diff --git a/README.md b/README.md index ab406aa..d4caa5b 100644 --- a/README.md +++ b/README.md @@ -1,3 +1,3 @@ # am_tw -Amharic Translation Words \ No newline at end of file +Amharic Translation Words diff --git a/bible/kt/abomination.md b/bible/kt/abomination.md new file mode 100644 index 0000000..dabb8a2 --- /dev/null +++ b/bible/kt/abomination.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጸያፍ + +* ርኩስ ወይም የተጠላ ነገርን ለመግላጽ “ጸያፍ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ውሏል። +* ግብፃውያን የዕብራውያን ሰዎችን እንደ “ጸያፍ” ይቆጥሩ ነበር። ይህም ማለት ግብጻውያን ዕብራውያንን ይጠሏቸው ነበር፤ከእነርሱ ጋር ለመተባበር ወይም አጠገባቸው ለመሆን አይፈልጉም ነበር ማለት ነው። +* መጽሐፍ ቅዱስ “ለያህዌ ጸያፍ” ከሚላቸው ነገሮች ጥቂቶቹ ውሸት ትዕቢት፣ሰዎችን መስዋዕት አድርጎ ማቅረብ፣ጣዖት ማምለክ፣መግደል፣የዝሙት ኅጢአቶችና ከወንድ ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙነት መፈጸምን የመሳሰሉት ናቸው። +* የመጨረሻ ቀኖችን አስመልክቶ ለደቀ መዛሙርቱ ሲያስተምር ኢየሱስ በእግዚአብሔር ላይ በዓመፅ የአምልኮ ቦታውን ለማርከስ ስለማቆመው ትንቢተ ዳንኤል ላይ ያለውን፣ የጥፋት ርኩሰት አመልክቷል። diff --git a/bible/kt/adoption.md b/bible/kt/adoption.md new file mode 100644 index 0000000..acdefb6 --- /dev/null +++ b/bible/kt/adoption.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ልጅነት/ልጅ አድርጎ መቀበል + +“ልጅነት” የተሰኘው ቃል አንድን ሰው በተፈጥሮ ወላጆቹ ያልሆኑ ሰዎች ሕጋዊ ልጅ የማድረግ ሂደት ያመለክታል። + +* መጽሐፍ ቅዱስ “ልጅነት” ወይም “ልጅ አድርጎ መውሰድ” የተሰኙትን ቃሎች እግዚአብሔር ሰዎችን እንዴት የቤተሰብ አካል፣የእርሱ መንፈሳዊ ወንዶችና ሴቶች ልጆች እንደሚያደርግ ለመግለጽ በምሳሌያዊ መልኩ ይጠቀምበታል። +* ልጆች እንደሆኑ ተቀባይነት በመግኘታቸው አማኞች የእግዚአብሔር ወንዶችና ሴቶች ልጆች መብት ሁሉ ያላቸው ከክርስቶስ ጋር አብሮ ወራሾች ሆነዋል። diff --git a/bible/kt/adultery.md b/bible/kt/adultery.md new file mode 100644 index 0000000..9306948 --- /dev/null +++ b/bible/kt/adultery.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ዝሙት፣ዘማዊነት፣ዘማዊ፣ዘማዊት + +“ዝሙት” አንድ ያገባ ሰው የትዳር ጓደኛው ካልሆነች ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙነት መፈጸምን ኃጢአት ያመለክታል። “ዘማዊነት”የዚህ ዐይነት ተግባርን ወይም ይህን ኃጢያት የሚያደርግ ሰው ድትጊት ያመለክታል። + +* አንዳንዴ “ዘማዊት” የሚለው ቃል ዝሙት የፈጸመችው ሴት መሆንዋን ለይቶ ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላል። +* ዝሙት ባልና ሚስት በጋብቻ ኪዳን አንዳቸው ለሌላው ያገቡትን ቃል ያፈርሳል። +* ዝሙት እንዳያደርጉ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን አዝዟል። +* ብዙውን ግዜ ዘማዊነት የሚለው ቃል የእስራኤል ሕዝብ ለእግዚአብሔር ታማኝ ያልሆኑበትን በተለይ ደግሞ ሐሰተኛ አማልክትን ያመለከበትን ሁኔታ ለመግለጽ ምሳሌያዊ በሆነ ቋንቋ ጥቅም ላይ ውሏል። diff --git a/bible/kt/almighty.md b/bible/kt/almighty.md new file mode 100644 index 0000000..7f829ee --- /dev/null +++ b/bible/kt/almighty.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሁሉን ቻይ + +“ሁሉን ቻይ” የሚለው ቃል በቃል “ኃይል ሁሉ የእርሱ የሆነ” ማለት ሲሆን መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሁሉም የሚያመልክተው እግዚኣብሔርን ነው። + +* “ሁሉን ቻይ” ወይም “ሁሉን ቻይ” የሚለው መጠለያ የሚመለከተው እግዚአብሔርን ነው፤ እርሱ በሁሉም ላይ ፍጹም ኅይልና ሥልጣን ያለው መሆኑን ይገለጻል። +* ይህ ቃል “ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር” ወይም “እግዚአብሔር ሁሉን ቻይ” ወይም “ሁሉን ቻይ ጌታ” ወይም፣ “ሁሉን ቻይ ጌታ እግዚአብሔር” በተሰኙት መጠሪያዎች እግዚአብሔር ለመግለጽ ጥቅም ላይ ይውላል። diff --git a/bible/kt/altar.md b/bible/kt/altar.md new file mode 100644 index 0000000..79a6a8d --- /dev/null +++ b/bible/kt/altar.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መሠዊያ + +መሠዊያ ለእግዚአብሔር መባ(ስጦታ)እንዲሆን እስራኤላውያን እንስሳትና የእህል ዓይነቶችን የሚያቃጥልበት ከፍ ብሎ የሚሠራ ነገር ነው። + +* በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን የቦካ በመካብ ወይም ክምር እስኪሆን ድረስ ድንጋዮችን በመደርደር ቀለል ያሉ መሠዊያዎች ይሠሩ ነበር። +* ከእንጨት ሳጥን መሰል መሠዊያዎች ይሠሩና በኋላ እንጨቱ ወርቅን፣ናስን ውይም መዳብን በመሳሰሉ ነገሮች ይለበጡ ነበር። +* እስራኤላውያን በነበሩበት አካባቢ የነበሩት ሕዝቦችም ለአማልክቶቻቸው መዋዕት ማቅረቢያ መሠዊያዎች ይሠሩ ነበር። diff --git a/bible/kt/amen.md b/bible/kt/amen.md new file mode 100644 index 0000000..bde06b5 --- /dev/null +++ b/bible/kt/amen.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አሜን፣በእውነት ይሁን + +“አሜን” የሚለውለንድ ሰው የተናገረውን አጽንዖት ለመስጠት ወይም ትኩረት እንዲሰጠው ለማድረግ ጥቅም ላይ የሚውል ቃል ነው። ኢያሱስ ይህን ቃል ሲናገር ብዙውን ጊዜ አሜን ይሁን እንደ ማለት ነው። + +* ጸሎት መጨረሻ ላይ “አሜን” ከተባለ ከጸሎት ጋር መስማማትን ወይም ጸሎት እንዲፈጽም መፈለግን ያሳያል። +* በትምህርቱ የተናገረውን ለማስረገጥ ኢየሱስ “አሜን” በሚለው ተጠቅሟል ብዙውን ጊዜ እንዲህ ያደርግ የነበረው ከተናገረው ጋር የሚያያዝ ሌላ ትምህርት ለማቅረብ፣ “እኔ እንዲህ እላችኋለው” በሚልበት ጊዜ ነው። +* አንዳንድ የእንግሊዝኛ ትርጉሞች ይህን፣ በእውነት ይሁን በማለት ተርጉመውታል ለተወሰነ ነገር አጽንዖት ለመስጠት ይተነገረው ቅን ወይም እውነት መሆኑን ለመግለጥ ጥቅም ላይ ይውላል። diff --git a/bible/kt/angel.md b/bible/kt/angel.md new file mode 100644 index 0000000..9f3eb5f --- /dev/null +++ b/bible/kt/angel.md @@ -0,0 +1,13 @@ +# መልአክ፤የመላእክት አለቃ + +መልአክ በእግዚአብሔር የተፈጠረ ሃያል መንፈዊ ፍጡር ነው፤መላአኮች የተፈጥጠሩት እርሱ የሚነግራቸውን በማድረግ እግዚአብሔርን እንድያገለግሉ ነው፤የመላክት አለቃ ሌሎች መላአኮችን ሁሉ የሚያዝዝ ወይም የ መልአክን ያመለክታል። + +* ቃል በቃል መልአክ መልክትኛ ማለት ነው፤ +* የመላእክት አለቃ ማለት ዋና መልእክትኛ ማልት ነው፤መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የመላዕክቱ አለቃ ተበሎ ሚካኤል ብቻ ነው፤ +* ከመጽሐፍ ቅዱስ እንደምንመለከተው መላእኮች መልክቶችን ከእግዚአብሔር ለሰዎች አድርሰዋል፤እነዚህ መልክቶች እግዚአብሔር ሰዎች ምን እንዲያደርጉ እንደሚፈልግ ለሰዎች መመሪያ መስጠትን ይጨምራል። +* መላአክቱ ወደ ራት የሚሆኑ ነገሮችን ወይም ቀደም ሲል የሆኑ ነገሮችን በተመለከተም ለሰዎች ተናግረዋል። +* መላእክቱ የእግዚአብሔር ሥልጣን አላቸው፤የእርሱ ተወካዩች እንደ መሆናቸው መጠን መጽሐፍ ቅድስ ውስጥ አንዳንዴ ልክ እንደ ራሱ እንደ እግዚአብር ተናግርዋል። +* መላእክት የእግዚአበሔርን የሚያገለግሉት ሌላው መንግድ ሰዎችን በመጠንቅና ሰዎችን በማበረታት ነው፤ +* የያህዌ(የእግዚአብሔር) መልአክ ይ ለየት ያለ ሐርግ ከአንድ በላይ ትርጉም አልው፤1)’’ያህዌን የሚወክል መልአክ ወይም ያህዌን የሚያገለግል መልክተኛ ማለት ሊሆን ይችላል። + +ለሰወች ሲናገር በመልአክ ተመስሎ የመጣ ራሱ እግዚአብሔር ሊያመለክት ይችላል፤አንድ መልአክ ያህዌ ራሱ የተናገረ ያህል’’እኔ’’እያለ የተናገረው ለምን እንደ ነበር ከእነዚህ ትርጉሞች አንዱ በቂ ገለጻ ይሰጠን ይሆናል። diff --git a/bible/kt/anoint.md b/bible/kt/anoint.md new file mode 100644 index 0000000..b754316 --- /dev/null +++ b/bible/kt/anoint.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# መቃባት፤የተቀባ + +“መቀባት” የሚለው ቃል ሰውን ወይም አንድን ነገር በ ማሰብ ወይም ላይ ላይ ዘይት ማፍሰስ ማለት ነው፤አንዳንዴ ዘይቱ ከተለዩ ቅመሞች ጋር ስለሚቀላቀል በጣም ጣፋጭ መዕዛ ያለው ሽቶ ይሆናል፤ቃሉ ምሳሌያዊ በሆነ መንገድ መንፈስ ቅዱስ ሰው መምረጡንና ሃይል ማስታጠቁን ያመለክታል። + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን ለ የእግዚአብሔር እገልግሎት ሰዎችን ለመለየት ካህናት ነገስታትናነቢያት ዘይት ይቀቡ ነበር። +* እግዚአብሔርን ለማምለክና እርሱን ለማክበር የተለዩ መሆናቻውን ለማሳየት መሠዊያና መገናኛ ድን ዅኑን የመሳሰሉ ነገሮች ዘይት ይቀቡ ነበር፤ +* በአዲስ ኪዳን የተመሙ ሰዎች እንዲፈወሱ ዘይት ይቀቡ ነበር፤እርሱም ማምልከዎን ለማሳየት አንዲት እየሱስን ጥሩ ሽታ ባለው ዘይት እንድ ቅባት አዲስ ኪዳን ሁለት ጊዜ +* እየሱስ ከሞተ በሃላ ዘይትና ቅመማ ቅመም በመቀባት ወዳጆችቹ ሥ ለቀብር አዘጋጁ፤ +* የዕብራይስጡ መሲሕ እና የግሪኩ ክርስቶስ፥የተቀባ የሚል ትርጉም አላችው፤ +* ነቢይ ሊቀ ካህንና ንጉሥ እንደሆነ፤የተመረጠውና የተቀባው መሲሑ እየሱስ ነው፤ diff --git a/bible/kt/antichrist.md b/bible/kt/antichrist.md new file mode 100644 index 0000000..0c1cf05 --- /dev/null +++ b/bible/kt/antichrist.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የክርስቶስ ተቃዋሚ + +የክርስቶስ ተቃዋሚ የሚለው አገላለጽ እየሱስ ክርስቶስንና ሥራውን የሚቃወም ሰውን ወይም ትምህርትን ነው የሚያመለክተው በዓለም ውስጥ ብዙ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች አሉ። + +* አንድ ሰው እየሱስ መሲሕ አይደለም በማለት ሰዎችን የሚያሳሳትና እርሱ እ ሰውም መሆኑን የሚክድ ሰው ከሆነ ያ ሰው የክርስቶስ ተቃዋሚ መሆኑን ሐዋርያው ዩሐንስ ጵፎአል። +* የእየሱስ ሥራ የሚቃወም ግልጽ ያልሆነ የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ በዓለም እንዳለ አዲስ ኪዳን ያስተምራል። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ ያለው የዩሐንስ ራእይ በመጨረሻው ዘመን የሚገለጥ የክርስቶስ ተቃዋሚ የሚባል ሰው እንደሚኖር ይናገራል፤ይህ ሰው የእግዚአብሔርን ሕዝብ ለማጥፋት ይሞክራል ግን በእየሱስ ይሸነፋል። diff --git a/bible/kt/apostle.md b/bible/kt/apostle.md new file mode 100644 index 0000000..9e4280c --- /dev/null +++ b/bible/kt/apostle.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሐዋርያ ፣ ሐዋርያነት + +ሐዋርያት ስለ እግዚአበሔር ስለ መንግሥቱ ለሰዎች እንዲሰበኩ እየሱስ የላካቸው ሰዎች ነበሩ፤ሐዋርያነት የሚለው ቃል ሐዋርያነት ለመሆን የተመረጡ ሰወች የነበራቸውን ቦታና ስልጣን ያመለክታል። + +* ሐዋርያ የሚለው ቃል ለአንድ ለተለየ ዓላማ የተላከ ማለት ነው፤ሐዋርያ እርሱን የላከው ሥልጣን አለው። +* ለእየሱስ በጣም ቅርበ የነበሩ አሥራ ሁለት ደቀመዛሙርት የመጀመሪዎቹ ሐዋርያት ሆኑ፤ጻውሎስንና ያዕቆበን የመሳሰሉ ሰዎችም ሐዋርያት ሆነዋል። +* በእግዚአብሔር ሓይል ሐዋርያት አጋንንት ከሰዎች እንዲወጡ ማዘዝን ጨምሮ በድፍረት ወንጌልን ሰብከዋል፤የታመሙትን ፈውሰዋል። diff --git a/bible/kt/appoint.md b/bible/kt/appoint.md new file mode 100644 index 0000000..c336f06 --- /dev/null +++ b/bible/kt/appoint.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መሾም፤ይሾም + +መሾም እና የተሾመ የተሰኙት ቃላት አንድ የተለየ ተግባርን ወይም ተልኮን እንዲሁም አንድን ሰው መምረጥን ያመለክታል። + +* መሾም እንደ የዘላለም ትይውን የመሳሰሉ ነገሮችን ለመቀብል መመረጥን ያመለክታል፤እንዲህ ማለት የዘላለምን ት + +እንዲቀበሉ ተመርጠዋል ማለት ነው። +* የተወሰነው ጊዜ የሚለው ሐረግ እግዚአብሔር የመረጠውን ጊዜ ወይም አንዳች ነገር እንዲደረግ የታቀደ ጊዜን ያመለክታል። +* መሾም የሚለው ቃል አንድ ሰው አንዳች ነገርን እንዲያደርግ ማዘዝ ወይም ተልዕኮ መስጠት ማለት ሊሆንም ይችላል። diff --git a/bible/kt/ark.md b/bible/kt/ark.md new file mode 100644 index 0000000..c0945dc --- /dev/null +++ b/bible/kt/ark.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ታቦት + +* የቃል ኪዳኑ ታቦት፥ የኪዳኑ ሕግ ታቦት፥ የያህዌ (እግዚአብሔር) ታቦት፥ እነዚህ ቃሎች ዐሥሩ ትእዛዞች የተጻፉባቸው ሁለት የድንጋይ ጽላቶች የያዘ በወርቅ የተለበጠ ይተለየ የእንጨት ሳጥን ያመለክታሉ። የአሮን በትርና መና የነበረበትንም ዕቃ ይይዛል። +* እዚህ ላይ፥ “ታቦት” የሚለው፥ “ሳጥን” ወይም፥ “ሰንዱቅ” ወይም፥ “መያዣ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። +* በዚህ ሳጥን ወይም ሰንዱቅ ውስጥ ያሉ ነገሮች ለእስራኤላውያን እግዚአብሔር ከእነርሱ ጋር የገባውን ኪዳን ያስታውሷቸዋል። +* የኪዳኑ ታቦት የሚቀመጠው፥ “ቅድስተ ቅዱሳን” ውስጥ ነበር +* የእግዚአብሔር ሐልዎት ወይም መገኘት ቅድስት ቅዱስን ውስጥ ካለው ከታቦቱ በላይ ነበር፤ እስራኤላውያንን በተመለከተ ለሙሴ የሚናገረው ከዚያ ነበር +* የቃል ኪዳኑ ታቦት ቤተ መቅደሱ ውስጥ በነበረው ቅድስተ ቅዱሳን በነበረበት ዘመን በዓመት አንዴ በስርዓት ቀን ወደታቦቱ መቅረብ የሚችል ሊቀ ካህኑ ብቻ ነበር። +* አንዳንድ ትርጉሞች፥ የኪዳኑ ታቦት የሚለውን ቃል በቃል፥ “የምስክሩ ታቦት” በማለት ተርጉመውታል። ይህ የሚያመለክተው አሥሩ ትእዛዞች እግዚአብሔር ከሕዝቡ ጋር ያደረገው ኪዳን ምስክር ከመሆናቸው አንጻር ነው “ የሕጉ ኪዳን” ተብሎም ተተርጉሟል። diff --git a/bible/kt/atonement.md b/bible/kt/atonement.md new file mode 100644 index 0000000..ff48181 --- /dev/null +++ b/bible/kt/atonement.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቤዛነት፥ቤዛ + +“ቤዛ” እና “ቤዛነት” ለሰው ልጆች ኃጢአት የሚከፈልና የእርሱን በኃጢአት መቆጣት የሚያበርድ መሥዋዕት እግዚአብሔር ያዘጋጀበትን ሁኔታ ያመለክታል + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን እንስሳን በመግደል ለእስራኤላውያን ኃጢአት የደም መሥውዕትን በማቅረብ ጊዜያዊ ቤዛ እንዲደረግ እግዚአብሔር ፈቅዶ ነበር +* በአዲስ ኪዳን እንደተጻፈው እውነተኛና ዛላቂ የኃጢአት ቤዛ የክርስቶስ መስቀል ላይ ሞት ብቻ ነው +* ክርስቶስ የሞት ጊዜ ከኃጢአታቸው የተነሣ ሰዎች ሊቀበሉት ይገባ የነበረውን ቅጣት ወሰደ። በመሥዋዕታዊ ሞቱ የቤዛነት ዋጋ ከፈለ። diff --git a/bible/kt/atonementlid.md b/bible/kt/atonementlid.md new file mode 100644 index 0000000..94a032f --- /dev/null +++ b/bible/kt/atonementlid.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የስርየት መክደኛ + +“የስርየት መክደኛ” ከወርቅ የተሠራ ጠፍጣፋ ነገር ሲሆን የታቦቱን የላይኛ ክፍል ለመሸፈን ጥቅም ላይ ይውል ነበር። አንዳንድ ትርጉሞች “የስርየት መሸፈኛ” ይሉታል + +* የስርየት መክደኛ 115 ሳንቲሜትር ርዝመትና 70 ሳንቲሜትር ስፋት ነበረው +* ከስርየት መክደኛው በላይ ክንፎቻቸው እርስ በርስ የተነካኩ ሁለት የወርቅ ኪሩቤል ነበሩ +* ከስርየት መክደኛው በላይ፥ ከተዘረጉት የኪሩቤል ክንፎች በታች ከእስራኤላውያን ጋር እንደሚገናኝ ያህዌ ተናግሮአል። እንደሕዝቡ ተወካይ ይህን ማድረግ የተፈቀደለት ሊቀ ካህኑ ብቻ ነበር +* ይህ የስርየት መክደኛ አንዳንዴ፥ “የምሕረት መቀመጫ” ተብሎአል፤ እንዲህ የተባለበት ምክንያት ኃጢአተኛ የሰው ልጆችን ለመዋጀት የሚመጣው የእግዚአብሔር ምሕረት መተለለፊያ ስለሆነ ነው diff --git a/bible/kt/authority.md b/bible/kt/authority.md new file mode 100644 index 0000000..4462659 --- /dev/null +++ b/bible/kt/authority.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሥልጣን + +“ሥልጣን” የተሰኘው ቃል አንድ ሰው ሌላው ሰው ላይ ያለውን ተፅዕኖ የማሳደር ወይም የመቆጣጠር ኅይልን ያመለክታል + +* ነገሥታትና ሌሎች ገዦች በሚገዟቸው ሰዎች ላይ ሥልጣን አላቸው +* “ሥልጣን” የሚለው ቃል ሌሎች ላይ ሥልጣን ያላቸውን ሰዎች፥ መንግስታትና ድርጅቶች ያመለክታል diff --git a/bible/kt/baptize.md b/bible/kt/baptize.md new file mode 100644 index 0000000..32e8440 --- /dev/null +++ b/bible/kt/baptize.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ማጥመቅ፥ ጥምቀት + +አዲስ ኪዳን ውስጥ “ማጥመቅ” እና፥ “ጥምቀት” የተሰኙ ቃሎች ብዙውን ጊዜ ከኃጢአት መንጻቱንና ከክርስቶስ ጋር መተባበሩን ለማሳየት ክርስቲያኑን ውሃ ውስጥ የመንከር ስርዓትን ያመለክታል + +* ከውሃ ጥምቀት በተጨማሪ መጽሐፍ ቅዱስ፥ “በመንፈስ መጠመቅ” እና “በእሳት መጠመቅ” ስለመሳሰሉ ነገሮች ይናገራል +* በታላቅ መከራ ውስጥ ማለፍን ለማመልከት መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፥ “ጥምቀት” የተሰኘውም ቃል ጥቅም ላይ ውሏል diff --git a/bible/kt/believe.md b/bible/kt/believe.md new file mode 100644 index 0000000..27a9ebd --- /dev/null +++ b/bible/kt/believe.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ማመን፥ አመነ፥ እምነት + +“ማመን” እና “አመነ” በጣም የተያያዙ ቢሆንም በመጠኑ የሚለያይ ትርጉም አላቸው + +* “ማመን” የሚለው ቃል፥ “እውነት መሆኑን ማወቅ” ወይም፥ “ትክክል መሆኑን ማወቅ” ተብሎ ሊተርጎም ይችላል +* “አመነ” የሚለው ቃል፥ “ሙሉ በሙሉ መተማመን” ወይም፥ “መተማመንና መታዘዝ” ወይም፥ “በፍጹም ልብ መደገፍና መከተል” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል diff --git a/bible/kt/beloved.md b/bible/kt/beloved.md new file mode 100644 index 0000000..5c726fb --- /dev/null +++ b/bible/kt/beloved.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የተወደደ + +“የተወደደ” በሌላው ሰው የተወደደና ውድ የሆነ ሰውን የሚያሳይ የፍቅር መገለጫ ቃል ነው + +* “የተወደደ” ቃል በቃል፥ “ የሚወደድ ሰው” ወይም፥ “ውድ የሆነ ሰው” ማለት ነው +* እግዚአብሔር ኢየሱስን፥ “የተወደደ” ወይም፥ “የምወደው ልጄ” ብሎታል +* ለአብያት ክርስቲያናት በጻፉት መልእክት ሐዋርያት አማኞችን “የተወደዳችሁ” በማለት ይጠሯቸው ነበር diff --git a/bible/kt/birthright.md b/bible/kt/birthright.md new file mode 100644 index 0000000..a481ea3 --- /dev/null +++ b/bible/kt/birthright.