Thu Aug 10 2017 17:24:07 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-08-10 17:24:09 +03:00
parent 7ced73e2e3
commit fe08fb65b8
5 changed files with 5 additions and 0 deletions

1
17/25.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 25 \v 26 \v 27 25 አምላኬ ሆይ፣ አንተ ለእኔ ለባርያህ ቤትን እንደምትሠራልኝ ስለ ገለጥህልኝ ይህን ጸሎት ለማቅረብ ድፍረት አገኘሁ፡፡ 26 ያህዌ ሆይ፣ አንተ እውነተኛ አምላክ ነህ ለዘላለም እንዲነግሡ ዘሮቼን እንደምትባርክ ተስፋ ቃል ሰጥተኸኛል፤ የምትባርካቸው አንተ ስለሆንህ ለዘላለም የተባረኩ ይሆናሉ፡፡

1
18/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\c 18 1 ጥቂት ቆየት ብሎም ዳዊት ፍልስጥኤማውያንን አጥቅቶ አሸነፋቸውለ ጌትንና በአቅራቢያዋ ያሉ መንደሮችን ከፍልስጥኤማውያን እጅ ወሰደ፡፡ 2 እንዲሁም ሞዓባውያንን ድል አደረገ እነርሱም ገባሮቹ ሆኑ ግብርም አመጡለት፡፡

1
18/03.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 3 \v 4 3 ደግሞም የዳዊት ሰራዊት በኤፍራጥስ ወንዝ አጠገብ የነበረውን አካባቢ ለመቆጣጠር በሄደ ጊዜ የሱባን ንጉሥ አድርአዛርን እስከ ሐማት ድረስ ዘልቆ ወጋው፡፡ 4 የዳዊት ሰራዊት የአድርአዛርን አንድ ሺህ ሰረገሎች፣ ሰባት ሺህ ፈረሰኞችና ሃያ ሺህ እግረኛ ወታደሮች ማረከ፡፡ አንድ መቶ ፈረሶች ብቻ አስቀርቶ የተቀሩትን ቋንጃቸውን ቆረጠ፡፡

1
18/05.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 5 \v 6 5 ሶርያውያን የአድርአዛርን ሰራዊት ለመርዳት ከደማስቆ በመጡ ጊዜ የዳዊት ሰራዊት ከእነርሱ ሃያ ሁለት ሺህ ወታደሮች ገደለ፡፡ 6 ከዚያም ዳዊት በደማስቆ የጦር ሰፈር አቋቋመ፤ ሰርያውያንም ገባሮቹ ሆኑ፤ እርሱ የጠየቀውን በየዓመቱ ግብር አመጡለት፡፡ ያህዌም በየሄደበት ሁሉ ዳዊትን ድል አጐናጸፈው፡፡

1
18/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
ምዕራፍ 18