am_1ch_text_udb/08/06.txt

1 line
335 B
Plaintext

\v 6 \v 7 6 ከጌራ ወንዶች ልጆች አንዱ ኤሑድ ነበር፡፡ የጌራ ዘሮች በጌባ ይኖሩ የነበሩ የቤተ ሰብ አለቆች ነበሩ፤ በኃላ ግን ወደ መሐናት ለመሸሽ ተገደዱ፡፡ 7 የኤሑድ ወንዶች ልጆች ናዕማን፣ አኪራና ጌራ ናቸው፡፡