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የመወለድ መብት + +“የመወለድ መብት” የተሰኘው ቃል ከቤተ ሰቡ የተወለዱ የመጀመሪያ ወንድ ልጅ ያለውን ክብር፣ ከቤተ ሰቡ መጠራትንና ሀብት መወሰድን መደበኛ መብት ያመለክታል። + +* የመጀመሪያው ወንድ ልጅ ያለው የመወለድ መብት ዕጥፍ የአባቱን ሀብት የመውሰድ መብትንም ይጨምራል። +* የአንድ ንጉሥ የመጀመሪያ ወንድ ልጅ አባቱ ከሞተ በኋላ ሥልጣኑን ወስዶ የመግዛት የመወለድ መብት አለው። +* ኤሳው ብኵርናውን ወይም የመወለድ መብቱን ለታናሽ ወንድሙ ለያዕቆብ ሸጠ። ከዚህም የትነሣ ከኤሳው ይልቅ ያዕቆብ የመጀመሪያ ልጅ የሚያገኘውን በረከት ወሰደ። +* የመወለድ መብት በቤተ ሰቡ የዘር ሐረግ ውስጥ የመጀምሪያ ሆኖ የመጠራት ክብርንም ይጨምራል። diff --git a/bible/kt/blameless.md b/bible/kt/blameless.md new file mode 100644 index 0000000..f7d5911 --- /dev/null +++ b/bible/kt/blameless.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ነቀፋ የሌለበት + +“ነቀፋ የሌለበት” የሚለው ቃል በቃል፣ “ነውር፣ እንከን” የሌለበት ማለት ነው። በፍጹም ልቡ ለእግዚአብሔር የሚታዘዝ ሰውን የሚያመለክት ቢሆንም፣ ያ ሰው ምንም ኃጢአት የለበትም ማለት አይደለም። + +* አብርሃምና ኖኅ በእግዚአብሔር ፊት ነቀፋ የሌለባቸው ተብለዋል። +* “ ነቀፋ የሌለበት” ተብሎ የሚታወቅ ሰው እግዚአብሔርኝ በሚያስከብር መንገድ ይኖራል። +* አንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ እንደሚያመለክተው ነቀፋ የሌለበት ሰው፣ “እግዚአብሔርብ የሚፈራና ከክፋትም የራቀ” ነው። diff --git a/bible/kt/blasphemy.md b/bible/kt/blasphemy.md new file mode 100644 index 0000000..fdc9716 --- /dev/null +++ b/bible/kt/blasphemy.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ስድብ፣ ተሰደበ + +መጽሐፍ ቁስ ውስጥ፣ “ስድብ” እግዚአብሔርንና ሰውን በጣም በሚያንቋሽሽ መንገድ መናገርግን ያመለክታል። አንድን ሰው፣ “መስደብ” ሰዎች ሐሰት የሆነ መጥፎ ነገር እንዲያስቡ በዚያ ሰው ላይ ክፉ ነገር መናገር ማለት ነው። + +* ብዙውን ጊዜ እግዚአብሔርን መሳደብ ሲባል እርሱን ማማት ወይም እርሱን በተመለከተ እውነት ያልሆነ ነገርን በመናገር መሳደብን ወይም እርሱን በማያስከብር ሁኔታ ውስጥ መኖርን ያመለክታል። +* አንድ ሰው እግዚአብሔር ነኝ ቢል ወይም ከአንዱ እውነተኛ አምላክ ሌላ እግዚአብሔር እንዳለ ቢናገር ያ ሰው ተሳድቦአል። +* አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጕሞች ሰዎችን ስለ መሰደብ የሚያመለክት ከሆነ ይህን “ሐሜት” በማለት ተርጕመውታል። diff --git a/bible/kt/bless.md b/bible/kt/bless.md new file mode 100644 index 0000000..6885536 --- /dev/null +++ b/bible/kt/bless.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መባረክ፣ ተባረክ፣ በረከት + +አንድ ሰው ወይም አንድ ነገር፣ “መባረክ” በዚያ ሰው ወይም ነገር ላይ መልካምና ጠቃሚ ነገር እንዲሆን ማድረግ ማለት ነው። + +* አንድን ሰው መባረክ በዚያ ሰው ላይ ጠቃሚ እና ቀና ነገር እንዲሆን ምኞትን መግለጽም ነው። +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ጊዜ አባት ለልጆቹ የበረከት ቃል ይናገር ነበር። +* ሰዎች እግዚአብሔርን “ሲባርኩ” ወይም እግዚአብሔር እንዲባረክ ምኞታቸውን ሲገልጹ እርሱን እያመሰገኑ ነው ማለት ነው። +* “መባረክ” የሚለው ቃል ምግብ ከመበላቱ በፊት እንዲቀደስ ወይም ስለዚያ ምግብ እግዚአብሔርን ለማመስገን ጥቅም ላይ ይውላል። diff --git a/bible/kt/blood.md b/bible/kt/blood.md new file mode 100644 index 0000000..83e51d2 --- /dev/null +++ b/bible/kt/blood.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ደም + +“ደም” ጉዳት ወይም ቁስል ሲኖር ከአንድ ሰው ቆዳ የሚወጣ ቀይ ፈሳሽ ነገርን ያመለክታል። ደም ለሰው አካል ሕይወት ሰጪ ምግብን ያመጣል። + +* ደም የሕይወት ምሳሌ ነው፤ የደም መፍሰስ የሕይወት መጥፋት ወይም የሞት ምሳሌ ነው። +* ሰዎች ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ሲያቀርቡ እንስሳ ያርዱና ደሙን መሠዊያው ላይ ያፈስሱ ነበር። ይህም ለሰዎች ኃጢአት ክፍያ እንዲሆን የእንስሳው ሕይወት መሥዋዕት የመሆኑ ምስላ ነበር። +* በመስቀል ላይ ሞቱ የኢየሱስ ደም ሰዎችን ከኃጢአታቸው የነጻቸዋል፤ ለኃጢአታቸው ይገባቸው የነበረው ቅጣት የመከፈሉ ምሳሌ ነው። +* “ሥጋና ደም” የሰው ልጆችን የሚመለከት ፈሊጣዊ አንጋገር ነው። +* “ሥጋና ደም” በዝምድና የተሳሰሩ ሰዎችን የሚመለከት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። diff --git a/bible/kt/boast.md b/bible/kt/boast.md new file mode 100644 index 0000000..9cc3d12 --- /dev/null +++ b/bible/kt/boast.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መመካት፣ ትምክህተኛ + +“መመካት” በሰዎች ወይም በነገሮች በመመካት በትዕቢት መናገር ማለት ነው። ብዙውን ጊዜ ስለ አራስ በእብሪት መናገር ማለት ነው። + +* “ትምክህተኛ” ሰው ስለ ራሱ በትዕቢት ይናገራል። +* በጣዖቶቻቸው በመመካታቸው እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ገሥጾአል። በእውነተኛው አምላክ ይልቅ በግትርነት ጣዖቶቻቸውን እያመለኩ ነበር። +* መጽሐፍ ቅዱስ ሀብትን፣ ብርታትን፣ ፍሬያማ እርሻንና ሕጎቻቸውን በመሳሰሉ ነገሮች ስለሚመኩ ሰዎችም ይናገራል። ይህም ማለት እነዚህን ነገሮች የሚሰጥ እግዚአብሔር መሆኑን ከመገንዘብ ይልቅ፣ በእነዚህ ነገሮች ትዕቢት አድሮባቸዋል ማለት ነው። +* በእነዚህ ነገሮች ከመመካት ወይም ከመታመን ይልቅ እርሱን በማወቃቸው እንዲመኩ እግዚአብሔር አጥብቆ ለእስራኤላውያን ተናግሮአል። +* ሐዋርያው ጳውሎስ በጌታ ስለ መመካት ይናገራል፤ ይህም ማለት እርሱ ስላደረገላቸው ሁሉ በእርሱ ደስ መሰኘትና እርሱን ማመስገን ማለት ነው። diff --git a/bible/kt/body.md b/bible/kt/body.md new file mode 100644 index 0000000..bed1d3c --- /dev/null +++ b/bible/kt/body.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# አካል + +“አካል” ቃል በቃል የሰው ወይም የእንስሳ ሥጋ ማለት ነው። ይህ ቃል አንድን ነገር ወይም በአንድ ቡድን ውስጥ ያሉ ግለ ሰቦችን ለማመልከትም ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል። + +* ቃል በቃል ሲወሰድ “አካል” የሞተ ሰው ወይም እንስሳን ይመለከታል። አንዳንዴ “የሞተ አካል” ወይም፣ “ሬሳ” ያመለክታል። +* የመጨረዓው የፋሲካ ራት ላይ ኢየሱስ፣ “ይህ ሥጋዬ ነው” በማለት ሲናገር፣ ለኃጢአታቸው ክፍያ ለመሆን. “የሚቆረሰውን” (የሚገደለውን) ሥጋዊ አካሉን ማመልከቱ ነበር። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ክርስቲያኖች እንደ አንድ ቡድን፣ “የክርስቶስ አካል” ተብለው ተጠርተዋል። +* የሰው አካል ብዙ ክፍሎች እንዳሉት ሁሉ፣ “የክርስቶስ አካል” ብዙ ግለ ሰብ አባሎች አሉት። +* በአንድነት እግዚአብሔርን ለማገልገልና ለእርሱ ክብር እንዲሆን ለማገዝ እያንዳንዱ አማኝ የክርስቶስ አካል ውስጥ የራሱ የሆነ ተግባር አለው። +* ኢየሱስ በእርሱ የሚያምኑ ሰዎች፣ “አካል ራስ (መሪ)” ተብሎአል። የአንድ ሰው ራስ አካሉ ምን ማድረግ እንዳለበት እንደሚናገር ሁሉ፣ እንደ “አካሉ” ብልቶች ክርስቲያኖችን የሚመራና አቅጣጫ የሚያስይዝ ኢየሱስ ነው። diff --git a/bible/kt/bond.md b/bible/kt/bond.md new file mode 100644 index 0000000..f7b6c1e --- /dev/null +++ b/bible/kt/bond.md @@ -0,0 +1,13 @@ +# ማሰር፣ ማሰሪያ፣ አሰረ + +“ማሰር” አንድን ነገር ጥብቅ አድርጎ ማሰር ወይም እንዳይበታተን አድርጎ መቋጠር ማለት ነው። አንድ ነገር የሚያስር ወይም እርስ በርስ የሚያያይዝ፣ “ማሰሪያ” ይባላል። + +* “አሰረ” የሚባለው አንድ ነገር ሲታሰር ወይም ዙሪያውን ሲጠመጠምበት ነው። +* “ማሰሪያ” ማንኛውንም የሚያስር ነገር ይመለከታል። ብዙውን ጊዜ አንድን ሰው ማሰሪያ ከመንቀሳቀስ የሚያግድ ሰንሰለትን፣ ገመድን፣ ጠፍርን ወይም ሌላ ነገርን ያመለክታል። +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ገመዶች ወይም ሰንሰለቶች እስረኞችን ከግድግዳ ወይም ከወለል ጋር አጣብቆ ለመያዝ ያገለግሉ ነበር። +* “ማሰር” የሚለው ቃል ቁስሉ እንዲፈወስ ለመርዳት ቁስሉን በጨርቅ መጠቅለሉን ለመናገር ያገለግል ነበር። +* የሞተ ሰውን ለቀብር ለማዘጋጀት በጨርቅ “ይታሰር” ወይም ይጠቀለል ነበር። +* “ማሰሪያ” የሚለው ቃል በምሳሌያዊ አነጋገር አንድ ሰው የሚቆጣጠር ወይም ባርያ የሚያደርግ ኃጢአትን የመሳሰሉ ነገሮችን ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውል ነበር። +* ስሜታዊ፣ መንፈሳዊና አካላዊ በሆነ ሁኔታ ሰዎች እንዲረዳዱ በመካከላቸው ያለው ጥብቅ ግንኙነትም ማሰሪያ ሊባል ይችላል። ይህ በጋብቻ መተሳሰርንም ይመለከታል። +* ለምሳሌ ባልና ሚስት እርስ በርስ፣ “ተሳስረዋል” ወይም ተጣምረዋል። ይህ እግዚአብሔር እንዲላቀቅ የማይፈልገው ትስስር ወይም ጥምረት ነው። +* አንድ ሰው በመሐላ “ይታሰራል”፤ ይህም ማለት የገባውን ቃል፣ “የመፈጸም ግዴታ” አለበት ማለት ነው፥ diff --git a/bible/kt/bornagain.md b/bible/kt/bornagain.md new file mode 100644 index 0000000..010a106 --- /dev/null +++ b/bible/kt/bornagain.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# እንደ ገና መወለድ፣ ከእግዚአብሔር መወለድ፣ አዲስ ልደት + +ኢየሱስ፣ “እንደ ገና መወለድ” በሚለው ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሰው እግዚአብሔር አንድን መንፈሳዊ ሙት የሆነ ሰው መንፈሳዊ ሕያው እንዲሆን እንደሚለውጠው ለማመልከት ነበር። “ከእግዚአብሔር መወለድ” ወይም፣ “ከመንፈስ መወለድ” የተሰኙትም ቃሎች አዲስ መንፈሳዊ ሕይወት የተሰጠውን ሰው ያመለክታሉ። + +* ሰዎች ሁሉ መንፈሳዊ ሙታን ሆነው ተወልደዋል፤ ክርስቶስ እንደ አዳኝ ሲቀበሉ ግን፣ “አዲስ ልደት” ይሰጣቸዋል። +* አዲስ መንፈሳዊ ልደት በሚሆነበት ጊዜ መንፈስ ቅዱስ አዲሱ አማኝ ውስጥ ለመኖር ይመጣል፤ በሕይወቱ መልካም መንፈሳዊ ፍሬ እንዲያፈራ ኃይል ይሰጠዋል። +* አንድ ሰው እንደ ገና እንዲወለድና የእግዚአብሔር ልጅ ማድረግ የእግዚአብሔር ሥራ ነው። diff --git a/bible/kt/brother.md b/bible/kt/brother.md new file mode 100644 index 0000000..485ba2d --- /dev/null +++ b/bible/kt/brother.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ወንድም + +ብዙውን ጊዜ ወንድም የሚባለው ቢያንስ ከወላጆች ከአንዱ የተወለደ ወንድ ልጅ ነው። + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን “ወንድም” የሚለው ቃል የአንድ ጎሳ፣ ነገድ አባሎችን ወይም ሰዎችን የመሳሰሉ ዘመዳሞችን የሚያመለክት አጠቃላይ መጠሪያ ነበር። +* በአዲስ ኪዳን ዘመን ሐዋርያት ወንዶችንም ሆነ ሴቶች አማኞችን ጨምሮ ክርስቲያን ወገኖችን “ወንድም” በማለት ይጠሩ ነበር፤ በክርስቶስ የሚያምኑ ሁሉ እግዚአብሔር አባታቸው የሆነ የአንድ መንፈሳዊ ቤተ ሰብ አባሎች ናቸው። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ ሐዋርያት በተለይ ሴት ስለሆነች ክርስቲያን ሲናገሩ ወይም ወንዶችም ሆነ ሴቶች መካተታቸውን አጽንዖት ለመስጠት ጥቂት ቦታ ላይ፣ “እኅት” በሚል ቃል ተጠቅመዋል። ለምሳሌ ያዕቆብ፣ “ምግብና ልብስ የሌለው ወንድም ወይም እኅት” ሲል እየተናገረ ያለው ስለ አማኞች ሁሉ መሆኑን አጽንዖት ሰጥቷል። diff --git a/bible/kt/call.md b/bible/kt/call.md new file mode 100644 index 0000000..2673683 --- /dev/null +++ b/bible/kt/call.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# መጥራት፣ ጥሪ፣ ተጠራ፣ መጣራት + +“መጥራት” እና “መጣራት” የተሰኙ ቃሎች ቅርብ ላልነበረ ሰው ጮኽ ብሎ አንዳች ነገር መናገር ማለት ነው። ሌሎች ምሳሌያዊ ትርጕሞችም አሏቸው። + +* አንድን ሰው “መጣራት” ሩቅ ላለ ሰው ጮኽ ብሎ መናገር ማለት ሲሆን፣ ርዳታ መጠየቅ፣ በተለይም የእግዚአብሔርን ርዳታ መጠየቅ ማለትም ይሆናል። +* ብዙውን ጊዜ መጽሕፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “መጥራት” ሲባል፣ “ና ማለት” ወይም፣ “እንዲመጣ ማዘዝ” ወይም፣ “እንዲመጣ መጠየቅ” ማለት ነው። +* ሕዝቡ እንዲሆኑ ወደ እርሱ እንዲመጡ እግዚአብሔር ሰዎችን ይጣራል። ይህ ለእነርሱ፣ “ጥሪ” ነው። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “መጠራት” የሚለው ቃል የእርሱ ልጆች እንዲሆኑ፣ በኢየሱስ በኩል የሚገኘውን የመዳን መልእክት የሚናገሩ አገልጋዮቹ እንዲሆኑ እግዚአብሔር ሰዎችን መሾሙን ወይም መምረጡን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል። +* ይህ ቃል ለአንድ ሰው ስም ማውጣትን በተመለከተም ጥቅም ላይ ይውላል። “ዮሐንስ ተባለ” ሲባል፣ “ዮሐንስ ተብሎ ተጠራ” ወይም “የእርሱ ስም ዮሐንስ ሆነ” ማለት ነው። +* “በአንድ ሰው ስም መጠራት” ማለት ለአንድ ሰው የሌላው ሰው ስም ተሰጠው ማለት ነው። እግዚአብሔር ሕዝቡን በራሱ ስም እንደ ጠራ ይናገራል። +* “በስሜ ጠርቻችኋለሁ” የተሰኘው የተለየ ሐረግ እግዚአብሔር ሰውን በግል በስሙ ያውቀዋል በተለየ ሁኔታም መርጦታል ማለት ነው። diff --git a/bible/kt/centurion.md b/bible/kt/centurion.md new file mode 100644 index 0000000..3a3c35b --- /dev/null +++ b/bible/kt/centurion.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መቶ አለቃ + +መቶ አለቃ ከእርሱ ሥር 100 ወታደሮች የነበሩት የሮም ሰራዊት ባለ ሥልጣን ነበር። + +* ይህን፣ “የመቶ ሰዎች መሪ” ወይም፣ “የወታደሮች መሪ” ወይም፣ “መቶ ሰዎች ላይ ኃላፊነት ያለው ባለ ሥልጣን” በማለት መተርጎም ይቻላል። +* አንድ ሮማዊ ባለ ሥልጣን ወደ ኢየሱስ መጥቶ አገልጋዩን እንዲፈውስለት ለመነው። diff --git a/bible/kt/children.md b/bible/kt/children.md new file mode 100644 index 0000000..9b3089d --- /dev/null +++ b/bible/kt/children.md @@ -0,0 +1,12 @@ +# ልጆች፣ ልጅ + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ልጅ” የሚለው ቃል ሕፃንን ጨምሮ በአጠቃላይ በዕድሜ ወጣት የሆነውን ያመለክታል። “ልጆች” የብዙ ቊጥር ሲሆን፣ ጥቂት ምሳሌያዊ ጠቀሜታዎችም አሉት። + +* አንዳንዴ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ደቀ መዛሙርት ወይም ተከታዮች፣ “ልጆች” በመባል ተጠርተዋል። +* የአንድን ሰው ዘሮች ለማመልከት፣ “ልጆች” የተሰኘው ቃል ጥቅም ላይ ይውላል። +* “የ. . .ልጆች” የሚለው ሐረግ የአንድን ነገር ባሕርይ መያዝ ያመለክታል። የሚከተሉት ለዚህ ምሳሌ ይሆናሉ፤ +* የብርሃን ልጆች +* የመታዘዝ ልጆች +* የዲያብሎስ ልጆች + +ይህ አባባል መንፈሳዊ ልጆች የሆኑ ሰዎችንም ያመለክታል። ለምሳሌ፣ “የእግዚአብሔር ልጆች” ሲባል በኢየሱስ በማመን የእግዚአብሔር የሆኑ ሰዎችን ያመለክታል። diff --git a/bible/kt/christ.md b/bible/kt/christ.md new file mode 100644 index 0000000..02b9483 --- /dev/null +++ b/bible/kt/christ.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ክርስቶስ፣ መሲሕ + +“መሲሕ” ወይም፣ “ክርስቶስ” የሚለው ቃል፣ “የተቀባ” ማለት ሲሆን፣ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስን ነው የሚያመለክተው። + +* በሕዝቡ ላይ እንደ ንጉሥ እንዲገዛና ከኃጢአትና ከሞት እንዲያድናቸው እግዚአብሔር የሾመውን የእግዚአብሔር ልጅ ለማመልከት አዲስ ኪዳን ውስጥ፣ “መሲሕ” እና “ክርስቶስ” የተሰኙት ቃሎች ጥቅም ላይ ውለዋል፥ +* የብሉይ ኪዳን ነቢያት እርሱ ወደዚህ ምድር ከመምጣቱ በመቶ በሚቆጠሩ ዓመታት በፊት ስለ መሲሑ ትንቢት ጽፈዋል። +* የሚመጣውን መሲሕ ለማመልከት፣ “የተቀባ” የሚል ትርጕም ያለው ቃል ብሉይ ኪዳን ውስጥ ተጠቅሷል። +* ኢየሱስ ከእነዚህ ትንቢቶች ብዙዎችን ፈጸም፤ እርሱ መሲሕ መሆኑን የሚያረጋግጡ ተአምራትንም አደረገ፤ የተቀሩት ትንቢቶች የሚፈጸሙት እርሱ እንደ ገና ሲመለስ ነው። +* “እርሱ ክርስቶስ” እና፣ “ክርስቶስ ኢየሱስ” ከተሰኙት ቃሎች መመልከት እንደሚቻለው፣ “ክርስቶስ” የሚለው እንደ መጠሪያ ጥቅም ላይ ውሏል። +* “ኢየሱስ ክርስቶስ” እንደ ተሰኘው፣ “ክርስቶስ” የእርሱም አንድ አካል ሆኗል። diff --git a/bible/kt/christian.md b/bible/kt/christian.md new file mode 100644 index 0000000..ae14080 --- /dev/null +++ b/bible/kt/christian.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ክርስቲያን + +ኢየሱስ ወደ ሰማይ ከሄደ ጥቂት ጊዜ በኋላ ስዎች “ክርስቲያን” የሚለውን ስም አወጡ፤ ክርስቲያን የክርቶስ ተከታይ ማለት ነው። + +* የኢየሱስ ተከታዮች ለመጀመሪያ ጊዜ፣ “ክርስቲያኖች” የተባሉት በአንጾኪያ ከተማ ነበር። +* ክርስቲያን ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን የሚያምንና ከኃጢአት እንደሚያድነው በእርሱ የሚተማመን ሰው ነው። +* በዘመናችን በእውነት የኢየሱስ ተከታይ ባይሆን እንኳ በክርስቲያን ሃይማኖት ውስጥ ያለ ማንኛውም ሰው ክርስቲያን ተብሎ ይጠራል። መጽሐፍ ቅዱስ፣ “ክርስቲያን” የሚለው እንዲህ ዓይነቱን አይደለም። +* መጽሐፍ ቅዱስ፣ “ክርስቲያን” ሲል ሁሌም የሚያመለክተው በእውነት በኢየሱስ የሚያምን ሰውን በመሆኑ፣ ክርስቲያን፣ “አማኝ” በመባልም ይታወቃል። diff --git a/bible/kt/church.md b/bible/kt/church.md new file mode 100644 index 0000000..e3ae462 --- /dev/null +++ b/bible/kt/church.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቤተ ክርስቲያን + +በአዲስ ኪዳን መሠረት ቤተ ክርስቲያን የሚባለው ለመጸለይና የእግዚአብሔር ቃል ሲሰበክ ለመስማት ዘወትር የሚሰበሰቡ በኢየሱስ ክርስቶስ የሚያምኑ ሰዎች ስብስብ ነው። “ቤተ ክርስቲያን” ብዙውን ጊዜ፣ ክርስቲያኖችን ሁሉ ያመለክታል። + +* ቃል በቃል የሚያመለክተው ለተለየ ዓላማ በአንድነት የሚሰበሰቡ፣ “ተጠርተው የወጡ” ሰዎችን ጉባኤ ወይም ስብስብን ነው። +* ቃሉ በክርስቶስ አካል ውስጥ በየትኛውም ቦታ ያሉ አማኞችን ሁሉ ለማመልከት ጥቅም ላይ ሲውል ከአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ለመለየት አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጕሞች በእንግሊዝኛው ቃል መጀመሪያ ላይ ያለውን ፊደል በትልቁ ይጽፋሉ። +* ብዙውን ጊዜ በአንድ ከተማ ውስጥያሉ አማኞች የሚሰበሰቡት በግለ ሰብ ቤት ውስጥ ነበር። እነዚህ ቤተ ክርስቲያኖች የነበሩበት ከተማ ስም ይሰጣቸው ነበር። ለምሳሌ፣ “የኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን” እንደሚለው። diff --git a/bible/kt/circumcise.md b/bible/kt/circumcise.md new file mode 100644 index 0000000..5bc584b --- /dev/null +++ b/bible/kt/circumcise.