am_1ch_text_udb/28/09.txt

1 line
440 B
Plaintext

9 አንተም ልጄ ሰሎሞን፣ እግዚአብሔር የሰውን ሐሳብ ስለሚያውቅና ልብንም ስለሚመረምር የአባትህን አምላክ ዕወቅ፤ ከፈለግኸው ጸሎትህን ይሰማል፤ ከተውከው ግን እርሱም ለዘላለም ይተውሃል፡፡ 10 ያህዌ ቤተ መቅደሱን እንድትሠራለት መርጦሃልና አስብ፤ በርትተህም ሥራ፡፡››