለቀሩት የቀዓት ዘሮች ደግሞ ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ድርሻ በዕጣ ዐሥር ከተሞች ተሰጧቸው።62ለጌድሶን ነገድ በየጎሣቸው ከይሳኮር፣ከአሴር፣ከንፍታሌምና በባሳን ከሚገኘው ከምናሴ ነገድ ድርሻ ላይ ዐሥራ ሦስት ከተሞች ተመደቡላቸው። \ No newline at end of file diff --git a/06/63.txt b/06/63.txt new file mode 100644 index 0000000..e1a044b --- /dev/null +++ b/06/63.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 63 \v 64 \v 65 63ለሜራሪ ዘሮች በየጎሣቸው ከሮቤል፣ከጋድና ከዛብሎን ድርሻ ላይ ዐሥራ ሁለት ከተሞች በዕጣ ተመደቡላቸው።64እስራኤላዊያን ከተሞቹን በዚሁ ሁኔታ መድበው ከነመሰማሪያዎቻቸው ለሌዋውያኑ ሰጧቸው።65ቀደም ብለው የተጠቀሱትንም ከተሞች ከይሁዳ ከስምዖንና ከብንያም ነገድ ላይ ወስደው በዕጣ መደቡላቸው። \ No newline at end of file diff --git a/06/66.txt b/06/66.txt new file mode 100644 index 0000000..0faadfe --- /dev/null +++ b/06/66.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 66 \v 67 \v 68 \v 69 66ለአንዳንድ የቀዓት ጎሣዎችም ከኤፍሬም ነገድ ድርሻ ላይ ከተሞች ተሰጣቸው። 67በኮረብታማው በኤፍሬም ምድር የሚገኙትን ሴኬምን(የማማፀኛ ከተማ)፣ኔዝርን፣68ዮቅምዓምን፣ቤትሖሮን፣69ኤሎንንና ጋትሪሞን ከነመሰማሪዎቻቸው ሰጧቸው። \ No newline at end of file diff --git a/06/70.txt b/06/70.txt new file mode 100644 index 0000000..360eae8 --- /dev/null +++ b/06/70.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 70 70እንዲሁም እስራኤላውያን ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ድርሻ ላይ ዓኔርና ቢልዓም የተባሉትን ከተሞች ከነመሰማሪያዎቻቸው ወስደው ለሩት የቀዓት ጎሣዎች ሰጧቸው። \ No newline at end of file diff --git a/06/71.txt b/06/71.txt new file mode 100644 index 0000000..9470167 --- /dev/null +++ b/06/71.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 71 \v 72 \v 73 71ለጌድሶናውያን ከምናሴ ነገድ እኩሌታ፣ በባሳን የሚገኘውን ጎላንና አስታሮትን ከነመሰማሪያዎቻቸው ተሰጠ፤72ከይሳኮር ነገድ፤ ቃዴስን፣ዳብራትን 73ራሞትንና ዓኔምናን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ፤ \ No newline at end of file diff --git a/06/74.txt b/06/74.txt new file mode 100644 index 0000000..da8af4e --- /dev/null +++ b/06/74.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 74 \v 75 \v 76 74ከአሴር ነገድ መዓሳልን፣ዓብዶን፣75ሑቆቅንና፣ረአብን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ፤76ከንፍታሌም ነገድ በገሊላ የሚገኘውን ቃዴስን፣ሐሞንንና፣ቂርያታይምን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ። \ No newline at end of file diff --git a/06/77.txt b/06/77.txt new file mode 100644 index 0000000..d6a7316 --- /dev/null +++ b/06/77.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 77 \v 78 \v 79 77ከሌዋውያን የቀሩት የሜራሪ ጎሣዎች ደግሞ ከዚህ የሚከተለው ወሰዱ፤ከዛቢሎን ነገድ ዮቅኒዓምን፣ቀርታህን፣ሬሞንና፣ታቦርን፣ከነመሰማሪዮቻቸው ወሰዱ።78ከዮርዳኖስ ወንዝ ማዶ ኪኢያሪኮ በስተምስራቅ ከሚገኘውን ቦሶርን፣ያሳን፣79ቅዴሞትንና ሜፍዓትን ከነመሰማሮያዎቻችው ወሰዱ፤ \ No newline at end of file diff --git a/06/80.txt b/06/80.txt new file mode 100644 index 0000000..f1ac54a --- /dev/null +++ b/06/80.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 80 \v 81 80ከጋድ ነገድ በገለዓድ የምትገኘውን ሬማትን፣መሃናይምን፣81ሐሴቦንና ኢያዜርን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ። \ No newline at end of file diff --git a/07/01.txt b/07/01.txt new file mode 100644 index 0000000..2de2c28 --- /dev/null +++ b/07/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 1የይሳኮር ወንዶች ልጆች፤ ቶላ፣ፋዋ፣ያሱብ፣ሺምሮን፣ባጠቃላይ አራት ናቸው። 2የቶላ ወንዶች ልጆች፤ኦዚ፣ርረፋያ፣ይሪኤል፣የሕማይ፣ይብሣም፣ሽሚኤል፣እነዚህ የየቤተሰባቸው አለቆች ናቸው።በዳዊት ዘመነመንግሥት ከቶላ ዘሮች በየትውልድ ሀረጋቸው የተቁጠሩ የቶላ ዘሮች ብርቱ ተዋጊዎች ነበሩ፤ቁጥራቸው ሃያ ሁለት ሺህ ስድስት መቶ ነበረ። 3የኦዚ ወንድ ልጅ፤ይዝረሕያ። የይዝረሐያ ወንዶች ልጆች፤ሚካኤል፣አብድዩ፣ይሺያ፣አምስቱም አለቆች ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/07/04.txt b/07/04.txt new file mode 100644 index 0000000..a2d62ca --- /dev/null +++ b/07/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 4ብዙ ሚስቶችና ልጆች ስለ ነበሩአቸው፣ከነቤተሰባቸው የትውልድ ሐረግ ለውጊያ ብቁ የሆኑ 36000 ሰዎች ነበሩአቸው።5ከይስኮር ጎሣዎች ሁሉ የተመዘገቡት ተዋጊዎች የቤተሰቦቹ ትውልድ ቁጥር ባጠቃላይ 87000 ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/07/06.txt b/07/06.txt new file mode 100644 index 0000000..1ee86cd --- /dev/null +++ b/07/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 \v 7 6ሦስቱ የብንያም ወንዶች ልጆች፤ ቤላ፣ቤኬብ፣ይዲኤል። 7የቤላ ወንዶች ልጆች፤ ኤሴቦንም፣ኦዚ፣ዑዝኤል፣ኢያሪሙት፣ዒሪ፣ባጠቃላይ አምስት ሲሆኑ፣ የቤተ ሰብ አለቆች ናቸው፤በትውልድ ሐረግ መዝገባቸው 22034 ተዋጊ ሰዎች ተመዝገበዋል። \ No newline at end of file diff --git a/07/08.txt b/07/08.txt new file mode 100644 index 0000000..0125c5b --- /dev/null +++ b/07/08.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 8 \v 9 \v 10 8የቤኬር ወንዶች ልጆች፤ዝሚራ፣ኢዮአስ፣አልዓዛር፣ኤልዮዔናይ፣ዖምሪ፣ ኢያሪሙት፣አብያ፣ዓናቶት፣ዔሌሜት፣እነዚህ ሁሉ የቤኬር ልጆች ነበሩ።9በትውልድ ሐረግ መዝገባቸውም ውስጥ የየቤተ ሰባቸው አለቆችና ሃያ ሺህ ሁለት መቶ ተዋጊዎች ተመዝግበዋል። 10የይዲኤል ልጅ፤ ቢልሐን።የቢልሐን ወንዶች ልጆች፤ የዑስ፣አሲሳኦር፣ \ No newline at end of file diff --git a/07/11.txt b/07/11.txt new file mode 100644 index 0000000..bb5aaff --- /dev/null +++ b/07/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 \v 12 11እነዚህ ሁሉ የይዲኤል ልጆች የየቤተሰቡ አለቆች ነበሩ፤እነርሱም ለውጊያ ብቁ የሆኑ 17200 ተዋጊዎች ነበሯቸው።12(ሳፈንና ሁፊም የዒር ዘሮች ሲሆኑ ሑሺም ደግሞ የአሐር ዘር ነው።) \ No newline at end of file diff --git a/07/13.txt b/07/13.txt new file mode 100644 index 0000000..52115ff --- /dev/null +++ b/07/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 13የንፍታሌም ወንዶች ልጆች፤ ያህጽሔል፣ጉኒ፣ዬጽር፣ሺሌም፤እነዚህ የባላ የልጅ ልጆች ናቸው። \ No newline at end of file diff --git a/07/14.txt b/07/14.txt new file mode 100644 index 0000000..fed20ff --- /dev/null +++ b/07/14.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 14 \v 15 \v 16 14የምናሴ ዘሮች፤ ሶርያዊት ቁባቱ የወለደችለት ልጁ አሥርኤል ነው።እርሷም የገለዓድን አባት ማኪርያ የወለደች ናት፤15ማኪርም ከሑፊምና ከሳፊም ወገኖች ሚስት አገባ።እኅቱም መዓካ ትባል ነበር።ሌላው ዘሩ ሰለጸዓድ ሲሆን፣እርሱም ሴቶች ልጆች ብቻ ነበሩት። 16የሚከር ሚስት መዓካ ወንድ ልጅ ወለደች፣ስሙንም ፋሬስ አለችው።የወንድሙም ስም ሱሮስ ይባላል፤ወንዶች ልጆቹም ኡላምና ራቄም ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/07/17.txt b/07/17.txt new file mode 100644 index 0000000..51713a0 --- /dev/null +++ b/07/17.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 17 \v 18 \v 19 17የኡላም ወንድ ልጅ፤ባዳን፣እነዚህ የምናሴ ልጅ፣የማኪር ልጅ፣የገለዓድ ወንዶች ልጆች ናቸው፤፤18እኅቱ መለኬት ኢሱድን፣አቢዔዝርንና መሐላን ወለድች።19የሽሚዳ ወንዶች ልጆች ደግሞ እነዚህ ነበሩ፤ አሒያንምምሴኬም፣ሊቅሒ፣አኒዓም። \ No newline at end of file diff --git a/07/20.txt b/07/20.txt new file mode 100644 index 0000000..d2fd2c9 --- /dev/null +++ b/07/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 \v 21 \v 22 20የኤፍሬም ዘሮች፤ ሹቱላ፣ልጁ ባሬድምምልጁ ታሐት፣ልጁ ኤልዓዳ፣ልጁ ታሐት፣21ልጁ ዛባድ፣ልጁ ሹቱላ።ኤድርና ኤልዓድ ከብቶች ለመስረቅ በወረዱ ጊዜ፣የአገሩ ተወለጆች በሆኑት በጌት ሰዎች ተገደሉ።22አባታቸውም ኤፍሬም ብዙ ቀን አለቀሰላቸው፤ዘመዶቹም መጥተው አፅናኑት። \ No newline at end of file diff --git a/07/23.txt b/07/23.txt new file mode 100644 index 0000000..a4a6dd9 --- /dev/null +++ b/07/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 \v 24 23ከዚያም ወደ ሚስቱ ገብቶ ተኛ፤እርሷም ፀነሰች፤ወንድ ልጅም ወለደች፤በቤተሰቡ ላይ ከደረሰው መከራ የተነሣ ስሙን በሪያ አለው።24ሴት ልጁ ስሟ ሲኢራ ይባላል፤እርሷም የታችኛውና የላይኛውን ቤት ሖሮንንና ኡዜን ሼራን የተባሉትን ከተሞች የቁረቁረች ናት። \ No newline at end of file diff --git a/07/25.txt b/07/25.txt new file mode 100644 index 0000000..b56e981 --- /dev/null +++ b/07/25.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 25 \v 26 \v 27 25ልጁ ፋፌ፣ልጁ ሬሴፍ፣ልጁ ቴላ፣ልጁ ታሐን፣26ልጁ ለአዳን፣ልጁ ዓሚሁድ ልጁ ኤሊሳማ፣27ልጁ ነዌ፣ልጁ ኢያሱ። \ No newline at end of file diff --git a/07/28.txt b/07/28.txt new file mode 100644 index 0000000..8312be5 --- /dev/null +++ b/07/28.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 28 \v 29 28በምድራቸውና መኖሪያቸው ቤቴልንና በዙሪያዋ የሚገኙት ከተሞች በስተምሥራቅ ነዓራን፣በስተ ምዕራብ ጌዝርንና መንደሮቿን በሙሉ ታጠቃልል ነበር።29በምናሴ ወሰን ላይ ቤትሳን፣ታዕናክ፣መጊዶና ዶና ከነመንደሮቻቸው ነበሩ።በእነዚህም መንደሮች የእስራኤል ልጅ የዮሴፍ ዘሮች ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/07/30.txt b/07/30.txt new file mode 100644 index 0000000..dfb945e --- /dev/null +++ b/07/30.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 30 \v 31 \v 32 30የአሴር ወንዶች ልጆች፤ዩምና፣የሱዋ፣የሱዊ፣በሪዓ፣እኅታቸውም ሤራሕ ትባል ነበር።31የበሪዓ ወንዶች ልጆች፤ሐቤርም የቢርዛዊት አባት መልኪኤል።32ሔቤርም ያፍሌጥን፣ሳሜርን፣ኮታምንና እኅታቸውን ሶላን ወለደ። \ No newline at end of file diff --git a/07/33.txt b/07/33.txt new file mode 100644 index 0000000..ef0be15 --- /dev/null +++ b/07/33.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 33 \v 34 \v 35 33የያፍሌጥ ወንዶች ልጆች፤ ፋሴክ፣ቢምሃል፣ዓሲት፣የያፍሌጥ ወንዶች ልጆች እነዚህ ነበሩ ።34የስሜር ወንዶች ልጆች፤ አ፣፥ሮኦጋ፣ይሑባ፣አራም።35የወንድሙ የኤላም ወንዶች ልጆች፤ጾፋ ይምና፣ሰሌስ፣ዓማል። \ No newline at end of file diff --git a/07/36.txt b/07/36.txt new file mode 100644 index 0000000..950666f --- /dev/null +++ b/07/36.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 36 \v 37 \v 38 36የጻፋ ወንዶች ልጆች፤ ሱዋ፣ሐርኔፍር፣ሦጋል፣ቤሪ፣ይምራ፣37ቤጼር፣ሆድ፣ሳማ፣ ሰሊሳ፣ይትራን፣ብኤራ።38የዬቴር ወንዶች ልጆች፤ዮሮኒ፣ፊስጻ፣አራ። \ No newline at end of file diff --git a/07/39.txt b/07/39.txt new file mode 100644 index 0000000..153e7b4 --- /dev/null +++ b/07/39.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 39 \v 40 39የዑላ ወንዶች ልጆች፤ኤራ፣ሐኒኤል፣ሪጽያ። 40እነዚህ ሁሉ የአሴር ዜሮች ናቸው።እነርሱም የቤተ ሰብ አለቆች፣ምርጥ ሰዎች፣ብርቱ ተዋጊዎችና ድንቅ መሪዎች ነበሩ።ለውጊያ ብቁ የሆኑት ወንዶች ቁጥር 26000 ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/08/01.txt b/08/01.txt new file mode 100644 index 0000000..e8256df --- /dev/null +++ b/08/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 \v 4 \v 5 1የብንያም አምስት ወንድ ልጆች የነበሩት የብኩር ልጅን ቤላን ፤ አስቤልን፣ አሐራን፣2ኖሐን፣ ራፋን ወለደ።3የቤላ ወንዶች ልጆች እነዚህ ነበሩ፤አዳር ጌራ፣አቢሁድ፣አቡሁድ፣4አቢሱ፣ናዕማን፣ኦሖዋ፣5ጌራ፣ሰፋፋ፣ሒራም። \ No newline at end of file diff --git a/08/03.txt b/08/03.txt new file mode 100644 index 0000000..92b0d2b --- /dev/null +++ b/08/03.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 3 \v 4 \v 5 1የብንያም አምስት ወንድ ልጆች የነበሩት የብኩር ልጅን ቤላን ፤ አስቤልን፣ አሐራን፣2ኖሐን፣ ራፋን ወለደ።3የቤላ ወንዶች ልጆች እነዚህ ነበሩ፤አዳር ጌራ፣አቢሁድ፣አቡሁድ፣4አቢሱ፣ናዕማን፣ኦሖዋ፣5ጌራ፣ሰፋፋ፣ሒራም። \v 6 \v 7 6በጌባ ይኑሩ የነበሩትና በኋላም በምርኮ ወደ መናሐት የተወሰዱት የኤሁድ ዘሮች እነዚህ ናቸው።7ናዕማን፣አኪያ፣ጌራ፣በምርኮ ጊዜ እየመራ የወሰዳቸው የዖዛና የኢሒሑድ አባት ጌራ ነበረ። \v 8 \v 9 \v 10 \v 11 8ሽሐራይም ሚስቶቹን ሑሺምንና በዕራን ከፍታ በኋላ በሞዓብ ምድር ወንዶች ልጆች ወለደ።9ከሚስቱ ከሖዴሽ ዮባብን፣ዲብያን፣ማሴን፣ማልካምን፣10ይዑጽን፣ሻክያንና ሚርማን ወለደ፤እነዚህም የቤተ ሰብ አለቆች የነበሩ ልጆቹ ናቸው።11ሑሺም ከተባለች ሚስቱ አቢጡብና ኤልፍዓል የተባሉ ወንዶች ልጆች። \v 12 \v 13 12የኤልፍዓል ወንዶች ልጆች፤ ዔቤር፣ሚሻም፣እንዲሁም ኦኖንና ሎድ የተባሉ ከተሞች ከነመንደሮቻቸው የቁረቁረ ሻሜድ፣13በኤሌን ይኖሩ ለነበሩ ቤተሰቦች አለቆችና የጋት ነዋሪዎችን አስወጥተው ያሳደዱ በሪዓና ሽማዕ። \v 14 \v 15 \v 16 \v 17 \v 18 14አሒዮ፣ሻሻቅ፣ይሬምት፣15ዝባድያ፣ዓራያ፣ዔድር፣ 16ሚካኤል፣ይሽጻናዮሐ የበሪያ ወንዶች ልጆች ነበሩ።17ዝባድያ፣ሜሱላም፣ህዝቂ፣ሔቤር፣18ይሽምራይ፣ ይዝሊያና፣ዮባብ፣የኤልፍዓል ወንዶች ልጆች ነበሩ። \v 19 \v 20 \v 21 19 -21 ሺሜኢ እነዚህ ወንዶች ልጆች ያቃም፣ዝክሪ፣ዘብዲ፣ኤሊዔናይ፣ጺልታይ፣ኤሊኤል ፣ዓዳያ፣ብራያና፣ሺምራት ነበሩት። \v 22 \v 23 \v 24 \v 25 22ይሽጻን፣ዔቤር፣ኤሊኤል፣23ዓብዶን፣ዝክሪ፣ሐናን፣ 24ሐናንያ፣ኤላም፣ዓንቶትንያ 25ይፍዴያና ፋኑኤል የሶሴቅ ወንዶች ልጆች ነበሩ። \v 26 \v 27 \v 28 26ሽምሽራይ፣ሽሃሪያ፣ጎቶልያ፣27ያሬሽያ፣ኤልያስና፣ዝክሪ የይሮሐም ወንዶች ልጆች ነበሩ።28እነዚህ ሁሉ በየትውልድ ሐርረጋቸው የተቁጠሩ አለቆችና የቤተ ሰብ መሪዎች ሲሆኑ፣የሚኖሩትም በኢየሩሳሌም ነበረ። \v 29 \v 30 \v 31 29የገባዖን አባት ይዒኤል በገባዖን ኖረ፣ሚስቱ መዓካ ትባል ነበር።30የበኩር ልጁም አብዶን ይባል ነበር፣የእርሱም ተከታታዮች ዱር፣ቂስ፣በኣል፣ኔር፣ናዳብ፣31ጌዶር፣አሂዮ፣ዛኩርና፣ \v 32 \v 33 \v 34 32የሺምዓ አባት ሚቅሎት ነበሩ።እነዚህም ከሥጋ ዘመዶቻቸው ጋር በኢየሩሳሌም ከተማ አቅራቢያ ይኖሩ ነበር።33ኔር ቂስን ወለደ፣ቂስ ሳኦልንወለደ፣ሳኦልም ዮናታንን፣ሜልኪሳን፣አሚናዳብን፣አስበኣልን ወለደ።34የዮናትን ወንድ ልጅ መሪበኣልን፣እርሱም ሚካን ወለደ። \v 35 \v 36 \v 37 35የሚካ ወንዶች ልጆች፤ፒቶን፣ሜሌክ፣ታሬዓ፣አካዝ።36አካዝ ይሆዓዳን ወለደ፤ዘምሪን ወለደ፣ዘምሪም ሞጻን ወለደ።37ሞጻ ቢንዓን ወለደ፤ቢንዓ ረፋያን ወለደ፤ረፋያ ኤልዓሣን ወለደ፤ኤልዓሣም ኤሴልን ወለደ። \v 38 \v 39 \v 40 38ኤስል ስድስት ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ስማቸውም፦ዓዝሪቃም፣ቦክሩ፣እስማኤል፣ሽዓርያ፣ አብድዩ፣ሐናን፣ይባላል፤እነዚህ ሁሉ የኤሴል ልጆች ነበሩ።39የወንድሙ የኤሴቅ ወንዶች ልጆች፤የበኩር ልጁ ኡላም፣ሁለተኛ ልጁ ኢያስ፣ሦስተኛ ልጁ ኤሊፋላት።40የኡላም ልጆች በቀስት መንደፍ የሚችሉ ብርቱ ተዋጊዎች ነበሩ፤እነሱም ባጠቃላይ ቁጥራቸው 150 ወንዶች ልጆችና የልጅ ልጆች ነበሩአቸው፤እነዚህ ሁሉ የብንያም ትውልዶች ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/08/06.txt b/08/06.txt new file mode 100644 index 0000000..50e46dd --- /dev/null +++ b/08/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 \v 7 6በጌባ ይኑሩ የነበሩትና በኋላም በምርኮ ወደ መናሐት የተወሰዱት የኤሁድ ዘሮች እነዚህ ናቸው።7ናዕማን፣አኪያ፣ጌራ፣በምርኮ ጊዜ እየመራ የወሰዳቸው የዖዛና የኢሒሑድ አባት ጌራ ነበረ። \ No newline at end of file diff --git a/08/08.txt b/08/08.txt new file mode 100644 index 0000000..d46b9fe --- /dev/null +++ b/08/08.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 8 \v 9 \v 10 \v 11 8ሽሐራይም ሚስቶቹን ሑሺምንና በዕራን ከፍታ በኋላ በሞዓብ ምድር ወንዶች ልጆች ወለደ።9ከሚስቱ ከሖዴሽ ዮባብን፣ዲብያን፣ማሴን፣ማልካምን፣10ይዑጽን፣ሻክያንና ሚርማን ወለደ፤እነዚህም የቤተ ሰብ አለቆች የነበሩ ልጆቹ ናቸው።11ሑሺም ከተባለች ሚስቱ አቢጡብና ኤልፍዓል የተባሉ ወንዶች ልጆች። \ No newline at end of file diff --git a/08/12.txt b/08/12.txt new file mode 100644 index 0000000..ec1ff78 --- /dev/null +++ b/08/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 \v 13 12የኤልፍዓል ወንዶች ልጆች፤ ዔቤር፣ሚሻም፣እንዲሁም ኦኖንና ሎድ የተባሉ ከተሞች ከነመንደሮቻቸው የቁረቁረ ሻሜድ፣13በኤሌን ይኖሩ ለነበሩ ቤተሰቦች አለቆችና የጋት ነዋሪዎችን አስወጥተው ያሳደዱ በሪዓና ሽማዕ። \ No newline at end of file diff --git a/08/14.txt b/08/14.txt new file mode 100644 index 0000000..082cc56 --- /dev/null +++ b/08/14.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 14 \v 15 \v 16 \v 17 \v 18 14አሒዮ፣ሻሻቅ፣ይሬምት፣15ዝባድያ፣ዓራያ፣ዔድር፣ 16ሚካኤል፣ይሽጻናዮሐ የበሪያ ወንዶች ልጆች ነበሩ።17ዝባድያ፣ሜሱላም፣ህዝቂ፣ሔቤር፣18ይሽምራይ፣ ይዝሊያና፣ዮባብ፣የኤልፍዓል ወንዶች ልጆች ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/08/19.txt b/08/19.txt new file mode 100644 index 0000000..b6c5b02 --- /dev/null +++ b/08/19.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 19 \v 20 \v 21 19 -21 ሺሜኢ እነዚህ ወንዶች ልጆች ያቃም፣ዝክሪ፣ዘብዲ፣ኤሊዔናይ፣ጺልታይ፣ኤሊኤል ፣ዓዳያ፣ብራያና፣ሺምራት ነበሩት። \ No newline at end of file diff --git a/08/22.txt b/08/22.txt new file mode 100644 index 0000000..24fa30c --- /dev/null +++ b/08/22.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 22 \v 23 \v 24 \v 25 22ይሽጻን፣ዔቤር፣ኤሊኤል፣23ዓብዶን፣ዝክሪ፣ሐናን፣ 24ሐናንያ፣ኤላም፣ዓንቶትንያ 25ይፍዴያና ፋኑኤል የሶሴቅ ወንዶች ልጆች ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/08/26.txt b/08/26.txt new file mode 100644 index 0000000..ef072ad --- /dev/null +++ b/08/26.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 26 \v 27 \v 28 26ሽምሽራይ፣ሽሃሪያ፣ጎቶልያ፣27ያሬሽያ፣ኤልያስና፣ዝክሪ የይሮሐም ወንዶች ልጆች ነበሩ።28እነዚህ ሁሉ በየትውልድ ሐርረጋቸው የተቁጠሩ አለቆችና የቤተ ሰብ መሪዎች ሲሆኑ፣የሚኖሩትም በኢየሩሳሌም ነበረ። \ No newline at end of file diff --git a/08/29.txt b/08/29.txt new file mode 100644 index 0000000..16adcad --- /dev/null +++ b/08/29.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 29 \v 30 \v 31 29የገባዖን አባት ይዒኤል በገባዖን ኖረ፣ሚስቱ መዓካ ትባል ነበር።30የበኩር ልጁም አብዶን ይባል ነበር፣የእርሱም ተከታታዮች ዱር፣ቂስ፣በኣል፣ኔር፣ናዳብ፣31ጌዶር፣አሂዮ፣ዛኩርና፣ \ No newline at end of file diff --git a/08/32.txt b/08/32.txt new file mode 100644 index 0000000..3b7908d --- /dev/null +++ b/08/32.