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መገረዝ፣ ግዝረት + +“መግረዝ” ከወንድ ወይም ወንድ ከሆነ ትንሽ ልጅ ብልት ትርፍ የሆነውን ቆዳ መቊረጥ ማለት ነው። ከዚህ ጋር ተያይዞ የግርዘት ሥርዓት ሊኖርም ይችላል። + +* ከእነርሱ ጋር ያደረገው ኪዳን ምልክት እንዶን ቤተ ሰብ ውስጥ ያለ ማንኛውንም ወንድና አገልጋይ እንዲገረዝ እግዚአብሔር አብርሃምን አዝዞት ነበር። +* ቤተ ሰባቸው ውስጥ የሚወለድ ማንኛውንም ወንድ እንዲገርዙ እግዚአብሔር የአብርሃም ዘሮችንም አዝዞአቸዋል። +* “የልብ መገረዝ” የሚለው ሐረግ ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ከሰው፣ ኃጢአት “መቆረጥን” ወይም፣ “መወገድን” ያመለክታል። +* በመንፈሳዊ ይዘቱ፣ “የተገረዙ” ማለት በኢየሱስ ክርስቶስ ደም እግዚአብሔር ከኃጢአት ያነጻቸውንና የእርሱ ሕዝብ የሆኑትን ሰዎች ያመለክታል። +* “ያልተገረዙ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የብልት ሥጋቸው ያልተገረዘ ሰዎችን ነው። ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ በመንፈሳዊ ደረጃ ያልተገረዙትን፣ ከእግዚአብሔር ጋር ኅብረት የሌላቸውን ያመለክታል። diff --git a/bible/kt/clean.md b/bible/kt/clean.md new file mode 100644 index 0000000..8d1b1f1 --- /dev/null +++ b/bible/kt/clean.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ንጽሕ፣ ማንጻት + +ቃል በቃል ሲወሰድ፣ “ንጹሕ” ምንም ቆሻሻ ወይም እድፍ የሌለበት ማለት ነው። ብዙውን ጊዜ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ቅዱስ” እና “ከኃጢአት የነጻ” የሚሉትን ለማመልከት በምሳሌያዊ አነጋገር ጥቅም ላይ ይውላል። + +* “ማንጻት” አንድን ነገር ንጹሕ የማድረግ ሂደት ነው። “ማጠብ” ወይም “ማጽዳት” ተብሎ መተርጎምም ይችላል። +* በብሉይ ኪዳን ዘመን የትኛው እንስሳ በሥርዓቱ መሠረት “ንጹሕ” የትኛው፣ “ርኵስ” እንደሆነ እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ነግሮአቸዋል። ለመብልም ሆነ ለመሥዋዕት የተፈቀዱት ንጹሕ የሆኑ እንስሳት ብቻ ነበሩ። በዚህ ዐውድ መሠረት፣ “ንጹሕ” የተባለው መሥዋዕት እንዲሆን በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት ያገኘ እንስሳ ማለት ነው። +* የቆዳ በሽታ ያለበት ሰው በሽታው ተላላፊ እንዳይሆን ቆዳው እስኪፈወስ ድረስ፣ እንደ ርኵስ ይቆጠር ነበር። ሰውየው እንደገና “ንጹሕ” እንዲባል ከተፈለገ ከቆዳ በሽታ ለመንጻት ሊታዘዛቸው የመገቡ መመሪያዎች ነበሩ። +* አንዳንዴ፣ “ንጽሕ” የሚለው ቃል ግበረ ገባዊ ንጽሕናን ለማመልከት በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል። diff --git a/bible/kt/command.md b/bible/kt/command.md new file mode 100644 index 0000000..ccfb35a --- /dev/null +++ b/bible/kt/command.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ማዘዝ፣ ትእዛዝ + +ማዘዝ ማለት አንዳች ነገርን እንዲያደርጉ ወይም እንዳያደርጉ ለሰዎች መናገር ማለት ነው። ትእዛዝ የሚባለው እንዲያደርጉ ወይም እንዳያደርጉ ለሰዎች የተሰጠው መመሪያ ነው። + +* ምንም እንኳ እነዚህ ቃሎች በመሠረቱ ተመሳሳይ ቢሆኑም፣ ብዙውን ጊዜ “ትእዛዝ” የሚለው ቃል የበለጠ መድበኛና ቋሚ የሆኑ የእግዚአብሔርን ትእዛዞች ያመለክታል፤ ለምሳሌ “አሥሩ ትእዛዞች።” +* አንድ ትእዛዝ አዎንታዊ (ለምሳሌ፣ “ወዳጆችን አክብር”) ወይም አሉታዊ፣ (ለምሳሌ፣ “አትስረቅ”) ሊሆን ይችላል። diff --git a/bible/kt/compassion.md b/bible/kt/compassion.md new file mode 100644 index 0000000..0cc7562 --- /dev/null +++ b/bible/kt/compassion.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ርኅራኄ፣ ርኅሩኅ + +“ርኅራኄ” ለሰዎች ማሰብ፣ አተለይም መከራ ለደረሰባቸው ሰዎች እነርሱ ቦታ ሆኖ ስሜታቸውን መጋራትን ያመለክታል። “ርኅሩኅ” ሰው ለሌሎች ሰዎች ያስባል እነርሱንም ይረዳል። + +* ብዙውን ጊዜ፣ “ርኅራኄ” የሚለው ቃል ችግር ውስጥ ላሉ ሰዎች ጥንቃቄ ማድረግንና እነርሱን ለመርዳት አንዳች ነገር ማድረግንም ይጨምራል። +* እግዚአብሔር ርኅሩኅ መሆኑን ያም ማለት እርሱ ፍቅርንና ምሕረትን የተሞላ እንደ ሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። +* ጳውሎስ ለቆላስይስ ሰዎች በጻፈው መልእክቱ፣ “ርኅራኄን ልበሱ” በማለት ይመክራቸዋል። ለሰዎች የሚያስቡና የሚጠነቀቁ እንዲሆኑና ችግር ውስጥ ያሉትን ለመርዳት ንቁዎች እንዲሆኑ ያስስባቸዋል። diff --git a/bible/kt/condemn.md b/bible/kt/condemn.md new file mode 100644 index 0000000..7cef0c5 --- /dev/null +++ b/bible/kt/condemn.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መኮነን፣ ኵነኔ + +“መኮነን” እና “ኵነኔ” አንዳች በደል ከመፈጸሙ የተነሣ ሌላው ላይ መፍረድን ያመለክታል። + +* “መኮነን” ካደረገው ጥፋት የተነጃ ያንን ሰው መቅጣትንም ይጨምራል። +* አንዳንዴ፣ “መኮነን” የሚለው በሐሰት ሰውን መክሰስ ወይም ያልተመጣጠነ ፍርድ መስጠት ማለት ሊሆን ይችላል። +* “ኵነኔ” ሰውን የመኮነን ወይም የመክሰስ ተግባር ነው። diff --git a/bible/kt/confess.md b/bible/kt/confess.md new file mode 100644 index 0000000..c09e1ae --- /dev/null +++ b/bible/kt/confess.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መመስከር፣ ምስክርነት + +መመስከር አንድ ነገር እውነት መሆኑን መቀበል ወይም መናገር ማለት ነው። “ምስክርነት” አንድ ነገር እውነት መሆኑን በቃል ወይም በጽሑፍ በዚያም መስማማት ማለት ነው። + +* “መመስከር”እግዚአብሔርን በተመለከተ በድፍረት እውነቱን መናገርን ያመለክታል። ኃጢአት መሥራታችንን መቀበልንም ያመለክታል። +* ሰዎች ኃጢአት መሥራታቸውን ሲናዘዙ፣ እግዚአብሔር ይቅር እንደሚላቸው መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። +* አማኞች እርስ በርሳቸው ኃጢአታቸውን ሲናዘዙ መንፈሳዊ ፈውስ እንደሚኖር ሐዋርያው ያዕቆብ በመልእክቱ ጽፎአል። +* አንድ ቀን ኢየሱስ ጌታ መሆኑን ሰዎች ሁሉ እንደሚመሰክሩ ወይም እንደሚናገሩ ሐዋርያው ጳውሎስ ለፊልጵስዩስ ሰዎች ጽፎአል። +* ኢየሱስ ጌታ መሆኑን ካመኑና እግዚአብሔርንም ከሙታን እንዳስነሣው ሰዎች ከመሰከሩ እንደሚድኑ ጳውሎስ ይናገራል። diff --git a/bible/kt/conscience.md b/bible/kt/conscience.md new file mode 100644 index 0000000..fdab3c9 --- /dev/null +++ b/bible/kt/conscience.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ኅሊና + +ኅሊና አንድ ሰው ኃጢአት እያደረገ መሆኑን እግዚአብሔር ለእርሱ የሚያሳውቅበት የሰውየው አስተሳሰብ አንድ ክፍል ነው። + +* ትክክል የሆነውንና ስሕተት የሆነውን ለይተው ማወቅ እንዲረዳቸው እግዚአብሔር ለሰዎች ኅሊና ሰጥቷል። +* ለእግዚአብሔር የሚታዘዝ ሰው፣ “ንጹሕ” ወይም፣ “ያልቆሸሸ” ኅሊና አለው ይባላል። +* አንድ ሰው፣ “ንጹሕ ኅሊና” አለው ከተባለ በውስጡ ምንም የተደበቀ ኃጢአት የለም ማለት ነው። +* ሰዎች ኅሊናን ችላ ካሉና ኃጢአት ሲያደርጉ በደለኝነት የማይሰማቸው ከሆነ፣ ኃጢአትን በተመለከተ ኅሊናቸው ንቁ አይደለም ማለት ነው። መጽሐፍ ቅዱስ ይህን በጋለ ብረት የመተኮስን ያህል፣ “የደነዘዙ” ኅሊና ይለዋል። እንዲህ ያለው ኅሊና፣ “የሞተ” ወይም፣ “የተበከለ” ሊባል ይችላል። +* ይህን ቃል፣ “ውስጣዊ ግብረ ገብ መሪ”፣ “ግብረ ገባዊ አስተሳሰብ” ማለት ይቻላል። diff --git a/bible/kt/consecrate.md b/bible/kt/consecrate.md new file mode 100644 index 0000000..4ef63fe --- /dev/null +++ b/bible/kt/consecrate.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መለየት + +መለየት አንድን ነገር ወይም ሰው እግዚአብሔርን እንዲያገለግል መመደብ ማለት ነው። በዚህ መልኩ የተለየ ሰው ወይም እቃ ለእግዚአብሔር እንደ ተቀደሰና እንደ ተለየ ይቆጠራል። + +* የዚህ ቃል ትርጕም፣ “መቀደስ” ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ቢሆንም ሥርዓት ባለው መልኩ አንድን ሰው ለእግዚአብሔር አገልግሎት መለየት የሚለውንም ይጨምራል። +* ለእግዚአብሔር የተለየ ነገሮች የመሥዋዕት እንስሳትን፣ የሚቃጠል መሥዋዕት የሚቀርብበት መሠዊያንና መገናኛው ድንኳንን ወይም ቤተ መቅደሱንም ይጨምራሉ። +* ለእግዚአብሔር የተለዩ ሰዎች ካህናትን፣ የእስራኤል ሕዝብንና ያደጉ ወንድ ልጆችን ይጨምራል። +* እንደነጹና በእርሱ ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኙ ሰዎችን ወይም ነገሮችን ለእግዚአብሔር አገልግሎት ዝግጁ ማድረግን ከሆነ፣ “መለየት” የሚለው ቃል አንዳንዴ፣ “ማንጻት” ከተሰኘው ጋር ተመሳሳይ ትርጕም ይኖረዋል። diff --git a/bible/kt/cornerstone.md b/bible/kt/cornerstone.md new file mode 100644 index 0000000..2e525db --- /dev/null +++ b/bible/kt/cornerstone.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የማእዘን ድንጋይ + +“የማእዘን ድንጋይ” የሚለው ሐረግ ልዩ በሆነ ሁኔታ ተጠርቦ የሕንጻው መሠረት አንድ ጥግ ላይ የሚቀመጥ ትልቅ ድንጋይ ነው። + +* ሌሎች ድንጋዮች ሁሉ የሚለኩትና የሚቀመጡት ከማእዘን ድንጋይ መሠረት ነው። +* የማእዘን ድንጋይ ሕንፃው በሙሉ ጥንካሬና ዘላቂነት እንዲኖረው በጣም አስፈላጊ ነው። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ኢየሱስ ክርስቶስ፣ “የማእዘን ድንጋይ” ሲባል አማኞች ደግሞ ሕያዋን ድንጋዮች ተብለዋል። +* የማእዘን ድንጋይ ሕንፃውን ደግፎ እንደሚይዝና የሕንፃውን ትክክለኛነት እንደሚወሰን ሁሉ አማኞች የተመሠረቱትና የተደገፉት ኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ነው። diff --git a/bible/kt/covenant.md b/bible/kt/covenant.md new file mode 100644 index 0000000..527a398 --- /dev/null +++ b/bible/kt/covenant.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ኪዳን + +ኪዳን አንዱ ወይም ሁለቱም የሚፈጽሙት በሁለት ወገኖች መካከል የሚደረግ መደበኛ አሳሪ ስምምነት ነው። + +* ስምምነቱ በሁለት ግለ ሰቦች፣ ሕዝቦች፣ ወይም በእግዚአብሔርና በሕዝብ መካከል ሊደረግ +* ሰዎች እርስ በርስ ኪዳን ካደረጉ አንድ ነገር ለማድረግ ቃል ይገባሉ፤ ያንንም ማድረግ አለባቸው። +* በሰዎች መካከል ለሚደረግ ኪዳን ምሳሌ የሚሆኑን የጋብቻ ኪዳን፣ የሥራ ስምምነትና በአገሮች መካከል የሚደረጉ ውሎች ናቸው ። +* ከመጽሐፍ ቅዱስ እንደምንመለከተው እግዚአብሔር ከሕዝቡ ጋር በርካታ ኪዳኖች አድርጎ ነበር። +* በአንዳንድ ኪዳኖች ውስጥ የእርሱን ድርሻ ለመፈጸም እግዚአብሔር ቃል የገባው ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ነበር። ለምሳሌ ዓለምን ሁሉ በማያዳርስ ጎርፍ ከእንግዲህ ምድርን እንደማያጠፋ እግዚአብሔር ቃል ከሰው ልጅ ጋር ኪዳን ያደረገው ሰው ማሟላት የነበረበት ምንም ቅድመ ሁኔታ ሳይኖር ነው። +* በሌሎች ኪዳኖች የእርሱን ድርሻ እንደሚፈጽም እግዚአብሔር ቃል የገባው ሰዎች ከታዘዙትና የኪዳኑን የእነርሱን ድርሻ ከፈጸሙ ብቻ ነበር። diff --git a/bible/kt/covenantfaith.md b/bible/kt/covenantfaith.md new file mode 100644 index 0000000..8f4e25f --- /dev/null +++ b/bible/kt/covenantfaith.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ለኪዳኑ ታማኝ፣ ለኪዳኑ እውነተኛ + +ይህ አገላለጽ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ለሕዝቡ የሰጠውን ተስፋ ለመፈጸም ታማኝ መሆኑን ነው። + +* “ኪዳን” በተሰኘ ውል ያለው ስምምነት መሠረት እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን እግዚአብሔር ተስፋ ሰጠ። +* ያህዌ፣ “ለኪዳኑ ታማኝ” ወይም፣ “ለኪዳኑ እውነተኛ” መሆኑ የሚያመለክተው እርሱ ለሕዝቡ የገባውን ቃል የሚጠብቅ መሆኑን ነው። +* የኪዳኑን ተስፋ ለመጠበቅ እግዚአብሔር ታማኝ መሆኑ እርሱ ለሕዝቡ ያለው ተስፋ መገለጫ ነው። +* “እውነተኛ” የሚለው የሰጠውን ተስፋ ለመፈጸም ታማኝና መሆኑን የሚያመለክት ሌላ ቃል ነው። diff --git a/bible/kt/cross.md b/bible/kt/cross.md new file mode 100644 index 0000000..fe792ba --- /dev/null +++ b/bible/kt/cross.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መስቀል + +መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን መስቀል አንድ ቀጥ ብሎ የወጣ እንጨት ሲሆን ጫፉ አካባቢ አንድ ሌላ ግንድ ይጋደምበት ነበር። + +* በሮም መንግሥታት ዘመን አንድ ሮማዊ ባለ ሥልጣን መስቀል ላይ በመቸንከር ወይም መስቀል ላይ በማሰርና እዚያ እንዲሞቱ በማድረግ ወንጀለኞችን ይቀጣ ነበር። +* ኢየሱስ ባልፈጸመው ወንጀል በሐሰት ተከሰሰ፤ ሮማውያንም መስቀል ላይ ገደሉት። diff --git a/bible/kt/crucify.md b/bible/kt/crucify.md new file mode 100644 index 0000000..b87620d --- /dev/null +++ b/bible/kt/crucify.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መስቀል (ሰውን) + +“መስቀል” ማለት አንድን ሰው መስቀል ላይ ማሰርና በታላቅ ሕመምና ስቃይ እስኪሞት ድረስ እዚያው መተው ማለት ነው። + +* የሚሰቀለው ሰው መስቀሉ ላይ ይታሰር ወይም ይቸነከር ነበር። በዚህ መልኩ የሚሰቀሉ ሰዎች በከባድ ደም መፍሰስ ወይም በመታረን ይሞቱ ነበር። +* አደገኛ ወንጀለኞችን ወይም በሮም መንግሥት ላይ ያመፁ ሰዎችን ለመግደል ሮማውያን በእንደዚህ ዐይነቱ ቅጣት ይጠቀሙ ነበር። +* የአይሁድ ሃይማኖት መሪዎች ኢየሱስን እንዲሰቅሉ ወታደሮቹ እንዲያዝ ሮማውያን ባለ ሥልጣን ጠየቁ። ወታደሮቹ ኢየሱስን መስቀል ላይ ቸነከሩ። እኢያ ላይ ስድስት ሰዓት ያህል ተሰቃይቶ ሞተ። diff --git a/bible/kt/curse.md b/bible/kt/curse.md new file mode 100644 index 0000000..bd430b3 --- /dev/null +++ b/bible/kt/curse.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መርገም፣ የተረገመ + +“መርገም” አንድ ሰው ወይም አንድ ነገር ላይ መጥፎ ነገር እንዲደርስበት ማድረግ ነው። + +* አንድ ሰው ወይም አንድ ነገር ላይ ጉዳት እንዲደርስ መናገር መርገም ነው። +* ሰውን መርገም እዚያ ሰው ላይ መጥፎ ነገር እንዲደርስበት የመፈለግ መገለጫ ሊሆን ይችላል። +* ቅጣትን አንድ ሰው ሌላው ላይ የሚያደርሰው ሌላ አሉታዊ ነገርን ሊያመለክትም ይችላል። diff --git a/bible/kt/daughterofzion.md b/bible/kt/daughterofzion.md new file mode 100644 index 0000000..20f7510 --- /dev/null +++ b/bible/kt/daughterofzion.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የጽዮን ሴት ልጅ + +የጽዮን ሴት ልጅ የእስራኤልን ሕዝብ የሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር ነው። ብዙውን ጊዜ ትንቢት ውስጥ ጥቅም ላይ ውሏል። + +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ “ጽዮን” የኢየሩሳሌም ከተማ ሌላ ስም ነበር። +* “ጽዮን” እና፣ “ኢየሩሳሌም” እስራኤልን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላሉ። +* “ሴት ልጅ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ውድ ምሆንን ወይም ፍቅርን የሚያመለክት ሐረግ ነው። እግዚአብሔር ለሕዝቡ ላለው ትዕግሥትና ጥንቃቄ ተለዋጭ ዘይቤ ነው። diff --git a/bible/kt/dayofthelord.md b/bible/kt/dayofthelord.md new file mode 100644 index 0000000..fe745aa --- /dev/null +++ b/bible/kt/dayofthelord.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የጌታ ቀን፣ ይያህዌ ቀን + +“የያህዌ ቀን” የተሰኘው የብሉይ ኪዳን አገላለጽ ከኀጢአታቸው የተነሣ እግዚአብሔር ሕዝቡን የሚቀጣበትን የተለየ ቀን ወይም ቀኖች ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል። + +* “የጌታ ቀን” የሚለው የአዲስ ኪዳን አገላለጽ ብዙውን ጊዜ የሚያመለክተው በመጨረሻው ቀን ጌታ ኢየሱስ በሰዎች ለመፍረድ ተመልሶ የሚመጣበትን ቀን ነው። +* ይህ ወደ ፊት የሚመጣው የመጨረሻ ፍርድና ትንሣኤ አንዳንድ ጊዜ፣ “የመጨረሻው ቀን” ተብሎ ይጠራል። ይህ ጊዜ የሚጀምረው በኀጢአተኞች ለመፍረድና ለዘላለም መንግሥቱን ለመምሥረት ጌታ ኢየሱስ ሲመታ ነው። +* እነዚህ ሐረጎች ውስጥ፣ “ቀን” የሚለው ቃል አንዳንዴ ቃል በቃል “ጊዜን” ወይም ከቀን የረዘመ “ወቅትን” ሊያመለክት ይችላል። +* የቅጣቱ ቀን አንዳንዴ፣ “የእግዚአብሔር ቍጣ መፍሰስ” ተብሎ ይጠራል። diff --git a/bible/kt/deacon.md b/bible/kt/deacon.md new file mode 100644 index 0000000..55415d6 --- /dev/null +++ b/bible/kt/deacon.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ዲያቆን + +ዲያቆን ምግብን ወይም ገንዘብን በመሳሰሉ ተግባራዊ ነገሮች አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያሉትን በመርዳት የሚያገለግል ሰው ነው። + +* “ዲያቆን” የሚለው ቃል በቀጥታ የተወሰደው “ባርያ” ወይም “አገልጋይ” የሚል ትርጕም ካለው ግሪክ ቃል ነው። +* የጥንት ክርስቲያኖች ከነበሩበት ዘመን ጀምሮ ዲያቆን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሁነኛ ድርሻ ያለው የአገልግሎት ዘርፍ ነው። +* ለምሳሌ ከአዲስ ኪዳን እንደምንመለከተው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ላሉ መበለቶችና ድኾች ገንዘብና ምግብ በአግባቡ መዳረሱን የሚያጣሩ ዲያቆናት ነበሩ። +* “ዲያቆን” የተሰኘው ቃል፣ “የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ” ወይም፣ “የቤተ ክርስቲያን ሠራተኛ” ተብሎ ሊተረጎም ወይም የአጥቢያው ክርስቲያን ማኅበረ ሰብን የሚጠቅም ተግባር እንዲፈጽም በሥርዐት መሾምን በሚያሳይ ሌላ ሐረግ ወይም ቃል መጠቀም ይችላል። diff --git a/bible/kt/demon.md b/bible/kt/demon.md new file mode 100644 index 0000000..000ed56 --- /dev/null +++ b/bible/kt/demon.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ጋኔን፣ ክፉ መንፈስ፣ ርኵሳን መናፍስት + +እነዚህ ሁሉ የሚያመለክቱት አጋንንትን ሲሆን፣ አጋንንት የእግዚአብሔርን ፈቀድ የሚቀወሙ መንፈሳዊ ፍጥረቶች ናቸው። + +* እርሱን እንዲያገለግሉ እግዚአብሔር መላእክትን ፈጠረ። ዲያብሎስ በእግዚአብሔር ላይ ሲያምጽ ከመላእክቱም ጥቂቶቹ በማመጻቸው ከሰማይ ተጣሉ። አጋንንትና ክፉ መናፍስት፣ “እነዚህ የተጣሉ” መላእክት እንደ ሆኑ ይታሰባል። +* እነዚህ አጋንንት አንዳንዴ፣ “ርኵሳን መናፍስት” ተብለው ይጠራሉ። “ርኵስ” “ንጹሕ ያልሆነ” ወይም፣ “ክፉ” ወይም፣ “ቅዱስ ያልሆነ” ማለት ነው። +* አጋንንት የሚያገለግሉት ዲያብሎስን ስለ ሆነ ክፉ ነገር ያደርጋሉ። አንዳንድ ጊዜ እነርሱ ውስጥ በመግባት ሰዎችን ይቆጣጠራሉ። +* አጋንንት ከሰው የበለጠ ብርቱ ቢሆኑም፣ የእግዚአብሔርን ያህል ግን ብርቱ አይደሉም። diff --git a/bible/kt/demonpossessed.md b/bible/kt/demonpossessed.md new file mode 100644 index 0000000..e3914e6 --- /dev/null +++ b/bible/kt/demonpossessed.