am_1ch_text_udb/10/13.txt

1 line
392 B
Plaintext

\v 13 \v 14 13 ሳኦል እግዚአብሔር ለነገረው ሁሉ በታማኝት ባለ መታዘዙ ሞተ፤ 14 ማድረግ የነበረበትን ከያህዌ ከመስማት ይልቅ ወደ ሙታን ጠሪ ሄዶ ምክር ጠየቀ፡፡ ስለዚህ ያህዌ ገደለው፤ በእርሱ ፈንታ የእሴይ ልጅ ዳዊትን የእስራኤል ንጉሥ አደረገ፡፡