4 lines
876 B
Plaintext
4 lines
876 B
Plaintext
\c 7 \v 1 \v 2 \v 3 1 የይሳኮር አራት ወንዶች ልጆች ቶላ፣ ፉዋ፣ ያሱብና ሺምሮን ናቸው፡፡
|
|
2 የቶላ ወንዶች ልጆች ኦዚ፣ ያረፋ፣ ይሪኤል፣ የሕማይ፣ ይብሣምና ሽሙአል ናቸው፡፡ እዚህ ሁሉ የቤተ ሰባቸው አለቆች ነበሩ፡፡
|
|
በዳዊት ዘመነ መንግሥት ከትውልድ ሐረጋቸው የተቆጠሩ ከቶላ ዘሮች የተገኙ ሃያ ሁለት ሺህ ስድስት መቶ ሰዎች በሰራዊቱ ውስጥ ብቃት ያላቸው ብርቱ ተዋጊዎች ነበሩ፡፡
|
|
3 የኦዚ ወንድ ልጅ ይዝራሕያ ነው፡፡ የይዝራሕያ አምስት ወንዶች ልጆች ሚካኤል፣ አብድዩ፣ ኢዮኤል፣ ይሺያ ናቸው፡፡ ይዝራሕያና ልጆቹ ሁሉ የቤተ ሰባቸው አለቆች ነበሩ፡፡ |