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አጋንንት ያደሩበት + +አጋንንት ያደሩበት ሰው የሚያደርገውንና የሚያስበውን የሚቆጣጠሩ አጋንንት ወይም ክፉ መናፍሳት ውስጥ ይኖራሉ። + +* አጋንንት ያደሩበት ሰው ብዙ ጊዜ ራሱን ወይም ሌሎችን ይጎዳል፤ እንደዚያ የሚያስደርጉት ውስጡ ያሉት አጋንንት ናቸው። +* ከውስጣቸው አጋንንቱ እንዲወጡ በማዘዝ ኢየሱስ አጋንንት ያደሩባቸው ሰዎችን ነጻ አውጥቶአል። ብዙ ጊዜ ይህ፣ “አጋንንትን ማስወጣት” የሚባለው ነው። diff --git a/bible/kt/disciple.md b/bible/kt/disciple.md new file mode 100644 index 0000000..0c9a296 --- /dev/null +++ b/bible/kt/disciple.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ደቀ መዝሙር + +“ደቀ መዝሙር” በቃልም ሆነ በሕይወት ምሳሌነት ከመምህሩ ለመማር ሲል ብዙ ጊዜውን ከመምህሩ ጋር የሚያሳልፍ ሰው ነው። + +* ትምህርቱን በመስማትና ለእርሱ በመታዘዝ በየሄደበት ሁሉ ኢየሱስን የሚከተሉ ሰዎች፣ “ደቀ መዛሙርት” ይባላሉ። +* መጥምቁ ዮሐንስም የራሱ ደቀ መዛሙርት ነበሩት። +* ኢየሱስ በዚህ ምድር ባገለገለበት ዘመን እርሱን የተከተለና ትምህርቶቹን ያደመጡ ብዙ ደቀ መዛሙርት ነበሩት። +* የቅርብ ተከታዮቹ እንዲሆኑ ኢየሱስ አሥራ ሁለት ደቀ መዛሙርት መረጠ፤ እነዚህም የእርሱ “ሐዋርያት” የተባሉት ናቸው። +* አሥራ ሁለቱ የኢየሱስ ሐዋርያት፣ “ደቀ መዛሙርት” ወይም፣ “አሥራ ሁለቱ” በሚል ስያሜ መጠራታቸው ቀጥሎአል። +* ወደ ሰማይ ከመሄዱ ጥቂት ቀደም ሲል የእርሱ ደቀ መዛሙርት እንዲሆኑ ሌሎች ሰዎችን እንዲያስተምሩ ኢየሱስ ደቀ መዝሙርቱን አዝዞአል። +* በኢየሱስ የሚያምንና ለእርሱ ትምህርት የሚታዘዝ የኢየሱስ ደቀ መዝሙር ይባላል። diff --git a/bible/kt/discipline.md b/bible/kt/discipline.md new file mode 100644 index 0000000..ca0f91d --- /dev/null +++ b/bible/kt/discipline.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሥርዓት፥ ራስን መግዛት ወይም ራስን በሥርዓት መምራት + +“ሥርዓት” ለተወሰኑ ግብረ ገባዊ መመሪያዎች እንዲታዘዙ ሰዎችን መሠልጠንን ነው የሚያመለክተው። + +* ግብረ ገባዊ መመሪያዎችንና አቅጣጫዎችን በመስጠትና እንዲታዘዙ በማስተማር ወላጆች ልጆቻቸውን ሥርዓት ያስይዛሉ። +* በተመሳሳይ መንገድ ጤናማ መንፈሳዊ ሕይወት እንዲኖራቸውና እንደ ደስታ፣ ትዕግሥትን የመሳሰሉ ፍሬዎች እንዲያፈሩ እግዚአብሔርም ልጆቹን ሥርዓት ያስይዛል። +* ሥርዓት ሲባል እግዚአብሔርን እንዴት ደስ ማሰኘት እንደሚቻል መመሪያን እንደሚያመለክት ሁሉ፣ ከእርሱ ፈቀድ ውጪ የሆኑትን መቅጣትንም ያካትታል። diff --git a/bible/kt/divine.md b/bible/kt/divine.md new file mode 100644 index 0000000..430abd5 --- /dev/null +++ b/bible/kt/divine.md @@ -0,0 +1,3 @@ +# መለኮት + +መለኮት የሚለው ቃል ከእግዚአብሔር የሆነ ማንኛውንም ነገር ይመለከታል። ይህ ቃል ጥቅም ላይ ከሚውልባቸው መንገዶች ጥቂቶቹ “መለኮታዊ ሥልጣን”፣ “መለኮታዊ ፍርድ”፣ “መለኮታዊ ባሕርይ”፣ “መለኮታዊ ኃይል” እና፣ “መለኮታዊ ክብር የተሰኙት ናቸው። diff --git a/bible/kt/dominion.md b/bible/kt/dominion.md new file mode 100644 index 0000000..7054f9a --- /dev/null +++ b/bible/kt/dominion.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ግዛት + +ግዛት ሰዎችን፣ እንስሳትንና መሬትን የመቆጣጠር፣ የመግዛት ኃይልና ሥልጣንን ያመለክታል። + +* ነቢይ፣ ካህንና ንጉሥ በመሆኑ ኢየሱስ ክርስቶስ ምድርን ሁሉ እንደሚገዛ ተነግሮአል። +* በኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል ላይ ሞት የሰይጣን ግዛት ለዘላለም ተሸንፎአል። +* በፍጥረት ጊዜ ሰው የባሕር ዓሦችን፣ በአየር የሚበሩ ወፎችንና ምድር ላይ የሚኖሩ ፍጥረቶችን ሁሉ እንዲገዛ እግዚአብሔር ተናገረ። diff --git a/bible/kt/elect.md b/bible/kt/elect.md new file mode 100644 index 0000000..4a27c35 --- /dev/null +++ b/bible/kt/elect.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የተመረጠ፣ የተመረጠ ሕዝብ፣ የተመረጠው፣ ምርጦች + +“የተመረጠ” ወይም፣ “ምርጦች” የሚለው ቃል በቃል፣ “የተመረጡት” ወይም፣ “የተመረጠ ሕዝብ” ማለት ሲሆን አባባሉ የእርሱ ሕዝብ እንደሆኑ እግዚአብሔር የመደባቸውን ወይም የመረጣቸውን ያመልክታል። “የተመረጡ” ወይም፣ “በእግዚአብሔር የተመረጠው፣ የተመረጠ መሲሕ የሆነው የኢየሱስ መጠሪያ ነው። + +* እግዚአብሔር እንዲቀደሱ፣ መልካም መንፈሳዊ ፍሬ እንዲያፈሩ እግዚአብሔር ሰዎችን መረጠ። “የተመረጠ” የሚለው ቃል የሕዝቡ መሪ እንዲሆኑ እግዚአብሔር የመደባቸውን ሙሴንና ንጉሥ ዳዊትን የመሳሰሉ ሰዎች ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላል። እንደ እግዚአብሔር የተመረጠ ሕዝብ የእስራኤልን ሕዝብም ያመለክታል። +* “ምርጦች” የተሰኘው ጥንታዊ ሐረግ ቃል በቃል፣ “የተመረጡት” ወይም፣ “የተመረጠ ሕዝብ” ማለት ነው። diff --git a/bible/kt/ephod.md b/bible/kt/ephod.md new file mode 100644 index 0000000..c6279e2 --- /dev/null +++ b/bible/kt/ephod.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ኤፉድ + +ኤፉድ እስራኤላውያን ካህናት ይለብሱት የነበረ መጎናጸፊያ ዐይነት ጨርቅ ነው። ትከሻ ላይ የሚገናኙ የፊትና የኋላ የሚባሉ ሁለት ክፍሎች ነበሩት፤ ከዚያም በጨርቅ መታጠቂያ ወገብ ላይ ይታሰር ነበር። + +* አንዱ አይነት ኤፉድ ከተራ ተልባ እግር የሚሠራ ሲሆን፣ የሚለብሱትም ተራ ካህናት ነበሩ። +* ሊቀ ካህኑ የሚለብሰው ኤፉድ በወርቅ ያጌጠና በሰማያዊ፣ ሐምራዊና ቀይ ጥልፍ የተሠራ ነበር። +* የሊቀ ካህኑ ደረት ልብስ ከኤፉዱ ፉት ለፊት አካል ጋር ይያያዛል፣ ከደረት ልብሱ በስተጀርባ አንድን ጉዳይ አመልክቶ የእርሱ ፈቃድ ምን እንደሆነ የሚጠይቅባቸው የከበሩ ድንጋዮች ኡሪምና ቱሚም ይቀመጣሉ። +* መሳፍንቱ ጌዴዎን በስሕተት ከወርቅ የሠራውን ኤፉድ እስራኤላውያን እንደ ጣዖት ሲያመልኩት ነበር። diff --git a/bible/kt/eternity.md b/bible/kt/eternity.md new file mode 100644 index 0000000..9136173 --- /dev/null +++ b/bible/kt/eternity.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ዘላለም፣ ዘላለማዊ + +“ዘላለም” እና “ዘላለማዊ” በጣም ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን፣ የሚያመለክቱት ሁሌም የሚኖር ወይም ማለቂያ ማብቂያ የሌለውን ነገር ወይም ሁኔታ ነው። + +* “ዘላለም” ጅማሬም ሆነ ፍጻሜ የሌለውን ሁኔታ ያመለክታል። ማለቂያ፣ ማብቂያ የሌለው ሕይወትንም ያመለክታል። +* ከዚህ የአሁን ሕይወት በኋላ የሰው ልጆች በመንግሥተ ሰማይ ከእግዚአብሔር ጋር ወይም ከእግዚአብሔር ተለይተው በገሃነም ዘላለምን ያሳልፋሉ። +* ከእግዚአብሔር ጋር ለዘላለም በመንግሥተ ሰማይ መኖርን ለማመልከት አዲስ ኪዳን ውስጥ “ዘላለማዊ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ውሏል። +* “ከዘላለም እስከ ዘላለም” የሚለው ሐረግ ማለቂያ የሌለውን ጊዜ የሚያመለክት ሲሆን፣ ዘላለም ወይም የዘላለም ሕይወት ምን ማለት መሆኑን ይገልጻል። diff --git a/bible/kt/eunuch.md b/bible/kt/eunuch.md new file mode 100644 index 0000000..884f5ea --- /dev/null +++ b/bible/kt/eunuch.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጃንደረባ + +ብዙ ጊዜ፣ “ጃንደረባ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የተኮላሸ ወንድን ነው በኋላ ግን ቃሉ አካላዊ ጉድለት ባይኖርባቸውም በአጠቃላይ ማንኛውንም የመንግሥት ባለሥልጣን የሚያመለክት ሆነ። + +* ብልታቸው በመጎዳቱ ወይም የግብረሥጋ ግንኙነት ማድረግ ባለመቻሉ፣ አንዳንዶች ጃንደረባ ሆነው እንደሚወለዱ ኢየሱስ ተናግሯል። አንዳንዶች ደግሞ በድንግልና እንደጃንደረባ መኖርን መርጠዋል። +* በጥንት ዘመን ጃንደረቦች ብዙ ጊዜ የነገሥታቱን ሴቶች እንዲጠብቁ ቤተመንግሥት ውስጥ ያገለግሉ ነበር (ከነአስቴር ታሪክ መመልከት ይቻላል) +* አንዳንድ ጃንደረቦች ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣኖች ነበሩ፤ ይህን በአዲስ ኪዳን ከተጠቀሰው ፊልጶስ ወንጌል ከሰበከለት ኢትዮጵያዊ ጃንደረባ ማየት ይቻላል። diff --git a/bible/kt/evangelism.md b/bible/kt/evangelism.md new file mode 100644 index 0000000..b2f536d --- /dev/null +++ b/bible/kt/evangelism.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ወንጌላዊ + +“ወንጌላዊ” የኢየሱስ ክርስቶስን የምሥራች(ወንጌል) ለሰዎች የሚናገር ሰው ነው። + +* የ “ወንጌላዊ” ቃል በቃል ትርጉም፣ “የኢየሱስ ክርስቶስን የምሥራች የሚሰብክ ሰው ማለት ነው።” +* በኢየሱስና መስቀል ላይ በከፈለው የኀጢአት መሥዋዕት በማመን የእግዚአብሔር መንግሥት አካል እንደሚሆኑ ለሰዎች የምሥራቹን እንዲናገሩ ኢየሱስ አሥራ ሁለቱን ሐዋርያት ላከ። +* ክርስቲያኖች ሁሉ ይህን የምሥራች እንዲያካፍሉ ተነግሯቸዋል። +* አንዳንድ ክርስቲያኖች ውጤታማ በሆነ ሁኔታ ወንጌልን ለሌሎች የማካፈል ልዩ መንፈሳዊ ስጦታ ታድለዋል። እንዲህ ያሉ ሰዎች ወንጌል የማዳረስ ስጦታ አላቸው፤ “ወንጌላዊ” ተብለውም ይጠራሉ። diff --git a/bible/kt/evil.md b/bible/kt/evil.md new file mode 100644 index 0000000..a9c3bf1 --- /dev/null +++ b/bible/kt/evil.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ክፉ፣ ዐመጽ(ዐመጸኛ)፣ ዐመጻ + +“ክፉ” እና “ዐመጸኛ” የተሰኙት ቃሎች ሁለቱም የእግዚአብሔርን ቅዱስ ባሕርይና ፈቃድ የሚቃወም ማንኛውንም ነገር ያመለክታሉ። + +* “ክፉ” የሚለው ቃል የሰውን ፀባይ የሚያመለክት ሲሆን፣ “ዐመጸኛ” የሚለው ደግሞ የሰውን ባሕርይ ሊያመለክት ይችላል። ይሁን እንጂ፣ የሁለቱም ትርጉም ተመሳሳይ ነው። +* “ዐመጻ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች ዐመጽ ሲያደርጉ የሚኖረውን ሁኔታ ነው። +* ሰዎች ሌሎችን በመግደል፣ በመስረቅ፣ ስም በማጥፋት ወይም በሚፈጽሙት የጭካኔ ተግባር የክፋትን ወይም የዐመጻን ውጤት በግልጽ ማየት ይቻላል። diff --git a/bible/kt/exalt.md b/bible/kt/exalt.md new file mode 100644 index 0000000..99df24b --- /dev/null +++ b/bible/kt/exalt.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ከፍ ማድረግ፣ ከፍታ + +ከፍ ማድረግ በከፍተኛ ደረጃ ማመስገንና ማክበር ማለት ነው። ከፍ ያለ ደረጃ ላይ ማድረስንም ያመለክታል። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ብዙውን ጊዜ እግዚአብሔርን ከፍ ለማድረግ ነው። +* አንድ ሰው ራሱን ከፍ ካደረግ፣ ስለራሱ በትዕቢትና በእብሪት እያሰበ ነው ማለት ነው። diff --git a/bible/kt/exhort.md b/bible/kt/exhort.md new file mode 100644 index 0000000..d6ffeb2 --- /dev/null +++ b/bible/kt/exhort.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ማበረታታት + +“ማበረታታት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች ትክክልና እውነት የሆነውን ነገር እንዲያደርጉ ማደፋፈርን ነው። + +* የማበረታታቱ ዓላማ ሰዎች ከኀጢአት እንዲርቁና የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንዲያደርጉ መምከር ነው። +* ክርስቲያኖች እርስ በርስ እንዲበረታቱና፣ ክፉ ቃል እንዳይመለለሱ አዲስ ኪዳን ያስተምራል። diff --git a/bible/kt/faith.md b/bible/kt/faith.md new file mode 100644 index 0000000..27c77f0 --- /dev/null +++ b/bible/kt/faith.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# እምነት + +በአጠቃላይ ደረጃ “እምነት” የሚያመለክተው በእግዚአብሔር፣ በሰው ወይም፣ በነገሮች መተማመንን፣ መደገፍን፣ ወይም፣ መመካትን ነው። + +* “ማመን” ማለት የምናምነው ሰው የሚናገረውና የሚያደርገው ሁሉ እውነትና አስተማማኝ መሆኑን በሙሉ ልብ መቀበል ማለት ነው። +* “በኢየሱስ ማመን” ኢየሱስን በተመለከተ እግዚአብሔር የሚያስተምረውን ሁሉ ማመን ማለት ነው። በተለይም በኢየሱስና ሰዎችን ከኅጢአታቸው እንደሚያነጻቸው ከኅጢአታቸው የተነሳ ከሚጠብቃቸው ቅጣት እንደሚያድናቸው ማመን ማለት ነው። +* አንድ ሰው በእውነት በኢየሱስ ካመነ መንፈስ ቅዱስ እርሱ ውስጥ ስለሚኖር መልካም መንፈሳዊ ፍሬ ወይም የሕይወት ለውጥ ይኖረዋል። +* አንዳንድ፣ “እምነት” “የእምነት እውነት” በሚለው በተገለጸው መሠረት፣ በአጠቃላይ ስለ ኢየሱስ የተሰጡ ትምህርቶችን ሁሉ ያመለክታል። +* “እምነትን መጠበቅ” ወይም፣ “እምነትን መተው” በሚለው ዐውድ ውስጥ “እውነት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኢየሱስን በተመለከተ የተሰጡ ትምህርቶችን ሁሉ ማመንን ነው። diff --git a/bible/kt/faithful.md b/bible/kt/faithful.md new file mode 100644 index 0000000..383a8a0 --- /dev/null +++ b/bible/kt/faithful.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ታማኝ፣ ታማኝነት + +ለእግዚአብሔር፣ “ታማኝ” መሆን ዘወትር በእርሱ ትምህርት መኖር ማለት ነው። ለእርሱ በመታዘዝ እውነተኛነትን ማሳየት ማለት ነው ታማኝ ሆኖ የመገኘት ሁኔታ፣ “ታማኝነት” ይባላል። + +* ታማኝ የሆነ ሰው ሁሌም ቃሉን እንደሚጠብቅና ለሌሎች ያለበትን ኅላፊነት ሁሌም እንደሚወጣ እምነት ሊጣልበት ይችላል። +* ታማኝ ሰው ረጅምና አስቸጋሪ ቢሆንበት እንኳ በጀመረው ሥራ ይተጋል። +* ለእግዚአብሔር ታማኝ መሆን ዘወትር እግዚአብሔር እንድናደርግ የፈለገውን በማድረግ መጽናት ነው። diff --git a/bible/kt/faithless.md b/bible/kt/faithless.md new file mode 100644 index 0000000..77287de --- /dev/null +++ b/bible/kt/faithless.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# እምነት የለሽ እምነት ወይም የሚተማመንበት የሌለው ማለት ነው። + +እምነት የለሽ፣ እምነት የለሽነት + +* ቃሉ ጥቅም ላይ የዋለው በእግዚአብሔር የማያምኑና ይህንንም በክፉ አኗኗራቸው ያሚያሳዩ ሰዎችን ለማመልከት ነው። +* ነብዩ ኤርምያስ እምነት የለሽ በመሆናቸውና ለእግዚአብሔር ባለመታዘዛቸው እስራኤልን ይወቅሳል። +* ጣዖቶችን አመለኩ፤ እግዚአብሔርን የማያመልኩ ወይም ለእግዚአብሔር የማይታዘዙ ሰዎችን መጥፎ ባሕል ተከተሉ። diff --git a/bible/kt/falsegod.md b/bible/kt/falsegod.md new file mode 100644 index 0000000..bd443c2 --- /dev/null +++ b/bible/kt/falsegod.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ሐሰተኛ አምላክ፣ ባዕድ አምላክ፣ ጣዖት + +ሐሰተኛ አምላክ በአንዱ እውነተኛ አምላክ ቦታ ሰዎች የሚያመልኩት ነገር ነው። ወንድ ጣዖት እንዳለ ሁሉ ሴት ጥዖትም አለች። + +* ሐሰተኛ አማልክት ሕልውና የላቸውም፤ እውነተኛ አምላክ ያህዌ ብቻ ነው። +* አንዳንድ ጊዜ ሰዎች በተለያዩ ነገሮች ሐሰተኛ አማልክቶቻቸውን የሚወክልላቸው ምስል ይሠራሉ። +* ከመጽሐፍ ቅዱስ እንደምንመለከተው የእግዚአብሔር ሕዝብ ሐሰተኛ አማልክት ለማምለክ በተደጋጋሚ ለእርሱ ከመታዘዝ ወደኋላ ሄደው እንደነበር እናያለን። +* የሚያመልኳቸው ሐሰተኛ አማልክትና ጣዖቶች ኅይል እንዳላቸው እንዲያምኑ ብዙውን ጊዜ አጋንንት ሰዎችን ያሳስታሉ። +* በኣል፣ ዳጎንና ሞሎክ መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ሰዎች ያመልኳቸው ከነበሩ ብዙ ሐሰተኛ አማልክት መከከል ሦስቱ ናቸው። +* አሼራና አርጤምስ(ዳያና) የጥንት ሰዎች ያመልኳቸው ከነበሩ ሴት አማልክት ሁለቱ ነበሩ። diff --git a/bible/kt/favor.md b/bible/kt/favor.md new file mode 100644 index 0000000..9943812 --- /dev/null +++ b/bible/kt/favor.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሞገስ፣ ሞገስ ያለው፣ አድልዎ (ከሌሎች የተለየ ሞገስ የሚደረግለት) + +ሞገስ እርሱን በተመለከተ ጥሩ አመለካከት ያለንን ሰው ለመጥቀም የሚደረግ ነገርን ያመለክታለ። “ሞገስ ያለው” ነገር ቀና ተቀባይነት ያለው ወይም ጠቃሚ ነው። + +* “አድልዎ” ለአንዱ ሞገስ ማሳየት ለሌላው ግን ሞገስ መንፈግ ነው። አንዳንዴ ሰዎች ሀብታም ወይ ታዋቂ በመሆናቸው ብቻ ከሌላው የተለየ ሞገስ (አድልዎ) ይደረግላቸዋል። +* ኢየሱስ፣ በእግዚአብሔርና በሰው ፊት፣ “ሞገስ በማግኘት አደገ።” ይህም ፀባይና ባሕርዩ በእነርሱ ዘንድ ተቀባይነት ነበረው ማለት ነው። +* “ሞገስ አገኘ” የተሰኘው ፈሊጣዊ አነጋገር በሌሎች ዘንድ መወደድን ተቀባይነት ማግኘትን ያመልክታል። +* አንድ ንጉሥ ለሰው ሞገስ አደረገ ማለት ያ ሰው ያቀረበው ልመና በእርሱ ዘንድ ተቀባይነት አገኘ ማለት ነው። diff --git a/bible/kt/fear.md b/bible/kt/fear.md new file mode 100644 index 0000000..ce5df30 --- /dev/null +++ b/bible/kt/fear.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ፍርሃት፣ ፈራ፣ የያህዌ ፍርሃት + +“ፍርሃት” እና፣ “ፈራ” የሚሉት በእርሱ ወይም በሌሎች ላይ ጉዳት ይመጣል ብሎ ሲያስብ የሚኖረው ደስ የማይል ስሜት ነው። + +* “ፍርሃት” ሥልጣን ላለው ሰው ጥልቅ አክብሮት መገለጫ ሊሆንም ይችላል። +* “የያህዌ ፍርሃት” (ወይም በተለመደው መልኩ፣ “የእግዚአብሔር ፍርሃት” እና፣ “የጌታ ፍርሃት”) ከልብ እግዚአብሔርን ማክበርንና ያንን በመታዘዝ ማሳየትን ያመለክታል። ይህ ዐይነቱ ፍርሃት እግዚአብሔር ቅዱስና ኀጢአትን የሚጠላ መሆኑን ከመገንዘብ የሚመጣ ነው። +* ያህዌን የሚፈራ ሰው ጠቢብ (አስተዋይ) እንደሚሆን መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። diff --git a/bible/kt/fellowship.md b/bible/kt/fellowship.md new file mode 100644 index 0000000..7dec0c9 --- /dev/null +++ b/bible/kt/fellowship.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ኅብረት + +አጠቃላይ በሆነ ደረጃ፣ “ኅብረት” ተመሳሳይ ፍላጎትና ልምምድ ያላቸው የአንድ ማኅበር አባሎች መካከል የሚደረግ የወዳጅነት ግንኙነትን ያመለክታል። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ኅብረት” በክርስቶስ የሚያምኑ ሰዎች አድነትን ነው ምንጊዜም የሚያመለክተው። +* ክርስቲያናዊ ኅብረት ከክርስቶስና ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ባላቸው ግንኙነት አመካይነት አማኞች እርስበርስ ያላቸውን ግንኙነት የሚገልጹበት መንገድ ነው። +* የጥንት ክርስቲያኖች ኅብረታቸውን የሚገልጹት የእግዚአብሔርን ቃል ትምህርት በመካፈል፣ በአንድነት በመጸለይ ያላቸውን ሁሉ በመካፈልና አብረው በመመገብ ነበር። +* ክርስቲያኖች በኢየሱስ፣ በሰዎችና በእግዚአብሔር መካከል የነበረውን መለያየት ባስወገደበት የመስቃል ላይ መሥዋዕታዊ ሞቱ በማመናቸው ከእግዚአብሔርም ጋር ኅብረት አላቸው። diff --git a/bible/kt/filled.md b/bible/kt/filled.md new file mode 100644 index 0000000..d49ad24 --- /dev/null +++ b/bible/kt/filled.