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 32 \v 33 \v 34 32የሺምዓ አባት ሚቅሎት ነበሩ።እነዚህም ከሥጋ ዘመዶቻቸው ጋር በኢየሩሳሌም ከተማ አቅራቢያ ይኖሩ ነበር።33ኔር ቂስን ወለደ፣ቂስ ሳኦልንወለደ፣ሳኦልም ዮናታንን፣ሜልኪሳን፣አሚናዳብን፣አስበኣልን ወለደ።34የዮናትን ወንድ ልጅ መሪበኣልን፣እርሱም ሚካን ወለደ። \ No newline at end of file diff --git a/09/01.txt b/09/01.txt new file mode 100644 index 0000000..f29b20e --- /dev/null +++ b/09/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 1እስራኤል ሁሉ በየትውልድ ሐረጋቸው ተቁጥረው ስማቸው በእስራኤል ነገሥታት መዝገብ ላይ ሰፈረ።የይሁዳ ሕዝብ ከፈፀሙት በደል የተነሣ ተማርከው ወደ ባቢሎን ተወሰዱ።2በመጀመሪያ በየርስታቸውና በየከተሞቻቸው ተመልሰው የሰፈሩት ጥቂት እስራኤላውያን፣ካህናት፣ሌዋውያንና ቤተመቅደሱ ውስጥ የጉልበት ሥራ የሚሠሩ አገልጋዮች ነበሩ።3በእየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩ የይሁዳ፣የብንያም፣የኤፍሬምና ምናሴ ነገዶች የሚከተሉት ናቸው፤ \ No newline at end of file diff --git a/09/04.txt b/09/04.txt new file mode 100644 index 0000000..b1913d2 --- /dev/null +++ b/09/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 \v 6 4ከሰፋሪዎችም መካከል ይሁዳ ልጅ፣ከፋሬስ ዘሮች፣የባኒ ልጅ፣የአምሪ ልጅ፣የዖምሪ ልጅ፣የዓሚሁድ ልጅ ዑታይ። 5ከሴሎናውያን፦የበኩር ልጁ ዓሣያና ወንዶች ልጆቹ። 6ከዛራውያን ዝርያዎች መካከል ይዑኤል፤ የሕዝቡ ቁጥር 690 ነበረ። \ No newline at end of file diff --git a/09/07.txt b/09/07.txt new file mode 100644 index 0000000..fefd906 --- /dev/null +++ b/09/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 \v 9 7ከብንያማዊን፦የሐስኑኤ ልጅ፣የሆዳይዋ ልጅ፣የሜሱላ ልጅ ስሉ።8የይሮሐም ልጅ ብኔያ፣የሚክሪ ልጅ፣የኦዚ ልጅ ኤላ፣የይብንያ ልጅ፣የራጉኤል ልጅ፣የሰፋ ጥያ ልጅ ሜሱላም። 9በትውልድ ሐረግ መዝገቡ ላይ በተጻፈው መሠረት ከብንያም ነገድ የሕዝቡ ቁጥር ዘጠኝ መቶ ሃምሳ ስድስት ነበረ፤እነዚህ ሁሉ ወንዶች የቤተሰብ አለቆች ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/09/10.txt b/09/10.txt new file mode 100644 index 0000000..3700b6a --- /dev/null +++ b/09/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 \v 11 10ከካህናቱ፦ ዮዳኤ፣ዮአሪብ፣ያኪን፣11የእግዚአብሔር ቤት አለቃ የሆነው የአኪጦብ ልጅ፣የጳስኮር ልጅ፣የይሮሐም ልጅ፣የሜሱላም ልጅ፣የኬልቅያስ ልጅ ዓዛርያስ። \ No newline at end of file diff --git a/09/12.txt b/09/12.txt new file mode 100644 index 0000000..584b320 --- /dev/null +++ b/09/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 \v 13 12የመልክያ ልጅ፣የጳስኮር ልጅ፣የሳዶቅ ልጅ፣ዓዳያ፣የኢሜር ልጅ፣የምሺላሚት ልጅ፣የሜሴላም ልጅ፣የየሕዜራ ልጅ፣የዓዲኤል ልጅ መዕሣይ።13የቤተሰብ አለቃ የነበሩ ካህናት ቁጥር አንድ ሺህ ሰባት መቶ ሥልሳ ነበረ፤እነዚህም በእግዚአብሔር ብት ለሚከናወነው አገልግሎት ብቁ ሰዎች ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/09/14.txt b/09/14.txt new file mode 100644 index 0000000..f326d6f --- /dev/null +++ b/09/14.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 14 \v 15 \v 16 14ከሌዋውያን ወገን፦ ከሜራሪ ዘሮች የአሳብያ ልጅ፣የዓዝሪቃም ልጅ፣የአሱብ ልጅ፣ሽማያ፣15በቅበቃር፣ኤሬስ፣ጋላልና የአሳፍ ልጅ የዝክሪ፣የሚካ ልጅ፣መታንያ።16የኤዶም ልጅ፣የጋላል ልጅ፣ይችሰሙስ ልጅ፣አብድያ።እንዲሁም በነጦፋውያን ከተሞች የኖረው የሕልቅና ልጅ፣የአሳ ልጅ በራክያ። \ No newline at end of file diff --git a/09/17.txt b/09/17.txt new file mode 100644 index 0000000..eff00ec --- /dev/null +++ b/09/17.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 17 \v 18 \v 19 17የቤተ መቅደስ በር ጠባቂዎች፦ሰሎም፣ዓቁብ፣ጡልሞን፣አሂማንና ወንድሞቻቸው፣አለቃቸው ሰሎም ነበረ፤18እነርሱም በስተ ምስራቅ በሚገኝው በንጉስ በር እካሁን ድረስ ተመድቦአል።እነዚህ የሌዋያኑ ሰፈር በር ጠባቂዎች ነበሩ።19የቆሬ የአብያሳፍ ልጅ፣የቆሬ ልጅ ሰሎምና ክእነሱም ቤተሰብ የሆኑት ቆሬያውያን ወደ እግዚአብሔር ማደሪያ የሚያስገባውን በር ይጠብቁ እንደ ነበር ሁሉ፣እነዚህም ወደ ቤተ መቅደሱ የሚያስገባውን በር ይጠብቁ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/09/20.txt b/09/20.txt new file mode 100644 index 0000000..d9a572b --- /dev/null +++ b/09/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 \v 21 20በቀድሞ ጊዜ የበር ጠባቂዎቹ አለቃ የአላዓዛር ልጅ ፊንሐስ ነበረ፥እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረ።21ወደ መገኛው ድንኳን የምያስገባው በር የሚጠብቀው ደግሞ የሜሱላም ልጅ ዘካሪያስ ነበረ። \ No newline at end of file diff --git a/09/22.txt b/09/22.txt new file mode 100644 index 0000000..67da707 --- /dev/null +++ b/09/22.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 22 \v 23 \v 24 22መግቢያ በሮቹን እንዲጠብቁ የተመረጡ ባጠቃላይ ሁለት መቶ ዐሥራ ሁለት ነበሩ።እነርሱም በትውልድ ሐረጋቸው መሠረት በሚኖሩባቸው መንደሮች ተቁጥረው ተመዘገቡ፤በር ጠባቂዎቹን በዚያ ቦታ ላይ የመደቡላቸው ዳዊትና ባለ ራእዩ ሳሙኤል ነበሩ።23የማደሪያውን ድንኳን ምማለትም የእግዚአብሔርን ቤት የሚጠብቁትንም እነርሱና ዘሮቻቸው ነበሩ።24በር ጠባቂዎቹም በምሥራቅ፣በምዕራብ፣በሰሜንና፣በደቡብ በሚገኙት በአራቱም ማዕዘኖች ላይ ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/09/25.txt b/09/25.txt new file mode 100644 index 0000000..48d72f8 --- /dev/null +++ b/09/25.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 25 \v 26 \v 27 25ወንድሞቻቸውም በየመንደሮቻቸው ሆነው በየጊዜው እየወጡ የጥበቃውን ሥራ ሰባት ሰባት ቀን ያግዙአቸው ነበር።26ሌዋውያን የነበሩት አራቱ የበር ጠባቂ አለቆች ግን በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ የሚገኙትን ክፍሎችና ግምጃ ቤቶች በኃላፊነት ይጠብቁ ነበር።27የጥበቃውን ሥራ የሚያከናውኑት እነርሱ በመሆናቸው የሚያድሩትም በዚያው በእግዚአብሔር ቤት አካባቢ ነበረ፤ጠዋት ጠዋትም ደጆቹን የሚከፋፍቱት እነርሱ ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/09/28.txt b/09/28.txt new file mode 100644 index 0000000..0665ecf --- /dev/null +++ b/09/28.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 28 \v 29 28ከእነርሱም አንዳንዶቹ ለብቤተመቅደሱ አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎችን በኃላፊነት ይጠብቁ ነበር፤ዕቃዎቹም በሚገቡበትና በሚወቱበት ጊዜ ሁሉ ይቁትሩ ነበር፤29ሌሎቹ ሌዋውያን ደግሞ ዕቃዎቹንና የቤተ መውደሱን ንዋያት ቅድሳት፣ዱቄቱን፣የወይን ጠጁን፣የወይራ ዘይቱን፣ዕጣኑን የሽቱውን ቅመማ ቅመም እንዲጠብቁ ተምመድበው ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/09/30.txt b/09/30.txt new file mode 100644 index 0000000..683db9c --- /dev/null +++ b/09/30.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 30 \v 31 \v 32 30ከካህናቱም አንዳንዶቹ የሽቱውን ቅመማ ቅመም ይለውሱ ያዘጋጁ ነበር።31የቆሬያዊው የሰሎም በኩር ልጅ ሌዋዊው ማቲትያ የቁርባኑን እንጀራ የመጋገር ኅላፊነት ተሰጥቶት ነበር።32በየሰንበቱ የተሰጠው ከቀዓታውያን ወንድሞቻቸው መካከል ለአንዳንዶቹ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/09/33.txt b/09/33.txt new file mode 100644 index 0000000..f0b4922 --- /dev/null +++ b/09/33.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 33 \v 34 33የሌዋውያን ቤተ ሰብ አለቆች የነበሩት መዘምራኑ ደግሞ በብይተ መቅደሱ ክፍሎች ውስጥ እንዲኖሩና ከሌላው ሥራ ሁሉ ነፃ ሌሊት የሚሠሩት ሥራ ነበራቸው።34እነዚሁ ሁሉ የሌዋውያን ቤተ ሰብ አለቆች ሲሆኑ፣በትውልድ ሐረጋቸ መሠረት ተመዘገቡ፤የሚኖሩትም በኢየሩሳሌም ነበረ። \ No newline at end of file diff --git a/09/35.txt b/09/35.txt new file mode 100644 index 0000000..f03d4ae --- /dev/null +++ b/09/35.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 35 \v 36 \v 37 35የገባዖን አባት ይዒኤል የሚኖረው በገባዖን ነበረ፤የሚስቱም ስም መዓካ ይባላል።36የበኩር ልጁ ዓብዶን ሲሆን፣የእርሱም ተከታዮች ዱር፣ቂስ፣በኣል፣ኔር፣ናዳብ፣37ጌዶር፣አሒዮ፣ዛኩር፣ሚቅሎት ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/09/38.txt b/09/38.txt new file mode 100644 index 0000000..1244f41 --- /dev/null +++ b/09/38.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 38 \v 39 \v 40 38ሚቅሎት ሳምአን ወለደ፣እርሱም ከዘመዶቻቸው ጋር በኢየሩሳሌም አቅራቢያ ይኖሩ ነበር።39ኔር ቂስን ወለደ፤ቂስ ሳኦልን ወለደ፤ሳኦል ዮናታን፣ሜልኪሳን፣አሚናዳብን፣አስበኣልን ወለደ።40የዮናታ ወንድ ልጅ፤ መሪበኣል ነው፤መሪበኣል ሚካን ወለደ \ No newline at end of file diff --git a/09/41.txt b/09/41.txt new file mode 100644 index 0000000..5147655 --- /dev/null +++ b/09/41.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 41 \v 42 \v 43 \v 44 41የሚካ ወንዶች ልጆች፤ፒቶን፣ሜሌክ፣ታሬዓ፣አካዝ።42አካዝ የዕራን ወለደ፤ዘምንሪን ሞፃን ወለደ። 43ሞፃም ቢንዓን ወለደ፤ልጁ ረፋያ ነበረ፤ልጁ ኤልዓሣ፣ልጁ ኤሴል።44ኤሴል ስድስት ወንዶች ልጆች ነበሩ፤ስማቸውም፦ ዓዝሪቃም፣ቦክሩ፣እስማኤል፣ሸዓርያ፣አብድዩ ሐናን እነዚህ የኤሴል ወንዶች ልጆች ናቸው። \ No newline at end of file diff --git a/10/01.txt b/10/01.txt new file mode 100644 index 0000000..0603e9b --- /dev/null +++ b/10/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 1ከዚህ በኋላ ፍልስጥኤማውያን ራኤላውያንም ከፊታቸ ሸሹ፤ብዙዎች በጊቦልቦን ተራራ ላይ ሞቱ።2ፍልስጥኤማውያን ሳኦልንና ልጆቹን ይበልጥ አሳደዱአቸው የሳኦልም ልጆች ዮናታን፣አሚናዳብንና ሜልካሳን ገደሉ፤3ሳኦል በተሰለፈበት ግንባር ውጊያው በረታ፤ቀስተኞችም አግኝተው አቁሰሉት። \ No newline at end of file diff --git a/10/04.txt b/10/04.txt new file mode 100644 index 0000000..4ac1e85 --- /dev/null +++ b/10/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 4ሳኦል ጋሻ ጃግሬውን፣''እነዚህ ሸለፈታምፕች መሳለቂያ እንዳያደርጉኝ ሰልፍህን መዝዘህ ውጋኝ''አለው።ጋሻ ጃግሬው ግን እጅግ ፈርቶ ሰለ ነበር አልደፍርም፤ስለዚህ ሳኦል በገዛ ሰይፉ ላይ ወድቆ ሞተ። \ No newline at end of file diff --git a/10/05.txt b/10/05.txt new file mode 100644 index 0000000..3dd03b4 --- /dev/null +++ b/10/05.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 5 \v 6 5ጋሻ ጃግሬውም ሳኦል መሞቱን ሲያይ፤እርሱም በሰይፉ ላይ ወድቆ ሞተ።6ስለዚህ ሳዖልና ሦስት ልጆቹ ሞቱ፤ቤተ ሰዎቹም ሁሉ አብረው ሞቱ። \ No newline at end of file diff --git a/10/07.txt b/10/07.txt new file mode 100644 index 0000000..1caf312 --- /dev/null +++ b/10/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 7በሸለቆው ውስጥ የነበሩት እስራኤላዊያን ሁሉ ሰራዊቱ እንደ ሸሽ፣ሳኢልና ልጆቹም እንደ ሞቱ ባዩ ጊዜ ከተሞቻቸውን ለቀው ሸሹ፤ፍልስጥኤማውያንመጥተው ከተሞቹን ያዙ።8በማግሥቱ ፍልስጥኤማውያን የሞቱትን ለመግፈፍ ሲመጡ፣ሳኦልና ልጆቹ በጊልቦዓ ተራራ ላይ ወድቀው አገኙአቸው። \ No newline at end of file diff --git a/10/09.txt b/10/09.txt new file mode 100644 index 0000000..eb8c508 --- /dev/null +++ b/10/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 \v 10 9ሳኦልን ከገፈፉ፣ረሱን ከቁረጡና መሣሪያውንም ከወሰዱ በኋላ፣ለአማልክቶቻቸውና ለሕዝቡ የምሥራቹን እንዲነግሩ ወደ መላው የፍልስጥኤም ምድር መልክዕተኞች ላኩ።10ከዚህም መሣሪያውን በአማልክቶቻቸው ቤተ ጣዖት አኖሩ፤ራሱንም በዳጎን ቤተ ጣዖት ውስጥ አንጠለጠሉት። \ No newline at end of file diff --git a/10/11.txt b/10/11.txt new file mode 100644 index 0000000..9c24959 --- /dev/null +++ b/10/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 \v 12 11የኢያቢስ ገለዓድ ነዋሪዎች ሁሉ ፍልስጥኤማውያን በሳኦል ላይ ያደረጉትን በሰሙ ጊዜ፤12ብርቱ የሆኑ ሰዎች ሄደው የሳኦልንና የልጆቹን ሬሳ አንሥተው ወደ ኢያቢስ አመጡ፤ዐጽማቸውንም ኢያቢስ ውስጥ በሚገኘው ትልቁ ዛፍ ሥር ቀበሩ፤ከዚህያም ሰባት ቀን ጾሙ። \ No newline at end of file diff --git a/10/13.txt b/10/13.txt new file mode 100644 index 0000000..9a43357 --- /dev/null +++ b/10/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 \v 14 13ሳኦል እግዚአብሔር ስላታዘዘ ሞተ፤የእግዚአብሔር ቃል አልጠበቀም፤ይልቁንም ከሙታን ጠሪ ምክርን ጠየቀ፤14ይህን ከእግዚአብሔር አልጠየቀም፤ስስለዚህ እግዚአብሔር ገደለው፤መንግሥቱንም ወደ እሴይ ልጅ ወደ ዳዊት እንዲተላለፍ አደረገ። \ No newline at end of file diff --git a/11/01.txt b/11/01.txt new file mode 100644 index 0000000..7daacce --- /dev/null +++ b/11/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 11እስራኤል ሁሉ በኬብሮን ወደ እነሆ፤እኛ የገዛ ሥጋህና ደምህ ነን፤2በቀደመው ዘመን ሳኦል ንጉሥ ሆኖ ሳለ እስራኤልን ወደ ጦርነት የምትመራ አንተ ነበርህ፤እግዚአብሔር አምላክም፣ሕዝቤን እስራኤልን የምትጠብቅ አንተ ነህ፤ንጉሥ ዳዊት ወዳለበት ወደ ኬብሮን መጡ፤ዳዊትም በኬብሮን በእግዚአብሔር ፊት ከእነሱ ጋር ቃል ኪዳን ገባ።እግዚአብሔር በሳሙኤል አማካይነት በሰጠው ተስፋ መሠረት ዳዊትን ቀብተው በእስራኤል ላይ አነገሡት። \ No newline at end of file diff --git a/11/04.txt b/11/04.txt new file mode 100644 index 0000000..5e47a66 --- /dev/null +++ b/11/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 \v 6 4ዳዊትና እስራኤላዊያን ሁሉ ኢያቡስ ወደምትባለው ወደ ኢየሩሳሌም ሄዱ።በዚያም የሚኖሩ ኢያቡሳዊያን፤5ዳዊትን ''ወደዚያ ፈፅሞ አትገባም''አሉት፤ዳዊትግን የጽዮንን ምሽግ ያዘ፤እርሷም የዳዊት ከተማ ናት። 6ዳዊትና ''ኢያቡሳዊያንን ቀድሞ የሚወጋ ሰው የሰራዊቱ አዛዥ ይሆናል''አለ፤ስለዚህ የጽሩያ ልጅ ኢዮአብ በመጀመሪያ ወጣ፤እርሱም አዛዥ ለመሆን በቃ። \ No newline at end of file diff --git a/11/07.txt b/11/07.txt new file mode 100644 index 0000000..8bf5b78 --- /dev/null +++ b/11/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 \v 9 7ከዚያም ዳዊት መኖሪያውን በዐባምዩቱ ውስጥ አደረገ፤ከዚያም የተነሣ የዳዊት ከተማ ተባለች።8ዳዊትም ከሚሎ ጀምሮ የከተማይቱን ዙሪያ ቅጥር ሠራ፤ኢዮአብ ደግሞ የቀረውን የከተማይቱን ክፍል መልሶ ሠራ።9እግዚአብሔር ጸባኦት ከእርሱ ጋር ሰለ ነበር ዳዊት በየጊዜው እየበረታ ሄደ። \ No newline at end of file diff --git a/11/10.txt b/11/10.txt new file mode 100644 index 0000000..78b4aaa --- /dev/null +++ b/11/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 \v 11 10የዳዊት ኅያላን ሰዎች አለቆች እነዚህ ናቸው፤እነርሱም እግዚአብሔር በሰጠው ተስፋ መሠረት መንግሥቱን በምድሪቱ ሁሉ ትስፋ ዘንድ ከሌሎች እስራኤላዊያን ጋር ሆነው ለመንግሥቱ ብርቱ ድጋፍ ሰጡ።11ዳዊት ኅያላን ሰዎች ስም ዜርዜር ይህ ነው፤ ሐክሞናዊው ያሶብዓም የጦር መኮንኖች አለቃ ነበረ፤እነርሱም ጦሩን አንጅቶ በአንድ ጊዜ ሦስት መቶ ሰው ገደለ። \ No newline at end of file diff --git a/11/12.txt b/11/12.txt new file mode 100644 index 0000000..0d2b7d1 --- /dev/null +++ b/11/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 \v 13 \v 14 12ከእርሱም ቀጥሎ ከሦስቱ ኅያላን አንዱ የሆነው የአሆሃዊው የዱዲ ልጅ አልዓዘር ነው፤13እርሱም ፍልስጥኤማዊያን ለጦርነት በተሰበሰቡ ጊዜ በፈስደሚም ከዳዊት ጋር አብሮ ነበረ፤ገብስ በሞላበት የእርሻ ቦታ ወታደሮቹ ከፍልስትኤማውያን ፊት ሸሹ፤14ይሁን እንጂ በእርሻው መካከል ቦታ ይዘው ስለ ነበረ ፍልስጥኤማውያንን ገደሉ፤እግዚአብሔር ታላቅ ድል ሰጣቸው። \ No newline at end of file diff --git a/11/15.txt b/11/15.txt new file mode 100644 index 0000000..d0e0f6a --- /dev/null +++ b/11/15.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 15 \v 16 \v 17 15ከፍልስጥኤማውያን ሰራዊት ጥቂቱ በራፋይም ሸለቆ ሰፍሮ ሳለ፣ከሠላሳዎቹ አለቆች ጆስቱ ዳዊትን ለመገናኘት በዓዶላም ዋሻ አጠገብ ወደሚገኘው ወደ ዐለቱ ወረዱ።16በዚያን ጊዜ ዳዊት በምሽጉ ውስጥ ነበረ፤የፍልስጥኤማዊያን ሰራዊት ደግሞ በቤተልሕም ነበረ።17ዳዊትም ውሃ ፈልጎ ነበርና፣''ከቤተ ልሔም በር አቅራቢያ ከሚገኘው ጉድጓድ የምጠጣው ውሃ ማን ባመጣልኝ!'' አለ። \ No newline at end of file diff --git a/11/18.txt b/11/18.txt new file mode 100644 index 0000000..83111bf --- /dev/null +++ b/11/18.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 18 \v 19 18በዚህ ጊዜ ጆስቱ የፍልስጥኤማውያንን ሰራዊት ጥሰው በማለፍ በቤተ ልሔም በር አጠገብ ከሚገኘው ጉድጓድ ውሃ ቀድተው ለዳዊት አመጡለት፤እርሱ ግን ሊጠጣው ስላልፈለገ በእግዚአብሔር ፊት አፈሰሰው፤19ከዚያም ''ይህን ከማድረግ እግዚአብሔር የጠብቀኝ፤ይህ በሕይወታችን ቁርጠው የሄዱትን የእነዚህን ሰዎች ደም እንደ መጠጣት አይደለምን?''አለ።ይህን ለማምጣት በሕይወታቸው ቁርጠው ስለ ነበር፣ዳዊት ሊጠጣው አልፈለገም። \ No newline at end of file diff --git a/11/20.txt b/11/20.txt new file mode 100644 index 0000000..5c0e456 --- /dev/null +++ b/11/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 \v 21 20የኢዮአብ ወንድም አቢሳ የጆስቱ አለቃ ነበረ። እርሱም ጦሩን አንሥቶ ሦስት መቶ ሰዎች ገደለ፤ከዚህም የተነሣ እንደ ሦስቱ ሁሉ ዝነኛ ሆነ፤21ከጆስቱ አንዱ ሆኖ ባይቁጠርም እንኳን፣እጥፍ ክብር አገኘ፤አዛዣቸውም ሆነ። \ No newline at end of file diff --git a/11/22.txt b/11/22.txt new file mode 100644 index 0000000..e88df91 --- /dev/null +++ b/11/22.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 22 \v 23 22ከቀብስኤል የወጣውና ታላቅ ጀብዱ የሠውው የዮዳሄ ልጅ በናያስ ብርቱ ተዋጊ ነበረ።እርሱም እጅግ ያታወቁ ሁለት የሞአብ ሰዎች ገደለ።እንዲያውም አንድ ጊዜ በረዶ ምድርን በሰፈነበት ቀን ወደ አንድ ጉድጓድ ወርዶ አንበሳ ወደለ።23ደግሞም ቁመቱ አምስት ክንድ የሆነ አንድ ግብፃዊው የሸማኔ መጥቅለያ የመሰለ ቶር በእጁ ይዞ ገጠመው፤ክችግብፃዊው ጋር እጅ ጦሩ ነጥቆ በገዛ ጦሩ ገደለው። \ No newline at end of file diff --git a/11/24.txt b/11/24.txt new file mode 100644 index 0000000..cdc2dcf --- /dev/null +++ b/11/24.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 24 \v 25 24የዮሄዳ ልጅ በናያስ የፈፀመው ጀብዱ ይህ ነበር፤እርሱም እንደ ሦስቱ ኅያላን ዝነኛ ሆነ።25ከሠላሳዎቹም ይልቅ የበለጠ አንዱ አልነበረመ፤ዳዊትም የክብር ዘቡ አዛዥ አደረገው። \ No newline at end of file diff --git a/11/26.txt b/11/26.txt new file mode 100644 index 0000000..589a81c --- /dev/null +++ b/11/26.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 26 \v 27 \v 28 \v 29 26ኅያላኑ ወንድም አሣሄል፤የቤተ ልሔም የዱዲ ልጅ ኤልያናን፤27ሃሮራዊው ሳሞት፣ፊሎናዊው ሴሌዴ፣28የቴቁሔ ሰው የሆነው የዓስካ ልጅ፣ዒራስ፣የዓናቶቱ ሰው፣አቢዔዜር፣29ኩሳዊው ሴቤካይ፣ኦሆሃዊው ዔላይ፣ \ No newline at end of file diff --git a/11/30.txt b/11/30.txt new file mode 100644 index 0000000..26a3faa --- /dev/null +++ b/11/30.