am_1ch_text_udb/14/13.txt

2 lines
437 B
Plaintext

\v 13 \v 14 13 ፍልስጥኤማውያን በሸለቆው የሚኖሩ ሰዎችን እንደ ገና አጠቁ፡፡
14 ዳዊትም ምን ማድረግ እንዳለበት ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ እግዚአብሔርም እንዲህ በማለት መለሰለት፣ ‹‹ዙሪያውን ከበህ በሾላው ዛፍ ፊት ለፊት አደጋ ጣልባቸው እንጂ፣ ፊት ለፊት አትግጠማቸው፡፡