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# በመንፈስ መሞላት + +“በመንፈስ ቅዱስ መሞላት” የሚለው አገላለጽ የእግዚአብሔር ፈቃድ ማድረግ እንዲችል መንፈስ ቅዱስ ለሰው የሚሰጠውን ኅይል የሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር ነው። + +* “መሞላት” የሚለው ፈሊጣዊ ቃል በዙውን ጊዜ “በቁጥጥር ሥር መሆን” ማለት ነው። +* የመንፈስ ቅዱስን ምሪት ሲከተሉና እግዚአሔር የሚፈልገውን ለማድረግ እንዲረዳቸው ሙሉ በሙሉ በእርሱ ሲተማመኑ ሰዎች፣ “በመንፈስ ይሞላሉ”። diff --git a/bible/kt/flesh.md b/bible/kt/flesh.md new file mode 100644 index 0000000..50fd247 --- /dev/null +++ b/bible/kt/flesh.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሥጋ + +መጽሐፍ ቅዱስ ሥጋ ሲል ቃል በቃል የሰውን ወይም የእንስሳን ለስላሳውን የአካል ክፍል ያመለክታል። + +* የሰው ልጆችን ወይም ሕያዋን ፍጥረታትን ሁሉ ለማመልከት መጽሐፍ ቅዱስ፣ “ሥጋ” የሚለውን በምሳሌያዊ አነጋገር ይጠቀምበታል። +* አዲስ ኪዳን፣ “ሥጋ” ኅጢአተኛውን የሰዎች ባሕርይ ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላል። +* “የሥጋ ቁራጭ፣ የአጥንት ፍላጭ” የሚለው ፈሊጣዊ ቋንቋ በሥጋ የምንዛመደውን ሰው ማለት አባትን፣ እናትን፣ ልጆችን፣ የልጅ ልጆችን፣ እኅት፣ ወንድሞችንና ሌሎችን የቅርብ ዘመዶችን ያመለክታል። +* “ሥጋና ደም” የአንድ ሰው የቀደሙ አባቶችንና እናቶችንም ያመለክታል። diff --git a/bible/kt/foolish.md b/bible/kt/foolish.md new file mode 100644 index 0000000..f162a4d --- /dev/null +++ b/bible/kt/foolish.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሞኝ፣ ሞኝነት፣ ከንቱነት + +“ሞኝ” የሚባለው ብዙውን ጊዜ የተሳሳተ ምርጫ የሚያደርግ በተለይም አለመታዘዝን የሚመርጥ ሰው ነው። “ሞኝነት” ማስተዋል የሌለው ሰው ወይም ፀባይ የሚገለጥበት መንገድ ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙውን ጊዜ፣ “ሞኝ” የሚያመለክተው በእግዚአብሔር የማያምንና ለእርሱ የማይታዘዝ ሰውን ነው። ብዙውን ጊዜ ቃሉ ጥቅም ላይ የሚውለው በእግዚአብሔር ከሚያምንናን ለእርሱ ከሚታዘዝ ሰው አንጻር ነው። +* መዝሙሮቹ ውስጥ ዳዊት በእግዚአብሔር የማያምንና በእግዚአብሔር ፍጥረቶች ውስጥ ያሉትን ማስረጃዎች ችላ የሚልን ሰው ሞኝ በማለት ይጠራዋል። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ያለው መጽሐፍ ምሳሌ ሞኝ ሰው ምን ማለት እንደ ሆነ ብዙ መገለጫዎች ያቀርባል። +* “ከንቱነት” ከእግዚአብሔር ፈቃድ ውጪ በመሆኑ ማስተዋል የሌለበት ድርጊት ያመለክታል። diff --git a/bible/kt/forgive.md b/bible/kt/forgive.md new file mode 100644 index 0000000..dbd6e70 --- /dev/null +++ b/bible/kt/forgive.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ይቅር ማለት ይቅርታ + +አንድን ሰው ይቅር ማለት ከዚህ ቀደም ባደረገው መጥፎ ነገር ቂም አለመያ ማለት ነው። “ይቅርታ” ሌላውን ይቅር የማለት ተግባር ነው። + +* ብዙውን ጊዜ አንድን ሰው ይቅር ማለት በፈጸመው ጥፋት እርሱን አለመቅጣት ማለት ነው። +* ቃሉ “ዕዳ መሰረዙን” በሚያመለክት መልኩ፣ “መሰረዝ” የሚል ትርጕም ባለው መልኩ ምሳሌያዊ አነጋገርም ይሆናል። +* ሰዎች ኀጢአታቸውን ሲናዘዙ ከኢየሱስ መስቀል ላይ መሥዋዕታዊ ሞት የተነሣ እግዚአብሔር ይቅር ይላቸዋል። +* እርሱ ይቅር እንዳላቸው እነርሱም ሌሎችን ይቅር ማለት እንዳለባቸው ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን አስተማረ። diff --git a/bible/kt/forsaken.md b/bible/kt/forsaken.md new file mode 100644 index 0000000..1c14bc1 --- /dev/null +++ b/bible/kt/forsaken.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መርሳት፣ ተረሳ + +“መርሳት” አንድን ሰው ወይም አንድን ነገር ጨርሶ መተው ማለት ነው። “የተረሳ” በሌላው ወገን ጨርሶ የተተወ ግምት ውስጥ የማይገባ ሰው ነው። + +* ሰዎች እግዚአብሔርን “ረሱ” ከተባለ ለእርሱ ታማኝ አይደሉም፤ ለእርሱ አይታዘዙም ማለት ነው። +* እግዚአብሔር ሰዎችን “ረሳ” ከተባለ እርሱ አይረዳቸውም፤ እንደ ገና ወደ እርሱ እንዲመለሱ የተለያየ መከራና ችግር እንዲደርስባቸው ይተዋቸዋል ማለት ነው። +* መዘንጋት ወይም የእግዚአብሔርን ትምህርት አለመከተል ማለትም ነው። +* “መርሳት” የሚለው ቃል፣ “ረስታችኋል” ወይም “ተረስታችኋል” በሚል የኀላፊ ጊዜ ጥቅም ላይ ይውላል። diff --git a/bible/kt/fulfill.md b/bible/kt/fulfill.md new file mode 100644 index 0000000..f788a52 --- /dev/null +++ b/bible/kt/fulfill.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መፈጸም + +“መፈጸም” አንዳች የሚጠበቅ ነገርን ፈጽሞ ወይም አከናውኖ መገኘት ማለት ነው። + +* ትንቢት ሲፈጸም፣ በትንቢቱ የተነገረውን እግዚአብሔር እንዲፈጸም አደረገ ይባላል። +* አንድ ሰው የገባውን ቃል ሲጠብቅ፣ ሰውየው አደርጋለሁ ያለውን ፈጽሟል ማለት ነው። +* ኀላፊነትን መወጣት የተሰጠውን ወይም የተጠየቀውን ተግባር መፈጸም ማለት ነው። diff --git a/bible/kt/gentile.md b/bible/kt/gentile.md new file mode 100644 index 0000000..7b3a15a --- /dev/null +++ b/bible/kt/gentile.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አሕዛብ + +አሕዛብ የያዕቆብ ወይም የአሥራ ሁለቱ የእርሱ ልጆች ዘር ያልሆነ ሰው ነው። ስለሆነም አሕዛብ አይሁድ አይድለም ማለት ነው። + +* ቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ አሕዛብ አልፎ አልፎ፣ “ያልተገረዙ” ተብለው ይጠራሉ፤ ምክንያቱም እስራኤላውያን እንደሚያደርጉት አብዛኞቹ ወንዶች ልጆቻቸውን ስለማይገርዙ ነው። +* ያ እርሱ የተለየ ሕዝብ እንደሆኑ እግዚአብሔር አይሁድን በመምረጡ፣ አሕዛብ ባዕዳንና የእግዚአብሔር ሕዝብ መሆን እንደማይችሉ አሰቡ። +* በታሪክ ውስጥ በተለያየ ጊዜ አይሁድም እስራኤላውያን ወይም ዕብራውያን ተብለው ተጠርተዋል። ሌሎች ግን አሕዛብ ተብለው የሚጠሩት። +* አሕዛብ የሚለውን፣ “አይሁድ ያልሆነ” ወይም፣ “እስራኤላዊ ያልሆነ” (ብሉይ ኪዳን) ብሎ መተርጎም ይቻላል። +* በባሕላቸው መሠረት አይሁድ ከአሕዛብ ጋር አይበሉም ነበር፤ ይህም በጥንት ቤተ ክርስቲያን ችግር ሆኖ ነበር። diff --git a/bible/kt/gift.md b/bible/kt/gift.md new file mode 100644 index 0000000..9c9f6fe --- /dev/null +++ b/bible/kt/gift.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ስጦታ + +“ስጦታ” የሚለው ለሌላው ወገን የተሰጠ ማንኛውንም ነገር ያመለክታል። ስጦታ የሚሰጠው በምላሹ ምንም ነገር ባለ መጠበቅ ነው። + +* ለድኾች የሚሰጥ ገንዘብ፣ ምግብ፣ ልብስና ማንኛውም ነገር “ስጦታ” ይባላል። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ለእግዚአብሔር የሚሰጥ መባ ወይም መሥዋዕትም፣ “ስጦታ” ይባላል። +* የድነት ስጦታ በኢየሱስ በማመን በኩል እግዚአብሔር የሰጥን ነው። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ፣ “ስጦታ” የሚለው ቃል ሌሎችን ለማገልገል እግዚአብሔር ለክርስቲያኖች ሁሉ ይሚሰጠውን የተለያዩ መንፈሳዊ ችሎታዎችን ያመለክታል። diff --git a/bible/kt/glory.md b/bible/kt/glory.md new file mode 100644 index 0000000..adcafcd --- /dev/null +++ b/bible/kt/glory.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ክብር፣ የከበረ + +በአጠቃላይ “ክብር” ማለት ምስጋና፣ ውበትና የላቀ ታላቅነት ማለት ነው። ክብር ያለው ነገር “የከበረ” ይባላል። + +* አንዳንዴ “ክብር” ታልቅ ዋጋ እና አስፈላጊነት ያለውን ነገር ያመለክታል። በሌላ ዐውድ ደግሞ ውበትን፣ ድምቀትን ወይም ፍርድን ያመለክታል። +* ለምሳሌ፣ “የእረኞች ክብር” የሚለው ሐረግ በጎቻቸው የሚግጡት ሳር በብዛት ያለበትን ለምለም የግጦሽ ቦታ ያመለክታል። +* በተለይ ደግሞ ክብር በአጽናፈ ዓለም ውስጥ ካለ ማንኛውም ሰውና ማንኛውም ነገር እጅግ የበለጠ ክቡር የሆነው እግዚአብሔርን ያመለክታል። ባሕርዩ ሁሉ ክብሩንና ውበቱን ይገልጻል። +* “መክበር” ማለት በአንድ ነገር መጓደድ ወይም መመካትን ያመለክታል። diff --git a/bible/kt/god.md b/bible/kt/god.md new file mode 100644 index 0000000..dd1fa8d --- /dev/null +++ b/bible/kt/god.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# እግዚአብሔር + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እግዚአብሔር አጽናፈ ዓለሙን ከምንም ያስገኘው ዘላለማዊ ፈጣሪን ያመለክታል። እግዚአብሔር አብ፣ ወልድና መንፈስ ቅዱስ በሚባሉ ሦስት አካሎች ተገልጧል። የእግዚአብሔር ተፀውዖ (መጠሪያ) ስም፣ “ያህዌ” ነው። + +* እግዚአብሔር ሁሌም ነበረ፤ ምንም ነገር ከመሆኑ በፊት ነበረ፤ ለዘላለምም ይኖራል። +* አጽናፈ ዓለሙ ውስጥ ባለ ማንኛውም ነገር ሥልጣን ያለው እውነተኛ አምላክ እርሱ ብቻ ነው። +* እግዚአብሔር ፍጹም ጻድቅ፣ እጅግ ጠበኛ፣ ቅዱስ፥ ኀጢአት የሌለበት፣ መልካም መሐሪና አፍቃሪ ነው። +* እርሱ ኪዳን አክባሪ አምላክ ነው፤ እርሱ ተስፋ ቃሉን የሚፈጽም ነው። +* ሰዎች የተፈጠሩት እርሱን ለማምለክ ነው፤ ማምለክ ያለባቸው እርሱን ብቻ ነው። +* ስሙ፣ “ያህዌ” መሆኑን እግዚአብሔር ተናግሮአል፤ ይህም “እርሱ ነው” ወይም፣ “እኔ ነኝ” ወይም፣ “ሁሌም የምኖር” ማለት ነው። +* መጽሐፍ ቅዱስ ሕላዌ ስለሌላቸውና ሰዎች በስሕተት ስለሚያመልኳቸው ስለ ሐሰተኛ አማልክትም ይናገራል። diff --git a/bible/kt/godly.md b/bible/kt/godly.md new file mode 100644 index 0000000..e1979ba --- /dev/null +++ b/bible/kt/godly.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አምላካዊ፣ አምላካዊነት + +“አምላካዊ” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን በሚያስከብርና የእግዚአብሔርን ማንነት በሚያሳይ መንገድ የሚኖር ሰውን ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላል። የእግዚአብሔርን ፈቃድ በማድረግ እርሱን የማያከብር ሰው ባሕርይ አምላካዊነት ይባላል። + +* አምላካዊ ባሕርይ ያለው ሰው ፍቅርን፣ ደስታን፣ ሰላምን፣ ትዕግሥትን፣ ቸርነትንና ራስን መግዛትን የመሳሰሉ የመንፈስ ፍሬ በሕይወቱ ይታያሉ። +* የአምላካዊነት ባሕርይ ማለትም፣ እግዚአብሔርን በሚያስከብር መንገድ መኖር፣ መንፈስ ቅዱስ ውስጡ ለመሆኑና ለእርሱም እየተገዛ መሆኑን የሚያሳይ ፍሬ ወይም ውጫዊ ማስረጃ ነው። diff --git a/bible/kt/godthefather.md b/bible/kt/godthefather.md new file mode 100644 index 0000000..a94dc71 --- /dev/null +++ b/bible/kt/godthefather.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# እግዚአብሔር አብ፣ ሰማያዊ አባት፣ አባት + +“እግዚአብሔር አብ” እና፣ “ሰማያዊ አባት” የተሰኙት ቃሎች የሚያመለክቱት አንዱን እውነተኛ አምላክ ያህዌን ነው። ይህ ቃል በተለይም ኢየሱስ ሲጠቀምበት “አባት” ተብሎም ተጠርቷል። + +* እግዚአብሔር - እግዚአብሔር አብ፣ እግዚአብሔር ወልድና እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ተብሎ ተጠርቷል። እያንዳንዱ አካል ፍጹም አምላክ ነው፤ ይሁን እንጂ ያለው አንድ እግዚአብሔር ብቻ ነው። ይህ ሰዎች ሙሉ በሙሉ መረዳት የማይችሉት ምስጢር ነው። +* እግዚአብሔር አብ እግዚአብሔር አልድን (ኢየሱስን) ወደ ዓለም ላከ እርሱም መንፈስ ቅዱስን ለሕዝቡ ላከ። +* በእግዚአብሔር ወልድ የሚያምን ሁሉ የእግዚአብሔር አብ ልጅ ይሆናል፤ መንፈስ ቅዱስ በዚያ ሰው ውስጥ ለመኖር ይመጣል። ይህ የሰው ልጅ ሙሉ በሙሉ መረዳት የማይችለው ምስጢር ነው። diff --git a/bible/kt/good.md b/bible/kt/good.md new file mode 100644 index 0000000..427ca84 --- /dev/null +++ b/bible/kt/good.md @@ -0,0 +1,12 @@ +# መልካም፣ መልካምነት + +“መልካም” የሚለው ቃል እንደ ምንባቡ ዐውድ ሁኔታ የተለያዩ ትርጕሞች ይኖሩታል። እነዚህን የተለያዩ ቃሎች ለመተርጎም የተለያዩ ቋንቋዎች የተለያዩ ትርጕሞች ያቀርባሉ። + +* አጠቃላይ በሆነ መልኩ ከእግዚአብሔር ባሕርይ፣ ዓላማና ፈቃድ ጋር የሚስማማ ነገር መልካም ነው። +* “መልካም” ነገር ደስ የሚያሰኝ፣ የላቀ ብልጫ ያለው፣ ሰዎችን የሚረዳ፣ ምቹ፣ ጠቃሚ ወይም ከግብረ ገብ አንጻር ትክክል ሊሆን ይችላል። +* “መልካም” መሬት፣ “ለም” ወይም፣ “ፍሬያማ” ተብሎ ይጠራል። +* “መልካም” ሰብል፣ ብዛት ያለው ሰብል ይባላል። +* እንደ “መልካም ገበሬ” ሁሉ አንድ ሰው በሥራውና በሙያው ጠንቃቃና የተዋጣለት ከሆነ፣ “መልካም” ይባላል። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የ”መልካም” አጠቃላይ ትርጕም “ከክፉ” ጋር በንጽጽR ነው የሚቀርበው። +* “መልካምነት” የሚለው ቃል ብዙውን ጊዜ የሚያማለክተው ግብረ ገባዊ ጥራትን ወይም በሐሳብና በተግባር ጻድቅ ሆኖ መገኘትን ነው። +* የእግዚአብሔር መልካምነት መልካምና ጠቃሚ ነገሮችን ለሰዎች በመስጠት እነርሱን መባረኩን ያመለክታል። ግብረ ገባዊ ፍጽምናውንም ሊያመለክት ይችላል። diff --git a/bible/kt/goodnews.md b/bible/kt/goodnews.md new file mode 100644 index 0000000..4bbf3c0 --- /dev/null +++ b/bible/kt/goodnews.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የምሥራች፣ ወንጌል + +ቃል በቃል የምሥራች ማለት ሲሆን፣ ሰዎችን የሚጠቅምና ደስ የሚያሰኛቸውን መልእክት ያመለክታል። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙውን ጊዜ ይህ ቃል የሚያመለክተው በኢየሱስ መስቀል ላይ መሥዋዕት መሆን አማካይነት እግዚአብሔር ለሰዎች ያለውን ድነት ነው። +* በአብዛኞቹ የአማርኛ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች “የምሥራች” የሚለው ቃል፣ “ወንጌል” ተብሎ ተተርጉሞአል። ለምስሌ፣ “የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል” እና፣ “የመንግሥቱ ወንጌል” ከተሰኙት ሐረጎች መመልከት ይቻላል። diff --git a/bible/kt/grace.md b/bible/kt/grace.md new file mode 100644 index 0000000..37d31b3 --- /dev/null +++ b/bible/kt/grace.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጸጋ፣ ባለጸጋ + +“ጸጋ” የሚለው ቃል ምንም ሳይለፋና ሳይደክም አንድን ሰው መርዳትን ወይም መባረክን ያመለክታል። “ባለ ጸጋ” ሌሎችን ጸጋ የሚያሳይን ሰው ይመለከታል። + +* እግዚአብሔር ለኀጢአተኛ የሰው ልጆች ያለው ጸጋ በነጻ የሚሰጥ ስጦታ ነው። +* ጸጋ በደልና የሚጎዳ ነገር የፈጸመውን ሰው ይቅር ማለትንና ለእርሱ ደግ መሆንንም ያመለክታል። +* “ጸጋ ማግኘት” ከእግዚአብሔር ረድኤትና ምሕረትን መቀበልን የሚያመለክት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። አንድን ሰው አስመልክቶ እግዚአብሔር ደስ ተሰኝቶ እነርሱን መርዳቱን የሚያመለክት ትርጕምንም ይጨምራል። diff --git a/bible/kt/guilt.md b/bible/kt/guilt.md new file mode 100644 index 0000000..94f43bd --- /dev/null +++ b/bible/kt/guilt.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የበደል መሥዋዕት + +“በደል” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኀጢአት ማድረግን ወይም ወንጀል መፈጸምን ነው። + +* “መበደል” ግብረ ገባዊ ያልሆነ ነገር ማድረግ ማለትም በእግዚአብሔር ላይ ማመፅ ማለት ነው። +* “የበደል” ተቃራኒ፣ “ንጹሕነት” ነው። diff --git a/bible/kt/hades.md b/bible/kt/hades.md new file mode 100644 index 0000000..efe6a24 --- /dev/null +++ b/bible/kt/hades.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሐዴስ፣ ሲኦል + +ሞትንና ሰዎች ሲሞቱ የሚሄዱበትን ቦታ ለማመልከትት “ሐዴስ” እና “ሲኦል” የተሰኙት ቃሎች ጥቅም ላይ ውለዋል። የሁለቱም ትርጕም ተመሳሳይ ነው። + +* የሙታን ስፍራን በአጠቃላይ ለማመልከት ብዙውን ጊዜ ብሉይ ኪዳን ውስጥ “ሲኦል” የተሰኘው የዕብራይስጥ ቃል ጥቅም ላይ ውሏል። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ በእግዚአብሔር ላይ ያመፁ ነፍሳትን ቦታ ለማመልከት “ሐዴስ” የተሰኘው ቃል ጥቅም ላይ ውሏል። እነዚህ ነፍሳት ወደ ሐዴስ እንደሚወርዱ ተነግሯል። አንዳንዴ ይህ በኢየሱስ የሚያምኑ ሰዎች ወደሚኖሩበት ወደ ሰማይ፣ “መውጣት” ጋር በንጽጽር ይቀመጣል። +* የዮሐንስ ራእይ ውስጥ፣ “ሐዴስ” የሚለው ቃል፣ “ሞት” ከተሰኘው ቃል ጋር በአንድነት ቀርቧል። መጨረሻው ዘመን ላይ ሞትና ሐዴስ ወደ እሳቱ ባሕር ይጣላሉ፤ እርሱም ገሃነም ነው። diff --git a/bible/kt/heart.md b/bible/kt/heart.md new file mode 100644 index 0000000..20e3c9d --- /dev/null +++ b/bible/kt/heart.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ልብ + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ልብ የሰውን ሐሳብ፣ ስሜት፣ ፍላጎት ወም ፈቃድ ለማመልከት ብዙውን ጊዜ በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል። + +* “ልበ ጠንካራ” መሆን ሰውየው በግትርነት ለእግዚአብሔር መታዘዝ አለመፈለጉን የሚያሳይ የተለመደ አገላለጽ ነው። +* “በፍጹም ልቤ” ወይም፣ “በሙሉ ልቤ” የተሰኙት አገላለጾች ምንም ወደ ኋላ ሳይባል፣ በሙሉ መሰጠትና ፈቃደኛነት አንድን ነገር ማድረግን ያመለክታሉ። +* “በልብህ ያዘው” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ለአንድ ሰው የተለየ ከበሬታ መስጠት ማለት ነው። +* “ልበ ሰባራ” የሚለው ሐረግ ከፍ ያለ ሐዘንን ያመለክታል። የሰውየው ስሜት በከፍተኛ ደረጃ ተጎድቷል ማለት ነው። diff --git a/bible/kt/heaven.md b/bible/kt/heaven.md new file mode 100644 index 0000000..8a3dd2f --- /dev/null +++ b/bible/kt/heaven.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሰማይ፣ ሰማያት፣ ሰማያዊ + +“ሰማይ” ተብሎ የተተረጎመው ቃል የእግዚአብሔር መኖሪያን ያመለክታል። + +* “ሰማያት” የሚለው ቃል ፀሐይ፣ ጨረቃንና ከዋክብትን ጨምሮ ከምድር በላይ የምንመለከተውን ማንኛውንም ነገር ያመለክታል። ምድር ላይ ሆነን በቀጥታ የማናያቸውን በሩቅ ያሉ ፕላኔቶችን ጨምሮ የሰማይ አካላትን ሁሉ ያጠቃልላል። +* “ሰማይ” ደመናና የምንተነፍሰው አየር ያለበትን ከምድር በላይ ያለውን የተንጣለለ ሰማያዊ ቦታ ያመለክታል። ብዙውን ጊዜ ፀሐይ፣ ጨረቃና ከዋክብት፣ “በላይ በሰማይ” መሆናቸው ይነገራል። +* በአንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ዐውዶች መሠረት “ሰማይ” እንዲሁ ከምድር በላይ የተንጣለለው ሰማያዊ ቦታ ወይም የእግዚአብሔርን መኖሪያ ያመለክታል። +* “ሰማይ” በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ የሚውለው እግዚአብሔርን ለማመልከት ነው። ለምሳሌ ማቴዎስ ስለ “መንግሥተ ሰማይ” ሲናገር ስለ፣ “የእግዚአብሔር መንግሥት” መናገሩ ነው። diff --git a/bible/kt/hebrew.md b/bible/kt/hebrew.md new file mode 100644 index 0000000..d236999 --- /dev/null +++ b/bible/kt/hebrew.