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 30 \v 31 \v 32 \v 33 30ነቶፋዊው ማህራይ፣የነቶፋዊው የበዓና ልጅ ሔሌድ፣31ከብንያም ወገን የጊብዓ ሰው የሆነው የሪባይ ልጅ ኤታል፣ጲርዓቶናዊው በናያስ፣32የገዓስ ሸለቆዎች ሰው የሆነው ኡሪ፣ዓረባዊው አቢኤል፣33ባሕሩማዊው ዓዝሞት፣ሰዓልቦዊው ኤልያሕባ፣ \ No newline at end of file diff --git a/11/34.txt b/11/34.txt new file mode 100644 index 0000000..6a09d4b --- /dev/null +++ b/11/34.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 34 \v 35 \v 36 \v 37 34የጊዞናዊው የአሳን ልጆች፣የሃራራዊው የሻጌ ልጅ ዮናታን፣35የሃራራዊው የሳኮር ልጅ አሒአም፣የኡር ልጅ ኤሊፋል፣36ምኬራታዊው ኦፌር፣ፍሎናዊው አኪያ፣37ቀርሜሎሳዊው ሐጽሮ፣የኤዝባይ ልጅ ነዕራይ፤ \ No newline at end of file diff --git a/11/38.txt b/11/38.txt new file mode 100644 index 0000000..248d9fe --- /dev/null +++ b/11/38.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 38 \v 39 \v 40 \v 41 38የናታን ወንድም ኢዮኤል፣የሃግሪ ልጅ ሚብሐር፣39አሞናዊ ጼሌቅ፣የጽሩያ ልጅ የኢዮአብ ጋሻ ጃግሬ ቤሮ ታዊው ነሃራይ፣40ይትራዊው ዒራስ፣ይትራዊው ጋሬብ፣41ኬጤያዊው ኦርዮ፣የአህላይ ልጅ ዛባድ፣ \ No newline at end of file diff --git a/11/42.txt b/11/42.txt new file mode 100644 index 0000000..18d8975 --- /dev/null +++ b/11/42.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 42 \v 43 \v 44 42የሮቤላዊው የሺዛ ልጅ ዓዲና፣እርሱም የሮቤላዊያንና አብረውት ለነበሩት የሠላሳ ሰዎች አለቃ ነበረ።43የማዕካ ልጅ ሐናን፣ሚትናዊው ኢዮሣፍጥ፣44አስታሮዊው ዖዝያ፣የአሮዔራዊው የኮታም ልጆች ሻማና ይዒኤል፣ \ No newline at end of file diff --git a/11/45.txt b/11/45.txt new file mode 100644 index 0000000..b343e4c --- /dev/null +++ b/11/45.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 45 \v 46 \v 47 45የሺምሪ ልጅ ይዲኤል፣ወንድሙም ቴዳዊው ዮሐ፣46መሐዋዊው ኤሊኤል፣የኤልነዓም ልጆች ይባሪይና ዮሻውያ፣ሞዓባዊው ይትማ፣47ኤሊኤል፣ዖቤድና ምጾባዊው የዕሢኤል። \ No newline at end of file diff --git a/12/01.txt b/12/01.txt new file mode 100644 index 0000000..fd7eb95 --- /dev/null +++ b/12/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 1ዳዊት ከቂስ ልጅ ከሳኦል ፊት ሸሽቶ በጺቅላግ ሳለ ወደ እርሱ የመጡት ሰዎች እነዚህ ናቸው፤እነርሱም በጦርነቱ ላይ ከረዱት ተዋጊዎች መካከል ነበሩ።2ሰዎቹ ቀስተኞች ሲሆኑ፣በቀኝም ሆነ በግራ እጃቸው ፍላጻ መወርወርና ድንጋይ መወንጨፍ የሚችሉ ነበሩ፤እነርሱም ከብንያም ነገድ የሆነው የሳኦል ሥጋ ዘመዶች ነበሩ፤ \ No newline at end of file diff --git a/12/03.txt b/12/03.txt new file mode 100644 index 0000000..54ee4af --- /dev/null +++ b/12/03.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 3 \v 4 3አለቃቸው አሐዔዝር ነበረ፥ከእርሱም በኋላ ኢዮአስ ነበረ፤ሁለቱም የጊብዓዊው የሸማዓ ልጆች ነበሩ፤የዓዝሞት ልጆች ይዝኤልና ፋሌጥ፣በራኪያ፣ዓናቶታዊው ኢዩ፣4ገባናዊው ሰማያስ ከሠላሳዎቹም መሪ ነበረ፤ርርሚያስ፣የሕዚኤል ዮሐንስ፣ገድሮታዊው ዮዛባት፣ \ No newline at end of file diff --git a/12/05.txt b/12/05.txt new file mode 100644 index 0000000..c046f0e --- /dev/null +++ b/12/05.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 5 \v 6 \v 7 5ኤሊዛይ፣ኢያሪሙት፣በዓልያ፣ሰማራያ፤ሐሩፋዊው ሰፋትያስ፣6ቆሬያውያኑ ሕልቃና፣ይሺያ፣ዓዘኤል፣ዮዛር፣ያሻብዓም፣7የጌዶር ሰው ከሆነው ደግሞ የይሮሐም ልጆች ዮዔላና ዝባድያ። \ No newline at end of file diff --git a/12/08.txt b/12/08.txt new file mode 100644 index 0000000..4b94b06 --- /dev/null +++ b/12/08.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 8 8ዳዊት በምድረ በዳ በሚገኘው ምሽጉ ውስጥ ሳለ፣ከጋድ ነገድ የሆኑ ሰዎች መጥተውው የእርሱን ሰራዊት ተቀላቀሉ፤ከእነሱም ለውጊያ የተዘጋጁ ጋሻና ጦር ለመያዝ የሚችሉ ብርቱ ተዋጊዎች ነበሩ፤ፊታቸው እንደ አንበሳ እንደሚይዝ ሚዳቋ ፈጣኖች ነበሩ ። \ No newline at end of file diff --git a/12/09.txt b/12/09.txt new file mode 100644 index 0000000..a3a963d --- /dev/null +++ b/12/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 \v 10 \v 11 \v 12 \v 13 9የእነዚህም አለቃ ዔፌር ነበረ፤ሁለተኛ አዛዥ አብድዩ፣ሦስተኛው ኤልያብ፣10አራተኛ መስመና፣አምስተኛው ኤርሚያስ፤11ስድስተኛው ዓታይ፣ሰባተኛው ኢሊኤል፣12ስምንተኛው ዮሐናን፣ዘጠነኛው ኤልዛባድ፣13ዐሥረኛው ኤርሚያስ፣ዐሥራ አንድኛው መክበናይ። \ No newline at end of file diff --git a/12/14.txt b/12/14.txt new file mode 100644 index 0000000..8323f99 --- /dev/null +++ b/12/14.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 14 \v 15 14እነዚህ ጋዳውያን የጦር አዛዦች ነበሩ፣ከእነሱም ታናሽ የሆነው እንደ መቶ፣ታላቅ የሆነው ደግሞ እንደ ሺህ አለቃ ይቁጠር ነበር።15በመጀመሪያው ወር የዮርዳኖስ ወንዝ ከአፍ እስከ ሞልቶ ሳለ፣ወንዙን ተሻግረው በስተ ምሥራቅና በስተ ምዕራብ ሸለቆዎች ይኖሩ የነበሩትን ሁሉ ከዚያ ያባረሩት እነዚህ ሰዎች ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/12/16.txt b/12/16.txt new file mode 100644 index 0000000..e3850bd --- /dev/null +++ b/12/16.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 16 \v 17 16ሌሎች ከብንያምና ከይሁዳም ወገን የሆኑ ሰዎች ዳዊት ወደሚገኝበት ምሽግ መጡ።17ዳዊትም እነዚህን ሰዎች ሊቀበል ወጥቶ እንዲህ አላቸው፤የመጣችሁት ልትረዱኝና በሰላም ከሆነ፤ከእኔ ጋር እንድትሰለፉ ልቀበላችሁ ዝግጁ ነኝ፤ነገር ግን እጄ ከበደል ንጹሕ ሆኖ ሳለ፤ለጠላቶቼ አሳልፋችሁ ልትሰጡኝ ከሆነ፤የአባቶቻችን አምላክ ይመልከተው፤ይፍረድውም። \ No newline at end of file diff --git a/12/18.txt b/12/18.txt new file mode 100644 index 0000000..8444c01 --- /dev/null +++ b/12/18.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 18 18ከዚያም እግዚአብሔር መንፈስ በሠላሳዎቹ አለቃ በዓማሣይ ላይ ወረደ፤እርሱም እንዲህ አለ፤''ዳዊት፤እኛ ክችአንተ ጋር ነን፤ሰላም ፍፁም ሰላም ለአንተ ይሁን፤አንተን ለሚረዱም ሁሉ ሰላም ይሁን፤አምላክህ ይረዳሃል''።ስለዚህ ዳዊት ተቀበላቸው፤የሰራዊቱም አለቃ አደረረጋቸው። \ No newline at end of file diff --git a/12/19.txt b/12/19.txt new file mode 100644 index 0000000..033e8c6 --- /dev/null +++ b/12/19.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 19 \v 20 19ዳዊት ከፍልስጥኤማዊያን ጋር ተባብሮ ሳኦልን ለመውጋት በሄደ ጊዜ፤ከምናሴ ነገድ የሆኑ ጥቂት ሰዎች ከድተው ከዳዊት ሰራዊት ጋር ተቀላቀሉ።እርሱ ግን ርዳታ አላደረገላቸውም፤ምክንዩም የፍልስትኤማዊያን ገዦች ምክር ካደረጉ በኋላ እንዲህ ሲሉ ልከውት ነበር፤''ከድቶ ወደ ጌታው ውደ ሳኦል ቢሄድ እኛን ያስጨርሰናል።20ዳዊት ወደ ጺውላግ በሄደ ጊዝዜ ከድተው ወደ እርሱ የተቀላቀሉ የምናሴ ነገድ ሰዎች እነዚህ ነበሩ፤ዓድና፣ዮዛባት፣ይዲኤል፣ሚካኤል፣ዮዛባት፣ኤሊሁ፣ ጺልታይ፤እነዚህ በምናሴ ግዛት ሳሉ የሸለቆች ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/12/21.txt b/12/21.txt new file mode 100644 index 0000000..f5dff08 --- /dev/null +++ b/12/21.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 21 \v 22 21ሁሉ ብርቱ ተዋጊዎችና በዳዊትም ሰራዊት ውስጥ አዛዦች ሰለ ነበሩ፣አደጋ ጣዮችን በመውጋት ረዱት።22ሰራዊቱም እንደ እግዚአብሔር ሰራዊት እስኪሆን ድረስ፤፣ዳዊትን ለመርዳት በየዕለቱ ብዙ ሰዎች ይጎርፉ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/12/23.txt b/12/23.txt new file mode 100644 index 0000000..9563d71 --- /dev/null +++ b/12/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 \v 24 \v 25 23እግዚአብሔር ለዳዊት በገባለት ቃል ኪዳን መሠረት የሳኦል መንግሥት አንሥተው ለእርሱ ለመስጠት ዳዊት ወደ ሚገኝበት ወደ ኬቤሮን የመጡት ሰዎች ቁጥር ይህ ነው፤24ጋሻና ጦር አንግበው ለጦርነት የተዘጋጁት የይሁዳ ሰዎች ስድስት ሺህ ስምንት መቶ።25ከስምዖን ነገድ ለጦርነት ዝግጁ የሆኑ ሰባት ሺህ አንድ መቶ። \ No newline at end of file diff --git a/12/26.txt b/12/26.txt new file mode 100644 index 0000000..c8c5026 --- /dev/null +++ b/12/26.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 26 \v 27 \v 28 ከሌዊ ነገድ አራት ሺህ ስድስት መቶ፤27የአሮን ቤተ ሰብ መሪ የሆነውን ዮዳሄን ጨምሮ ሦስት ሺህ ሰባት መቶ ሰዎች፤28ወጣቱ ብርቱ ተዋጊ ጻዶቅና ከቤተ ሰቡ ሃያ ሁለት የጦር አለቆች፤ \ No newline at end of file diff --git a/12/29.txt b/12/29.txt new file mode 100644 index 0000000..8b9f00d --- /dev/null +++ b/12/29.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 29 \v 30 \v 31 29የሳኦል ሥጋ ዘመድ የሆኑ የብንያም ሰዎች ሦስት ሺህ፤ከነዚህም አብዛኞቹ እስከዛያች ጊዜ ድረስ ለሳኦል ቤት ታማኝ ነበሩ፤30ከኤፍሬም ሰዎች በጎሣዎቻቸው ዘንድ ታዋቂ የሆኑ ብርቱ ተዋጊዎች ሃያ ሺህ ስምንት መቶ፤31ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ዐሥራ ስምንት ሺህ ሰዎች፤እነርሱም ዳዊትን ለማንገሥ በየስማቸው ተጽፈው የመጡ ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/12/32.txt b/12/32.txt new file mode 100644 index 0000000..ffecf8b --- /dev/null +++ b/12/32.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 32 \v 33 32ዘመኑን የተረዱና እስራኤላዊያንም ምን ማድረግ እንደሚገባቸው የተገነዘቡ የይሳኮር ሰዎች ሁለት መቶ አለቆች፤በእነሱም ሥር ሆነው የሚታዘዙ ዘመዶቻቸው።33ልምድ ያላቸው፤በሁለቱም ዐይነት መሣሪያ ለመዋጋት የተዘጋጁትና ዳዊትን ለመርዳት የመጡት መንታ ልብ የሌላቸው የዛቢሎን ሰዎች ሃምሳ ሺህ፤ \ No newline at end of file diff --git a/12/34.txt b/12/34.txt new file mode 100644 index 0000000..2819a33 --- /dev/null +++ b/12/34.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 34 \v 35 34ከንፍታሌም ሰዎች አንድ ሺህ የጦር አለቆች፤ከእነርሱም ጋር ጋሻና ጦር የያዙ ሠላሳ ሰባት ሺህ ሰዎች፤35ከዳን ሰዎች ለጦርነት የተዘጋጁ ሀያ ስምንት ሺህ ስድስት መቶ፤ \ No newline at end of file diff --git a/12/36.txt b/12/36.txt new file mode 100644 index 0000000..dcc2046 --- /dev/null +++ b/12/36.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 36 \v 37 36ከአሴር ሰዎች ልምድ ያላቸውና ከጦርነት የተዘጋጁ ወታደሮች አርባ ሺህ፤37ከምስራቅ ዮርዳኖስ ከሮቤል፣ከጋድና ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ልዩ ልዩ ዐይነት መሣሪያ የታጠቁ አንድ መቶ ሃያ ሺህ ሰዎች። \ No newline at end of file diff --git a/12/38.txt b/12/38.txt new file mode 100644 index 0000000..84b0fbb --- /dev/null +++ b/12/38.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 38 \v 39 \v 40 38እነዚህ ሁሉ በሰራዊቱ ውስጥ ለማገልገል ፈቃደኞች የሆኑ ተዋጊዎች ናቸው፤ወደ ኬብሮን የመጡትንም ዳዊትም በእስራኤል ሁሉ ላይ ለማንገሥ ወስነው ስለ ነበር ነው።የቀሩትም እስራኤላዊያን ሁሉ ዳዊትን ለማንገሥ በአንድ ሐሳብ ጸኑ።39የሚያስፈልጋቸውን ቤተ ሰቦቻቸው አዘጋጅተውላቸው ሰለ ነበር፣ሰዎቹ እየበሉና እየጠቱ ከዳዊት ጋር ሦስት ቀን ቁዩ።40እንዲሁም ሩቅ ከሆነው ከይሳኮር፣ከዛቢሎንና ከንፍታሌም አገር ሳይቀር ጎረቤቶቻቸው በአህያ፣በግመል፣በበቅሎና በበሬ ጭነው ምግብ አመጡላቸው፤በእስራኤል ታላቅ ደስታ ሰለ ሆነ ዱቄት፣የበለስና የዘቢብ ጥፍጥፍ፣የወይን ጠጅ፣የወይራ ዘይት፣የቀንድ ከብትና በጎች በገፍ ቀርበው ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/13/01.txt b/13/01.txt new file mode 100644 index 0000000..7b81a79 --- /dev/null +++ b/13/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 \v 4 13ዳዊትም ሻለቆችና መቶ አለቆች ከሆኑት የጦር ሹማምቱ ሁሉ ጋር ተማከረ።2ከዚያም ለመላምው የእስራኤል ማኅበር እንዲህ አለ፤''እንግዲህ ነገሩ መልካም መስሎ ከታያችሁ የአምላካችን የእግዚአብሔር ፍቃድ ከሆነ፤በእስራኤል ግዛት ሁሉ ለሚኖሩ በሩቅም ሆነ በቅርብ ላሉት ለቀሩትም ሆነ በቅርብ ላሉት ለቀሩት ወንድሞቻችን እንዲሁም በየራሳቸው ከተሞና መሰማሪያዎች የሚኖሩ ካህናትና ሌዋውያን መጥተው ከእኛ ጋር እንዲሰባሰቡ እንላክላቸው።3በሳኦል ዘምን መንግሥት ሳንፈልገው የነበረውን የአምላካችንን ታቦት መልሰን ወደ እኛ እናምጣ።4በገሩም በሕዝቡ ሁሉ ዘንድ ተቀባይነት ስላገኘ መላው ማኅበር ይህንኑ ለማድረግ ተስማማ። \ No newline at end of file diff --git a/13/05.txt b/13/05.txt new file mode 100644 index 0000000..51a77b7 --- /dev/null +++ b/13/05.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 5 \v 6 5ስለዚህ ዳዊ የእግዚአብሔር ታቦት ከቂርያትይዓሪም ለማምጣት ከግብፅ ወንዝ ከሺሖር ጀምሮ እስከ ሐማት መተላለፊያ ድረስ የሰፈሩትን እስራኤላውያን ሁሉ ሰበሰበ።6ዳዊትና እስራኤላዊያን ሁሉ በኩሩብና በኪሩብ መካከል የተቀመጠውን፣የእግዚአብሔር በይሁዳ ወዳለችው ቂርያትይዓሪም ወደ ተባለችው ወደ በኣላ ሄዱ። \ No newline at end of file diff --git a/13/07.txt b/13/07.txt new file mode 100644 index 0000000..f217fd0 --- /dev/null +++ b/13/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 7የእግዚአብሔርም ታቦት ከአሚናዳብ ቤት በእዲስ ሠረገላ ላይ እድርገው አመጡ፤ሠረገላውን ይነዱየነበሩትም ዖዛና አሒዮ ነበሩ።8ዳዊትና እስራኤላዊያን ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ሆነው በቅኔና በበገና፣በመሰንቆ በከበሮ፣በጽናጽልና በመለከት በሙሉ ኅይላቸው በዓሉን በደስታ ያከብሩ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/13/09.txt b/13/09.txt new file mode 100644 index 0000000..9d781de --- /dev/null +++ b/13/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 \v 10 \v 11 9ወደ ኪዶን ዐውድማ በደረሱ ጊዜ በሬዎቹ አደናቅፏቸው ሰለ ነበር፣ዖዛ ታቦቱን ለመደገፍ እጁን ዘረጋ።10ታቦቱን በእጁ ሰለ ነካ፣የእግዚአብሔር ቁጣ ዖዛን ላይ ነደደ፤ስለዚህም በዚያው በእግዚአብሔር ፊት ሞተ።11የእግዚአብሔር ቁጣ ዖዛን በድንገት ስለ ቀሠፈው ዳዊት አዘነ፤ያም ቦታ እስከ ዛሬ ድረስ የዖዛ ስብራት ተብሎ ይጠራል። \ No newline at end of file diff --git a/13/12.txt b/13/12.txt new file mode 100644 index 0000000..cff5d37 --- /dev/null +++ b/13/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 \v 13 \v 14 12ዳዊት በዚያን ዕለት የእግዚአብሔር ታቦት ወደ እኔ እንዴት ማምጣት እንችላለሁ?''አለ።13ስለዚህ ታቦቱን ወደ ዳዊት ከተማ በመውሰድ ፈንታ የጋት ሰው ወደ ሆነው ወደ አቢዳራ ቤት ከቤተ ሰቡ ጋር ሦስት ወር ተቀመጠ፤እግዚአብሔርም ቤተ ሰቡንና ያለውንም ሁሉ ባረከ። \ No newline at end of file diff --git a/14/01.txt b/14/01.txt new file mode 100644 index 0000000..b1b9fb2 --- /dev/null +++ b/14/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 1በዚህ ጊዜ የጢሮስ ንጉሥ ኪራም ለዳዊት ቤተ መንግሥት እንዲሠሩ መልክተኞችን፣ድንጋይ ጠራቦዎችንና አናጢዎችም ከዝግባ ዕንጨት ጋር ላከ።2ዳዊትም እግዚአብሄር በእስራኤል ላይ አንግሦ እንዳጽናውና ስለ ሕዝቡም ስለ እስራኤል ሲል መንግጅቱን ከፍ ከፍ እንዳደረገለት አስተዋለ። \ No newline at end of file diff --git a/14/03.txt b/14/03.txt new file mode 100644 index 0000000..8f2d6c2 --- /dev/null +++ b/14/03.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 3 \v 4 \v 5 \v 6 \v 7 3ዳዊትም በኢየሩሳሌም ብዙ ሚስቶች አገባ፤ከእነሱም ወንዶችንና ሴቶች ልጆችን ወለደ።4በዚያ ሳለ የወለዳቸው የልጆች ስም ይህ ነው፤ሳሙስ፣ሶባብ፣ናታን፣ሰለሞን፣5ኢያቤሐር፣ኤሊሱዔ፣ ኤሊፋላት፣6ኖጋ፣ናፌቅ፣ያፍያ፣7ኤሊሳማ፣ኤሊዳሄ፣ኤሊፋላት። \ No newline at end of file diff --git a/14/08.txt b/14/08.txt new file mode 100644 index 0000000..3267ab4 --- /dev/null +++ b/14/08.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 8 \v 9 8ዳዊት በእስራኤል ሁሉ ላይ ተቀብቶ መንገሡን ፍልስጥኤማውያን በሰሙ ጊዜ፣እርሱን ፍለጋ በሙሉ ኅይላቸው ወቱ፤ዳዊት ይህን ሰምቶ ሰለ ነበር ሊገጥማቸውው ወጣ።9በዚህ ጊዜ ፍልስጥኤማውያን ውጥተው የራፋይምን ሸለቆ ወረሩ። \ No newline at end of file diff --git a/14/10.txt b/14/10.txt new file mode 100644 index 0000000..739c33f --- /dev/null +++ b/14/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 \v 11 \v 12 10ስለዚህ ዳዊት፣''ወጥቼ በፍልስጥኤማዊያን ላይ አደጋ ልጣልን? አንተስ በእጄ አሳልፈህ ትሰጣቸዋለህን?ሲል እግዚአብሔር ጠየቀ።እግዚአብሔር ''አዎን ውጣ! በእጅህ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ''ብሎ መለሰለት።11ስለዚህ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ በኣልፐራሲም ወጡ፤በዚያም ድል አደረጋቸው።ዳዊትም ''ውሃ ነድሎ እንደሚውጣ ሁሉ እግዚአብሄርም ጠላቶችይን በእጄ አፈርሳቸው''አለ፤ከዚህ የተነሳ ያን ቦታ ''በኣልፐራሲም''ብለው ሰየሙት።12ፍልስጥኤማውያን አማልዕክቶቻቸውን በዚያው ጥለዋቸው ስለ ነበር፣ዳዊትት በእሳት እንዲያቃጥሏቸው አዘዘ። \ No newline at end of file diff --git a/14/13.txt b/14/13.txt new file mode 100644 index 0000000..ac60469 --- /dev/null +++ b/14/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 \v 14 13ፍልስጥኤማውያን ሸለቆውን እንደ ገና ወረሩ፣14ዳዊትም እንደገና እግዚአብሔር ጠየቀ።እግዚአብሔር እንዲህ ሲል መለሰለት ''ዙሪያውን ከበህ በሾላው ዛፍ ፊት ለፊት አደጋ ጣልባቸው እንጂ በቀጥታ ወደ ላይ አትውጣ፤ \ No newline at end of file diff --git a/14/15.txt b/14/15.txt new file mode 100644 index 0000000..66cbd22 --- /dev/null +++ b/14/15.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 15 \v 16 \v 17 15በሾላው ዐናት ላይ የሰልፍ ድምፅ ስትሰማ ወዲያኑ ለጦርነት ውጣ፤ይህም የፍልስጥኤማውያንን ስራዊት ለመምታት እግዚአብሔር በፊትህ ወጥቶአል ማለት ነውና።16ዝዝዚህ ዳዊት እግዚአብሔር እንዳለው አደረገ፤ከገባዖን ጀምሮ እስከ ጌዝር ድረስ ፍልስጥኤማውያንን መቷቸው።1ከዚህም የተነሳ የዳዊት ዝና በየአገሩ ሁሉ ተሰማ፤እግዚአብሔርም መንግሥታት ሁሉ እንዲፈሩት አደረገ። \ No newline at end of file diff --git a/15/01.txt b/15/01.txt new file mode 100644 index 0000000..6fb02c4 --- /dev/null +++ b/15/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 1ዳዊት በስሙ በተጠራችው ከተማ ለራሱ ብይቶችን ሠራ፤በእግዚአብሔር ታቦት ቦታ አዝጋጅቶ ድንኳን ተከለ።2ከዚያም ዳዊት፣''የእግዚአብሔርን ታቦት እንዲሸከሙና ለዘላለም በፊቱ እንዲያገለግሉ እግዚአብሔር ከመረጣቸው ከሌዋውያን በቀር፣የእግዚአብሔርን ታቦት ማንም አይሸከምም ሲል አዘዘ።