11 lines
708 B
Plaintext
11 lines
708 B
Plaintext
\v 4 \v 5 \v 6 4 ዖቤድኤዶምም ወንዶች ልጆች ነበሩት፤
|
|
የመጀመሪያው ሸማያ፣
|
|
ሁለተኛው ዮዛባት
|
|
ሦስተኛው ኢዮአስ፤
|
|
አራተኛው ሣካር፣
|
|
አምስተኛው ናትናኤል፣
|
|
5 ስድስተኛው ዓሚኤል
|
|
ሰባተኛው ይሳኮር፣
|
|
ስምንተኛው ፒላቲ፣
|
|
ዖቤድኤደም ብዙ ልጆች የነበሩት እግዚአብሔር ስለ ባረከው ነበር፡፡
|
|
6 የዖቤድኤዶም ልጅ ሸማያም ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም የተለያዩ ነገሮችን በብቃት የመሥራት ችሎታ ስለ ነበራቸው በአባታቸው ቤት መሪዎች ሆነው ነበር፡፡ |