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ዕብራዊ + +“ዕብራውያን” በይስሐቅና በያዕቆብ ዘር ሐረግ በኩል የተገኙ የአብርሃም ዘሮች ናቸው። መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ዕብራዊ” ተብሎ የተጠራ የመጀመሪያ ሰው አብርሃም ነበር። “ዕብራውያን” በይስሐቅና በያዕቆብ ዘር ሐረግ በኩል የአብርሃም ዘር የሆኑ ሕዝብ ናቸው። መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ዕብራው” ተብሎ የተጠራ የመጀመሪያ ሰው አብርሃም ነው። + +* “ዕብራዊ” የሚለው ቃል ዕብራውያን የሚናገሩትንም ቋንቋ ያመለክታል። መጀመሪያ ላይ ብሉይ ኪዳን የተጻፈው በዕብራይስ ቋንቋ ነበር። +* ዕብራውያን፣ “የአይሁድ ሕዝብ” ወይም እስራኤላውያን ተብለውም ይጠራሉ። እነዚህ ቃሎች ስለ አንድ ሕዝብ የሚያመለክቱ እንደ መሆናቸው መጠን ሦስቱንም ቃሎች የመጀመሪያው ቅጂ ላይ በተጻፉበት ቅጂ መሠረት ማስቀመጡ ተገቢ ነው። diff --git a/bible/kt/hell.md b/bible/kt/hell.md new file mode 100644 index 0000000..36cd46b --- /dev/null +++ b/bible/kt/hell.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ገሃነም፣ የእሳት ባሕር + +ገሃነም በእርሱ ላይ የሚያምፁትንና በኢየሱስ መሥዋዕትነት በኩል እነርሱን የማድኑን ዕቅድ ችላ የሚሉትን የሚቀጣበት የመጨረሻው የስቃይ ቦታ ነው። “የእሳት ባሕር” ተብሎም ይጠራል። + +* ገሃነም የእሳትና የጽኑ ስቃይ ቦታ መሆኑ ተነግሯል። +* ሰይጣንና እርሱን የሚከተሉ ርኵሳን መናፍስት ለዘላለም ቅጣት ወደ ገሃነም ይጣላሉ። +* ኢየሱ ለኀጢአታቸው መሥዋዕት መሆኑን የማያምኑና እርሱ እንደሚያድናቸው የማይተማመኑ ሰዎች ለዘላለም በገሃነም ይቀጣሉ። diff --git a/bible/kt/highpriest.md b/bible/kt/highpriest.md new file mode 100644 index 0000000..1447cd6 --- /dev/null +++ b/bible/kt/highpriest.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሊቀ ካህን + +“ሊቀ ካህን” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የተቀሩት እስራኤላውያን ካህናት መሪ በመሆን ለአንድ ዓመት እንዲያገለግል የተሾመ የተለየ ካህንን ያመለክታል። + +* ሊቀ ካህን የተለየ ኀላፊነቶች ነበር። በዓመት አንድ ጊዜ የሆነውን መሥዋዕት ለማቅረብ ወደ ቅድስተ ቅዱሳን እንዲገባ የሚፈቀድለት እርሱ ብቻ ነበር። +* እስራኤላውያን ብዙ ካህናት ቢኖሯቸውም ለአንድ ዘመን አንድ ሊቀ ካህን ብቻ ነበራቸው። +* ኢየሱስ በተያዘ ጊዜ የነበረው ሊቀ ካህን ቀያፋ ነበር። የቀያፋ ሚስት አባት የነበረው የቀድሞው ሊቀ ካህንና ምናልባትም ከዚያ በኋላም በሕዝቡ ላይ ኀይልና ሥልጣን የነበረው ሐና አልፎ ይጠቀሳል። diff --git a/bible/kt/holy.md b/bible/kt/holy.md new file mode 100644 index 0000000..9e63440 --- /dev/null +++ b/bible/kt/holy.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ቅዱስ፣ ቅድስና + +“ቅዱስ” እና “ቅድስና” ኀጥእ ከሆነውና ፍጽምና ከሌለው ማንኛውም ነገር ፍጹም ልዩ የሚያደርገውን የእግዚአብሔርን ባሕርይ ያመለክታል። + +* ፍጹም ቅዱስ የሆነ እግዚአብሔር ብቻ ነው። ሰዎችንም ሆነ ነገሮችን ቅዱስ ያደርጋል። +* ቅዱስ ሰው የእግዚአብሔር ይሆናል፤ እግዚአብሔርን ለማገልገልና ለእርሱ ክብር ለማምጣት ዓላማ ተለይቷል። +* እግዚአብሔር ቅዱስ መሆኑን የተናገረለት ነገር ማለት ለእርሱ መሥዋዕት እንዲቀርብበት መሠዊያ ለእርሱ ክብርና አገልግሎት ተለይቶአል። +* እግዚአብሔር ቅዱስ ስለሆነ እርሱ ካላቀረባቸው በቀር ሰዎች ወደ እርሱ መቅረብ አይችሉም፤ ምክንያቱም ሰዎች ኀጢአተኞችና ፍጽምና የጎደላቸው ናቸው። +* በብሉይ ኪዳን ዘመን እግዚአብሔር ለእርሱ ልዩ አገልግሎት ካህናትን ቅዱስ አድርጎ ይለይ ነበር። ወደ እርሱ መቅረብ እንዲችሉ አስፈላጊውን ሥርዐት በመፈጸም ከኀጢአት ነጽተዋል። +* የእርሱ የሆኑትን ወይም ቤተ መቅደሱን የመሰሉ እርሱ ራሱን የገለጠበትን ቤተ መቅደሱን እንደመዳሰሉት አንዳንድ ቦታዎችንና ነገሮችን እግዚአብሔር ቅዱስ አድርጎ ለይቶአል። diff --git a/bible/kt/holyone.md b/bible/kt/holyone.md new file mode 100644 index 0000000..5029817 --- /dev/null +++ b/bible/kt/holyone.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቅዱስ + +“ቅዱሱ” የሚለው መጠሪያ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሁሌም የሚያመለክተው እግዚአብሔርን ነው። + +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ይህ መጠሪያ ብዙውን ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውለው፣ “የእስራኤል ቅዱስ” በተሰኘው ሐረግ ውስጥ ነው። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ ኢየሱስም፣ “ቅዱሱ” ተብሎ ተጠርቷል። +* “ቅዱሱ” የሚለው ቃል አንዳንዴ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ መልአክን ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል። diff --git a/bible/kt/holyplace.md b/bible/kt/holyplace.md new file mode 100644 index 0000000..9bbd07c --- /dev/null +++ b/bible/kt/holyplace.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ቅድስት፣ ቅድስተ ቅዱሳን + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ቅድስት” እና፣ “ቅድስተ ቅዱሳን” የተሰኙ ቃሎች መገናኛው ድንኳን ወይም ቤተ መቅደሱ ውስጥ የነበሩ ሁለት ክፍሎች ያመለክታሉ። አንዳንዴ፣ “ቅድስት” ወይም፣ “ቅዱስ ቦታ” የሚለው በጠቅላላው ለእግዚአብሔር የለለየ ማንኛውንም ቦታ ያመለክታል። + +* ቅድስት” እና “ቅድስተ ቅዱሳን” በአጥር በተከለለ መገናኛ ድንኳን ወይም ቤተ መቅደስ አደባባይ የተከበበ ቦታ ነበር የሚገኙት። ቅድስተ ቅዱሳን መግቢያ ላይ በጣም ወፍራምና ከባድ መጋረጃ ነበር። +* እስራኤላውያንን ሁሉ ከሚወክለው ከላቀ ካህኑ ጋር ለመገናኘት እግዚአብሔር ወደ ቅድስተ ቅዱሳን ይመጣ ነበር። +* ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ እንዲገባ የሚፈቀደው ለሊቀ ካህኑ ብቻ ነበር። ወፍራምና ከባድ መጋረጃ ማንም ወደዚያ እንዳይገባ ያግዳል። +* “ቅድስት” ወይም፣ “ቅድስት ቦታ” የመጀመሪያው ክፍል ሲሆን ውስጡ ሁለት ነገሮች ነበሩ፤ የዕጣን መሠዊያና የተቀደሰው እንጀራ ያለበት መንበር። +* “ቅድስተ ቅዱሳን” ሁለተኛው ክፍል ሲሆን በጣም ወደ ውስጥ ሲገባ የሚገኘው ነው፤ የቃል ኪዳኑ ታቦት እዚህ ውስጥ ነበር። +* አንዳንዴ፣ “ቅድስት” ወይም፣ “ቅዱስ ቦታ” የሚለው በአጠቃላይ የቤተ መቅደሱን ሕንፃ ወይም መገናኛ ድንኳኑን ያመለክታል። diff --git a/bible/kt/holyspirit.md b/bible/kt/holyspirit.md new file mode 100644 index 0000000..8b0d639 --- /dev/null +++ b/bible/kt/holyspirit.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መንፈስ ቅዱስ፣ የእግዚአብሔር መንፈስ፣ የጌታ መንፈስ + +እነዚህ ሦስት ቃሎች የሚያመለክቱት እርሱ ራሱ እግዚአብሔር የሆነው መንፈስ ቅዱስን ነው። እውነተኛው አንድ አምላክ አብ፣ ወልድና መንፈስ ቅዱስ የሚባሉ አካላት አሉት። + +* መንፈስ ቅዱስ አንዳንዴ፣ “መንፈስ” እና “የያህዌ መንፈስ” እና፣ “የእውነት መንፈስ” ተብሏል። +* መንፈስ ቅዱስ እግዚአብሔር በመሆኑ ፍጹም ቅዱስ፣ እጅግ ንጹሕ፣ በባሕርዩና በሚያደርገው ነገር ሁሉ ፍጹም ጻድቅ ነው። +* ከአብና ከወልድ ጋር መንፈስ ቅዱስ ዓለምን በመፍጠር ተሳታፊ ነበር። +* እግዚአብሔር ወልድ ማለት ኢየሱስ ወደ ሰማይ ከተመለሰ በኋላ ሕዝቡን እንዲመራቸው፣ እንዲያስተምራቸው፣ እንዲያጽናናቸውና የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለማድረግ እንዲያስችላቸው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስን ላከ። +* መንፈስ ቅዱስ ኢየሱስን መራው፤ በኢየሱስ የሚያምኑትንም ይመራቸዋል። diff --git a/bible/kt/honor.md b/bible/kt/honor.md new file mode 100644 index 0000000..414fc71 --- /dev/null +++ b/bible/kt/honor.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ክብር፣ ማክበር + +“ክብር” የሚለው ቃል ለእግዚአብሔር ወይም ለሰው ልጅ የሚሰጥ የላቀ ቦታ፣ ግምት ወይም አክብሮታዊ ፍርሃት ነው። + +* ሌሎችን እንዲያከብሩ ለራሳቸው ግን ክብር መፈለግ እንደሌለባቸው እግዚአብሔር ለክርስቲያኖች ተናግሮአል። +* ልጆች ወላጆቻቸውን እንዲያከብሩ ተነግሮአቸዋል፤ ይህም መታዘዝንም ይጨምራል። +* በተለይ ስለ ኢየሱስ በሚነገርበት ጊዜ፣ “ክብርና ግርማ” በአንድነት ተያይዘው ይቀርባሉ። አንድን ነገር የሚያመለክቱ ሁለት የተለያዩ የአገላለጽ መንገዶችን የሚያመለክቱ ሊሆኑ ይችላሉ። +* እግዚአብሔርን ማክበር ለእርሱ መታዘዝንና የእርሱን ታላቅነት በሚያሳይ መንገድ መኖርንም ያጠቃልላል፥ diff --git a/bible/kt/hope.md b/bible/kt/hope.md new file mode 100644 index 0000000..e34d54e --- /dev/null +++ b/bible/kt/hope.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ተስፋ + +ተስፋ አንድ መልካም ነገር ይሆናል ብሎ መጠበቅና የተሻለ ነገር እንደሚመጣ መጠባበቅ ማለት ነው። +ብዙውን ጊዜ በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት “ተስፋ” እግዚአብሔር ለሕዝቡ ቃል የገባውን እንደሚቀበሉ እርግጠኛ ሆ መጠበቅን ነው የሚያመለክተው። ይሁን እንጂ፣ አንድን ነገር እርግጠኛ ሆኖ ወይም በልበ ሙሉነት መጠበቅን የሚያመለክት በመሆኑ ULB በተሰኘው የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጕም አብዛኛውን ጊዜ፣ “እምነት” ወይም፣ “ድፍረት” ተብሎ ተተርጕሞአል። + +* አንድን ነገር፣ “ተስፋ ማድረግ” ያን ነገር ለማግኘት መፈለግ ወይም ያ ነገር እንዲሆን መመኘት ነው። +* “ተስፋ ማጣት” መልካም ነገር ይሆናል ብሎ አለመጠባበቅ ማለት ነው። diff --git a/bible/kt/houseofgod.md b/bible/kt/houseofgod.md new file mode 100644 index 0000000..c499628 --- /dev/null +++ b/bible/kt/houseofgod.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የእግዚአብሔር ቤት፣ የያህዌ ቤት + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “የእግዚአብሔር ቤት” እና፣ “የያህዌ ቤት” የተሰኙት ሐረጎች የሚያመለክቱት እግዚአብሔር የሚመለክትበትን ቦታ ነው። + +* ይህ ሐረግ በተለይ የመገናኛውን ድንኳን ወይም ቤተ መቅደሱን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል። +* አንዳንዴ፣ “የእግዚአብሔር ቤት” የእግዚአብሔርን ሕዝብ ያመለክታ። diff --git a/bible/kt/humble.md b/bible/kt/humble.md new file mode 100644 index 0000000..eee2752 --- /dev/null +++ b/bible/kt/humble.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ትሑት፣ ትሕትና + +ትሑት ሰው ከሌሎች ሁሉ የበለጠ እንደ ሆነ አያስብም። ትዕቢተኛ ወይም እብሪተኛ አይደለም። + +* በእግዚአብሔር ፊት ትሑት መሆን ከእርሱ ታላቅነት፣ ጥበብና ፍጽምና አንጻር የራሳችንን ደካማነትና ጉድለት መረዳት ማለት ነው። +* አንድ ሰው ራሱን ትሑት ሲያደርግ፣ ራሱን ዝቅተኛው አስፈላጊነት ደረጃ ላይ ያኖራል። +* ትሕትና ከራስ አስቀድሞ ስለ ሌሎች ችግር ማሰብ ማለት ነው። +* ትሕትና ባሉን ስጦታዎችና ችሎታዎች ስንጠቀም ልከኛ በሆነ ዝንብሌ ማገልገል ማለት ነው። +* “ትሑት ሁን” የሚለው ሐረግ፣ “ትዕቢተኛ አትሁን” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። +* “በእግዚአብሔር ፊት ትሑት ሁን” የሚለው፣ “የእርሱን ታላቅነት በመገንዘብ ፈቀድህን ለእርሱ አስገዛ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/kt/hypocrite.md b/bible/kt/hypocrite.md new file mode 100644 index 0000000..bb4ece7 --- /dev/null +++ b/bible/kt/hypocrite.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ግብዝ፣ ግብዝነት + +“ግብዝ” የሚለው ልቡ ክፉና ጠማማ ሆኖ በሰዎች ፊት ግን መልካም ሰው መስሎ ለመታየት የሚሞክር ሰው ነው። “ግብዝነት” መልካምና እውነተኛ መስሎ ለመታየት አንድ ሰው የሚያደርገው ነው። + +* ግብዝ ሰው ሰዎች ጥሩ ሰው ነው ብለው እንዲያስቡ መልካም ነገር ሲያደርግ የሚታይ ነው። +* ብዙውን ጊዜ ግብዞች እነርሱ ራሳቸው የሚያደርጉትን ክፉ ነገር ሌሎች ሲያደርጉ ይነቅፋሉ። +* አንዳንድ ልብሶችን መልበስን፣ አንዳንድ ምግቦችን መመገብን ወይም አለመመገብን የመሳሰሉ ሃይማኖታዊ ነገሮችን ቢያደርጉም ለሰዎች ግን መልካም ያልነበሩ ፈሪሳውያንን ኢየሱስ ግብዞች ብሏቸዋል። +* ግብዝ ሰው የሌሎች ሰዎች ደካማነት ላይ ጣቱን ይጠቁማል፤ የራሱን ደካማነት ግን አይቀበልም። diff --git a/bible/kt/imageofgod.md b/bible/kt/imageofgod.md new file mode 100644 index 0000000..4fdfc5b --- /dev/null +++ b/bible/kt/imageofgod.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የእግዚአብሔር አምሳል፣ ምስል + +“አምሳያ” የሚለው ሌላውን የሚመስል፣ በጸባይም ሆነ በጥንተ ተፈጥሮው ሌላውን የመሰለ ማለት ነው። “የእግዚአብሔር አምሳል” የሚለው ሐረግ እንደ አውዱ ሁኔታ በተለያየ መንገድ ጥቅም ላይ ይውላል። + +* ጊዜ ሲጀመር እግዚአብሔር የሰው ልጆችን፣ “በራሱ አምሳል” ማለትም፣ “እርሱን አስመስሎ” ፈጠረ። ይህም ማለት የሰው ልጆች ምክንያታዊነትና ከሌሎች ጋር ተራክቦ የማድረግ ችሎታና ለዘላለም የሚኖር መንፈስ አላቸው ማለት ነው። +* የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ፣ “የእግዚአብሔር ምሳሌ” መሆኑን መጽሐፍ ቅዱስ ያስተምራል፤ ያም ማለት እርሱ ራሱ እግዚአብሔር ነው ማለት ነው። ከሰው ልጆች በተለየ መልኩ ኢየሱስ ፍጡር አይደለም። እስከዘላለም የእግዚአብሔር አብ ባሕርያት ስላሉት እግዚአብሔር ወልድ ኢየሱስ ሁሌም መለኮታዊ ባሕርያት አሉት። diff --git a/bible/kt/inherit.md b/bible/kt/inherit.md new file mode 100644 index 0000000..b6d0c54 --- /dev/null +++ b/bible/kt/inherit.md @@ -0,0 +1,15 @@ +# መውረስ፣ ውርስ፣ መብት፣ ወራሽ + +“መውረስ” እና፣ “ውርስ” ከእነርሱ ጋር ካለ የተለየ መቀራረብ የተነሣ ከወላጆቹ ወይም ከሌሎች ጠቃሚ ነገር መቀበል ማለት ነው። ያንን ውርስ የሚቀበል ወራሽ ይባላል። + +* በውርስ የሚገኙ ቁሳዊ ነገሮችን ገንዘብ፣ መሬት ወይ ሌሎች ንብረቶች ሊሆኑ ይችላሉ። +* በኢየሱስ ለሚያምኑ ሁሉ እግዚአብሔር ለሰዎች የሚሰጠው ማንኛውም መንፈሳዊ ውርስ በዚህ ሕይወትም ሆነ ከእርሱ ጋር ለዘላለም ሕይወት የሚጠቅሙ በረከቶችን ሁሉ ያካትታል። +* መጽሐፍ ቅዱስ የእርሱ ሕዝብ የእግዚአብሔር ርስት መሆናቸውንም ይናገራል፤ ይህም ማለት እነርሱ የእርሱ ናቸው፤ በእርሱ ዘንድ እጅግ የከበሩ ናቸው ማለት ነው። +* “መብት” ከውርስ ጋር ተመሳሳይ ሲሆን፣ አንድ ሰው ከወላጆቹ ወይም ከእግዚአብሔር የሚያገናኛቸው ቁሳዊ ያልሆኑ በረከቶችንና ባሕርያትን ብቻ ያመለክታል። +* ምድረ ከነዓንን እንደሚወርሱና ለዘላለም የእነርሱ እንደሚሆን ለአብርሃምና ለዘሮቹ እግዚአብሔር ቃል ገብቷል። +* የእግዚአብሔር የሆኑ ሕዝቡ፣ “ምድሪቱን ስለሚወርሱበት ሁኔታ” የሚያመለክት ምሳሌያዊ ወይም መንፈሳዊ አነጋገርም አለ። ይህም ማለት በቁሳዊም ሆነ በመንፈሳዊ ደረጃ ይበለጽጋሉ፣ በእግዚአብሔር ይባረካሉ ማለት ነው። +* በኢየሱስ የሚያምኑ፣ “የድነት ወራሾች” እና፣ “የዘላለም ሕይወት ወራሾች” እንደሚሆኑ በአዲስ ኪዳን እግዚአብሔር ተስፋ ቃል ሰጥቷል። “የእግዚአብሔር መንግሥት ወራሾች” ተብሎም ተገልጿል። ይህ ለዘላለም የሚኖር መንፈሳዊ ርስት ነው። +* እነዚህን ቃሎች በተመለከተ ሌሎች ምሳሌያዊ ትርጉሞችም ይኖራሉ፤ +* አስተዋዮች፣ “ክብር እንደሚወርሱ” እና፣ ጻድቃን፣ “ መልካም ነገሮችን እንደሚወርሱ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። +* “የተስፋው ወራሽ” ማለት እግዚአብሔር ለሕዝቡ እንደሚሰጥ ቃል የገባው መልካም ነገርን ሁሉ መቀበል ማለት ነው። +* ሞኞችና የማይታዘዙ ሰዎች፣ “ነፋስን እንደሚወርሱ” ወይም፣ “ከንቱነትን እንደሚወርሱ” ለማመልከት ይህ ቃል አሉታዊ በሆነ መልኩም ጥቅም ላይ የዋለበት ሁኔታም አለ። ይህም ማለት ቅጣትንነ ከንቱ አኗኗርን ጭምሮ ኀጢአተኛ ተግባራቸው የሚያስከትለውን ሁሉ ይቀበላሉ ማለት ነው። diff --git a/bible/kt/iniquity.md b/bible/kt/iniquity.md new file mode 100644 index 0000000..eca7f46 --- /dev/null +++ b/bible/kt/iniquity.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ርኩሰት + +“ርኩሰት” የሚለው ቃል ትርጉም፣ “ኀጢአት” ከሚለው ጋር በጣም ተመሳሳይ ቢሆንም በተለይ፣ ሆን ተብሎ የሚፈጸም በደልን ወይም ታላቅ ዐመፃን ሊያመለክት ይችላል። + +* “ርኩሰት” ቃል በቃል ማጣመም ወይም ማበላሸት (ሕጉን) ማለት ነው። በከፍተኛ ደረጃ የሚፈጸም የፍትሕ መዛባትን ያመለክታል። +* ርኩሰት ሆን ተብሎ ሌሎች ሰዎች ላይ የሚፈጸም ጎጂ ተግባር ሊባልም ይችላል። +* ርኩሰት የሚለውን ቃል መግለጽ የሚችሉ ሌሎች መንገዶች፣ “ማጣመም” እና፣ “ብልሽት” የተሰኙ ሲሆኑ ሁለቱም አስከፊ ኀጢአት የመፈጸም ሁኔታን ያመለክታል። diff --git a/bible/kt/innocent.md b/bible/kt/innocent.md new file mode 100644 index 0000000..5c9bb6f --- /dev/null +++ b/bible/kt/innocent.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ነጻ + +“ነጻ” የሚለው ቃል ወንጀል ከመፈጸም ወይም ከሌሎች በደሎች ነጻ የሆነ ማለት ነው። በጠቅላላው በማንኛውም ክፉ ነገር አለመሳተፉን ያመለክታል። + +* በደል ፈጽመሃል ተብሎ የተከሰሰ ሰው ያን በደል አለመፈጸሙ ከተረጋገጠ ነጻ ይሆናል። +* የደረሰባቸው በደል እንዲደርስባቸው ምክንያት የሚሆን ምንም በደል ያልፈጸሙ ሰዎችን ለማመልከት አንዳንዴ፣ “ነጻ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ይውላል፤ ለምሳሌ፤ የጠላት ወታደር ጥቃት ያደረሰባቸው፣ “ንጹህ ሰዎች” እንደ ምሳሌ ማቅረብ ይቻላል። diff --git a/bible/kt/intercede.md b/bible/kt/intercede.md new file mode 100644 index 0000000..5ed9a87 --- /dev/null +++ b/bible/kt/intercede.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መማልጃ፣ ምልጃ + +“መማለጃ” እና፣ “ምልጃ” በሌሎች ስፍራ ሆኖ ስለ እነርሱ መለመን ወይም መጸለይን ያመለክታል። መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ስለሌሎች ከመጸለይ ጋር ነው። + +* “ለ----መማለድ” እና ለ---መጸለይ” የተሰኙ ገለጻዎች ሌሎች እንዲጠቀሙ እግዚአብሔርን መለመን ማለት ነው። +* መንፈስ ቅዱስ ለእኛ እንደሚማልድ ወይም እንደሚጸልይ መጽሐር ቅዱስ ያስተምራል። +* አንድ ሰው ሥልጣን ላይ ላሉ ሰዎች ሲማልድ እነርሱን በተመለከተ ለእግዚአብሔር ልመና ማቅረቡ ነው። diff --git a/bible/kt/israel.md b/bible/kt/israel.md new file mode 100644 index 0000000..2274d22 --- /dev/null +++ b/bible/kt/israel.