3ዳዊት የእግዚያብሔር ታቦት ወዳዘጋጀለት ስፍራ እንዲያወጡ እስራኤላዊያን ሁሉ በኢየሩሳሌም ሰበስበ። \ No newline at end of file diff --git a/15/04.txt b/15/04.txt new file mode 100644 index 0000000..62419c6 --- /dev/null +++ b/15/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 \v 6 4የአሮንን ዘሮችና ሌዋዊያውያንኑም በአንድነት ሰበሰበ፤ 5ከቀዓት ዘሮች፣አለቃውን ኡርኤልንና አንድ መቶ ሃያ የሥጋ ዘመዶቹን፤6ከሜራሪ ዘሮች፤አለቃው ዓሣያንና ሁለት መቶ ሃያ የሥጋ ዘመዶቹን፤ \ No newline at end of file diff --git a/15/07.txt b/15/07.txt new file mode 100644 index 0000000..7e05f8e --- /dev/null +++ b/15/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 \v 9 \v 10 7ከጌድሶን ዘሮች፤ አልቃው ኤሊኤልንና አንድ መቶ ሠላሳ የሥጋ ዘመዶቹን፤8ከኤሊጻፍን ዘሮች፤አለቃውን ሽማያንና ሁለት መቶ የሥጋ ዘመዶቹን፤9ከኬብሮን ዘሮች፤ አለቃው ኤሊኤልንና ሰማንያ የሥጋ ዘመዶቹ፤10ከዑዝኤል ዘሮች፤አለቃውን አሚናሳብንና አንድ መቶ ዐሥራ ሁለት የሥጋ ዘመዶቹን። \ No newline at end of file diff --git a/15/11.txt b/15/11.txt new file mode 100644 index 0000000..57cdf52 --- /dev/null +++ b/15/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 \v 12 ከዚያም ዳዊት ከህናቱን ሳዶቅንና አብያታርን፣ሌዋውያኑን ኡርኤልን፣ዓሣያን፣ኢዩኤልን፣ሽማያን፣ኤሊኤልንና አሚናዳብን ጠርቶ፣12እንዲህ አልቸው፤''እንግዲህ እናንተ የሌዋውያን ቤተ ሰብ አለቆች ሰለ ሆናችሁ፣እናንተና ወንድሞቻችሁ ሌዋውያን ራሳችሁን ቀድሱ፤ከዚያም የእስራኤል አምላክ የእግዚአብሔርን ታቦት ወደአዘጋጀሁለት ቦታ አምጡ። \ No newline at end of file diff --git a/15/13.txt b/15/13.txt new file mode 100644 index 0000000..2150af7 --- /dev/null +++ b/15/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 \v 14 \v 15 13የአምላካችን የእግዚአብሔር ቁጣ በላያችን ላይ እንዲህ የነደደው እናንተ ሌዋውያኑ ቀድሞም ስላላመጣችሁት ነው፤እኛም ብንሆን ምን ማድረግ እንዳለብን በታዘዘው መሠረት አልጠየቅነውም።14ስለዚህ ካህናቱና ሌዋውያኑ የእስራኤልን አምላክ የእግዚአብሔር ታቦት ለማምጣት ራሳቸውን ቀደሱ።15ሙሴ በእግዚአብሔር ቃል እንዳዘዘው፣ሌዋውያኑ የእግዚአብሔር ታቦት በትከሻቸው ላይ በሙሎጊያዎች አድርግገው ተሸከሙ። \ No newline at end of file diff --git a/15/16.txt b/15/16.txt new file mode 100644 index 0000000..79ad6a1 --- /dev/null +++ b/15/16.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 16 \v 17 \v 18 16ዳዊትም በዜማ መሣሪያ ማለትም በመሰንቆ፣በበገና፣በፅናፅል እየታጀቡ የደስታ ዜማዎችን እያዜሙ መዘመራንን ከወንድሞቻቸው መካከል እንዲሾሙ ሌዋውያኑ መሪዎች ነገራቸው። 17ስለዚህ ሌዋውያኑ የኢዮኤልን ልጅ ኤማንን ሾሙ፤ከወንድሞቹም የበራክያን ልጅ አሳፍን፣ከወንድሞቻቸው ከሜራራ ዘሮች የቂሳን ልጅ ኤታንን ሾሙ፤18ከእነሱም ጋር ወንድሞቻቸውን በደረጃ ተሾሙ፤እነሱም ዘካሪያስ፣ያዝኤል፣ሰሚራ ሞት፣ይሒኤል፣ዑኒን፣ኤልያብ፣በናያስ፣መዕሤያን፣መቲትያ፣ ኤሊፍሌሁ፣ሚቅኔያ፣ደግሞም በር ጠባቂዎቹ ዖቤድ ኤዶምና ይዒኤል ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/15/19.txt b/15/19.txt new file mode 100644 index 0000000..f7f5a57 --- /dev/null +++ b/15/19.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 19 \v 20 \v 21 19መዘመራኑ ኤማን፣አሳፍ ኤታን በናስ ጸናጽል ድምፁን ከፍ እድርገው እንዲያሰሙ ተሾሙ፤20ዘካሪያስ፣ዓዝኤል፣መዕሤያና በናያስ ደግሞ በአላሞት ቅኝት መሰንቆ ይገርፉ ነበር።21እንዲሁም መቲትያ፣ኤሊፍሌሁ፣ሚቅኔያ፣ዖብድኤዶም፣ይዒረድኤ፣ ዓዛዝያ፣በሺሚኒት ቅኝት በገና ይደረድሩ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/15/22.txt b/15/22.txt new file mode 100644 index 0000000..afc73a8 --- /dev/null +++ b/15/22.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 22 \v 23 \v 24 22የዝማሬው ኅላፊ ሌዋዊው አለቃ ክንያን ነበረ፤ይህን ኅላፊነት የወሰደው በዝማሬ የተካነ ስለ ነበር ነው።23በራክያና ሕልቃና ያታቦቱ በር ጠባቂዎች ነበሩ፤24ካህናቱ ሰበኒያ፤ኢዮሣፍጥ፣ናትናኤል፣ዓማሣይ፣ዘካሪያስ፣በናያስና አልዓዛር በእግዚአብሔር ታቦት ፊት መለከት ይነፋ ነበር።ዖቤድኤዶምና ይሒያ ደግሞ ያታቦቱ በር ጠባቂዎች ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/15/25.txt b/15/25.txt new file mode 100644 index 0000000..3f01b36 --- /dev/null +++ b/15/25.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 25 \v 26 25ስለዚህ ዳዊት የእስራኤል ሽማግሌዎችና የሻለቃው አዛዦች የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከዖቤድኤዶም ቤት በደስታ ለማምጣት ሄዱ።26የእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታቦት የተሸከሙትን ሌዋውያን እግዚአብሔር ረድቶአቸው ስለ ነበር፣ሰባት ኮርማዎችና ሰባት አውራ በጎች ሠው። \ No newline at end of file diff --git a/15/27.txt b/15/27.txt new file mode 100644 index 0000000..c5104f1 --- /dev/null +++ b/15/27.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 27 \v 28 27ታቦቱን የተሸከሙት ሌዋውያን ሁሉ፣መዘመራኑና የመዘመራኑ አለቃ ክናንያ የለበሱትና ዐይነት ከቀጭን በፍታ የተሠራ ልብስ ዳዊትም ለብሶ ነበር፤እንዲሁም በከፍታ የተሠራ ኤፋድ ለብሶ ነበር።28በዚህ ሁኔታ መላው የእስራኤል ህዝብ በሆታ ቀንደ መለከትና እምቢልታ እየነፉ፣ጽናጽል እየጸነጸሉ፣መሰንቆና በገና እየደረደሩ የእግዚአብሔር የኪዳኑን ታቦት አመጡ። \ No newline at end of file diff --git a/15/29.txt b/15/29.txt new file mode 100644 index 0000000..af06eb9 --- /dev/null +++ b/15/29.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 29 29የእግዚአብሔር የኪዳኑ ታቦት ወደ ዳዊት ከተማ ሲገባ የሳኦል ልጅ ሚልኮል በመስኮት ሆና ተመለከተች ፤ንጉሥ ዳዊት ደስ ብሎት ሲያሸበሽብ አይታ በልቧ ናቀችው። \ No newline at end of file diff --git a/16/01.txt b/16/01.txt new file mode 100644 index 0000000..f383932 --- /dev/null +++ b/16/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 1ከዚያም የእግዚአብሔር ታቦት አምጥተው ዳዊት በተከለለት ድንኳን ውስጥ አኖሩት፤የሚዋጠል መሥዕዋትና የኅብረት መሥዕዋትም በእግዚአብሔር ፊት አቀረቡ።2ዳዊት የሚቃጠለውን መሥዕዋትና የኅብረቱ መሥዕዋት ከሠዋ በኋላ፣ህዝቡን በእግዚአብሔር ስም ባረከ።3ከዚያም ለእስራኤል ሁሉ ለወንዱም ልችሴቱም አንዳንድ ሙልሙል ዳቦ፣አንዳንድ ጥፍጥፍ ዘቢብ ሰጠ። \ No newline at end of file diff --git a/16/04.txt b/16/04.txt new file mode 100644 index 0000000..50a4ff5 --- /dev/null +++ b/16/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 \v 6 4በእግዚአብሔር ታቦት ፊት እንዲያገለግሉና ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ልመና፣ምስጋናና ውዳሴ እንዲቀርቡ ከሌዋውያን ሰዎች ሾሙ፤5አለቃው አሳፍ ነበረ፤ከእርሱ ቀጥሎ ዘካሪያስ ሁለተኛ ሆኖ ተሾመ፤ከዚያም ይዒኤል፣ሰሚራሞት፣ይሒኤል፣መቲትያ፣ኤልያብ፣በናያስ፣ ዖቤድኤዶም፣ይዒኤል ተሾሙ፤እነሱም በመሰንቆና በበገና ይዘምሩ ነበር፤አሳፍ ደግሞ ጽናጽል የሚጸነጽል ሆኖ ተመደበ።6እንዲሁም ካህናቱ በናያስና የሕዚኤል ዘውትር በእግዚአብሔር የኪዳኑ ታቦቱ ፊት መለከት እንዲነፉ ተመደቡ። \ No newline at end of file diff --git a/16/07.txt b/16/07.txt new file mode 100644 index 0000000..0a0ff78 --- /dev/null +++ b/16/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 \v 9 7በዚያም ቀን ዳዊት በመጀመሪያ ለአሳፍና ለሥራ ጓደኞቹ ይህን የእግዚአብሔር ምስጋና መዝሙር ሰጠ፤8ለእግዚአብሔር ምስጋና አቅርቡ፤ስሙንም ጥሩ፤ለአሕዛብ ያደረገውን ሁሉ ንገሩ፤9ዘምሩለት፤ውዳሴም አቅርቡለት፤ድንቅ ሥራውን ሁሉ ንገሩ፤ \ No newline at end of file diff --git a/16/10.txt b/16/10.txt new file mode 100644 index 0000000..019e9d9 --- /dev/null +++ b/16/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 \v 11 10በቅዱስ ስሙ ተጓደዱ፤እግዚአብሔር የሚፈልግ ሁሉ፤ልባቸው ሐሤት ያድርግ፤11ወደ እግዚአብሔር ወደ ኅይሉ ተምልከቱ፤ዘውትር ፊቱን ፈልጉ፤ \ No newline at end of file diff --git a/16/12.txt b/16/12.txt new file mode 100644 index 0000000..cb4b4c6 --- /dev/null +++ b/16/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 \v 13 \v 14 12ይደረጋቸውን ድንቅ ሥራዎች፣ታምራቱንና የሰጠውንም ፍርድ አስታውሱ፤13እናንተ የባሪያው የእስራኤል ዘሮች፣እናንተ የተመረጣችሁ የያዕቆብ ልጆች።14እርሱ እግዚአብሔር አምልካችን ነው፤ፍርዱም በምድር ሁሉ ላዬ ነው፤ \ No newline at end of file diff --git a/16/15.txt b/16/15.txt new file mode 100644 index 0000000..c6760f6 --- /dev/null +++ b/16/15.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 15 \v 16 \v 17 \v 18 15ኪዳኑን እስከ ዘላለም፣ይያዘዘውንም ቃል እስከ ሺህ ትውልድ ያስባል፤16ከአብርሃም ጋር የገባውን ቃል ኪዳን፣ለይስሐቅ የማለውን መሐላ።17ይህንንም ለያዕቆብ ሥርዐት አድርጎ አጸና፤ለእስራኤልም የዘላለም ኪዳን አደረገ፤18እንዲህ ሱል ''የምትወርሰው ርስት እንዲሆን፣የከነዓንን ምድር ለአንተ እሰታለሁ።'' \ No newline at end of file diff --git a/16/19.txt b/16/19.txt new file mode 100644 index 0000000..5ff522a --- /dev/null +++ b/16/19.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 19 \v 20 \v 21 \v 22 19ቁጥራቸው ገና ጥቂት ሳለ፤በርግጥ ጥቂትና መጻተኞች ሳሉ፤ 20ከአንዱ ሕዝብ ወደ ሌላው ሕዝብ ከአንዱም መንግሥት ወደ ሌላው መንግሥት ተንከራተቱ።21ማንም እንዲጨቁናቸው አልፈቅድም፤ስለ እነርሱም ነገሥታትን ገሠጸ፤22እንዲህ ሲል፤''የቀባኋቸውን አትንኩ፤በነብያቴ ላይ ክፉ አታድርጉ።'' \ No newline at end of file diff --git a/16/23.txt b/16/23.txt new file mode 100644 index 0000000..822600c --- /dev/null +++ b/16/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 \v 24 23ምድር ሁሉ ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤ማዳኑንም ዕለት ዕለት ዐውጁ።24ክብሩን ለአሕዛብ ተናገሩ፤ድንቅ ሥራዎቹን ለሕዝቦች ሁሉ ንገሩ። \ No newline at end of file diff --git a/16/25.txt b/16/25.txt new file mode 100644 index 0000000..4f66953 --- /dev/null +++ b/16/25.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 25 \v 26 \v 27 25እግዚአብሔር ታላቅ ነው፤ምስጋናውም ብዙ ነው፤ከአማልዕክትም ሁሉ በላይ ሊፈራ የሚገባው ነው።26የአሕዛብ ሁሉ አማልክት ጣዖታት ናቸው፤እግዚአብሔር ግን ሰማያትን ሠራ።27በፊቱ ክብርና ሞገስ አለ፤ ብርታትና ደስታም በማድሪያው ስፍራ። \ No newline at end of file diff --git a/16/28.txt b/16/28.txt new file mode 100644 index 0000000..edb8965 --- /dev/null +++ b/16/28.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 28 \v 29 28የአሕዛብ ወገኖች ለእግዚአብሔር ስጡ፤ክብርና ኅይልን ለእግዚአብሔር አምጡ።29ለስሙ የሚገባውን ክብር ለእግዚአብሔር ሰጡ፤መባ ይዛችሁ በፊቱ ቅረቡ፤በቅድስናውም ክብር ለእግዚአብሔር ሰገዱ። \ No newline at end of file diff --git a/16/30.txt b/16/30.txt new file mode 100644 index 0000000..84b0acd --- /dev/null +++ b/16/30.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 30 \v 31 30ምድር ሁሉ በፊቱ ትንቀጥቀጥ፤ዓለም በጽኑ ተመሥርታለች፤አትናወጥምም።31ሰማያት ደስ ይባላቸው፤ምድር ሐሤት ታድርግ፤በአሕዛብ መካከል፣''እግዚአብሔር ነገሠ!''ይበሉ። \ No newline at end of file diff --git a/16/32.txt b/16/32.txt new file mode 100644 index 0000000..e2c45eb --- /dev/null +++ b/16/32.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 32 \v 33 32ባሕርና በውስጧ ያለው ሁሉ ይናውጥ፤ሜዳዎችና በእርሷ ላይ ያሉ ሁሉ ሐሤት ያድርጉ።33ያን ጊዜ የዱር ዛፎች በእግዚአብሔር ፊት ደስ ይበላቸው፤በደስታ ይዘምራሉ፤በምድር ላይ ሊፈርዱ ይመጣልና። \ No newline at end of file diff --git a/16/34.txt b/16/34.txt new file mode 100644 index 0000000..3236d39 --- /dev/null +++ b/16/34.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 34 \v 35 34ቸር ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ፍቅሩንም ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል።35«አዳኛችን እግዚአብሔር ሆይ፤ታደገን፤ለቅዱስ ስምህ ምስጋና እንድናቀርብ፣በምስጋናም እንድንከብር ስብሰበን''ብላችሁ ጩኹ። \ No newline at end of file diff --git a/16/36.txt b/16/36.txt new file mode 100644 index 0000000..fd4a465 --- /dev/null +++ b/16/36.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 36 36ከዘላለም እስከ ዘላለም፣ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን።ከዚያም ሕዝቡ ሁሉ፣''አሜን፤እግዚአብሔር ይመስገን''አለ። \ No newline at end of file diff --git a/16/37.txt b/16/37.txt new file mode 100644 index 0000000..6f631b4 --- /dev/null +++ b/16/37.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 37 \v 38 \v 39 37ዳዊትም ለእያንዳንዱ ቀን በተመደበው መሠረት ዘውትር እንዲያገለግሉ አሳፍና የሥራ ባልደረቦቹን በዚያው በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት ፊት ተዋቸው።38እንዲሁም ዖቡድኤዶምና ሥልሳ ስምንቱ የሥራ ባልደረቦቹ አብረዋቸው እንዲያገለግሉ በዚያው ተዋቸው።የኤዶታም ልጅ ዖቤድኤዶምና ሖላ የቅጥሩ በር ጠባቂዎች ሆኑ።39ዳዊት ካህኑን ሳዶቅንና የሥራ ባልደረቦቹን ካህናት በገባዖን ከፍተኛ ቦታ ላይ በሚገኘው በእግዚአብሔር ድንኳን ፊት ተዋቸው፤ \ No newline at end of file diff --git a/16/40.txt b/16/40.txt new file mode 100644 index 0000000..c50ca42 --- /dev/null +++ b/16/40.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 40 \v 41 40የተዋቸውም ለእስራኤል በተሰጠው ትእዛዝ መሠረት በእግዚአብሔር ሕግ እንደ ተጻፈው ሁሉ በመሠዊያው ላይ የሚቀርበውን የሚቃጠል መሥዕዋት ላይ የሚቀርበውን የሚቃጠል መሥዋዕት ጧትና ማታ በየጊዜው እንዲያቀርቡ ነው።41ደግሞም፤''ፍቅሩ ለዘላለም ነውና''እያሉ ምስጋና እንዲያቀርቡ ኤማንና ኤዶታም እንዲሁም ተመርጠውና ስማቸው ተመዝግቦ የተመደቡ ሌሎችም አብረዋቸው ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/16/42.txt b/16/42.txt new file mode 100644 index 0000000..fc0937a --- /dev/null +++ b/16/42.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 42 \v 43 42ድምፅ መለከቱንና ጽናጽሉን ለማሰማት፤ደግሞም መንፈሳዊ መዝሙር ሲዘመር ሊጠቀሙባቸው ሌሎች መሣሪያዎች ኅላፊዎች ኤማንና ኤዶታም ነበሩ፤የኤዶታምም ልጆች በሩን እንዲጠብቁ ተመድበው ነበር።43ከዚያም ህዝቡ ተነሣ፤እያንዳንዱም ወደየቤቱ ሄደ።ዳዊትም ቤተ ሰቡን ለመባረክ ወደ ቤቱ ተመለሰ። \ No newline at end of file diff --git a/17/01.txt b/17/01.txt new file mode 100644 index 0000000..fd9ec1c --- /dev/null +++ b/17/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 1ዳዊት በቤተ መንግሥቱ ተደላድሎ በተቀመጠበት ጊዜ፤ነቢዩ ናታንን''እነሆ እኔ ከዝግባ በተሠራ ቤት ውስጥ እኖራለሁ፤የእግዚአብሔር የኮዳኑ ታቦት ግን በድንኳን ውስጥ ይኖራል''አለው።2ናታንም ለዳዊት፣''እግግዚአብሔር ከአንተ ጋር ስለሆነ፣ያሰብከውን ሁሉ እድርግ''ሲል መለሰለት። \ No newline at end of file diff --git a/17/03.txt b/17/03.txt new file mode 100644 index 0000000..e17a8ad --- /dev/null +++ b/17/03.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 3 \v 4 \v 5 \v 6 3በዚያም ሌሊት የእግዚአብሔር ቃል ወደ ናታን መጥቶ እንዲህ አለው፤4''ሂድና ለባርያዬ ለዳዊት እንዲህ ብለህ ንገረው፤እግዚአብሔር የሚለውን ይህን ነው፤እኔ የምኖርበትን ቤት የምትሠራልኝ አንንተ አይደለህም።5እስራኤልን ከግብፅ ካወጣሁበት ቀን ጀምሮ እስከዛሬ ድረስ፤ከአንዱ ድንኳን ወደ ሌላው ማደሪያ እሄድ ነበር እንጂ፣በቤት ውስጥ አልኖርሁም።6ከእስራኤላዊያን ጋር በሄድኩባቸው ቦታዎች ሁሉ፣ሕዝቤን እንዲጠብቁ ላዘዝኋቸው መሮዎቻቸው ከቶ፣''ለምን ከዝግባ ዕንጨት ቤት አልሰራችሁልኝምያልሁበት ጊዜ አለን?፤ \ No newline at end of file diff --git a/17/07.txt b/17/07.txt new file mode 100644 index 0000000..ddd6002 --- /dev/null +++ b/17/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 7''ከእንግዲህ አሁንም ለባሪያዬ ለዳዊት እንዲህ ብለህ ንገረው፤የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሚለው ይህን ነው፤የሕዝቤ ይእስራኤል ገዥ እንድትሆን በጎችን ከመጠበቅና ከመከትተል አንሥቶ ወሰድሁህ።8በሄድህበት ሁሉ ከአንተ አልተለየሁህም፤ጠላቶችህም ስምህን እንደ ምድር ታላላቅ ሰዎች ስም ገናና አደርገዋለሁ። \ No newline at end of file diff --git a/17/09.txt b/17/09.txt new file mode 100644 index 0000000..e7cbdae --- /dev/null +++ b/17/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 \v 10 9ለሕዝቤ ለእስራኤል መኖሪያ ስፍራ እሰጥተዋለሁ፤የራሳቸውም መኖሪያ ስፍራ እንዲኖራቸው ከእንግዲህም በኋላ እንዳይናወጡ አደርጋቸዋለሁ።ክፉ ሰዎች በመጀመሪያ እንዳደረጉት ሁሉ፤ከእንግዲህ አይጨቁናቸውም፤10ከዚህ ቀደም በሕዝቤ በእስራኤል ላይ መሪዎች በሾምሁ ጊዜ ጨቋኞቹ ያደረጉትን ዛሬ አያደርጉትም፤ጠላቶቻችሁም ሁሉ አዋርዳቸዋለሁ።''እግዚአብሄር ቤት እንደሚሠራልህ በግልፅ እነግርሃለሁ፤ \ No newline at end of file diff --git a/17/11.txt b/17/11.txt new file mode 100644 index 0000000..3a39d43 --- /dev/null +++ b/17/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 \v 12 11ዘመንህን ጨርሰህ ወደ አባቶችህ በምትሄድበት ጊዜ፤ከአብራክህ ከተከፈሉት ልጆችህ አንዱ በእግርህ እንዲተካ አደረጋለሁ፤መንግሥቱንም አፅናለሁ፤12ቤት የሚሠራልኝ እርሱ ነው፤እኔም ዙፋኑን ለዘላለም አፀናለሁ። \ No newline at end of file diff --git a/17/13.txt b/17/13.txt new file mode 100644 index 0000000..8113e3a --- /dev/null +++ b/17/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 \v 14 \v 15 13አባት እሆነዋለሁ፤እርሱም ልጅ ይሆነኛል፤ፅኑ ፍቅሬን ከአንተ በፊት ከነበረው ላይ እንደወሰድሁ፣ከእርሱ ላይ ከቶ አልወስድም።14በቤቴና በመንግሥቴ ላይ ለዘላለም እኖረዋለሁ፤ዙፋኑም ለዘላለም ይፀናል።''15ናታንም የዚህን ሁሉ ራእይ ቃል ለዳዊት ነገረው። \ No newline at end of file diff --git a/17/16.txt b/17/16.txt new file mode 100644 index 0000000..95cb4b6 --- /dev/null +++ b/17/16.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 16 \v 17 \v 18 16ከዚያም ንጉሥ ዳዊት ገባ፤በእግዚአብሔር ፊት ተቀምጦ እንዲህ አለ፤ ''እግዚአብሔር አምላክ ሆይ፤ለመሆኑ እስከዚህ ያደረሰኸኝ እኔ ማን ነኝ? ቤተ ሰብይስ ምንድን ነው? 17አምላክ ሆይ፤ይህ በፊትህ በቂ እንዳልሆነ ቁጥረህ ስለ ወደፊቱ የባሪያህ ቤት ተናገረ።እግዚአብሔር አምላክ ሆይ፤እኔንም ከሰዎች ሁሉ እጅግ የከበርረ ሰው አድርገህ ተመለከትኸኝ።18ባሪያህን ስላከበትኸው፣ዳዊት ከዚህ በላይ ምን ማለት ይችላል?ባሪያህ እኮ ታውቀቃለህ፤ \ No newline at end of file diff --git a/17/19.txt b/17/19.txt new file mode 100644 index 0000000..95686f1 --- /dev/null +++ b/17/19.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 19 \v 20 \v 21 19እግዚአብሔር ሆይ፤ስለ ባሪያህ ብለህና እንደ ፈቃድህም መሠረት ይህን ታላቅ ነገር አድርግሃል፤እነዚህም ታላላቅ ተስፋዎች ሁሉ እንዲታወቁ አደረግህ።