am_1ch_text_udb/07/11.txt

3 lines
344 B
Plaintext

11 ሁሉም የቤተ ሰቡ አለቆች ነበሩ፤ እነርሱም ሰራዊቱ ውስጥ ለማገልገል ብቃት ያላቸው ዐሥራ ሰባት ሺህ ሁለት መቶ ሰዎች ነበሩዋቸው፡፡
12 ሰፈንና ሐፊም የዚሁ ጐሳ ወገኖች ነበሩ፡፡ ከዳን ነገድ አንዱ ሑሺም ነበር፡፡