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# እስራኤል፣ እስራኤላውያን፣ የእስራኤል ሕዝብ + +እስራኤል እግዚአብሔር ለያዕቆብ የሰጠው ስም ነው። እስራኤል፣ “ከእግዚአብሔር ጋር ታገለ” ማለት ነው። + +* የያዕቆብ ዘሮች የእስራኤል ሕዝብ፣ ወይም እስራኤላውያን በመባል ታውቀዋል። +* እግዚአብሔር ከእስራኤል ሕዝብ ጋር ኪዳን አደረገ። እነርሱ የእርሱ የተመረጠ ሕዝብ ናቸው። +* እስራኤል የሕዝባቸው ስም ነው። +* የእስራኤል ሕዝብ ከአሥራ ሁለት ነገዶች የተገኘ ነው። +* ንጉሥ ሰሎሞን ከሞተ በኋላ የእስራኤል ሕዝብ ለሁለት መንግሥታት ተከፈለ፤ ደቡባዊው የይሁዳ መንግሥት ሲባል፣ ሰሜናዊው መንግሥት የእስራኤል መንግሥት ተባለ። diff --git a/bible/kt/jealous.md b/bible/kt/jealous.md new file mode 100644 index 0000000..15b871d --- /dev/null +++ b/bible/kt/jealous.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቀናተኛ፣ ቅናት + +“ቀናተኛ” እና “ቅናት” የተሰኙት ቃሎች አንድ ሰው የግል የማድረግ ጽኑ ፍላጎት ያመለክታሉ። አንድን ነገር ወይም ንብረት አጥብቆ የመያዝ ፍላጎትንም ያመለክታል። + +* ብዙውን ጊዜ እነዚህ ሁለት አገላለጾች ጥቅም ላይ የሚውሉት ባል ሚስቱን ወይም ሚስት ባልዋን የግሏ ብቻ ለማድረግ የሚያሳዩት ጽኑ ፍላጎት ለማመልከት ነው። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሲሆን ብዙውን ጊዜ እነዚህ ሁለት አገላለጾች ጥቅም ላይ የሚውሉት የእርሱ ሕዝብ ንጽሕና ማንኛውንም ኀጢአት እንዳያደርጉ እግዚአብሔር ያለውን ጽኑ ፍላጎት ለማመልከት ነው። +* እግዚአብሔርም ለስሙ፣ “ቀናተኛ” ነው፤ ስሙ እንዲከብርና እንዲፈራ ይፈልጋል። +* ሌላው ቅናት አሉታዊ ሲሆን ከራስ ይልቅ ሌላው ሲስካለትና ተወዳጅ ሆኖ ሲገኝ በቁጣ የሚገለጠው ነው። ይህ፣ “ምቀኝነት” ከሚለው ጋር በጣም የተያያዘ ነው። diff --git a/bible/kt/jesus.md b/bible/kt/jesus.md new file mode 100644 index 0000000..349789a --- /dev/null +++ b/bible/kt/jesus.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኢየሱስ፣ ኢየሱስ ክርስቶስ፣ ክርስቶስ ኢየሱስ + +ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው። ኢየሱስ ማለት፣ “ያህዌ ያድናል” ማለት ነው። “ክርስቶስ” “የተቀባው” የሚል ትርጉም ያለው ቃል ሲሆን፣ መሲህ የሚለው ሌላ ቃል ነው። + +* ብዙውን ጊዜ “ኢየሱስ ክርስቶስ” ወይም፣ “ክርስቶስ ኢየሱስ” በተሰኙት ሁለቱ ስሞች ይጣመራሉ። እነዚህ ስሞች የእግዚአብሔር ልጅ በኀጢአታቸው ምክንያት ሕዝቡን ከዘለዓለም ቅጣት ለማዳን የመጣ መሲህ መሆኑን አጽንዖት ይሰጣሉ። +* ተአምራዊ በሆን መንገድ መንፈስ ቅዱስ ዘላለማዊ የእግዚአብሔር ልጅ ሰው ሆኖ እንዲወለድ አደረገ። እርሱ ሕዝቡን ከኀጢአታቸው እንዲያድን የተመደበ በመሆኑ ኢየሱስ ብለው እንዲጠሩት መልአኩ ለምድራዊ ወላጆቹ ተናግሮ ነበር። +* እርሱ እግዚአብሔር መሲህ ወይም ክርስቶስ መሆኑን የሚያረጋግጡ ኢየሱስ ብዙ ተአምራት አድርጓል። diff --git a/bible/kt/jew.md b/bible/kt/jew.md new file mode 100644 index 0000000..4214e9f --- /dev/null +++ b/bible/kt/jew.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አይሁድ፣ አይሁዳዊ + +አይሁድ በልጅ ልጁ በያዕቆብ በኩል የአብርሃም ዘር የሆኑ ሕዝብ ናቸው። + +* ሰዎች እስራኤላውያን አይሁድ በማለት መጥራት የጀመሩት ከባቢሎን ምርኮ ወደ ይሁዳ ምድር ከተመለሱ በኋላ ነበር። +* “አይሁድ” የሚለው ቃል የመጣው ከ፣ “ይሁዳ” ነው። ወደ ባቢሎን የተወሰዱ እስራኤላውያን፣ ከደቡባዊው የይሁዳ መንግሥት የመጡ ነበሩ። +* መሲሑ ኢየሱስ አይሁድ ነበር። ይሁን እንጂ፣ የአይሁድ ሃይማኖት መሪዎች ኢየሱስን መቀበል አልፈለጉም፤ እንዲያውም እንዲገደል ጠየቁ። diff --git a/bible/kt/judge.md b/bible/kt/judge.md new file mode 100644 index 0000000..fd2bfb3 --- /dev/null +++ b/bible/kt/judge.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ፈራጅ፣ ፍርድ + +ብዙውን ጊዜ፣ “ፈራጅ” ወይም፣ “ፍርድ” የተሰኙት ቃሎች የሚያመለክቱት ከግብረ ገብ አንጻር አንድ ነገር ትክክል መሆን አለመሆኑን በተመለከተ ውሳኔ መስጠት ነው። + +* “የእግዚአብሔር ፍርድ” ብዙውን ጊዜ የሚያመለክተው እርሱ ኀጢአት በሚለው ሰው ወይም ነገር አስመልክቶ ፍርድ ለማሳለፍ የሚያደርገውን ውሳኔ ነው። +* ሁሌም ቢሆን የእግዚአብሔር ፍርድ በኀጢአታቸው ሰዎችን መቅጣቱን ይጨምራል። +* “መፍረድ” የሚለው ቃል፣ “መኮነን” ማለት ሊሆንም ይችላል። በዚህ መልኩ ማንም ላይ እንዳይፈርዱ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ተናግሯል። +* ሌላው ትርጉም፣ በሰዎች መካከል በሚፈጠር ክርክር የትኛው ትክክል የትኛው ስሕተት እንደሆነ፣ “በሁለቱ መካከል መዳኘት” ማለት ነው። +* በአንዳንድ ዐውዶች መሠረት የእግዚአብሔር፣ “ፍርድ” እርሱ ትክክልና እውነት ብሎ የወሰነው ማለት ነው። በዚህ መልኩ ሲቀርብ ከእርሱ ሕግ፣ ደንብ ወይ ሥርዓት ጋር አንድ ዐይነት ትርጉም ይኖረዋል። +* “ፍርድ” ማስተዋል ያለበት ውሳኔ የማድረግ ችሎታን ያመለክታል። “ፍርድ” የሌለው ሰው ማስተዋል ያለበት ችሎታ የመወሰን ትበብ የሌለው ማለት ነው። diff --git a/bible/kt/judgmentday.md b/bible/kt/judgmentday.md new file mode 100644 index 0000000..6e2c2b4 --- /dev/null +++ b/bible/kt/judgmentday.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የፍርድ ቀን + +“የፍርድ ቀን” እግዚአብሔር በማንኛውም ሰው ላይ የሚፈርድበት ወደፊት የሚመጣ ጊዜ ነው። + +* ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስን እግዚአብሔር በሰዎች ሁሉ ላይ ፈራጅ ወይም ዳኛ አድርጎታል። +* በፍርድ ቃን ክርስቶስ እንደሥራቸው መጠን በሰዎች ላይ ይፈርዳል። diff --git a/bible/kt/justice.md b/bible/kt/justice.md new file mode 100644 index 0000000..fa2f56d --- /dev/null +++ b/bible/kt/justice.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ትክክል፣ ፍትሕ፣ በፍትሕ + +እነዚህ ቃሎች የሚያመለክቱት በእግዝአብሔር ቃል መሠረት ሰዎችን በአግባቡ መያዝን ወይም ማስተናገድን ነው። ትክክል የሆነውን የእግዚአብሔር መስፈርት የሚያንጸባርቁ የሰው ልጆች ሕጎችም ፍትሕ ይባላሉ። + +* “ፍትሕ ማድረግ” ለሌሎች ቀና የሆነውን ትክክል የሆነውን ነገር ማድረግ ማለት ነው። ከግብረ ገባዊ ይዘቱ አንጻር በእግዚአብሔር ፊት ቅንነትና ታማኝነት ያለበት ነገር ማድረግንም ይጨምራል። +* “በፍትሕ” መፍረድ በእግዚአብሔር ሕግ መሠረት ትክክል፣ መልካምና አግባብ በሆነ ሁኔታ ሰዎችን ማስተናገድ ማለት ነው። +* “ፍትሕ” ማግኘት በሕጉ መሠረት በአግባቡ መስተናገድ፣ ከሕጉ ከለላ ማግኘት ወይም ሕጉን በመተላለፍ መቀጣት ማለት ነው። +* አንዳንዴ፣ “ትክክል” የሚለው ቃል ሰፋ ባለ መልኩ፣ “ጻድቅ” ወይም፣ “የእግዚአብሔርን ሕግ መከተል” የሚል ትርጉም ይኖረዋል። diff --git a/bible/kt/kingdomofgod.md b/bible/kt/kingdomofgod.md new file mode 100644 index 0000000..f82a962 --- /dev/null +++ b/bible/kt/kingdomofgod.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የእግዚአብሔር መንግሥት፣ መንግሥተ ሰማይ + +“የእግዚአብሔር መንግሥት” እና፣ “መንግሥተ ሰማይ” የሚሉት ሁለቱም የሚያመለክቱት በሕዝቡና በፍጥረት ሁሉ ላይ እግዚአብሔር ያለውን አገዛዝ ነው። + +* ስሙን በቀጥታ ላለ መጥራት ብዙ ጊዜ አይሁድ፣ “ሰማይ” የሚለውን ቃል የሚጠቀምበት እግዚአብሔርን ለማመልከት ነው። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ ከማቴዎስ ወንጌል እንደምንመለከተው “የእግዚአብሔር መንግሥትን” – “መንግሥተ ሰማይ” በማለት ጠርቶታል፤ ይህን ያደረገው እየጻፈ የነበረው በዋነኛነት ለአይሁድ ስለሆነ ይሆናል። +* የእግዚአብሔር መንግሥት የቁሳዊው ዓለም ገዢ እንደ ሆነ ሁሉ በመንፈሳዊ ደረጃም እግዚአብሔር ሕዝቡን እየገዛ እንደ ሆነ ያመለክታል። +* በጽድቅ እንዲገዛ እግዚአብሔር መሲሑን እንደሚልክ ብሉይ ኪዳን ይናገራል። የእግዚአብሔር ልጅ መሲሑ ኢየሱስ በእግዚአብሔር መንግሥት ለዘላለም ይገዛል። diff --git a/bible/kt/kingofthejews.md b/bible/kt/kingofthejews.md new file mode 100644 index 0000000..470ebc8 --- /dev/null +++ b/bible/kt/kingofthejews.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የአይሁድ ንጉሥ + +* የአይሁድ ንጉሥ” የተሰኘው የኢየሱስ የመሲሑ መጠሪያ ነው። +* ይህ ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለው፣ “የአይሁድ ንጉሥ” የሆነውን ሕፃን ለመፈለግ ሰብዓ ሰገል ወደ ቤተ ልሔም የመጡ ጊዜ ነበር። +* ከእርሷ የሚወለደው ልጅ የንጉሥ ዳዊት ዘር እንደሆነና ለመንግሥቱም ፍጻሜ እንደሌለው መልአኩ ለማርያም ነግራት ነበር። +* ኢየሱስ ከመሰቀሉ በፊት የሮም ወታደሮች እያፌዙ፣ “የአይሁድ ንጉሥ” በማለት ጠርተውታል። ይህ መጠሪያ እንጨት ላይ ተጽፎ ኢየሱስ የተሰቀለበት መስቀል ጫፍ ላይ እንዲሆን ተደርጎ ነበር። +* ኢየሱስ በእውነት የአይሁድ ንጉሥ ነው፤ እርሱ በፍጥረት ሁሉ ላይ ንጉሥ ነው። diff --git a/bible/kt/lamb.md b/bible/kt/lamb.md new file mode 100644 index 0000000..30056d7 --- /dev/null +++ b/bible/kt/lamb.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# በግ፣ የእግዚአብሔር በግ + +በግ ጥቅጥቅ ያሉ ለሱፍ መሥሪያ የሚያገለግሉ ጠጉሮች ያሉት ባለ አራት እግር እንስሳ ሲሆን፣ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ይቀርባል። እርሱ ለሕዝቡ ኃጢአት መሥዋዕት ሆኖ በመሞቱ ኢየሱስ፣ “የእግዚአብሔር በግ” ተብሏል። + +* በግ በቀላሉ የሚባዝን እንስሳ በመሆኑ ጥበቃና ክትትል ያስፈልገዋል። እግዚአብሔር የሰው ልጆችን በበጎች መስሎአቸዋል። +* ንጹሕና ጉድለት የሌለባቸው በጎችን ለእርሱ መሥዋዕት እንዲያቀርቡ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ተናግሮአል። +* ኢየሱስ ለሕዝቡ ኀጢአት ዕዳ ለመክፈል መሥዋዕት የሚሆን፣ “የእግዚአብሔር በግ” ተብሏል። እርሱ ምንም ኀጢአት የሌለበት በመሆኑ ፍጹምና ንጹሕ መሥዋዕት ነው። diff --git a/bible/kt/lament.md b/bible/kt/lament.md new file mode 100644 index 0000000..04b3788 --- /dev/null +++ b/bible/kt/lament.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ዋይታ፣ ሰቆቃ + +“ዋይታ” እና፣ “ሰቆቃ” የተሰኙት ቃሎች የከባድ ለቅሶ፣ ሕዘን ወይም ትኬ መገለጫዎች ናቸው። + +* አንዳንድ ይህ በኀጢአት በጣም መፀፀትን ወይም ጥፋት ለደረሰባቸው ሰዎች መራራትን ይጨምራል። +* ሰቆቃ በሕመም ማቃሰትን፣ ማልቀስን ወይም እንጉርጉሮን ሊያካትትት ይችላል። diff --git a/bible/kt/lastday.md b/bible/kt/lastday.md new file mode 100644 index 0000000..3de923c --- /dev/null +++ b/bible/kt/lastday.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የመጨረሻ ቀን፣ የመጨረሻዎቹ ቀኖች፣ የኋለኞቹ ቀኖች + +“የመጨረሻ ቀን” ወይም፣ “የመጨረሻዎቹ ቀኖች” በአጠቃላይ የሚያመለክቱት በአጠቃላይ ኢየሱስ ወደሚመለስበት ጊዜ የሚያደርሱ ወቅቶች ናቸው። + +* ለዚህ ጊዜ ርዝመት አይታወቅም። +* “የመጨረሻው ቀን” - መጨረሻ ላይ የሚሆነው የትንሣኤና የፍርድ ጊዜ ነው። +* “በመጨረሻው ቀን” ከሞት እንደሚያስነሣቸው ኢየሱስ ለተከታዮቹ ተናግሯል። diff --git a/bible/kt/lawofmoses.md b/bible/kt/lawofmoses.md new file mode 100644 index 0000000..8ace514 --- /dev/null +++ b/bible/kt/lawofmoses.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ሕግ፣ የሙሴ ሕግ፣ የእግዚአብሔር ሕግ፣ የያህዌ ሕግ + +እነዚህ ቃሎች ሁሉ እስራኤላውያን እንደታዘዟቸው እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠውን ትእዝዞችና ትምህሮች የሚያመልክቱ ናቸው። “ሕጉ” እና፣ “የእግዚአብሔር ሕግ” የተሰኙት በአጠቃላይ እግዚአብሔር ሕዝቡ እንዲታዘዙ የሚፈልጋቸው ማንኛውንም ነገር ያመለክታሉ። + +* እንደ ዐውዱ ሁኔታ፣ “ሕጉ” +* እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን በድንጋይ ጽላትች ላይ ያጻፋቸው አሥሩን ትእዛዞችን. +* ለሙሴ የተሰጡትን ሕጎች ሁሉ፣ +* የመጀመሪያዎቹን አምስት የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት +* አዲስ ኪዳን ውስጥ፣ “ቅዱሳት መጻሕፍት” የተባሉትን መላው የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን፥ +* የእግዚአብሔርን ትምህርትና ፈቃድ ሁሉ ሊያመለክት ይችላል። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ፣ “ሕግና ነቢያት” የተሰኘው ሐረግ ጥቅም ላይ የዋለው የዕብራውያን ቅዱሳት መጻሕፍትን ወይም ብሉይ ኪዳንን ለማመልከት ነው። diff --git a/bible/kt/life.md b/bible/kt/life.md new file mode 100644 index 0000000..6764428 --- /dev/null +++ b/bible/kt/life.md @@ -0,0 +1,3 @@ +# ሕይወት፣ ሕያው፣ ሕይወት + +እነዚህ ቃሎች ሁሉ የሚመለከቱት በሕይወት መሆንን፣ አለመሞትን ነው። መንፈሳዊ ሕያውነትን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላሉ። “ሥጋዊ ሕይወት” እና፣ “መንፈሳዊ ሕይወት” ሁለቱም ሕይወት ቢሆኑም፣ አንዱ ጊዜያዊ ሌላው ግን ዘላለማዊ ነው። diff --git a/bible/kt/lord.md b/bible/kt/lord.md new file mode 100644 index 0000000..bae20f6 --- /dev/null +++ b/bible/kt/lord.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጌታ፣ አዛዥ፣ አለቃ + +“ጌታ” የሚለው ቃል ሰዎች ላይ ባለቤትነት ወይም ሥልጣን ያለውን ሰው ያመለክታል። + +* አንዳንዴ ቃሉ ኢየሱስን ወይም ባሪያ አሳዳሪ ሰውን ለማመልከት ሲፈልግ፣ “አዛዥ” ተብሎ ይተረጎማል። +* ከፍ ያለ የሥልጣን ደረጃ ያለውን ሰው በጨዋነት በሚጠራበት ዐውስ ውስጥ አንዳንድ ትርጕሞች “አለቃ” በሚል ተርጉመውታል። diff --git a/bible/kt/lordssupper.md b/bible/kt/lordssupper.md new file mode 100644 index 0000000..f8152b0 --- /dev/null +++ b/bible/kt/lordssupper.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# የጌታ እራት + +“የጌታ እራት” የሚለውን ቃል ሐዋርያው ጳውሎስ የተጠቀመበት በአይሁድ መሪዎች በተያዘበት ሌሊት ኢየሱስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የበላውን የፋሲካ ምግም ለማመልከት ነበር። + +* ምግቡን እየበሉ ሳሉ ኢየሱስ የፋሲካውን እንጀራ ቆራርሶ በቅርሱ የሚገረፍና የሚገደል የእርሱ አካል እንደ ሆነ ተናገረ። +* ጽዋው ውስጥ የነበረውንም ወይን እርሱ ለኀጢአት መሥዋዕት ለመሆን ሲሞት የሚፈስሰው የእርሱ ደም እንደ ሆነ ተናገረ። +* በአንድነት ሆነው ተከታዮቹ ይህን ምግብ በበሉ ጊዜ ሁሉ ሞትና ትንሣኤውን እንዲያስታውሱ ኢየሱስ አዘዘ። +* ለቆሮንቶስ ሰዎች በጻፈው መልእክቱ ሐዋርያው ጳውሎስም የጌታ እራት በኢየሱስ የሚያምኑ ሰዎች ዘወትር ሊያደርጉት እንደሚገባ በተጨማሪ አጠናከረ። +* በዚህ ዘመን ያሉ አንዳንድ ቤተ ክርስቲያኖች የጌታን እራት ብዙ ጊዜ፣ “ኅብረት” በማለት ይጠሩታል። “የመጨረሻው እራት” የሚለው ሐረግም አንዳንዴ ጥቅም ላይ ይውላል። diff --git a/bible/kt/lordyahweh.md b/bible/kt/lordyahweh.md new file mode 100644 index 0000000..7a72421 --- /dev/null +++ b/bible/kt/lordyahweh.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጌታ ያህዌ፣ ያህዌ አምላክ + +እንዱ እውነተኛ አምላክን በተመለከተ እነዚህ ቃሎች ብሉይ ኪዳን ውስጥ ብዙ ጊዜ ተጠቅሰዋል። + +* “ጌታ” የሚለው ስም መጠሪያ ሲሆን፣ “ያህዌ” ግን የእግዚአብሔር የተፀውዖ ስስም ነው። +* “ያህዌ” የተሰኘው የእግዚአብሔር የተፀውዖ ስም፣ “ያህዌ አምላክ” ለማለት “አምላክ” ከሚለው ጋር ብዙ ጊዜ ይያያዛል። diff --git a/bible/kt/love.md b/bible/kt/love.md new file mode 100644 index 0000000..a2fefe6 --- /dev/null +++ b/bible/kt/love.md @@ -0,0 +1,12 @@ +# ፍቅር + +አንድን ሰው መውደድ ለዚያ ሰው ማሰብና መጠንቀቅ እንዲሁም ለእርሱ የሚጠቅመውን ነገር ማድረግ ነው። “ፍቅር” የተለያዩ ትርጕሞች አሉት፤ አንዳንድ ቋንቋዎች በተለያዩ ቃሎች ይገልጹታል። 1. ከእግዚአብሔር የሚመጣው ፍቅር ምንም እንኳ ራስን የሚጠቅም ባይሆንም ሌሎችን መጥቀም ላይ ያተኩራል። ምንም ያድርጉ ምን ይህ ፍቅር ለሌሎች ያስባል፣ ለሌሎች ይጠነቃቃል። እግዚአብሔር ራሱ ፍቅር ነው፤ የእውነተኛ ፍቅር ምንጭም እርሱ ነው። + +* እኛን ከኀጢአትና ከሞት ለማዳን ሕይወቱን መሥዋዕት በማድረግ ኢየሱስ ያሳየው ይህ ዐይነቱን ፍቅር ነበር። መሥዋዕት እስከ መሆን ድረስ ሌሎቹን መውደድ እንዳለባቸው ለተከታዮቹ አስተምሯል። +* በዚህ ዐይነቱ ፍቅር ሰዎች ሌሎቹን ሲወዱ የሌሎችን ማደግና መሻሻልንም መወደዳቸውን የሚያሳይ ተግባርም ያደራሉ። ሌሎችን ይቅር የሚል ልብም ይኖራቸዋል። + +2. ሌላው የአዲስ ኪዳን ቃል የወንድማማችነት ፍቅርን ወይም ጓደኛን ወይም ቤተ ሰብን ማፍቀርን የሚመለከተው ነው። +* ይህ ቃል የሚያመለክተው በጓደኛሞች ወይም በዘመዳሞች መካከል ያለውን ተፈጥሮአዊና ሰብዓዊ ፍቅርን ነው። +* “በግብዣም በከበሬታ ቦታ መቀመጥ ያፈቅራሉ (ይወዳሉ)” በሚለው ዐውድ ውስጥም ጥቅም ላይ ውሏል። ይህም ማለት ያንን የማድረግ ከፍ ያለ ፍላጎት ወይም ምኞት አላቸው ማለት ነው። + +3. “ፍቅር” የሚለው ቃል በወንድና በሴት መካከል ያለውን መሳሳብና ማደድንም ያመለክታል። 4. “ያዕቆብን ወደድሁ (አፈቀርሁ) ኤሳውን ግን ጠላሁ” በሚለው አነጋገር ውስጥ፣ “ወደድሁ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ያዕቆብ ከእርሱ ጋር የኪዳን ግንኙነት እንዲኖረው እግዚአብሔር መምረጡን ነው። ስለዚህ እዚህ ላይ ይህ ቃል፣ “መረጥሁ” ተብሎ መተርጎም ይችላል ማለት ነው። ምንም እንኳ ኤሳውም በእግዚአብሔር ቢበክም፣ ከእርሱ ጋር ኪዳን የማድረግን መብት አላገኘም። “ጠላሁ” የሚለውም ቃል፣ “አልፈለግሁትም” ወይም፣ “አልመረጥሁም” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/kt/majesty.md b/bible/kt/majesty.md new file mode 100644 index 0000000..c1565ca --- /dev/null +++ b/bible/kt/majesty.