20አቤቱ፤እንደ አንተ ያለ የለም፤በጆሮአቸን አንደ ሰማነው ሁሉ ከአንተ በቀር አምላክ የለም21ከግብፅ ተቤዠተህ እንዳወጣኸው እንደ ሕዝብህ እንደ እስራኤል ያለ ማን አለ? እነርሱ እግዚአብሔር ለራሱ ሊቤዣቸው ናቸው፤በሕዝብህም ፊት ታላቅና አስፈሪ ነገሮችን በማድረግ መንግሥታትን በፊታቸው አሳደድህ። \ No newline at end of file diff --git a/17/22.txt b/17/22.txt new file mode 100644 index 0000000..60a0604 --- /dev/null +++ b/17/22.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 22 \v 23 \v 24 22ሕዝብህንም እስራኤልን ለዘላለም የራስህ ሕዝብ አደረግኸው፤እግዚአብሔር ሆይ፤አንተም አምላክ ሆንህለት።23እግዚአብሔር ሆይ፤አሁንም ስለባሪያህ ስለ ቤቱ የሰጠኸው ተስፋ ለዘላለም የጸና ይሁን፤የሰጠኸውንም ትተስፋ ፈፅም፤24ይህም ስምህ ጸንቶ እንዲኖርና ለዘላለም ታላቅ እንዲሆን ነው።ከዚያም ሰዎች ''የእስራኤል አምላክ ጌታ እግዚአብሔር በእውነት የእስራኤል አምላክ ነው!''ይላሉ፤የባሪያህ የዳዊትም ቤት በፊትህ የጸና ይሆናል። \ No newline at end of file diff --git a/17/25.txt b/17/25.txt new file mode 100644 index 0000000..d733383 --- /dev/null +++ b/17/25.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 25 \v 26 \v 27 25አምላክ ሆይ፤ቤት እንደምትሠራለት ለባሪያህ ገልጸህለታል፤ስለዚህ ባሪያህ ወደ አንተ ለመጸለይ ድፍረት አገኘ።26እግዚአብሄር ሆይ፤በእውነት አንተ አምላክ ነህ፤ይህንንም መልካም ተስፋ ለባሪያህ ስጥተሃል።27በፊትህ ለዘላለም እንዲኖር አሁንም የባሪያህን ቤት ልትባርክ ወደሃል፤እግዚአብሔር ሆዩ፤የባረክኸውን አንተ ስለ ሆንህ፣ለዘላለም የተባረከ ይሆናል። \ No newline at end of file diff --git a/18/01.txt b/18/01.txt new file mode 100644 index 0000000..6e9ca97 --- /dev/null +++ b/18/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 1ከዚህ በኋላ ዳዊት ፍልስጥኤማዊያንን ድል መትቶ ተገዢ አደረጋቸው፤ጌትንና በዙሪያዋም የሚገኙትን መንደሮች ከፍልስጥኤማዊያን እጅ ወስደ።2እንዲሁም ዳዊት ሞዓባዊያንድል አደረጋቸው፤እነሱም ገባሮቹ ሆኑ፤ግብርም አመጡለት። \ No newline at end of file diff --git a/18/03.txt b/18/03.txt new file mode 100644 index 0000000..89aed3d --- /dev/null +++ b/18/03.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 3 \v 4 18ከዚያም በላይ ዳዊት በኤፍራጥስ ወንዝ አጠገብ የነበረው ግዛት ለመቁጣጠር በሄደ ጊዜ፣የሱባን ንጉሥ አድርአዛርን እስከ ሐማት ድረስ ዘልቆ ወጋው።4ዳዊትም አንድ ሺህ ሠረገላ.ሰባት ሺህ ፈረሰኛና ሃያ ሺህ እግረኛ ወታደር ማረከ፤አንድ መቶ የሠረገላ ፈረሳች ብቻ አስቀርቶ የቀሩትን ቋንጃቸውን ቁረጠ። \ No newline at end of file diff --git a/18/05.txt b/18/05.txt new file mode 100644 index 0000000..6ffb435 --- /dev/null +++ b/18/05.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 5 \v 6 5ሶርያውያንም የሱባን ንጉሥ እድርአዛርን ለመርዳት ከደማስቆ በመጡ ጊዜ፣ከእነሱ ሃያ ሁለት ሺህ ሰው ገደለ።6ከዚያም በሶርያ ግዛት ውስጥ ባለችው ወደማስቆ የጦር ሰፈር ፤አቋቋመ፤ሶርያውያን ገባሮቹ ሆኑ፤ግብርም አመጡለት።እግዚአብሔርም ዳዊትን በሄደበት ሁሉ ድል አጎናፀፈው። \ No newline at end of file diff --git a/18/07.txt b/18/07.txt new file mode 100644 index 0000000..bb12762 --- /dev/null +++ b/18/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 7ዳዊትም የአድርአዘር ጦር አለቆች ያነገቡትን የወርቅ ጋሻ ወሰደ፤ወደ ኢየሩሳሌም አመጣው።8ዳዊት ከአድርአዛር ከተሞች ከጢብሐትና ከኩን እጅግ ብዙ ናስ ወስደ፤ሰለሞን የናሱን ባሕር፤ዐምዶቹንና ልዩ ልዩ የናስ ዕቃዎቹን የሠራው በዚሁ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/18/09.txt b/18/09.txt new file mode 100644 index 0000000..9d53ad5 --- /dev/null +++ b/18/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 \v 10 \v 11 9የሐማት ንጉሥ ቶዑ ዳዊት የሱባን ንጉሥ የአድርአዛርን ሰራዊት ሁሉ ድል እንደመታ ሲሰማ፣10እጅ እንዲነሳውና ደስታውንም እንዲገልጥለት ልጁን አዳራምን ወደ ንጉሥ ዳዊት ላከው፤ቶዑ ከአድርአዛር ጋር ብዙ ጊዜ ጦርነት ገጥሞ ነበር።አዶራምም ከወርቅ፣ከብርና ከነስ የተጀሩ ልዩ ልዩ ዕቃዎች አመጣለት። 11ንጉሥ ዳዊት ከሞዓብ፣ከአሞናዊያን፣ከፍልስጥኤማውያንና ከአማሌቃውያን ከእነዚህ ሁሉ መንግሥትታት የማረከውን ወርቅና ብር ከዚህ ቀደም እንዳደረገው ሁሉ፤እነዚህንም ዕቃዎች ለእግዚአብሔር ቀደሰ። \ No newline at end of file diff --git a/18/12.txt b/18/12.txt new file mode 100644 index 0000000..79ea61f --- /dev/null +++ b/18/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 \v 13 12የጹሩያ ልጅ አቢሳ በጨው ሸለቆ ዐሥራ ስምንት ሺህ ኤዶማውያን ገደለ።13እርሱም በኤዶም የጦር ሰፈሮች አቋቋም፤ኤዶማውያንም ሁሉ ለንጉሥ ዳዊት ገባሮች ሆኑ።እግዚአብሔር ዳዊትን በሄደበት ሁሉ ድል አጎናጸፈው። \ No newline at end of file diff --git a/18/14.txt b/18/14.txt new file mode 100644 index 0000000..fa8e473 --- /dev/null +++ b/18/14.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 14 \v 15 \v 16 \v 17 14ዳዊት በመላው እስራኤል ላይ ነገሠ፤ለሕዝቡም ሁሉ ፍትሕና ጽድቅን አሰፈናላቸው።15የጽሩያ ልጅ ኢዮአብ የሰራዊት አዛዥ ነበረ፤የአሒሉድ ልጅ ኢዮሣፍጥ ደግሞ የቤተ መዛግብቱ ኃላፊ ነበረ።16የአኪጦብ ልጅ ሳዶቅና የአቤምሜሌክ ልጅ አብያታር ካህናት ነበሩ፤ሱሳ ደግሞ ጸሓፊ ነበረ።17የዮሄድ ልጅ በናያስ የከሊታውያንና የፊልታውያን አዛዥ ነበረ።የዳዊት ወንዶች ልጆች ከንጉሥ ቀጥሎ የበላይ ሹማምት ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/19/01.txt b/19/01.txt new file mode 100644 index 0000000..221bfa4 --- /dev/null +++ b/19/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 1ከዚህ በኋላ የአሞናውያን ንጉሥ ናዖስ ሞተ.ልጁም በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።2ዳዊትም ''አባቱ ለእኔ በጎ ነገር እንዳደረገልኝ እስቲ እኔም ለናዖስ ልጅ ለሐኖን በጎ ነገር ላድርግለት''ብሎ አስብ።ስለዚህ ዳዊት ስለ አባቱ ሞት ሐዘኑን ለመግለጽ ወደ ሐኖን መልክተኞችን ላከ።የዳዊት ሰዎች ሐናቸውን ለመግለጽ ሐኖን ወደሞኖርበት ወደ አሞናውያን ምድር በመጡ ጊዜ፣3የአሞናውያን መኳንንት ለሐኖን ''ዳዊት ሀዘኑን ለመግለጽ ሰዎችን ወደ አንተ የላከው አባትህን አክብሮ ይመስልሃን? ሰዎች ወደ አንተ የመቱት አገሩቱን ለመመርመር፣ለመሰለልና ለመያዝ አይደለምን? አሉት። \ No newline at end of file diff --git a/19/04.txt b/19/04.txt new file mode 100644 index 0000000..b9e1dc5 --- /dev/null +++ b/19/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 4ስለዚህ ሐኖን የዳዊትን ሰዎች ይዞ ላጫቸውል ልብሳቸውንም እስከ መቀመጫቸው ድረስ መኻል ለመኻል ቀዶ ሰደዳቸው።5በሰዎቹ ላይ የደረሰባቸውን ዳዊት በሰማ ጊዜ እጅግ ዐፍረው ስለ ነበር፣ወደ እነርሱ መልክተኞችን ላከ፤ንጉሥም፣''ጢማችሁ እስኪያድግ ድረስ በኢያኮር ቁዩና ከዚያ በኋላ ትመጣላችሁ''አለ። \ No newline at end of file diff --git a/19/06.txt b/19/06.txt new file mode 100644 index 0000000..afacc43 --- /dev/null +++ b/19/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 \v 7 6አሞናውያን በዳዊት ዘንድ እንደ ተጠሉባወቁ ጊዜ፣ሐኖንና አሞናውያን ከመሰጴጦምያ፣ከአራምመዓካና ከሱባ ሠረገሎችንና ፈረሶችን ለመከራየት አንድ ሺህ መክሊት ብር ላኩ፤7ከዚያም ሠላሳ ሁለት ሺህ ሠረገሎችንና ፈረሶኞችን እንዲሁም የመካዓን ንጉሥና ወታደሮች በገንዘብ ቀጠሩ፤እነርሱም መጥተው በሜድባ አጠገብ ሲሰፍሩ፣አሞናውያን ደግሞ ከየከተሞቻቸው ተሰብስበው ለጦርነት ወጡ። \ No newline at end of file diff --git a/19/08.txt b/19/08.txt new file mode 100644 index 0000000..6f4c16f --- /dev/null +++ b/19/08.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 8 \v 9 8ዳዊት ይህን ሲሰማ ኢዮአብንና መላውን ተዋጊ ሰራዊት ላከ።9አሞናውያንም መጥተው ወደ ከተማቸው በሚያስገባው በር ላይ ለጦርነት ተሰለፉ፤የመጡት ነገሥታት ደግሞ ብቻቸውን በሜዳው ላይ ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/19/10.txt b/19/10.txt new file mode 100644 index 0000000..340bf4f --- /dev/null +++ b/19/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 \v 11 10ኢዮአብም ከፊቱና ከኋላው ጦር መኖሩንና አየ፤ስለዚህ በእስራኤል የታወቁትን ጀግኖች መርጦ ሶርያውያንን እንዲገጥሙ አሰለፋቸው።11የቀሩትም ሰዎች በወንድሙ በአቢሳ ሥጋ ሆነው አሞናውያንን እንዲገጥሙ አስለፋቸው። \ No newline at end of file diff --git a/19/12.txt b/19/12.txt new file mode 100644 index 0000000..2c54bc4 --- /dev/null +++ b/19/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 \v 13 12ኢዮአብም እንዲህ አለ፤''ሶርያውያን ከበረቱብኝ አንተ ትረዳኛለህ''አሞናውያን ከበረቱብህ ደግሞ እኔ እረዳሃለሁ።13እንግዲህ በርቱ፤ስለ ሕዝባችንና ስለ አምላካችን ከተሞች ብለን በጀግንነት እንዋጋ፤እግዚአብሔር ደስ ያሰኘውን ያድርግ።'' \ No newline at end of file diff --git a/19/14.txt b/19/14.txt new file mode 100644 index 0000000..0d315d2 --- /dev/null +++ b/19/14.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 14 \v 15 14ከዚያም ኢዮአብና አብረውት ያሉት ወታደሮች ሶርያውያን ለመዋጋት ወደ ፊት ገሠገሠ፤ሶርያውያንም ከፊታቸው ሸሹ።15አሞናውያንም ሶርያውያን መሸሻቸውን ሲያዩ፣እርሱም ከውንድሙ ከአቢሳ ፊት ሸሽተው ወደ ከተማይቱ ገቡ፤ስለዚህ ኢዮአብ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ። \ No newline at end of file diff --git a/19/16.txt b/19/16.txt new file mode 100644 index 0000000..8193707 --- /dev/null +++ b/19/16.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 16 \v 17 16ሶርያውያን በእስራኤል መሸነፋቸውን ሲያዩ፣መልክተኞችን ልከው ከኤፍራጥስ ወንዝ ማዶ ያሉትን ሶርያዊያን አስመጡ፤እነዚህንም የሚመራቸው የአድርአዛር ስራዊት አዛዥ ሾፋክ ነበረ።17ዳዊት ይህን ሲሰማ፣እስራኤልን ሁሉ ሰብስቦ ዮርዳኖስን ተሻገረ፤ወደፊት በመገሥገሥም ከፊት ለፊታቸው የውጊያ መሥመሩን ያዘ።ዳዊትም ሶርያውያንን ጦርነት ለመግጠም ወታደሮቹን አሰለፈ፤እነርሱም ተዋጉት። \ No newline at end of file diff --git a/19/18.txt b/19/18.txt new file mode 100644 index 0000000..ba89c8c --- /dev/null +++ b/19/18.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 18 \v 19 18ይሁን እንጂ ከእስራኤል ፊት ሸሹ።ዳዊትም ሰባት ሺህ ሠረገለኞችና አርባ ሺህ እግረኛ ወታደሮች ገደለ።የሠራዊታቸው አዛዥ ሾፋክም በጦርነት ላይ ሞተ።19የአድርአዛርም ሹማምት በእስራኤል መሸነፋቸውን ሲያዩ፣ከዳዊት ጋር ታረቁ፤ገባሮቹም ሆኑ።ስለዚህ ሶርያውያን ከዚህ ጊዜ ጀምሮ አሞናውያንን ለመርዳት ፍቃደኞች አልሆኑም። \ No newline at end of file diff --git a/20/01.txt b/20/01.txt new file mode 100644 index 0000000..cd0c654 --- /dev/null +++ b/20/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 1ነገሥታት ለጦርነት በሚሄዱበት በፈደይ ወራት፣ኢዮአብ የጦር ሰራዊቱን እየመራ ሄዶ የአሞናውያንን አገር አጠፋ፤ወደ ራባትም ሄዶ የአሞናውያንን አገር አጠፋ፤ወደ ራባትም ሄዶ ከበባት፤ዳዊት ግን ኢየሩሳሌም ቀርቶ ነበር።ኢዮአብም ራባትን ወግቶ አፈራረሳት፤ \ No newline at end of file diff --git a/20/02.txt b/20/02.txt new file mode 100644 index 0000000..b5078ce --- /dev/null +++ b/20/02.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 2 \v 3 2ዳዊት የንጉሣቸውን ዘውድ ከራሱ ላይ ወሰደ፤ክብደቱም አንድ መክሊት ወርቅ ነበረ፤ይህንንም በዳዊት ራስ ላይ ጫኑለት፤እንዲሁም ከከተማይቱ እጅግ ብዙ ምርኮ ወሰደ።3በዚያ የነበረውን ሕዝብ አውጥቶ መጋዝ፣ዶማና መጥረቢያ ይዘው እንዲሠሩ አደረጋቸው።ዳዊት በሌሎቹም የአሞን ከተሞች ሁሉ ይህንኑ አደረጉ።ከዚያም ዳዊትና መላው ሰራዊቱ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። \ No newline at end of file diff --git a/20/04.txt b/20/04.txt new file mode 100644 index 0000000..c0101f8 --- /dev/null +++ b/20/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 4ከዚያም በኋላ ከፍልስጥኤማዊያን ጋር በጌዝር ጦርነት ተደረገ፤በዚያ ጊዜ ኩሳታዊው ሴቦካይ የራፋይም ዘር የሆነውን ሲፋይን ገደለ፤ፍልስጥኤማውያንም ድል ተመቱ።5ከፍልስጥኤማውያን ጋር ሌላ ጦርነት ተደረገ፤የያዒር ልጅ ኤልያናን የጦሩ የቦውፍረቱ እንደ ሽማኔ መጠቅለያ የሚያህለውን የጌት ተወላጅ የሆነውን የጎልያድን ወንድም ላሕሚን ገደለ። \ No newline at end of file diff --git a/20/06.txt b/20/06.txt new file mode 100644 index 0000000..fb58ce4 --- /dev/null +++ b/20/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 \v 7 \v 8 6ደግሞም ጌት ላይ በተደረገ ሌላ ጦርነት፣በእጆቹና በእግሮቹ ላይ ስድስት ስድስት ጣት በድምሩ ሃያ አራት ጣት የነበሩት አንድ ግዙፍ ሰው ነበረ፤ይህም እንደዚሁከራፋይም ዘር ነበረ።7እርሱም እስራኤልን በተገዳደረ ጊዜ የዳዊት ወንድም የሳምዓ ልጅ ዮናታን ገደለው።8በጌት የነበሩ የራፋይም ዘሮች እነዚህ ናቸው፤እነሱም በዳዊትና ሰዎቹ እጅ ወደቁ። \ No newline at end of file diff --git a/21/01.txt b/21/01.txt new file mode 100644 index 0000000..228f997 --- /dev/null +++ b/21/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 1ሰይጣን በእስራኤል ላይ ተነሥቶ ዳዊት የእስራኤልን ሕዝብ እንዲቁጥር አነሣሣው።2ዳዊትም ኢዮአብንና የሰራዊቱን አዛዦች፤''ሄዳችሁ ከቤርሳቤህ እስከ ዳን ያሉትን እስራኤላዊያን ቁጠሩ፤ከዚያም ምን ያህል እንደ ሆኑ ዐውቅ ዘንድ ንገሩኝ አላቸው።3ኢዮአብ ግን፣እግዚአብሔር የእስራኤል ሰራዊት አሁን ካለው በላይ በመቶ ዕጥፍ ያብዛው፤ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፤ሁልስ ቢሆኑ የጌታዬ ተገዢዎች አይደሉምን? ታዲያ ጌታዬ ይህን ማድረግ ለምን አስፈለገው?ለምንስ በእስራኤል ላይ በደል ያመጣል?''አለ። \ No newline at end of file diff --git a/21/04.txt b/21/04.txt new file mode 100644 index 0000000..5c83dee --- /dev/null +++ b/21/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 4ይሁን እንጂ የንጉሥ ቃል ኢዮአብን አሸነፈው፤ስለዚህ ኢዮአብ ወጣ፤በመላው እስራኤል ከተዘዋወረ በኋላ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ።5ኢዮአብም የተዋጊዎቹን ሰዎች ቁጥር ለዳዊት አቀረበ፤እነዚህም በመላው እስራኤል አንድ ሚሊዮን አንድ መቶ ሺህ፣በይሁዳ ደግሞ አራት መቶ ሰባ ሺህ ሲሆኑ፣ሁሉም ሰይፍ መምዘዝ የሚችሉ ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/21/06.txt b/21/06.txt new file mode 100644 index 0000000..fa6075c --- /dev/null +++ b/21/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 \v 7 \v 8 6ነገር ግን የንጉሡ ትእዛዝ በእርሱ ዘንድ አስጸያፊ ነበረና፣ኢዮአብ የሌዊንና የብንያም ነገድ ጨምሮ አልቁጠረም።7ይህ ትእዛዝ በእግዚአብሄር ዘንድ የተጠላ ነበር፤ስለዚህ እግዙአብሔርን ቀጣ።8ከዚያም ዳዊት እግዚአብሔርን፣''ይህን በማድረጌ እጅግ በድያለሁ፤የፈጸምኩትም የስንፍና ሥራ ስለሆነ፣የባሪያህን በደል እንድታስወግድ እለምንሃለሁ''አለ። \ No newline at end of file diff --git a/21/09.txt b/21/09.txt new file mode 100644 index 0000000..8c4d9c0 --- /dev/null +++ b/21/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 \v 10 9እግዚአብሔር የዳዊት ባለ ራእይ የሆነውን ጋድን እንዲህ አለው፤10ሂድና ለዳዊት እንዲህ ብለህ ንገረው፤እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፤እነሆ፣ሦስት ምርጫ ሰጥሃለሁ፤በአንተ ላይ እንዳደርስብህ እንዱን ምረጥ።'' \ No newline at end of file diff --git a/21/11.txt b/21/11.txt new file mode 100644 index 0000000..0bde004 --- /dev/null +++ b/21/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 \v 12 11ስለዚህ ጋድ ዳዊት ሄዶ እንዲህ አለው፤''እግዚአብሔር የሚለው ይህን ነው፤አንዱን ምረጥ፤12የሦስት ዓመት ራብ ወይስ የጠላቶችህን ሰይፍ ለሦስት ወር አይሎብህ ተሰዶ መጥፋት ወይስ ሦስት ቀን የእግዚአብሔር ስይፍ መቅሠፍት በምድሪቱ ላይ ወርዶ የእግዚአብሔር መልአክ እስራኤልን ሁሉ ያጥፋ?እንዲህ ላልከኝ ምን እንደምመልስ ቁርጡን ነገረኝ። \ No newline at end of file diff --git a/21/13.txt b/21/13.txt new file mode 100644 index 0000000..8180379 --- /dev/null +++ b/21/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 \v 14 \v 15 13ዳዊትም ጋድን፣''ችጅግ ተጨንቅይአለሁ፤ምሕረቱ ታላቅ ስለሆነ በእግዚአብሔር እጅ መውደቅ ይሻለኛል፤በሰው እጅስ አልወድቅ''አለ።14እለዚህ እግዚአብሔር በእስራኤል ሰባ ሺህ ሰው ዐለቀ።15እንዲሁም እግዚአብሔር እየሩሳሌምን እንዲያጠፋ መልአክ ላከ፤መልአኩም ሊያጠፋት ሲል እግዚአብሔር አይቶ ስለሚያደርሰው ጥፋት ዐዘን፤ህዝቡን የሚያጠፋውንም መልአክ፣''እጅህን መልስ''አለው።የእግዚአብሔር መልአክ በኢያቡሳዊያ በኦርና ዐውድማ አጠገብ ቆሞ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/21/16.txt b/21/16.txt new file mode 100644 index 0000000..49359e2 --- /dev/null +++ b/21/16.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 16 \v 17 16ዳዊት ቀና ብሎ ሲመለከት፣የእግዚአብሔር መልአክ በሰማይና በምድር መካከል ቆሞ አየ፤መልአኩም በኢየሩሳሌም ላይ የተመዘዘ ሰይፍ በእጁ ይዞ ነበር፤ከዚያም ዳዊትና ሽማግሌዎች ማቅ እንደሚለብሱ በግንባራቸው ተደፉ።17ዳዊት እግዚአብሔር ''ተዋጊዎቹ እንዲቁጠሩ ያዘዝሁ እኔ እይደለሁም? ኅጢአት የሠራሁበትም ሆነ የበደልሁት እኔ ነኝ፤እነዚህ እኮ በጎች ናቸው፤ታዲያ እነርሱ ምን አደረጉ? እግዚአብሔር አምላኬ ሆይ፤እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ ትሁን እንጂ፣መቅሠፍት በሕዝብህ ላይ አይውረድ''አለ። \ No newline at end of file diff --git a/21/18.txt b/21/18.txt new file mode 100644 index 0000000..7cdabb5 --- /dev/null +++ b/21/18.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 18 \v 19 \v 20 18ከዚያም እግዚአብሔር መልአክ ዳዊት ወጥቶ በአቡሳዊያን በኦርና ዐውድማ ላይ ልችእግዚአብሔር መሠዊያ ይሠራ ዘንድ እንዲነግረው ጋድን አዘዘው።19ዳዊትም ጋድ በእግዚአብሔር ስም በነገረው ቃል መሠረት ለመፈፀም ውጣ።20ኦርና ስንዴ በመውቃት ላይ ሳለዘወር ሲል መለአኩን አየ፤አብረውት የነበሩት አራት ወንዶች ልጆችም ተሸሸጉ። \ No newline at end of file diff --git a/21/21.txt b/21/21.txt new file mode 100644 index 0000000..ad93beb --- /dev/null +++ b/21/21.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 21 \v 22 21ዳዊት ወደ እርሱ እየቀረበ መጣ፤ኦርናቀና ብሎ ሲመለከት፣ዳዊትን አየው፤ከዐውድማውም ወጥቶ መሬት ላይ በግንባሩ ተደፍቶ ዳዊትን እጅ ነሣ።22ዳዊትም፣''በሕዝቡ ላይ የወረደው መቅሠፍት እንዲወገድ ለእግዚአብሔር መሠዊያ እሠራ ዘንድ ዐውድማህን ልውሰደው፤ሙሉውን ዋጋ እከፍልሃለሁ''አለው። \ No newline at end of file diff --git a/21/23.txt b/21/23.txt new file mode 100644 index 0000000..3089f9e --- /dev/null +++ b/21/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 \v 24 23ኦርናም ዳዊትም፣''እንዲሁ ወስደው፤ጌታዬ ንጉጅ ደስ ያለውን ያድርግ፤እነሆ ለሚቃጠል መሥዋዕት በሬዎቹን፣መውቂያ በትሮቹን ለማቀጣጠያ ዕንጨት፣ስንዴው ደግሞ ለእህል ቁርባን እንዲሆን እሰጣለሁ፤ሁሉንም እኔ እሰጣለሁ።