am_1ch_text_udb/16/07.txt

6 lines
353 B
Plaintext

7 በዚያም ቀን ዳዊት ያህዌን እንዲያመሰግኑ ይህን ዝማሬ ለአሳፍና ለረዳቶቹ ሰጠ፤
8 ያህዌን አመሰግኑ፤ ወደ እርሱም ጸልዩ፤
ሥራውን ለአሕዛብ ሁሉ ተናገሩ፡፡
9 ዘምሩለት፣ ውዳሴም አቅርቡለት
ተአምራቱን ሁሉ አውሩ፡፡