am_1ch_text_udb/26/17.txt

1 line
587 B
Plaintext

17 በእያንዳንዱ ቀን የምሥራቁ በር በስድስት የሰሜኑን በር በአራት፣ የደቡብ በር በአራት ወደ ግምጃ ቤቱ የሚያስገባው በር በሁለት ሌዋውያን ይጠበቅ ነበር፡፡ 18 የምዕራቡ በር ላይ አደባባዩን የሚጠብቁ ሁለት ሰዎች ከአደባባዩ ውጪ ያለውን መንገድ የሚጠብቁ አራት ሰዎች፣ ተመድበው ነበር፡፡ 19 እነዚህ የቤተ መቅደሱን በሮች የሚጠብቁ የቀዓትና የሜራሪ ዘሮች ናቸው፡፡