አለ።24ንጉሥ ዳዊት ግን ለኦርና ''አይደረግም፤ሙሉውን ዋጋ እኔ እከፍላለሁ፤የአንተ የሆነውን ለእግዚአብሔር ለማውረብ አልፈልግም፤ዋጋ ያልከፈልኩበትም የሚቃጠል መሥዋዕት እድርጌ አላቀርብም'' ሲል መለሰለት። \ No newline at end of file diff --git a/21/25.txt b/21/25.txt new file mode 100644 index 0000000..ecacbac --- /dev/null +++ b/21/25.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 25 \v 26 \v 27 25ስለዚህ ዳዊት ለኦርና የቦታውን ዋጋ ስድስት መቶ ስቅል ወርቅ ከፈለ።26ዳዊትም በዚያ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሠርቶ የሚቃጠል መሥዕዋትና የኅብረት መሥዋዕት አቀረበ።እግዚአብሔርም ጠራ፤እግዚአብሔርም የሚቃጠል መሥዕዋት በሚቀርብበት መሠዊያ ላይ ከሰማይ በእሳት መለሰለት።27ከዚያም እግዚአብሔር ለመልአኩ ተናገረ፤መልአኩም ሰይፉን ወደ አፎቱ መለሰ። \ No newline at end of file diff --git a/21/28.txt b/21/28.txt new file mode 100644 index 0000000..c5acb12 --- /dev/null +++ b/21/28.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 28 \v 29 \v 30 28በዚያን ጊዜ ዳዊት፤እግዚያብሔር በኢያቡሳዊው በኦርና ዐውድማ ላይ እንደ መለሰለት ሲያይ፤በዚያው ቦታ መሥዕዋት ማቅረብ ጀመረ።29ሙሴ በምድረ በዳ የሠራው የእግዚአብሔር ማደሪያ ድንኳንና የሚቃጠል መሥዕዋት የሚቀርብበት መሠዊያ በዚያ ጊዜ በገባዖን ኮረብታ ላይ ነበረ።30ዳዊት የእግዚአብሔር መልአክ ሰይፍ ሰለፈራ ወዲያ ሄዶ እግዚአብሔር ለመጠየቅ አልቻለም። \ No newline at end of file diff --git a/22/01.txt b/22/01.txt new file mode 100644 index 0000000..03b292f --- /dev/null +++ b/22/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 1ከዚያም ዳዊት፣''ከእንግዲህ የእግዚአብሔር አምላክ ቤት በዚህ ይሆናል፤እንዲሁም ስለ እስራኤል የሚቃጠል መሥዕዋት የሚቀርብበት መሠዊያ በዚሁ ይቆማል''አለ።2ስለዚህ ዳዊት በእስራኤል የሞኖሩ መጻተኞች እንዲሰበሰቡ አዘዘ፤ከመካከላቸም እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የሚሠራበትን ጥጋብ ድንጋይ እንዲያዘጋጁ ጠራቢዎች መደበ። \ No newline at end of file diff --git a/22/03.txt b/22/03.txt new file mode 100644 index 0000000..593c695 --- /dev/null +++ b/22/03.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 3 \v 4 \v 5 3ለቅጥር በሮች ምስማርና ማጠፊያ የሚሆን ብዙ ብረትና ከብዛቱ የተነሣ ሊመዘን የማይችል ናስ አዘጋጀ።4እንዲሁም ሲዶናውያንና ጢሮሳውያን በብዛት አውጥተውለት ስለ ነበር፣ስፍር ቁጥር የሌለው የዝግባ ዕንጨት አሰናዳ።5ዳዊትም፣''ልጅ ሰሎሞን ወጣት ነው፤ልምዱም የለውም፤ለእግዚአብሔር የሚሠራው ቤተ መቅደስ ደግሞ እጅግ የሚያምር፣በአሕዛብም ሁሉ ዘንድ አለበት፤ስለዚህ ሁሉንም እኔ አዘጋጃለሁ''እንዳለው ዳዊት ከመሞቱ በፊት በብዛት አዘጋጀ። \ No newline at end of file diff --git a/22/06.txt b/22/06.txt new file mode 100644 index 0000000..1198f7d --- /dev/null +++ b/22/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 \v 7 \v 8 6ከዚያም ልጁን ሰሎሞንን ጠርቶ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚያብሔር ቤት እንዲሥራ አዘዘው።7ዳዊትም ሰሎሞን እንዲህ አለ፤''ልጄ ሆይ ለአምላክህ እግዚአብሔር ስም ቤት ለመሥራት በልቤ አሰብ ነበር፤8ነገር ግን ከእግዚአብሔር እንዲህ የሚል ቃል መጣልኝ፤''አንተ ብዙ ደም አፍስሰሃል፤በፊቴ በምድር ላይ ብዙ ደም ያፈሰስህ ስለሆነ አንተ ለስሜ ቤት አትሠራልኝም፤ \ No newline at end of file diff --git a/22/09.txt b/22/09.txt new file mode 100644 index 0000000..c583de1 --- /dev/null +++ b/22/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 \v 10 9ነገር ግን የሰላምና የዕረፍት ሰው የሆነ ልጅ ትወልዳለህ፤በየአቅጣጫው ካሉ ጠላቶቹ ዐሳርፈዋለሁ፤ስሙም ሰሎሞን ይባላል።በዘመኑም ለእስራኤል ሰላምና ጸጥታን እሰጣለሁ።10ለስሜ ቤት የሚሰራልኝ እርሱ ነው።እርሱ ልጅ ይሆነኛል'እኔም አባት እሆነዋለሁ።ዙፋንም በእስራኤል ላይ ለዘላለም አጸናለሁ። \ No newline at end of file diff --git a/22/11.txt b/22/11.txt new file mode 100644 index 0000000..7ab34d0 --- /dev/null +++ b/22/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 \v 12 \v 13 11አሁንም ልጅ ሆይ፤እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን፤እንድትፈጽሙ በተናገረውም መሠረት፣ተሳክቶልህ የአምላክን የእግዚአብሔር ቤት ለመሥራት ያብቃህ።12በእስራኤል ላይ አለቃ ባደረገህ ጊዜ የአምላክህ እግዚአብሔርን ትእዛዝ ትፈጽም ዘንድ እግዚአብሔር ጥበብንና ማስተዋል ይስጥህ።13ችግዚአብሔር በሙሴ አማካኝነት ለእስራኤል የሰጠውን ሕጉንና ሥርዐቱን ተጠንቅቀን ብትጠብቅ ይሳካልሃል፤አይዞህ ጠንክር፤በርትስ፤ተስፋም አትቁረጥ። \ No newline at end of file diff --git a/22/14.txt b/22/14.txt new file mode 100644 index 0000000..46870e6 --- /dev/null +++ b/22/14.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 14 14''ለእግዚአብሔር ቤት እንዲሆንም አንድ ሺህ መክሊት ወርቅ፣አንድ ሚሊዮን መክሊት፣ብር፣ከብዛቱ የተነሣ ሊመዘን የማይቻል ናስና ብረት ለማዘጋጅ በተቻለኝ ሁሉ ጥሬአለሁ።ደግሞም እንጨትና ድንጋዮች አዘጋጀሁ፤በተረፈ አንተ ጨምርበት። \ No newline at end of file diff --git a/22/15.txt b/22/15.txt new file mode 100644 index 0000000..0c8c229 --- /dev/null +++ b/22/15.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 15 \v 16 15ድንጋይ ጠራቢዎች፣ግን በኞች አናጢዎች የሆኑ ልዩ ሙያ የተጠበቡ ሰዎች አሉህ፤16አነዚህ ቁጥራቸው እጅግ የበዛ የውርቅ፣የብር፣የናስና የብረት ሠራተኞች ናቸው።በል ሥራህን ጀምር፤እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን።'' \ No newline at end of file diff --git a/22/17.txt b/22/17.txt new file mode 100644 index 0000000..69abb82 --- /dev/null +++ b/22/17.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 17 \v 18 \v 19 17ከዚያም ዳዊት የእስራኤል መሪዎች ሁሉ ልጁን ሰሎሞንን እንዲረዱት አዘዘ፤18እንዲህም አለ፤''እግዚአብሔር አምላካችን እስካሁን ከእናንተ ጋር አይደለምን?በየአቅጣጫውስ ዕረፍትን ስጥቷችሁ የለምን? የምድሪቱንም ነዋሪዎች በእጄ አሳልፎ ሰጥቶኛል፤ምድሪቱም ለእግዚአብሔር ለሕዝቡ ተገዝታለች።19አሁንም እግዚአብሔር የኪዳኑን ታቦትና ንዋያት ቅዱሳቱን ለእግዚአብሔር ስም ወደሚሠራው ቤተ መቅደስ አምጥታችሁ የአምላክ የእግዚአብሔር መቅድደስ ሥሩ። \ No newline at end of file diff --git a/23/01.txt b/23/01.txt new file mode 100644 index 0000000..1edddc1 --- /dev/null +++ b/23/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 1ዳዊት በሽመገለና ዕድሜው በገፋ ጊዜ፤ልጁን ሰሎሞንን በእራኤል ላይ አነገጀው።2እንዲሁም መላውን የእስራኤል መሪዎች፣ካህናቱ ሌዋውያኑን ሁሉ በአንድነት ሰበሰበ።3ዕድሜውቸው ሥላሳና ከዚያ በላይ የሆኑ ወንዶች ሁሉ ተቁጠሩ፤ቁጥራቸውም በጠቅላላው ሠላሳ ስምንት ሺህ ነበረ \ No newline at end of file diff --git a/23/04.txt b/23/04.txt new file mode 100644 index 0000000..aaebc23 --- /dev/null +++ b/23/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 \v 6 4ዳዊትም እንዲህ አለ፤''ከእነዚህ መካከል ሃያ አራቱ ሺህ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ሥራ ይቁጣጠሩ፤ስድስቱ ሺህ ደግሞ ሹሞችና ዳኞች ይሁኑ፤5አራቱ ሺህ የቅጥሩ በር ጠባቂዎች ይሁኑ፤አራት ሺህ ደግሞ ለዚሁ ብዬ ባዘጋጀሁት የዜማ መሣሪያ እግዚአብሔር ያመስግኑ''።6ዳዊትም ሌዋውያኑን በሌዊ ልጆች በጌድሶን፣በቀነዓና በሜራሪ በየጎሣቸው መደባቸው። \ No newline at end of file diff --git a/23/07.txt b/23/07.txt new file mode 100644 index 0000000..ea87041 --- /dev/null +++ b/23/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 \v 9 7ከጌድሳናውያን ወገን፤ለአዳን፣ሰሜኢ።8የለእአዳን ወንዶች ልጆች፤የመጀመሪያው ይሒኤል፣ዜቶም፣ኢዮኤል፣ባጠቃላይ ሦስት ናቸው።9የስማኢ ወንዶች ልጆች፤ሰሎሚት፣ሀዝዝኤል፣ሐራን፣ባጠቃላይ ሦስት ናቸው።እነዚህ የለአዳን ቤተሰብ አለቆች ናቸው። \ No newline at end of file diff --git a/23/10.txt b/23/10.txt new file mode 100644 index 0000000..14e92ea --- /dev/null +++ b/23/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 \v 11 10የስማኢ ወንዶች ልጆች፤ኢኢት፣ዚዛ፣የዑስ፣በሪዓ፣እነዚህ አራቱ የስሚኤ ልጆች ናቸው።11የመጀመሪያው ኢኢት፣ሁለተኛው ደግሞ ዚዛ፣ነበረ የዑስና በሪዓ ግን ብዙ ወንዶች ልጆች አልነበሯቸውም፤ስለዚህ የተቁጥዐሩት በሥራ መደብ እንደ ቤተሰብ ሆነው ነው። \ No newline at end of file diff --git a/23/12.txt b/23/12.txt new file mode 100644 index 0000000..918f73d --- /dev/null +++ b/23/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 \v 13 \v 14 12የቀነዓት ወንዶች ልጆች፤እንበረም፣ይስዓር፣ኬብሮን፣ዑዝኤል፣ባጠቃላይ አራት ናቸው።13የእንበረት ወንዶች ልጆች፤አሮን፣ሙሴ።አሮን የተቀደሰ እንዲሆን ተለየ፤እርሱና ዘሮቹ ለዘላለም ቅዱስ የሆኑትን ነገሮች እንዲቀደሱ፣እግዚአብሔር ፊት መሥዕዋት እንዲያቀርቡ፤በፊቱ እንዲያገለግሉና በስሙም ለዘላለም እንዲባረኩ ተለዩ።14እግዚአብሔር ሰው የሙሴ ወንዶች ልጆችም እንደ ሌዊ ነገድ ሆነው ተቁጠሩ። \ No newline at end of file diff --git a/23/15.txt b/23/15.txt new file mode 100644 index 0000000..9447e80 --- /dev/null +++ b/23/15.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 15 \v 16 \v 17 \v 18 15የሙሴ ወንዶች ልጆች፤ጌርሳም፣አልዓዛር።16የጌሳም ዘሮች፤ሱባኤል።17የአልዓዛር ዘሮች፤የመጀመሪያው ረዓብያ ነበረ።አልዓዛር ሌሎች ወንዶች ልጆች ግን እጅግ ብዙ ነበሩ።18የይስዓር ዶዶችች ልጆች፤የመጀመሪያው ሰሎሚት። \ No newline at end of file diff --git a/23/19.txt b/23/19.txt new file mode 100644 index 0000000..ef92131 --- /dev/null +++ b/23/19.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 19 \v 20 19የኬብሮን ወንዶች ልጆች፤የመጀመሪያው ዬሪያ፣ሁለተኛው አማርያ፣ሦስተኛው የሕዚኤል፣አራተኛ ይቅምዓም ነበሩ።20የዑዝኤል ወንዶች ልጆች፤የመጀመሪያው ሚካ፣ሁለተኛው ይሺያ ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/23/21.txt b/23/21.txt new file mode 100644 index 0000000..d2a16b1 --- /dev/null +++ b/23/21.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 21 \v 22 \v 23 21የሜራሪ ወንዶች ልጆች፤ ሚሖሊ፣ሙሲ፣የሞሐሊ ወንዶች ልጆች አልዓዛር ቂስ ነበሩ።22አልዓዛር ወንድ ልጅ ሳይወልድ ሞተ፤ልጆቹ ሴቶች ብቻ ነበሩ፤እርሱንም የአጎታቸው የቂስ ልጆች አገቡአቸው።23የሙሲ ወንዶች ልጆች፤ ሞሖሊ፣ዔደር፣ኢያሪሙት ባጠቃላይ ሦስት ናቸው። \ No newline at end of file diff --git a/23/24.txt b/23/24.txt new file mode 100644 index 0000000..657128a --- /dev/null +++ b/23/24.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 24 \v 25 \v 26 24እንግዲህ እነዚህ የቤተሰብ አለቆች ሆነው እያንዳንዳቸው በየስማቸው ተመዝግበው የተቁጠሩት የሌዊ ዘሮች ናቸው፤ዕድሜአቸው ሃያና ከዚያ በላይ የሆናቸው በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስት የሚያገለግሉ ነበሩ።25ዳዊት እንዲህ ብሎ ነበርና፣''የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ዕረፍት ሰጥቷል፤በእየሩሳሌምም ለዘላለም ለመኖር መጥቷል፤26ሌዋውያን ከእንግዲህ ወዲህ ድንኳኑን ወይም የመገልገያ ዕቃውን ሁሉ መሸከም የለባቸውም።'' \ No newline at end of file diff --git a/23/27.txt b/23/27.txt new file mode 100644 index 0000000..7efca93 --- /dev/null +++ b/23/27.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 27 \v 28 \v 29 27ዳዊት በሰጠው የመጨረሻ መመሪያ መሠረት የተቁጠሩት ሌዋውያን ዕድሜያቸው ሃያና ከዚያ በላይ ነበረ።28የሌዋውያኑ ተግባር በእግዚአብሔር ቤተ መቅደሱን ቅጥር ግቢና ክፍሎች መንከባከብ፣የተቀደሱ ዕቃዎች ሁሉ ማጻትና በእግዚአብሔር ቤት ያሉትን ሌሎች ተግባሮች ማከናውን ነበር።29እንዲሁም መባ ሆኖ የሚቀረውን ኅብስት ገፅ፣የእህል ቁርባኑን ዱቄት፣ያለ እርሾ የሚጋገረውን ቂጣ የሚጋግሩ፣የሚያቦኩና የሚሰፍረውንም ሆነ የሚለካውን ሁሉ በኅላፊነት የሚቁጣጠሩ እኔሩ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/23/30.txt b/23/30.txt new file mode 100644 index 0000000..4f837ce --- /dev/null +++ b/23/30.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 30 \v 31 30በየለዕቱ እግዚአብሔርን ለማመስገንና ለመወደስ ጠዋት ጠዋት ይቆኑ ነበር፤ይህንንም ማታ ማታ፣31እንዲሁም በየሰንበቱ፣በወር መባቻ በዓልና በተደነገጉት በዓላት ሁሉ፣የሚቃጠል መሥዕዋት ለእግዚአብሔር በሚቀርብበት ጊዜ ሁሉ.ይፈፅሙ ነበር።በተወሰነላቸው ቁጥርና በተሰጠው መመሪያ መሠረት ዘውትር በእግዚአብሔር ፊት ያገለግሉ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/23/32.txt b/23/32.txt new file mode 100644 index 0000000..147b64a --- /dev/null +++ b/23/32.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 32 32ስለዚህ ሌዋውያኑ ለመገናኘት ድንኳንና ለመቅደሱ እንዲሁም በወንድሞቻቸው በአሮን ዘሮች ሥር ሆነው ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ያለባቸውን ኅላፊነት ያከናውኑ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/24/01.txt b/24/01.txt new file mode 100644 index 0000000..1557eca --- /dev/null +++ b/24/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 1የአሮን ልጆች አመዳደብ እንደ ሚከተለው ነበረ፤የኦ ልጆች ናዳብ፣አብድዩ፣አልዓዛር፣ኢታምር፣ነበሩ።2ናዳብና አብድዩ ግን ዘር ሳይተኩ ከአባታቸው በፊት ሞቱ፤ስለዚህ አልዓዛርና ኢታምር ካህናት ሆነው ያገለግሉ ነበር።3ዳዊትም የአላዓዛር ዘር የሆነው ሳዶቅና የኢታምር ዘር ሆነው አቢሜሌክ እየረዱ እንደየአገልግሎታቸው ሥርዓት እየለየ መደባቸው። \ No newline at end of file diff --git a/24/04.txt b/24/04.txt new file mode 100644 index 0000000..36755e6 --- /dev/null +++ b/24/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 4ከኢታምር ይልቅ በአልዓዛር ዘሮች መካከል ብዙ መሪዎች ተገኙ ፤አከፋፈላቸውም እንደሚከተለው ነበር፤ከአልዓዛር ዘሮች ዐሥራ ስድስት የቤተሰብ አለቆች።5ከአልዓዛርና ከኢታምር ዘሮች መካከል የመቅደሱ ሹማምትና የእግዚአብሔር ሹማምት ስለ ነበሩ፣ያለ አድልዎ በዕጣ ለዩአቸው። \ No newline at end of file diff --git a/24/06.txt b/24/06.txt new file mode 100644 index 0000000..19e27ab --- /dev/null +++ b/24/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 6የሌዋውያ የናትናኤል ልጅ ጻሓፊው ሸማያ በንጉሥና በሹማምቱ፣በካህኑ በሳዶቅ፣በአብያታር ልጅ በአሜሌክ እንዲሁም በካህናቱና በሌዋውያኑ ቤተሰብ አለቆች ፊት ስማቸውን ጻፊ፤የጻፈውም አንዱን ቤተሰብ ከአልዓዛር ሌላውን ደግሞ ከኢታምር በመወሰድ ነው፤ \ No newline at end of file diff --git a/24/07.txt b/24/07.txt new file mode 100644 index 0000000..d6899ae --- /dev/null +++ b/24/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 \v 9 \v 10 7የመጀመሪያው ዕጣ ለዮአሩብ፣ሁለተኛውም ዕጣ ለዮዳሄ ወጣ።8ሦስተኛው ለካሪም፣አራተኛው ለሥዖሪም፣9አምስተኛው ለመልክያ፣ስድስተኛው፤10ሰባተኛው ለአቆስ፣ስምንተኛው ለአብያ፣ \ No newline at end of file diff --git a/24/11.txt b/24/11.txt new file mode 100644 index 0000000..fdfe747 --- /dev/null +++ b/24/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 \v 12 \v 13 \v 14 11ዘጠናኝው ለኢያሱ፣ዐሥረኛ ለሴኬንያ፣12ዐሥራ አንደኛው ልችኤሊያሴብምምዐጅራ ሁለተኛው ለያቂም፣13ዐሥራ ሦስተኛው ለኦፓ፣ዐሣር አራተኛው ለየሼብአብ፣14ዐሥራ ሰባተኛው ለቢልጋ፣ ዐሥራ ስድስተኛው ለኢሜር፤ \ No newline at end of file diff --git a/24/15.txt b/24/15.txt new file mode 100644 index 0000000..e07ab98 --- /dev/null +++ b/24/15.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 15 \v 16 \v 17 \v 18 15ዐሥራ ሰባተኛው ለኤዚር፣ዐሥራ ስምንተኛው ለሃፊጼጽ፣16ዐሥራ ዘጠነኛው ለፈታያ፣ሃያኛው ለኤዜቄል፣17ሃያ አንደኛው ለያኪያ፣ሃያ ሁለተኛው ለጋሙል፣18ሃያ ሦስተኛው ለድላያ፣ሃያ አራተኛ ለመዓዝያ ውጣ። \ No newline at end of file diff --git a/24/19.txt b/24/19.txt new file mode 100644 index 0000000..7970139 --- /dev/null +++ b/24/19.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 19 19የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ባዘዘውና ከቀድሞ አባታቸው ከአሮን በተሰጣቸው መመሪያ መጠረት ወደ እግዞአብሔር ቤተ መቅደስ በሚገቡበት ጊዜ፣የተወሰነላቸው ሥርዐት ይህ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/24/20.txt b/24/20.txt new file mode 100644 index 0000000..c943fbe --- /dev/null +++ b/24/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 \v 21 \v 22 20የቀሩት የሌዊ ዘሮች አግሚ፦ከእንበረም ወንዶች ልጆች፤ሱባኤል፤ከሱባኤል ወንዶች ልጆች፤ዬሕድያ።21ከረዓብያ ወንዶች ልጆች፤አለቃው ይሺው።22ከይስዓራውያን ወገን፤ሰሎሚት ከሰሎሚት ወንዶች ልጆች፤ያሐት። \ No newline at end of file diff --git a/24/23.txt b/24/23.txt new file mode 100644 index 0000000..ba2fc4e --- /dev/null +++ b/24/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 \v 24 \v 25 23የኬብሮን ወንዶች ልጆች፤የመጀመሪያው ይሪያ፣ሁለተኛው አማርያ፣ሦስተኛው የሕዚኤል፣አራተኛው ይቀምዓም።24የዑዝኤል ልጅ፤ሚካ።የሚካ ወንዶች ልጆች ሻሚር።25የሚካ ወንድም ይሺያ፤ከይሺያ ወንዶች ልጆች ዘካርያስ። \ No newline at end of file diff --git a/24/26.txt b/24/26.txt new file mode 100644 index 0000000..84fe7a0 --- /dev/null +++ b/24/26.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 26 \v 27 \v 28 26የሜራሪ ወንዶች ልጆች፤ሞሖሊምም ሙሲ።የያዝያ ወንድ ልጅ በኖ፤27የሜራሪ ወንዶች ልጆች፤ከያዝያ በኖ፣ሾሃም፣ዘኩር፣ዔብሪ።28ከሞሒሊ፤አልዓዛር፤ይህ ሰው ወንዶች ልጆች አልነበሩትም። \ No newline at end of file diff --git a/24/29.txt b/24/29.txt new file mode 100644 index 0000000..a09c92d --- /dev/null +++ b/24/29.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 29 \v 30 \v 31 29ከቂስ፣የቂስ ወንድ ልጅ፤ይረሕምኤል።30የሙሲ ወንዶች ልጆች፤ሞሖሊ፣ዔዳር፣ኢያሪሙት።እነዚህ እንግዲህ እንደቤተሰባቸው የተቁጠሩ ሌዋውያን ነበሩ።31ወንድሞቻቸው የአሮን እንዳደረጉት ሁሉ፣እነዚህም በንጉሥ ዳዊት፣በሳዶቅ፣በአቢሜሌክ እንዲሁም የካህናቱ የሌዋውያኑ ቤተሰብ አለቆች ባሉበት ዕጣ ተጣጣሉ፤የበኩሩም ቤተሰቦች እንደ ትንሹ ወንድም ቤተሰብ እኩል ዕጣ ተጣለላቸው። \ No newline at end of file diff --git a/25/01.txt b/25/01.txt new file mode 100644 index 0000000..4768859 --- /dev/null +++ b/25/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 1ዳዊት ከሰራዊቱ አለቆች ጋር ሆኖ በመሰንቆ፣በበገና በጽናጽል ድምፅ እየታጀቡ ትንቢት የሚናገሩትን ከአሳፍ፣ከኤማንና ከኤዶም ቤተሰብ መካከል መርጦ መደብ፤ይህን አገልግሎት የሚያከናውኑትም ሰዎች ዝርዝር እንደ ሚከተለው ነው፤ 2ከአሳፍ ወንዶ ልጆች፤ ዘኩር፣ዮሴፍ፣ነታንያ፣አሼርኤላ።