am_1ch_text_udb/01/49.txt

3 lines
374 B
Plaintext

49 ሳኡል ሲሞት የዓክባር ልጅ የሆነው በአልሐናን በእግሩ ተተክቶ ነገሠ፡፡
50 በአልሐናን ሲሞት ሐሳድ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ፡፡ ከተማውም ፋዑ ትባል ነበር፤ ሚስቱ መጣብአል ትባላለች፤ እርሷም የሜዛሃብ ልጅ የመጥሬድ ልጅ ነበረች፡፡