am_1ch_text_udb/10/11.txt

3 lines
361 B
Plaintext

11 የኢቤስ ገለዓድ ሰዎች ሁሉ ፍልስጥኤማውያን ሳኦል ላይ ያደረጉትን ሰሙ፤
12 ስለዚህም ጐበዝ ሰዎች ሄደው የሳልንና የልጆቹን ሬሳ ወደ ኢያቤስ አመጡ፡፡ ዐጽማቸውንም በአንድ ትልቅ ዛፍ ሥር ቀበሩ፤ ከዚያም ሰባት ቀን ጾሙ፡፡