እአሳፍ ልጆች በአሳፍ አመራር ሥር ነበሩ፤አሳፍም በንጉሥ አመራር ሥር ነበረ። 3ከኤዶምወንዶች ልጆች፤ ጎዶልያስ፣ጽሪ፣የሻያ፣ሰሜኢ፣ሐሸብያ፣መቲትያ።እነዚህ ስድስቱ በመሰንቆ እግዚአብሔርን እያመሰገነና እየወደሰ ትንቢት በተናገረው አባታቸው በኤዶታም አመራር ሥር ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/25/04.txt b/25/04.txt new file mode 100644 index 0000000..e8eb7ba --- /dev/null +++ b/25/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 4ከኤማን ወንዶች ልጆች፤ ቡቅያ፣መንታያ፣ዓዛርዔል፣ሱባኤል፣ኢያሪሙት፣ሐናንያ፣ ሐናኒ፣ኤልያታ፣ጊዶልቲ፣ሮማንቲዔዘር፣ዮሽብቃሻ፣መሎቲ፣ ሆቲር፣መሐዝዮት።5እነዚህም ሁሉ የንጉሡ ባለራእይ የኤማን ልጆች ነበሩ።እርሱን ከፍ ከፍ እንዲያደርጉትም እግዚአብሔር በገባለት ቃል መሠረት ተሰጡት፤እግዚአብሔር ለኤማን ዐሥራ አራት ወንድሞችና ሦስት ሴቶች ልጆች ሰጠው። \ No newline at end of file diff --git a/25/06.txt b/25/06.txt new file mode 100644 index 0000000..62c754b --- /dev/null +++ b/25/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 \v 7 \v 8 6እነዚህ ሁሉ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በጽናጽል፣በመሰንቆ በበገና አገልግሎት በአባቶቻቸው አመራር ሥር ነበሩ።አሳፍ፣ኤዶታምና ኤማን ደግሞ በንጉሥ የበላይ አመራር ሥር ነበሩ።7እነዚህም ከቤተዘመዶቻቸው ጋር በመሆን ሁሉም ወደ እግዚአብሔር በሚቀርበው ዜማ የሠለጠኑ የተካኑ ነበሩ፤ቁጥራቸውም ሁለት መቶ ሰማንያ ስምንት ነበረ።8የሥራ ድርሻቸውንም ለመወሰን ወጣት፣ሽማግሌ፣መምህርም ሆነ ደቀ መዝሙር ሳይባል እኩል ዕጣ ተጣጣሉ። \ No newline at end of file diff --git a/25/09.txt b/25/09.txt new file mode 100644 index 0000000..d0a7ef1 --- /dev/null +++ b/25/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 \v 10 \v 11 \v 12 9የመጀመሪያው ዕጣ ከአሳፍ ወገን ለሆነው ዮሴፍ ወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ቁጥራቸው12 ሁለተኛው ለጎዶልያስ ወጣ፤እነሱን ጨምሮ ለቤተ ዘመዶቹና ለወንዶች ልጆቹ፤ ቁጥራቸውም12 10ሦስተኛው ለዛኩር፣ወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቁጥራቸውም12 11አራተኛው ላይጽሪ፣ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ቁጥራቸውም 12 12አምስተኛው ለነታንያ ለወንዶቹ ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ ቁጥራቸውም 12 \ No newline at end of file diff --git a/25/13.txt b/25/13.txt new file mode 100644 index 0000000..ed666a5 --- /dev/null +++ b/25/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 \v 14 \v 15 \v 16 13ስድስተኛው ለቡቃያ፣ለወንዶች ልጆቹና ለዘመዶቹ ወጣ፤ቁጥራቸውም 12 14ሰባተኛው ለይሽርኤል፣ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ቁጥራቸውም 12 15ስምንተኛው ለየሻያ፤ለወንዶች ልጆቹ ወጣ፤ቁጥራቸውም 12 16ዘጠነኛው ለመታንያ፣ወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ቁጥራቸውም 12 \ No newline at end of file diff --git a/25/17.txt b/25/17.txt new file mode 100644 index 0000000..ca92fff --- /dev/null +++ b/25/17.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 17 \v 18 \v 19 \v 20 17ዐሥረኛው ለሰሜኢ፣ወጣ ወንዶች ልጆችና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ ቁጥራቸውም 12 18ዐሥራ አንደኛው ለዓዛርኤል፣ወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ቁጥራቸውም 12 19ዐሥራ ሁለተኛው ለሐሻብያ ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ ቁጥራቸውም 12 20ዐሥራ ሦስተኛው ለሱባኤል፣ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ ቁጥራቸውም 12 \ No newline at end of file diff --git a/25/21.txt b/25/21.txt new file mode 100644 index 0000000..48d659a --- /dev/null +++ b/25/21.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 21 \v 22 \v 23 \v 24 21ዐሥራ አራተኛው ለመቲትያ፣ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ቁጥራቸውም 12 22ዐሥራ አምስተኛው ለኢያሪሙት፣ለወንዶች ልጆቹና ዘመዶቹ ወጣ፤ቁጥራቸውም 12 23ዐሥራ ስድስተኛው ለሐናንያ፣ለወንዶች ልጆቹና ዘመዶቹ ወጣ፤ቁጥራቸውም 12 24ዐሥራ ሰባተኛ ለዮሽብቃሻ፣ለወንዶች ልጆቹና ዘመዶቹ ወጣ፤ቁጥራቸውም 12 \ No newline at end of file diff --git a/25/25.txt b/25/25.txt new file mode 100644 index 0000000..61bcd01 --- /dev/null +++ b/25/25.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 25 \v 26 \v 27 \v 28 25ዐሥራ ስምንተኛው ለሐናኒ፣ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ቁጥራቸውም 12 26ዐሥራ ዘጠነኛ ለመሎቲ፣ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጧ፤ቁትራቸውም 12 27ሃያኛው ለኤልያታ፣ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ቁጥራቸውም 12 28ሃያ አንድኛው ለሆቲር፣ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ቁጥራቸው 12 \ No newline at end of file diff --git a/25/29.txt b/25/29.txt new file mode 100644 index 0000000..a68674c --- /dev/null +++ b/25/29.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 29 \v 30 \v 31 29ሃያ ሁለተኛው ለጊዶልቲ፣ወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ቁጥራቸውም 12 30ሃያ ሦስተኛው ለመሐዝዮት፣ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ቁጥራቸውም 12 31ሃያ አራተኛውም ለሮማንቲዔዘር፣ለወንዶች ልጆቹና ለቤተ ዘመዶቹ ወጣ፤ቁጥራቸውም 12 \ No newline at end of file diff --git a/26/01.txt b/26/01.txt new file mode 100644 index 0000000..6d64ed5 --- /dev/null +++ b/26/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 26የቤተ መውደሱ በር ተባቂዎች አመዳደብ፤ከቆሬያውያን ወገን፤ከአሳፍ ወንዶች ልጆች አንዱ የሆነው የቆሬ ወንድ ልጅ ሜሱላም።2ሜሱላም ወንዶች ልጆች ነበሩት፤የመጀመሪያው ዘካሪያስ ሁለተኛው ይዲኤል፣ሦስተኛው ዮዛባት፣አራተኛው የትኒኤል፣3አምስተኛው ኤላም፣ስድስተኛው ይሆሐናን፣ሰባተኛው ኤሊሆዔናይ። \ No newline at end of file diff --git a/26/04.txt b/26/04.txt new file mode 100644 index 0000000..d08fc73 --- /dev/null +++ b/26/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 \v 6 4ዖቤድኤዶምም እንደዚሁም ወንዶች ልጆች ነበሩት፤የመጀመሪያው ሽማያ፣ሁለተኛው ዮዛባት፣ሦስተኛው ኢዮአስ፣አራተኛው ሣካር፣አምስተኛው ናትናኤል፣5ስድስተኛው ዓሚኤል፣ሰባተኛው ይሳኮር፣ስምንተኛው ፒላቲ፤እግዚአብሔር ዖቤድኤዶምን ባርኮታልና። 6እንዲሁም ልጁ ሽማያ ወንዶች ልጆች ነበሩት፤እነሱም በቂ ችሎታ ስለነበራቸው የአባታቸው ቤት መሪዎችች ሆኔ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/26/07.txt b/26/07.txt new file mode 100644 index 0000000..5b4e067 --- /dev/null +++ b/26/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 \v 9 7የሽማያ ወንዶች ልጆች፤ዖትኒ፣ራፋቼል፣ዖቤድ፣ኤልዛባድ፣ዘመዶቹ ኤሊሁና ስማክያም እንደዚሁ በቂ ችሎታ ነበራቸው።8እነዚሁ ሁሉ የዖቤድኤዶም ዘሮች ሲሆኑ፣እነሱም ሆኑ ወንዶች ልጆቻቸውና ቤተ ዘመዶቻቸው ሥራውን ለመጅርት በቂ ችሎታ ነበራቸው።የዖቤድኤዶም ዘሮች ባጠቃላይ ሥልሳ ሁለት ነበሩ።9ሜሱላም በቂ ችሎታ ያላቸው ወንዶች ልጆችና ቤተ ዘመዶች ነበሩ፤ቁጥራቸውም ባጠቃላይ ዐሥራ ሁለት ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/26/10.txt b/26/10.txt new file mode 100644 index 0000000..c9000f0 --- /dev/null +++ b/26/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 \v 11 10ከሜራሪ ወገን የሆነው ሖሳ ወንዶች ልጆች ነበሩት፤የመጀመሪያው ሽምሪ ነበረ፤የበኩር ልጅ ባይሆንም እንኳን አባቱ ቀዳሚ አድርጎ ነበር።11ሁለተኛው ኬልቅያስ፣ሦስተኛው ጥበልያ፣አራተኛው ዘካሪያስ፤የሖሳ ወንዶች ልጆች ቤተ ዘመዶቹ ባጠቃላይ ዐሥራ ሦስት ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/26/12.txt b/26/12.txt new file mode 100644 index 0000000..bdcd70f --- /dev/null +++ b/26/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 \v 13 \v 14 12የቤተ መቅደሱም ጠባቂዎች በአለቆቻቸው ሥር ተመድበው ልክ እንደ በተ ዘመዶቻቸው ሁሉ እግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ሥራ ለማከናውን ምድብ ተራ ነበራቸው።13ለእያንዳንዱም በር ወጣት ሽማግሌ ሳይባል ለሁሉም እኩል ዕጣ ተጣለ።14የምስራቁ በር ዕጣ ለሴሌምያ ወጣ።ከዚያም ምክር ዕዋቂ ለሆነው ለልጁ ለዘካሪያስ ዕጣ ጣሉ፤እርሱም የሰሜኑ በር ደረሰው። \ No newline at end of file diff --git a/26/15.txt b/26/15.txt new file mode 100644 index 0000000..f4412c7 --- /dev/null +++ b/26/15.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 15 \v 16 15የደቡብ በር ዕጣ ለዖቤኤዶም ሲወጣ፤የግምጃ ቤቱ ዕጣ ደግሞ ለልጆቹ ወጣ።16የምዕራቡ በርና በላይኛው መንገድ ላይ የሚገኘው የሸሌኬት በር ዕጣዎችች ለሰፊንና ለሖሳ ወጣ። \ No newline at end of file diff --git a/26/17.txt b/26/17.txt new file mode 100644 index 0000000..d31570b --- /dev/null +++ b/26/17.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 17 \v 18 \v 19 17በአንዱ ዘብ ጥበቃ ትይዩ ሌላ ዘብ ትበቃ ነበረ፣በየቀኑም በምሥራቅ በኩል ስድስት፤በሰሜን በኩል አራት፣በደቡብ በኩል አራት፣፣በዕቃ ቤቱ በኩል በአንድ ሂዜ ሁለት ሌዋውያን ይጠብቁ ነበር።18በምዕራቡ በኩል የሚገኘው አደባባዩ ደግሞ ሁለት ሆነው ይጠብቁ ነበር።19እንዲህ የቆየና የሜራሪ ዘሮች የሆኑት በር ጠባቂዎች ድልድይ ይህ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/26/20.txt b/26/20.txt new file mode 100644 index 0000000..3a8863d --- /dev/null +++ b/26/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 \v 21 \v 22 20ከሌዋውያን መካከል አኪያ የእግዚአብሔር ቤት ግምጃ ቤትና የተቀደሱት ዕቃዎች የሚቀመጡበት ግምጃ ቤት ኅላፊ ነበረ።21የለአዳን ዘሮች፣በለኣዳን በኩል ጌድሶናውያን የሆኑትና ለጌድሶዊው ለለአዳን ቤተሰቦች አለቆች የሆኑት ለለአዳን ዘሮች እነዚህ ነበሩ፤ይሒኤሊ፣22የይሒኤሊ ወንዶች ልጆች፣ዜቶምና ወንድሙ ኢዩኤል።እነዚህም እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ግምጃ ቤት ኅላፊዎች ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/26/23.txt b/26/23.txt new file mode 100644 index 0000000..785d05b --- /dev/null +++ b/26/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 \v 24 \v 25 23ከእንበረማውያን፣ከይስዓራውያን፣ከኬብሮናውያን፣ ለዑዝኤላውያን፤ 24የሙሴ ልጅ የግርሳም ዘር የሆነው ሱባኤል የግምጃ ቤቱ የበላይ ኅላፊ ነበረ።25በአልዓዛር በኩል የሚዛመዱት፤ልጁ ረዓብያ፣ልጁ የሻያ፣ልጁ ኢዮራም ልጁ ዝክሪ፣ልጁ ሰሎሚት። \ No newline at end of file diff --git a/26/26.txt b/26/26.txt new file mode 100644 index 0000000..bacc109 --- /dev/null +++ b/26/26.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 26 \v 27 \v 28 26ሰሎሚትና የሥጋ ዘመዶቹ ንጉሥ ዳዊት፣የቤተሰቡ ኅላፊዎች፣የሻለቆችና የመቶ አለቆች እንዲሁም ሌሎች የሰራዊቱ አዦች ቀድሰው ላቀረቧቸው ንዋያት ቅድሳት ኅላፊዎች ነበሩ።27በጦርነቱ ከተገኘውም ምርኮ ከፊሉን ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ማደሻ እንዲሆን ቀደሱት።28ባለ ራእይ ሳሙኤል፣የቂስ ልጅ ሳኦል፣የኔር ልጅ አቤኔር፣ቅድሳት ሰሎሚናትና ቤተ ዘመዶቹ ይጠብቁ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/26/29.txt b/26/29.txt new file mode 100644 index 0000000..02f22b7 --- /dev/null +++ b/26/29.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 29 \v 30 29ከይስዓራውያን፤ከናንያና ወንዶች ልጆቹ ከቤተ መቅደሱ ውጭ ባለው ሥራ በእስራኤል ላይ ሹማምትና ዳኞች ሆነው ተመደቡ።30ከኬብሮናውያን፤ሐሽብያ፣ጠንካራና ጎበዝ የሆኑ ሺህ ሰባት መቶ ሰዎች ከዮርዳኖስ በሰተ ምዕራብ በሚገኘው የእስራኤል ምድር ላለው የእግዚአብሔር ሥራና ለንጉሥም አገልግሎት ኅላዎች ሆነው ተመደቡ። \ No newline at end of file diff --git a/26/31.txt b/26/31.txt new file mode 100644 index 0000000..6d675bf --- /dev/null +++ b/26/31.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 31 \v 32 31በኬብሮናውያን በኩል በቤተሰቦቻቸው የትውልድ መዝገብ መሠረት ይሪያ አለቃቸው ነበረ።በዳዊት ዘመነ መንግሥት በአርባኛው ዓመት መዛግብቱ ተመርምረው ስለ ነበር፣በገለዓድ ውስጥ ኢያዜ በተባለ ቦታ ከኬብሮናውያን መካከል ጠንካራ ሰዎች ሊገኙ ችለዋል።32ይሪያም ጠንካሮችና የቤተሰባቸው አለቆች የሆኑ ሁለ ሺህ ሰባት መቶ ሥጋ ዘመዶች ነበሩት።ንጉሥ ዳዊትም እነዚህን የእግዚአብሔር ለሆነውና የንጉሥም በሆነው ጎዳይ ላይ ሮቤልን፣ጋድንና የምናሴ ነገድ እኩሌታ ኅላፊ አድርጎ ሾማቸው። \ No newline at end of file diff --git a/27/01.txt b/27/01.txt new file mode 100644 index 0000000..7f406fb --- /dev/null +++ b/27/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 \v 3 1የእስራኤል የቤተሰብ አለቆች፣የሻልለቆች፣መቶ አለቆች እንዲሁም ዓመቱን ሙሉ በየወሩ አለቆች እንዲሁም ዓመቱን ሙሉ በየወሩ የሚመደቡትና ዋና ዋና ክፍሎች በተመለከተ ንጉሡን ያገለገሉ አለቆቻቸው ዜርዜር ይህ ነው።እያንዳንዱ ዋና ክፍል ሃያ አራት ሺህ ሰው ነበረው።2በመጀመሪያው ወር የመጀመሪያው ዋና ክፍል የበላይ የዘብድኤል ልጅ ያሾብዓም ሲሆን፣በሥሩ የሚታዘዙ ሃያ አራት ሺህ ሰዎች ነበሩ።3እርሱም የፋሬስ ዘር ሲሆን፣በመጀመሪያው ወር የሰራዊቱ ሹማምት ሁሉ የበላይ ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/27/04.txt b/27/04.txt new file mode 100644 index 0000000..2bc3b40 --- /dev/null +++ b/27/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 \v 6 4በሁለተኛው ወር የክፍለ ጦሩ የበላይ አዛዥ ኢሆሃዊው ዱዲ ሲሆን፣የዚሁ ክፍል መሪ ደግሞ ሚቅሎት ነው፤በጅሩም ሃያ አራት ሺህ ሰው ነበረ።5በሦስተኛውም ወር የሦስተኛው ክፍለ ጦር የበላይ አዛዥ የካህኑ የዮዳሄ ልጅ በናያስ ነበረ፤ዋናው እርሱ ሲሆን፤በሥሩ ሃያ አራት ሺህ ሰው ነበረ።6ይህም ከሠላሳዎቹ ይልቅ ኅያል ሲሆን፤የሠላሳዎቹ የበላይ ነበረ፤ልጁ ዒሚዛባድም የክፍሉ ሰራዊ አዛዥ ነበረ። \ No newline at end of file diff --git a/27/07.txt b/27/07.txt new file mode 100644 index 0000000..3edd3bb --- /dev/null +++ b/27/07.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 7 \v 8 \v 9 7በአራተኛው ወር አራተኛው የበላይ አዛዥ የኢዮአብ ወንድም አሣሣል ሲሆን፤በእግሩ የተተካውም ልጁ ዝባድያ ነው፤በሥሩም ሃያ አራት ሺህ ሰው ነበረ።8በእብምስተኛው ወር አምስተኛው የበላይ አዛዥ ይዝራዊው ሸምሁት ሲሆን፤በሥሩም ሃያ አራት ሺህ ሰው ነበረ።9በስድስተኛው ወር ስድስተኛው የበላይ አዛዥ የቴቁሐዊው የዒስካ ልጅ ዒራስ ሲሆን፣በሥሩም ሃያ አራት ሺህ ሰው ነበረ። \ No newline at end of file diff --git a/27/10.txt b/27/10.txt new file mode 100644 index 0000000..90f5661 --- /dev/null +++ b/27/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 \v 11 \v 12 10በሰባተኛው ወር ሰባተኛው የበላይ አዛ የኤፍሬም ወገን የሆነው ፍሎናዊው ሴሌስ ሲሆን፣በሥሩም ሃያ አራት ሺህ ሰው ነበረ።11በስምንተኛው ወር ስምንተኛው የበላይ አዛዥ ከካዛራውያን ወገን የሆነው ኩሳታዊ ሲቦካይ ሲሆን፣በሥሩም ሃያ አራት ሺህ ሰው ነበረ።12በዘጠነኛው ወር ዘጠነኛው የበላይ አዛዥ ከብንያም ወገን የሆነው ዓናቶታዊው አቢዔዘር ሲሆን፣በሥሩም ሃያ አራት ሺህ ሰው ነበረ። \ No newline at end of file diff --git a/27/13.txt b/27/13.txt new file mode 100644 index 0000000..8afecbe --- /dev/null +++ b/27/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 \v 14 \v 15 13በዐሥረኛው ወር ዐሥረኛው የበላይ አዛዥ ከከዛራውያን ወገን የሆነው ነጦፋዊው ኖኤሬ ሲሆን፣በሥሩም ሃያ አራት ሺህ ሰው ነበረ።14በዐሥራ አንደኛው ወር እስራ አንደኛው የበላይ አዛዥ ከኤፌሬም ነገድ የሆነው ጲርዓቶናዊው በናያስ ሲሆን፣በሥሩም ሃያ አራት ሺህ ሰው ነበረ። 15በዐሥራ ሁለተኛው ወር ዐሥራ ሁለተኛ የበላይ አዛዥ ከጎቶንያል ቤተሰብ የሆነው ነጦፋዊው ሔልዳይ ነበረ፤በጅሩም ሃያ አራት ሰው ነበረ። \ No newline at end of file diff --git a/27/16.txt b/27/16.txt new file mode 100644 index 0000000..3083978 --- /dev/null +++ b/27/16.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 16 \v 17 \v 18 16የየነገዱ የእስራኤል የጦር ሹማምት፤በሮቤል ነገድ ላይ የተሾመው፣የዝክሪ ልጅ አልዓዛር፤በስምዖን ነገድ ላይ የተሶመው፣የመዓካ ልጅ ሰፍጢያስ። 17በሌዊ የተሾመው የቀሙኤል ልክ ሐሸቡያ፤በእሮን ነገድ ላይ የተሾመው፣ሳዶቅ። 18በይሁዳ ነገድ ላይ የተሾመው፣የዳዊት ወንድም ኤሊሁ፤በይሳኮር ነገድ ላይ የተሾመው፣የሚካኤል ልጅ ዖምሪ። \ No newline at end of file diff --git a/27/19.txt b/27/19.txt new file mode 100644 index 0000000..3be9c27 --- /dev/null +++ b/27/19.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 19 \v 20 \v 21 \v 22 19በዛቢሎን ነገድ ላይ የተሾመው፣የአብዱዩ ልጅ ይሽማያ፤በንፍታሌም ነገድ ላይ የተሾመው፣የዓዝሪኤል ልጅ ኢያሪሙት።20በኤፍሬም ነገድ ላይ የተሾመው፣የዓዝያ ልጅ ሆሴዕ፤በምናሴ ነገድ እኩሌታ ላይ የተሾው፣የፈዳያ ልጅ ኢዩኤል።21በገለዓድ ባለው የምናሴ ነገድ እኩሌታ ላይ የተሾመው፣የዛካርያስ ልጅ አዶ፣በብንያም ነገድ ላይ የተሾመው፣የአቤኔር ልጅ የዕሢኤል።22በዳን ነገር ላይ የተሶመው፣የይህሮም ልጅ ዓዛርኤል፤እንግዲህ የእዝራኤል ነገድ እነዚሁ ነበሩ። \ No newline at end of file diff --git a/27/23.txt b/27/23.txt new file mode 100644 index 0000000..9344863 --- /dev/null +++ b/27/23.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 23 \v 24 23እግዚአብሔር እስራኤልን እንደ ሰማይ ክዋክብት እንደሚያዛቸው ሃያና ከዚያ በታች ይየሆነው አልቁጠረም ነበር።24የጽሩያ ልጅ ኢዮአብ መቁጠር ጀመረ፤ሆኖም አልፈፀመውም፤ መቁጠራቸው በእስራኤል ላይ ቁጣ ስላመጣ፣የተቁጠረውም በንጉሥ ዳዊት መዝገብ አልገባም። \ No newline at end of file diff --git a/27/25.txt b/27/25.txt new file mode 100644 index 0000000..c5cf4b0 --- /dev/null +++ b/27/25.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 25 \v 26 \v 27 25የዓዲኤል ልጅ ዓዝሞት የቤተ መንግሥቱ ዕቃ ኅላፊ ነበረ፤26የክሉብ ልጅ ዔዝሪ ምድሪቱም ለሚያርሱት ገበሬዎች ኅላፊ ነበረ።27ራማታዊው ስሜኢ የውይን ተክል ቦታዎች ኅላፊ ነበረ፤ሽፋማዊው ዘብዲ የወይን ጠጅ ዕቃ ኅላፊ ነበረ። \ No newline at end of file diff --git a/27/28.txt b/27/28.txt new file mode 100644 index 0000000..fa43720 --- /dev/null +++ b/27/28.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 28 \v 29 28ጌድራዊው በአሐናን በምራባዊው ኩረብታዎች ግርጌ ለሚገኙት የወይንና የወርካ ዛፎች ጥበቃ ኅላፊ ነበረ፤ኢዮአስ የዘይት ቤቱ ኅላፊ ነበረ።29ሳሮናዊው ሰጥራይ በሳሮን ለሚሰሩት የከብት መንጋዎች ኅላፊ ነበረ።የዓድላይ ልጅ ሻፋጥ በሸለቆው ውስጥ ላሉት የከብት መንጋዎች ኅላፊ ነበረ። \ No newline at end of file diff --git a/27/30.txt b/27/30.txt new file mode 100644 index 0000000..317732b --- /dev/null +++ b/27/30.