am_1ch_text_udb/08/12.txt

1 line
311 B
Plaintext

12-13 የአልፍዓል ወንዶች ልጆች ዔቤር፣ ሚሸም፣ ሻሜድ በሪዓና ሸማዕ ናቸው፡፡ በሪዓና ሽማዕ በኤሎን ከተማ የነበሩ የቤተ ሰብ አለቆች ነበሩ፡፡ በጋት ይኖሩ የነበሩ ሰዎችን ከከተማቸው አባረሩ፡፡