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 30 \v 31 30እስማኤላዊው ኡቢያስ የግመሎች ኅላፊ ነበረ።ሜሮታዊው ዬሕድያ የአህዮች ኅላፊ ነበረ።31አረጋዊው ያዚዝ የበግና የፍየል መንጋዎች ኅላፊ ነበረ። \ No newline at end of file diff --git a/27/32.txt b/27/32.txt new file mode 100644 index 0000000..413cabd --- /dev/null +++ b/27/32.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 32 \v 33 \v 34 32አስተዋይ የሆነው አጎት ዮናታን አማካሪና ጸሐፊ ነበረ፤የሐክሞኒም ልጅ ይሒኤል ደግሞ የንጉሥ ልጆች ሞግዚት ነበረ።33አኪጦፌል የንጉሥ አማካሪ ሲሆን፣አርካዊው ኩሲ ደግሞ የንጉሥ ልጆች ሞግዚት ነበረ።33አኪጦፌል የንጉሥ አማካሪ ሲሆን፣አርካዊው ኩሲ ደግሞ የንጉሥ ወዳጅ ነበረ።34የበናያስ ልጅ ዮዳሄና አብያታር በአኪጦፌል እእግር ተተኩ።ኢዮአብም የንጉሥ የክብር ዘብ አዛዥ ሆነ። \ No newline at end of file diff --git a/28/01.txt b/28/01.txt new file mode 100644 index 0000000..4bf343c --- /dev/null +++ b/28/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 1ዳዊት በኢየሩሳሌም እንዲሰበሰቡ የነገዱን የጦር አለቆች፣ንጉሡን የሚያገለግሉትን የክፍለ ጦር አዛዦች፣የሻለቆቹን፣የመቶ አለቆቹን፣የንጉሥና የልጆቹ ንብረትና ከብት ሁሉ ኅላፊ የሆኑትን፣እንዲሁም የቤተ መንግሥቱን ሹማምት፣ኅያላንና ጀግና ተዋጊዎቹን፣በአጠቃላይ የእስራኤልን ሹማምት ሁሉ ጠራ። \ No newline at end of file diff --git a/28/02.txt b/28/02.txt new file mode 100644 index 0000000..f9d0643 --- /dev/null +++ b/28/02.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 2 \v 3 2ከዚያም ንጉሥ ዳዊት በእግሩ ቆሞ እንዲህ አላቸው፤''ወንድሞቼንና ወገኖቼ ሆይ፤እስቲ አድምጡኝ፤እግዚአብሔር ለቃል ኪዳኑ ታቦት ማደሪያና ለአምላካችን እግር ማረፊያ የሚሆን ኔት ለመሥራት ዐስቤ ዕቅድ አውጥቼ ነበር።3እግዚአብሔር ግን እንዲህ አለኝ፤ጦረኛ ለስሜ ቤት አትሠራም። \ No newline at end of file diff --git a/28/04.txt b/28/04.txt new file mode 100644 index 0000000..50e0335 --- /dev/null +++ b/28/04.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 4 \v 5 4ነገር ግን የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ ለዘላለም እንድነግሥ ከቤተሰቤ ሁሉ እኔን አረጠ፤መሪ እንድሆንም ይሁዳን መረጠ፤ከአባቴ ልጆች መካከል ደግሞ በመላው እስራኤል ላይ እንድነግሥ ፈዋዱ ሆነ።5እግዚአብሔር ብዙ ልጆች ሰጥቶኛል፤ከወንዶቹ ልጆቼ ሁሉ በእግዚአብሔር መንግሥት ዙፋን ላይ ተቀምጦ በእስራኤል ሁሉ ላይ እንዲነግሥ ደግሞ ልጄን ሰሎሞንን መርጦታል። \ No newline at end of file diff --git a/28/06.txt b/28/06.txt new file mode 100644 index 0000000..e030f30 --- /dev/null +++ b/28/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 \v 7 6እንዲህም አለኝ፤ቤቴንና አደባባዮቼን የሚሠራልኝ ልጅህ ሰሎሞን ነው፤ምክንያቱም ልጄ እንዲሆን መርጩዋለሁ፤እኔም አባት እሆነዋለሁ።7አሁን እንደሚያድርገው ሁሉ፤ትህዛዛቶቼንና ሕጎቼን ምንጊዜም ሳያውላውል የሚፈጽም ከሆነ መንግሥቱም ለዘላለም አጸናታለሁ። \ No newline at end of file diff --git a/28/08.txt b/28/08.txt new file mode 100644 index 0000000..85df6dd --- /dev/null +++ b/28/08.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 8 8እንግዲህ አሁንም ይህቺን መልካሚቱን ምድር እንድትወርሱና ለልጆቻችሁም የዘላለም ርስት አድርጋችሁ እንድታወርስይአቸው፣የእግዚአብሔርም ትእዛዝ ሁሉ ፊት፣በእግዚአብሔር ጉባኤና እግዚአብሔር እየሰማ አዛችኋለሁ። \ No newline at end of file diff --git a/28/09.txt b/28/09.txt new file mode 100644 index 0000000..fef7463 --- /dev/null +++ b/28/09.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 9 \v 10 9''አንተም ልጄ ሰሎሞን ሆይ! እግዚአብሔር ልብን ሁሉ ስለሚመረምርና ሐሳብን ሁሉ ስለሚያውቅ፣የአባትህን አምላክ ዕወቅ፤በፍጹም ልብና በበጎ ፍቃድ አገግለው።10ለመቅደስ የሚሆን ቤት እንድትሠራ እግዚአብሔር የመረጠህ መሆኑን አሁንም ዕስብ፤በትርተህም ሥራ። \ No newline at end of file diff --git a/28/11.txt b/28/11.txt new file mode 100644 index 0000000..42a601f --- /dev/null +++ b/28/11.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 11 \v 12 11ከዚያም ዳዊት የቤተ መቅደሱን መመላለሻ፣የሕንጻውን፣የዕቃ ቤቶቹን፣የፎቁንና የውስጥ ክፍሎቹን እንዲሁም የማስተሰሪያውን ቦታ ንድፍ ለልጁ መንፈስ ቅዱስ በልቡ ያሳደረውን የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አደባባይ፤በዙሪያው ውያሉትን ክፍሎች ሁሉ፣የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ዕቃ ቤቶችና የንዋይ ቅድሳቱን ግምጃ ቤቶች ንድፍ ሁሉ ሰጠው፤ \ No newline at end of file diff --git a/28/13.txt b/28/13.txt new file mode 100644 index 0000000..393dfee --- /dev/null +++ b/28/13.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 13 \v 14 \v 15 13እንዲሁም የካህናቱንና የሌዋውያኑን አመዳደብ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አገልግሎት ሥራና ለአገልግሎቱ ስለሚጠቀምባቸው ዕቃዎች ሁሉ መመሪያ ሰጠው።14ልዩ ልዩ አገልግሎት የሚውሉትን የወርቅ ዕቃዎች ሁሉ መጠን፤ልዩ ልዩ አገልግሎት የሚውሉትን የብር ዕቃዎች ሁሉ መጠን አሳወቀው፤15እንደሚቀዞችና ለቀንዲሎቻቸው የሞሆነው የእያንዳንዳቸውን የውርቅ መጠን፤ለብሩ መቅረዞችና ለቀንዲሎቻቸው የሚያድፈልገውን የእያንዳንዳቸውን የብር መጠን፤ \ No newline at end of file diff --git a/28/16.txt b/28/16.txt new file mode 100644 index 0000000..a25f268 --- /dev/null +++ b/28/16.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 16 \v 17 16ለያንዳንዱ ኅብስት ገጽ ጠረጼዛ የሚያስፈልገውን የወርቅ መጠን፣ለእያንዳንዱ የብር መጠን፣17ለሹካዎቹ፣ለጎዳጓዳ ሳሕኖቹ፣ለማንቆርቆሪያዎች የሚያስፈልገውን ንጹሕ የውርቅ መጠን፤ለእያንዳንዱ የብር መጠን፣ \ No newline at end of file diff --git a/28/18.txt b/28/18.txt new file mode 100644 index 0000000..8f7bf13 --- /dev/null +++ b/28/18.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 18 \v 19 18ለዕጣኑ መሠዊያ የሞሆነውን የጠራ ውርቅ መጠን እንዲሁም ክንፎቻቸውን ዘርግተው የእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑን ታቦት የሚሸፍኑት ከወርቅ የተሠሩትን የኪሩቤል ጀረገላዎች ንድፍ ሰጠው።19ዳዊትም ''ይህ ሁሉ፣በእኔ ላይ ባለው በእግዚአብሔር እጅ በጽሑፍ ተገለተልኝ፤የንድፋንም ዝርዝር እንድረዳ ማስተዋልን ስጠን''አለ። \ No newline at end of file diff --git a/28/20.txt b/28/20.txt new file mode 100644 index 0000000..f066fcb --- /dev/null +++ b/28/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 \v 21 20ደግሞም ዳዊት ልጁን ሰሎሞንን እንዲህ አለው፤''እንግዲህ በል በርታ፤ጠንክር፤ሥራውንም ጀመር።አትርፍ፤ተስፋም አትቁረጥ፤እግዚአብሔር አምላኬ ከአንተ ጋር ነውና፤እርሱም የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አገልግሎት ሥራ እስኪፈጸም ድረስ አይተውህም፤አይጥልህም።21ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሥራ ሁሉ የሚያስፈልጉትን ካህናትና ሌዋዋን ምድብም ዝግጁ ነው።በሁሉም የእጅ በሥራው ሁሉ ይረዱሃል።ሹማምቱና ሕዝቡ ሁሉ ትእዛዝህን ይፍፈጽማሉ። \ No newline at end of file diff --git a/29/01.txt b/29/01.txt new file mode 100644 index 0000000..134f480 --- /dev/null +++ b/29/01.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 1 \v 2 1ከዚያም ንጉሥ ዳዊት ለመላው ጉባኤ እንዲህ አለ፤''እግዚአብሔር የመረጠው ልጄ ሰሎሞን ገና ወጣትና ልምድም የሌለው ነውው።ይህ ታላቅ ሕንጻ የሚሠራውን ለሰው ሳይሆን ለእግዚአብሔ አምላክ በምሆን፣ጅራው ከባድ ነው።2እኔም ያለኝን ሀብት ለአምላኬ ቤተ መቅደስ ለወርቁ ሥራ ወርቁን ለብሩ ሥራ ብሩን፣ለናስ ሥራ ናሱን፣ለብረቱ ሥራ ብረቱን፣ለዕንጨቱ ጅራ ዕንጨቱን እንዲሁም ለፈርጥ የሞሆነው መረግድ፣ኬልቄዶን፣ልዩ ልዩ ኅብር ያላቸውን ዐይነት የሚያምር ድንጋይና ዕብነበረድ፣ይህን ሁሉ በብዛት አዘጋጅቻለሁ። \ No newline at end of file diff --git a/29/03.txt b/29/03.txt new file mode 100644 index 0000000..100d8ff --- /dev/null +++ b/29/03.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 3 \v 4 \v 5 3ከዚህም በቀር ለአምላኬ ቤት ካለን ፍቅር የተነሣ ለዚህ ለተቀደሰ ቤት ከዚህ በፊት ከሰጠሁት በተጨማሪ ለዚሁ ለእግዚአብሔር ቤተ ምቅደስ የግል ሀብቴ የሆነውን ወርቅና ብር እሰጣለሁ፤4ይህም ሦስት ሺህ መክሊት ንጹሕ ብር ለቤተ መቅደሱ የግድግዳ ግንብ ማስጌጫ 5እንዲሁም ለወርቁ ሥራ፣ለብሩ ሥራ፣በባለሞያዎች ለሚሠራው ሥራ ሁሉ የሚሆን ነው።ታዲያ ዛሬ ራሱን ለእግዚአብሔር ለመቀደስ ፍቃደኛ የሚሆን ማን ነው?። \ No newline at end of file diff --git a/29/06.txt b/29/06.txt new file mode 100644 index 0000000..5248fe2 --- /dev/null +++ b/29/06.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 6 \v 7 6ከዚያም የቤተሰቡ አሪዎች፣የነገዱ የእስራኤል ሹማምት፣የሻለቆችና የመቶ አለቆች እንዲሁም በንጉሥ ሥራ ላይ የተመደቡ ሹማምት፣በፍቃዳቸው ሰጡ፤7ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሥራ የሰጡትም አምስት ሺህ መክሊት ወርቅ፣ዐሥር ሺህ ዳሪክ ወርቅ፣ዐሥር ሺህ መክሊት ናስ አንድ መቶ ሺህ መክሊት ብረት ነው። \ No newline at end of file diff --git a/29/08.txt b/29/08.txt new file mode 100644 index 0000000..850d216 --- /dev/null +++ b/29/08.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 8 \v 9 8የከበሩ ድንጋዮች ያለውም ሁሉ፣በጌድሶናዊው በይሒኤል አማካኝነት ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ግምጃ ቤት አስገባ።9ስጦታው በገዛ ፈቃደና በፍጹም ልብ የቀረበ በመሆኑ፣አለቆች ስላደረጉት የብበጎ ፈቃድ ስጦታ ሕዝቡ ደስ አለው፤ንጉሥ ዳዊትም እንደዚሁ እጅግ ደስ አለው። \ No newline at end of file diff --git a/29/10.txt b/29/10.txt new file mode 100644 index 0000000..15c66ac --- /dev/null +++ b/29/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 \v 11 10ዳዊትም በመላው ጉባኤ ፊት እግዚአብሔር እንዲህ ሲል አመሰገነ፤ ''የአባታችን የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ከዘላለም እስከ ዘላለም ለአንተ ምስጋና ትሁን።11እግዚአብሔር ሆይ፤በሰማይና በምድር ያለው ሁሉ ለአንተ ነውና፤ታላቅነት፣ኅይል ክብርና ግርማ የአንተ ነው።እግዚአብሄር ሆይ፤መንግሥትህም የአንተ ነው፤አንተም እንደ ራስ ከሁሉ በላይ ከፍ ከፍ ያልህ ነህ። \ No newline at end of file diff --git a/29/12.txt b/29/12.txt new file mode 100644 index 0000000..bd77b53 --- /dev/null +++ b/29/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 \v 13 12ባለጠግነት ክብር የሚገኘው ከአንተ ነው፤አንተም የሁሉ ገዢ ነህ፤ከፍ ከፍ ለማድረግ፣ለሁሉም በርታትን ለመስጠት፣ብርታትና ኅይል በእጅህ ነው።13አምላካችሁ ሆይ፤አሁንም እናመሰግንሃለን፤ለከበረው ስምህም ውዳሴ እናቀርባለን። \ No newline at end of file diff --git a/29/14.txt b/29/14.txt new file mode 100644 index 0000000..bd4fb98 --- /dev/null +++ b/29/14.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 14 \v 15 14''ሁሉ የተገኘው ከአንተ ነው፤ለአንተም የሰጠንህ ከእጅህ የተቀበልነው ብቻ ነው።ታዲያ እንዲህ ያለ ቸርነት እናድርግ ዘንድ እኔ ማነኝ? ሕዝቤስ ማንኝ? 15እኛም እንደ ቀድሞ አባቶቻችን በፊትህ መጻተኞችና እንግዶች ነን፤ዘመናችንም በምድር ላይ እንደ ጥላ ነው፤ተስፋ ሲስም ነው። \ No newline at end of file diff --git a/29/16.txt b/29/16.txt new file mode 100644 index 0000000..6c80f61 --- /dev/null +++ b/29/16.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 16 \v 17 16እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ፤ለተቀደሰው ስምህ ቤተ መቅደስ እንሠራለን ዘንድ ይህ በብዛት ያዘጋጀውን ሁሉ፤ከእጅህ የተገኘውና ሁሉም ለአንተ ነው።17አምልኬ ሆይ፤ልብን እንደምትመረምርና ቅንነትን እንደምትወድ ዐውቃለሁ፤እኔም ይህን ሁሉ የሰጠሁት በበጎ ፈቃደና በቀና መንፈስ ነው።አሁንም በዚህ ያለው ሕዝብህ በበጎ ፈቃዱ እንዴት እንደ ሰጠ አይቻለሁ። \ No newline at end of file diff --git a/29/18.txt b/29/18.txt new file mode 100644 index 0000000..a6f2b2f --- /dev/null +++ b/29/18.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 18 \v 19 18የአባታቸው የአብርሃም፣የይስሐቅ፣የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ይህን ዐሳብ ለዘላለም በሕዝብህ ልብ ጠብቀው፤ልባቸውንም ለአንተ ታማኝ አድርገው።19ትእዛዞችህን፣እኔ ባዘጋጀሁለት ነገሮች ታላቅ ህንጻ ለመጅራት እንዲችል፣ለልጄ ለሰሎሞ ፍጹም ፈቃደኛነት ሰጠው። \ No newline at end of file diff --git a/29/20.txt b/29/20.txt new file mode 100644 index 0000000..1e1c7db --- /dev/null +++ b/29/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 \v 21 20ከዚያም ዳዊት ለመላው ጉባኤ፣''አምላካችሁን እግዚአብሔር ወሰዱት''አላቸው።ስለዚህ የአባታቻችን አምላክ እግዚአብሔር ወደሱ፤በእግዚአብሔር በንጉሡም ፊት ተደፍተው ሰገዱ። 21በማግስቱም ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ሠው፤የሚቃጠል መስሥዕዋትም አቀረቡ፤ይህም አንንድ ሺህ ወይፈን፣አንድ ሺህ አውራ በግ፣አንድ ሺህ የበግ ጠቦት ሲሆን፤ከመጠጥ ቁርባኖቻቸውና ከሌሎች መሥዕዋቶች ጋር ስለ እስራኤል ሁሉ በብዛት አቀረቡ። \ No newline at end of file diff --git a/29/22.txt b/29/22.txt new file mode 100644 index 0000000..2263205 --- /dev/null +++ b/29/22.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 22 \v 23 22በዚህችም ዕለት በእግዚአብሔር ፊት በታላቅ ደስታ በሉ፤ጠጡም።ከዚያም የዳዊት ልጅ ሰሎሞን ንጉሥ መሆኑን ሁለተኛ ጊዜ በይፋ ዐወቁ፤ገዥ እንዲሆንም በእግዚአብሔር ፊት ቀቡት፤23ሰለሞንም ነግሦ በአባቱ በዳዊት ምትክ በእግዚአብሔር ዙፋን ላይ ተቀመጠ፤ተከናወነለት፤እስራኤልም ሁሉ ታዘዙለት። \ No newline at end of file diff --git a/29/24.txt b/29/24.txt new file mode 100644 index 0000000..ab89f43 --- /dev/null +++ b/29/24.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 24 \v 25 24የጦር አለቆችና ኅያላኑ ሁሉ እንዲሁም የንጉሥ የዳዊት ወንዶች ልጆች በሙሉ ታማኝነታቸውን ለንጉሥ ሰሎሞን አረጋ ገጡለት።25እግዚአብሔር ሰሎሞንን በእስራኤል ሕዝብ ዘንድ ሁሉ እጅግ ከፍ ከፍ አደረገው፤ከእነሱ በፊት ለነበሩት የእስራኤል ነገሥታት ያላጎናጸፋቸውን ንጉሣዊ ክብር ሁሉ ሰጠው። \ No newline at end of file diff --git a/29/26.txt b/29/26.txt new file mode 100644 index 0000000..36209fc --- /dev/null +++ b/29/26.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 26 \v 27 \v 28 26የእሴይ ልጅ ዳዊት በእስራኤል ሁሉ ላይ ነግሦ ነበር።27እርሱም በኬብሮን ሰባት ዓመት፤በእየሩሳሌም ሠላሳ ሦስት ዓመት፣በአጠቃላይ አርባ ዓመት ነገሠ።28ብዙ ዘመን ባለጠግነትና ክብር ሳይጎድልበት ዕድሜ ጠግቦ ሞተ፤ጅጁ ልምሞን በእግሩ ተተክቶ ነገሠ። \ No newline at end of file diff --git a/29/29.txt b/29/29.txt new file mode 100644 index 0000000..84c0a4b --- /dev/null +++ b/29/29.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 29 \v 30 29በንጉሥ ዳዊት ዘመነ መንግሥት ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻ የተከናወነው ድርጊት በባለ ራእዩ በሳሙኤል የታሪክ መጽሐፍ፣በነብዩ በናታን የታሪክ መጽሐፍ ተጽፎአል።30የተጻፈውም በሥልጣን ላይ በነበረበት ጊዜ ከፈጸማቸው ዝርዝር ጉዳዮችና በዙሪያው ከከበቡት፤፤ከእስራኤልና ከሌሎች አገር መንግሥታት ታሪክ ጋር ነው። \ No newline at end of file diff --git a/LICENSE.md b/LICENSE.md new file mode 100644 index 0000000..2cadbf0 --- /dev/null +++ b/LICENSE.md @@ -0,0 +1,27 @@ + +# License +## Creative Commons Attribution-ShareAlike 4.0 International (CC BY-SA 4.0) + +This is a human-readable summary of (and not a substitute for) the [license](http://creativecommons.org/licenses/by-sa/4.0/). + +### You are free to: + + * **Share** — copy and redistribute the material in any medium or format + * **Adapt** — remix, transform, and build upon the material + +for any purpose, even commercially. + +The licensor cannot revoke these freedoms as long as you follow the license terms. + +### Under the following conditions: + + * **Attribution** — You must attribute the work as follows: "Original work available at https://door43.org/." Attribution statements in derivative works should not in any way suggest that we endorse you or your use of this work. + * **ShareAlike** — If you remix, transform, or build upon the material, you must distribute your contributions under the same license as the original. + +**No additional restrictions** — You may not apply legal terms or technological measures that legally restrict others from doing anything the license permits. + +### Notices: + +You do not have to comply with the license for elements of the material in the public domain or where your use is permitted by an applicable exception or limitation. + +No warranties are given. The license may not give you all of the permissions necessary for your intended use. For example, other rights such as publicity, privacy, or moral rights may limit how you use the material. diff --git a/manifest.json b/manifest.json new file mode 100644 index 0000000..16d1302 --- /dev/null +++ b/manifest.json @@ -0,0 +1,29 @@ +{ + "package_version": 6, + "format": "usfm", + "generator": { + "name": "ts-desktop", + "build": "31" + }, + "target_language": { + "id": "am", + "name": "አማርኛ", + "direction": "ltr" + }, + "project": { + "id": "1ch", + "name": "1 Chronicles" + }, + "type": { + "id": "text", + "name": "Text" + }, + "resource": { + "id": "ulb", + "name": "Unlocked Literal Bible" + }, + "source_translations": [], + "parent_draft": {}, + "translators": [], + "finished_chunks": [] +} \ No newline at end of file