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ግርማ + +ብዙውን ጊዜ “ግርማ” ከንጉሥ ክብር ጋር በተያያዘ መልኩ ትልቅነትንና ውበትን ነው የሚያመለክተው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ግርማ” በተደጋጋሚ የማመለክተው በአጽናፈ ዓለሙ እጅግ የላቀ ንጉሥ የሆነው የእግዚአብሔርን ታላቅነት ለማመልከት ነው። +* “ግርማዊ ሆይ” አንድ ንጉሥ የሚጠራበት መንገድ ነው። diff --git a/bible/kt/manna.md b/bible/kt/manna.md new file mode 100644 index 0000000..b9e8532 --- /dev/null +++ b/bible/kt/manna.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መና + +መና ከግብፅ ከወቱ በኋላ እስራኤል በምድረ በዳ ይንከራተቱ በነበሩ ጊዜ እግዚአብሔር የሰጣቸው እንጀራ የመሰለ ስስ ምግብ ነበር። + +* መና በየጥዋቱ መሬት ላይ ካለው ጤዛ ነጭ ቅርፊት ይገኝ ነበር። ከሰንበት በቀር እስራኤላውያን በየዕለቱ ይሰበስቡት ነበር፤ ምን ጊዜም ሰውን ሁሉ ለመመገብ ይበቃ ነበር። +* ከሰንበት በፊት በነበረው ቀን ሁለት ዕጥፍ መና መሰብሰብ እንዳለባቸው እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ተናግሮ ነበር፤ እንዲህ የሚያደርጉት በሰንበት ቀን መሰብሰብ ስለማይገባ ነበር። +* “መና” ማለት፣ “ይህ ምንድን ነው?” ማለት ነው። diff --git a/bible/kt/mercy.md b/bible/kt/mercy.md new file mode 100644 index 0000000..76a4942 --- /dev/null +++ b/bible/kt/mercy.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ምሕረት፣ መሐሪ + +“ምሕረት” እና፣ “መሐሪ” የተሰኙት ቃሎች ችግር ውስጥ በተለይም እጅግ በተዋረደ ዝቅረኛ ደረጃ ያሉ ሰዎችን መርዳትን ያመለክታሉ። + +* ባደረጉት ጥፋት መሠረት ሰዎችን አለመቅጣትም፣ “ምሕረት” ማድረግ ነው። +* ንግሥን የመሰለ አንድ ብርቱ ሰው ሰዎችን ከመበደል ይልቅ መልካም ካደረገላቸው ያ ሰው፣ “መሐሪ” ይባላል። +* የበደለንን ሰው ይቅር ማለትም መሐሪነት ነው። +* ችግር ውስጥ ያሉ ሰዎችን ስንረዳ ምሕረት ማሳየታችን ነው። +* እግዚአብሔር እኛን ምሮናል፤ እኛም ሌሎችን እንድንምር ይፈልጋል። diff --git a/bible/kt/minister.md b/bible/kt/minister.md new file mode 100644 index 0000000..aa222bb --- /dev/null +++ b/bible/kt/minister.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አገልጋይ፣ አገልግሎት + +በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት “አገልጋይ” እና፣ “አገልግሎት” የተሰኙት ቃሎች እግዚአብሔርን በተመለከተ ሰዎችን በማስተማር፣ ለመንፈሳዊ ሕይወታቸውም በማሰብ ሌሎችን መርዳት ማለት ነው። በዚህ መልኩ ሰዎችን የሚረዳ ሰው አገልጋይ ይባላል። + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን ለእርሱ መሥዋዕት በማቅረብ ካህናት ቤተ መቅደስ ውስጥ እግዚአብሔርን ያገለግሉ ነበር። +* አገልግሎታቸው የቤተ መቅደሱን ሥራ ማከናወንና ስለ ሌሎች ወደ እርሱ መጸለይህንም ያካትታል። +* በአዲስ ኪዳን፣ የውንጌል፣ “አገልጋይ” በኢየሱስ በማመን የሚገኘው የመዳንን ቃል ለሰዎች የሚያስተምር ሰው ነው። አንዳንዴ አገልጋይ፣ “ባርያ” ተብሎም ይጠራል። +* ሰዎችን የማገልገሉ ሥራ ስለ እግዚአብሔር ለሰዎች በማስተማር በመንፈሳዊ ሕይወታቸው መርዳትም ያካትታል። +* ለሕመምተኞች ጥንቃቄ በማድረግና ለድኾች ምግብ በመስጠት ቁሳዊ በሆነ መንገድ ሰዎችን ማገልገልንም ያመለክታል። diff --git a/bible/kt/miracle.md b/bible/kt/miracle.md new file mode 100644 index 0000000..fce9692 --- /dev/null +++ b/bible/kt/miracle.md @@ -0,0 +1,13 @@ +# ተአምር፣ ድንቅ፣ ምልክት + +“ተአምር”እግዚአብሔር ራሱ ካላደረገው በቀር ጨርሶ ሊሆን የማይችል አስደናቂ ነገር ነው። + +* ኢየሱስ ያደረጋቸው ተአምራት፣ ባሕርን ጸጥ ማሰኘትናን የዕውሩን ዐይን መክፈትንም ያካትታሉ። +* ሰዎችን በመደነቅና በመገረም ስለሚሙ “ተአምራት” አንዳንዴ፣ “ድንቆች” ተብለው ይጠራሉ። +* “ድንቅ” የሚለው ቃል አጠቃላይ በሆነ ሁኔታ የእግዚአብሔር ኀይልን መገለጥ ለምሳሌ፣ ሰማይና ምድርን በመፍጠር የተገለጠው ኀይሉን ያመለክታል። +* የእግዚአብሔርን ኀያልነትና አጽናፈ ዓለሙ ላይ ያለውን ፍጹም ሥልጣን የሚያሳዩ ወይም ማስረጃ የሚሆኑ ከመሆናቸው የተነሣ ተአምራት፣ “ምልክቶች” ተብለውም ይጠራሉ። +* የእስራኤልን ከግብፅ መውጣት፣ የዳንኤልን ከአንበሶች አፍ መዳን እንደ መሳሰሉት ነገሮች አንዳንድ ትአምራት የእግዚአብሔር ማዳን ሥራዎች ናቸው። +* በኖኅ ዘመን በምድር ሁሉ ላይ የጥፋት ውሃ ማምጣቱን፣ በሙሴ ዘመን በግብፅ ምድር መቅሠፍት ማምጣቱን የመሳሰሉ ሌሎች ድንቆች የእግዚአብሔር ፍርድ ሥራዎች ናቸው። +* አብዛኞቹ የእግዚአብሔር ተአምራት በሽተኞችን መፈሰስ ወይም የሞቱ ሰዎችን ማስነሣት ናቸው። +* ሰዎችን ሲፈውስ፣ ባሕርን ጸጥ ሲያደርግ፣ በባሕር ሲራመድ፣ የሞቱ ሰዎችን ሲያስነሣ የእግዚአብሔር ኀይል በኢየሱስ አማካይነት ተገልጧ። አንዚህ ሁሉ ተአምራት ናቸው። +* የፈውስ ተአምራትንና በእግዚአብሔር ኀይል ብቻ የሚቻሉ ነገሮችን እንዲያደርጉ ለነቢያትና ለሐዋርያት ተአምራት የማድረግ ችሎታን ሰጥቷቸው ነበር። diff --git a/bible/kt/mosthigh.md b/bible/kt/mosthigh.md new file mode 100644 index 0000000..722d800 --- /dev/null +++ b/bible/kt/mosthigh.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ልዑል እግዚአብሔር + +“ልዑል እግዚአብሔር” ከእግዚአብሔር መጠሪያዎች አንዱ ሲሆን፣ የእርሱን ታላቅነትና ሥልጣን ያመለክታል። + +* የዚህ ቃል ትርጕም፣ “ሉዓላዊ” ወይም፣ “እጅግ የላቀ” ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ነው። +* እዚህ ላይ፣ ልዑል (ከፍ ያለ) የሚለው የሚያመለክተው ቁሳው ከፍታ ወይም ርቀትን ሳይሆን፣ ታላቅነትን ነው። diff --git a/bible/kt/myrrh.md b/bible/kt/myrrh.md new file mode 100644 index 0000000..3967890 --- /dev/null +++ b/bible/kt/myrrh.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ከርቤ + +ከርቤ ከተለየ ዐይነት ዛፍ ሙጫ የሚዘጋጅ ቅመም ነው። + +* የሞተ ሰው አካልን ለቀብር ለማዘጋጀት ከሬ እንደ ዕጣን፣ ሽቱና ጣፋጭ መዓዛ ያለው ቅመም ያገለግል ነበር። +* ከርቤ ጠቢባኑ ኢየሱስ በተወለደ ጊዜ ካቀረቡለት ስጦታዎች አንዱ ነበር። +* ኢየሱስ በተሰቀለ ጊዜ ስቃዩን ለማስታገሥ ከወይን ጋር የተቀላቀለ ከርቤ እንዲጠጣ ሰጥተውት ነበር። diff --git a/bible/kt/name.md b/bible/kt/name.md new file mode 100644 index 0000000..1c21552 --- /dev/null +++ b/bible/kt/name.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ስም + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ስም በተለያዩ ምሳሌያዊ አነጋገርና ጥቅም ላይ ውሏል። + +* በአንዳንድ ዐውዶች፣ “ስም” የሰውን ዝና ሊያመለክት ይችላል፤ ለምሳሌ፣ “ስማችንን እናስጠራው” እንደሚለው። +* “ስም” የአንድ ነገር መታሰቢያን ሊያመለክትም ይችላል፤ ለምሳሌ፣ “የጣዖቶችን ስም ማጥፋት” ሲል ከእንግዲህ ማንም እንዳያስታውሳቸው ወይም እንዳያመልካቸው እንዚያን ጣዖቶች መደምሰስ ማለት ነው። +* “በእግዚአብሔር ስም መናገር” እርሱን በመወከል በእርሱ ኀይልና ሥልጣን መናገር ማለት ነው። +* የአንድ ሰው፣ “ስም” የሰውየውን ሙሉ ማንነት ሊያመለክት ይችላል፤ ለምሳሌ፣ “እንድንበት ዘንድ ለሰዎች የተሰጠ ከዚህ ስም በስተቀር ሌላ ስም ከሰማይ በታች የለምና” እንደሚለው። diff --git a/bible/kt/nazirite.md b/bible/kt/nazirite.md new file mode 100644 index 0000000..304842c --- /dev/null +++ b/bible/kt/nazirite.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ናዝራዊ፣ የናዝራዊ ስእለት + +ናዝራዊ የሚባለው ናዝርውያን የሚሳሉትን ስእለት የተሳለ ሰው ነው። + +* የናዝራዊ እስለት ከማንኛውም ከወይን የተሠራ መጠጥም ሆነ ምግብ መታቀብን፣ በስምምነት እስከ ተወሰነ ቀን ድረስ ማለት ሳምንቶች ወይም ወሮች ሊሆኑ ይችላሉ ጠጕርን አለመስተካከልን ይጨምራል። ወደ ሞተ ሰው አካል እንዳይቀርብም ይከለከላል። +* የተወሰነው ጊዜ ሲያበቃና ስእለቱም ሲፈጸም ናዝራዊው ወደ ካህን ሄዶ ቁርባን ያቀርባል። ጠጕሩን መቆረጥና ማቃጠልን ያካትትም ይሆናል። ሌሎች ገደቦች ሁሉ ይነሣሉ። +* የናዝራዊ ስእለትን በተመለከተ ሳምሶን በጣም የታወቀ የብሉይ ኪዳን ሰው ነው። +* መጥምቁ ዮሐንስም በሕይወት ዘመኑ ሁሉ የናዝራዊ ስእለት የነበረበት ሰው ሳይሆን አይቀርም። +* ሐዋርያው ጳውሎስም አንድ ወቅት ላይ ይህን ስእለት ሳያደርግ አልቀረም። diff --git a/bible/kt/parable.md b/bible/kt/parable.md new file mode 100644 index 0000000..996fc0d --- /dev/null +++ b/bible/kt/parable.md @@ -0,0 +1,5 @@ +# ምሳሌ + +ምሳሌ ግብረ ገባዊ ወይም ሃይማኖታዊ ትምህርት ለማስተማር የሚቀርብ አጭር ታሪክ ነው። + +* ደቀ መዛሙርቱን ለማስተማር ኢየሱስ ምሳሌዎች አቅርቦ ነበር። diff --git a/bible/kt/passover.md b/bible/kt/passover.md new file mode 100644 index 0000000..8ae86b9 --- /dev/null +++ b/bible/kt/passover.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ፋሲካ (ማለፍ) + +ፋሲክ እግዚአብሔር አባቶቻቸው እስራኤላውያንን እንዴት ከግብፅ ባርነት እንዳዳናቸው ለማሰብ አይሁድ በየዓመቱ የሚያከብሩት ሃይማኖታዊ በዓል ስም ነው። + +* የዚህ በዓል ስም የመጣው፣ የግብፃውያንን የመጀመሪያ ወንድ ልጅ ሲገድል እግዚአብሔር የእስራኤላውያንን ቤት፣ “አለፈ” ልጆቻቸውንም አልገደልም ከሚለው ታሪክ ነው። +* የፋሲካ አከባበር ምንም ጉድለት የሌለበት በግ በማረድ፣ ሥጋውን ጠብሶ ልዩ ዓይነት ምግብ ማዘጋጀትንና እርሾ የሌለበት እንጀራ መብላትንም ይጨምራል። ይህ ምግብ ከግብፅ ከመውጣታቸው በፊት በነበረው ሌሊት እስራኤላውያን ተመግበውት ስለ ነበረው ምግብ ያስታውሳቸዋል። +* እግዚአብሔር ቤቶቻቸውን “እንዳለፈና” በእንዴት ዓይነት ሁኔታ ከግብፅ ባርነት እንዳዳናቸው እንዲያስታውሱ በየዓመቱ ፋሲካን እንዲያከብሩ እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ተናግሮአል። diff --git a/bible/kt/pastor.md b/bible/kt/pastor.md new file mode 100644 index 0000000..1b49209 --- /dev/null +++ b/bible/kt/pastor.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ፓስተር + +“ፓስተር” የሚለው ቃል በቃል፣ “እረኛ” ከሚለው ጋር አንድ ነው። የአማኞች ስብስብ መንፈሳዊ መሪ ለሆነ ሰው የሚሰጥ ስም ነው። + +* በእንግሊዝኛው መጽሐፍ ቅዱስ፣ “ፓስተር” የሚለው ቃል በኤፌሶን መልእክት አንድ ጊዜ ብቻ ሲጠቀስ፣ በሌሎች ክፍሎች ግን፣ “እረኛ” ተብሎ ተተርጕሞአል። +* በሌሎች ቋንቋዎች “ፓስተር” የሚለው ቃል፣ “እረኛ” ከሚለው ቃል ጋር አንድ ነው። +* ኢየሱስ፣ “መልካም እረኛ” እንደ ሆነ ሲናገር የተጠቀመው በዚሁ ቃል ነው። diff --git a/bible/kt/pentecost.md b/bible/kt/pentecost.md new file mode 100644 index 0000000..e428d96 --- /dev/null +++ b/bible/kt/pentecost.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጴንጠቆስጤ (በዓለ ሃምሳ)፣ የሳምንቶች በዓል + +በዓለ ሃምሳ ከፋሲካ ሃምሳ ቀን በኋላ የሚከበረው የአይሁድ በዓል ግሪክኛ ስም ነው። + +* የጴንጠቆስጤ ቀን የሳምንቶች በዓል የመጀመሪያው ቀን ነበር። +* የሳምንቶች በዓል የሚከበረው የመከር ጊዜ ማብቂያን ለማሰብ ነው። በሙሴ በኩል እግዚአብሔር ሕጉን ለእስራኤላውያን በመጀመሪያ መስጠቱ የሚታሰብበት ጊዜ ነው። +* ኢየሱስ ከሞት ከተነሣና ወደ ሰማይ ከተመለሰ በኋላ እግዚአብሔር በኢየሱስ ተከታዮች ላይ መንፈስ ቅዱስን ያፈሰሰው በዚህ ቀን በመሆኑ የጰንጠቆስጤ ቀን በአዲስ ኪዳን የተለየ ግምት ይሰጠዋል። diff --git a/bible/kt/peopleofgod.md b/bible/kt/peopleofgod.md new file mode 100644 index 0000000..9de6fc9 --- /dev/null +++ b/bible/kt/peopleofgod.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የእግዚአብሔር ሕዝብ፣ ሕዝቤ + +“የእግዚአብሔር ሕዝብ” የተሰኘው ሐረግ ከእርሱ ጋር የተለየ ግንኙነት እንዲኖረው እግዚአብሔር ከዓለም የጠራውን ሕዝብ ነው። + +* እግዚአብሔር፣ “ሕዝቤ” ሲል እርሱ ስለ መረጠውና ከእርሱ ጋር ግንኙነት ስላለው ሕዝብ መናገሩ ነው። +* የእግዚአብሔር ሕዝብ በእርሱ ተመርጠዋል፤ እርሱን ደስ በሚያሰኝ መንገድ እንዲኖሩ ከዓለም ተለይተዋል። ልጆቼ በማለትም ይጠራቸዋል። +* በብሉይ ኪዳን፣ “የእግዚአብሔር ሕዝብ” የሚያመለክተው በእግዚአብሔር የተመረጡትንና እርሱን ለማገልገልና ለእርሱ ለመታዘዝ ከዓለም ሕዝብ መካከል ተለይተው የወቱትን የእስራኤል ሕዝብ ነው። +* በአዲስ ኪዳን፣ “የእግዚአብሔር ሕዝብ” በተለየ ሁኔታ የሚያመለክተው በኢየሱ የሚያምኑትን ሁሉ ሲሆን፣ ቤተ ክርስቲያን ተብለውም ይጠራሉ። ይህም አይሁድንና አሕዛብንም ይጨምራል። diff --git a/bible/kt/perish.md b/bible/kt/perish.md new file mode 100644 index 0000000..f788040 --- /dev/null +++ b/bible/kt/perish.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መጥፋት፣ ጥፋት፣ የሚጠፋ + +“መጥፋት” የሚለው ቃል አብዛኛውን ጊዜ በአንድ ዓይነት ጥቃት ወይም አደጋ የተነሣ መሞት ወይም መደምሰስ ማለት ነው። መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በተለይ ለዘላለም በገሃነም መቀጣት የሚል ትርጕም አለው። + +* “የሚጠፋ” ሰዎች እንዲያድናቸው በኢየሱስ ማመን ባለመፈለጋቸው ለገሃነም የተወሰኑ ናቸው። +* ዮሐንስ 3፡16፣ “መጥፋት” ለዘላለም በመንግሥተ ሰማይ አለመኖር መሆኑን ያስተምራል። diff --git a/bible/kt/pharisee.md b/bible/kt/pharisee.md new file mode 100644 index 0000000..588d56c --- /dev/null +++ b/bible/kt/pharisee.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ፈሪሳዊ + +ፈሪሳውያን ኢየሱስ በዚህ ምድር በነበረ ዘመን በጣም ታዋቂ የእስራኤል ሃይማኖት መሪዎች ነበር። አብዛኞቹ መካከለኛ ኑሮ ያላቸው ሠራተኞች ሲሆኑ፣ ጥቂቶቹም ካህናት ነበሩ። + +* ከአይሁድ መሪዎች ሁሉ ፈሪሳውያን፣ ለሙሴ ሕግና ለሌሎቹ የአይሁድ ሕጎችና ወጎች በመታዘዝ ረገድ ፈሪሳውያን በጣም ጠንካሮች ነበር። +* የአይሁድ ሕዝብ በዙሪያው ከነበሩ አሕዛብ የተለየ ሆኖ እንዲዘልቅ በጣም ያስቡ ነበር። “ፈሪሳዊ” የሚለው ስም ራሱ፣ “መለየት” ከሚለው ቃል የመጣ ነበር። +* ፈሪሳውያን ከሞት በኋላ ሕይወት መኖሩን ያምኑ ነበር፤ መላእክትና ሌሎች መንፈሳዊ ፍጥረቶች መኖራቸውንም ያምኑ ነበር። +* የካህናት አለቆችን ጨምቶ ፈሪሳውያንና ሰዱቃውያን ኢየሱስንና የጥንት ክርስቲያኖችን አጥብቀው ይቃወሙ ነበር። diff --git a/bible/kt/power.md b/bible/kt/power.md new file mode 100644 index 0000000..6d3ba05 --- /dev/null +++ b/bible/kt/power.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ኀይል፣ ኀይላት + +“ኀይል” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አብዛኛውን ጊዜ በታላቅ ብርታት ነገሮችን ማድረግን ወይም ነገሮች እንዲሆኑ የማድረግ ችሎታን ነው። +“ኀይላት” የሚያመለክተው ነገሮች እንዲሆኑ የማድረግ ታላቅ ችሎታ ያላቸው ሰዎችን ወይም መናፍስትን ነው። + +* “የእግዚአብሔር ኀይል” ማንኛውንም ነገር በተለይም ለሰዎች የማይቻሉ ነገሮችን ለማድረግ እግዚአብሔር ያለውን ችሎታ ያመለክታል። +* እግዚአብሔር በፈጠረው ማንኛውም ነገር ላይ ፍጹም ኀይል አለው። +* እርሱ የሚፈልገውን እንዲያደርጉ እግዚአብሔር ለእሕዝቡ ኀይል ይሰጣል፤ ስለዚህ በሽተኞችን ሲፈውሱ ወይም ሌሎች ተአምራት ሲያደርጉ ያንን ያደረጉት በእግዚአብሔር ለይል ነው ማለት ነው። +* ኢየሱስና መንፈስ ቅዱስም እግዚአብሔር በመሆናቸው ይኸው ኀይል አላቸው። diff --git a/bible/kt/pray.md b/bible/kt/pray.md new file mode 100644 index 0000000..5851d3d --- /dev/null +++ b/bible/kt/pray.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መጸለይ፣ ጸሎት + +መጸለይ ለእግዚአብሔር መናገር ነው። + +* እነርሱን ወይም ሌሎችን እንዲረዳ ሰዎች ወደ እግዚአብሔር ይጸልያሉ። +* ሰዎች በጸሎት እግዚአብሔርን ያመሰግናሉ፤ እርሱን ይወድሳሉ። +* ጸሎት እርሱ ይቅር እንዲለን ኀጢአታችንን መናዘዝ ማለትም ነው። +* ሰዎች ለጣዖቶቻቸው ሲናገሩ፣ ወደ እነርሱ “መጸለያቸው” ነው። diff --git a/bible/kt/predestine.md b/bible/kt/predestine.md new file mode 100644 index 0000000..d000b47 --- /dev/null +++ b/bible/kt/predestine.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# መወሰን፣ የተወሰነ + +“መወሰን” እና፣ “የተወሰነ” የተሰኙት ቃሎች አንድ ነገር ከመሆኑ በፊት እንደዚያ እንዲሆን መቁረጥን ወይም ማቀድን ያመለክታሉ። + +* ብዙውን ጊዜ ቃሉ የዘላለምን ሕይወት እንዲያገኙ እግዚአብሔር ሕዝቡን መወሰኑን ያመለክታል። +* አንዳንዴ፣ “ማቀድ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ይውላል፤ ያም አንድ ነገር ከመሆኑ በፊት አስቀድሞ መቁረጥን ነው የሚያመለክተው። + +መንጠቅ፣ ንጥቂያ +“መንጠቅ” የሚያመለክተው አንድን ነገር፣ ብዙውን ጊዜ ደግሞ ለምግብ የሚሆን እንስሳን ማደንን ነው። +* ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ጥቅም ላይ ሲውል ጥቅሙን እንዲያጣ የተደረገውን፣ የእርሱ የሆነው አለአግባብ የተወሰደበትን ወይም በሌላ ኀያል በሆነ ሰው የሚጨቆን ሰውን ያመለክታል። +* ሰዎች ላይ የሚፈጸም፣ “ንጥቂያ” እነርሱን በመጫን ወይም ከእነርሱ በመስረቅ የእነርሱን ጥቅም መውሰድ ማለት ነው። diff --git a/bible/kt/priest.md b/bible/kt/priest.md new file mode 100644 index 0000000..a3653da --- /dev/null +++ b/bible/kt/priest.md @@ -0,0 +1,13 @@ +# ካህን፣ ክህነት + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ካህን ሕዝብን በመወከል ለእግዚአብሔር መሥዋዕት የሚያቀርብ ሰው ነው። “ክህነት” እንዲህ ላለው ሰው ተግባር የተሰጠ ስም ወይም ቦታ ነው። + +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ለእስራኤል ሕዝብ ካህናት እንዲሆኑ እግዚአብሔር አሮንና ልጆቹን መርጧል። +* “ክህነት” በሌዋውያን ነገድ ውስጥ ከአባት ወደ ልጅ የሚተላለፍ መብትና ኀላፊነት ነበር። +* የእስራኤል ካህናት ቤተ መቅደሱ ውስጥ ሌሎች ተግባሮችን መፈጸምን ጨምሮ የሕዝቡን መሥዋዕት ለእግዚአብሔር የማቅረብ ኀላፊነት ነበራቸው። +* ካህናት ለሕዝቡ ዘወትር ወደ እግዚአብሔር ይጸልዩና ሌሎች ሃይማኖታዊ ሥርዓቶችን ይፈጽሙ ነበር። +* ካህናት ወግ ባለው መልኩ ሕዝቡን ይባርካሉ፤ የእግዚአብሔርን ሕጎች ያስተምራሉ። +* ኢየሱስ በዚህ ምድር ባገለገለበት ዘመን የካህናት አልቆችንና ሊቀ ካህኑን ጨምሮ የተለያዩ የካህናት ደረጃዎች ነበሩ። +* ኢየሱስ በእግዚአብሔር ፊት ስለ እኛ የሚማልድ፣ “ታላቅ ሊቀ ካህናችን” ነው። የመጨረሻው የኀጢአት መሥዋዕት ለመሆን ራሱን ሰጠ። ይህም ማለት ካህናት የሚያቀርቧቸው መሥዋዕቶች ከእንግዲህ አያስፈልጉም ማለት ነው። +* በአዲስ ኪዳን መሠረት በኢየሱስ የሚያምን እያንዳንዱ አማኝ “ካህን” ነው፤ ለሱና ለሌሎች ለመማለድ በጸሎት በቀጥጣ ወደ እግዚአብሔር መቅረብ ይችላል። +* በጥንት ዘመን በአልን ለመሳሰሉ የሐሰት አማልክት መሥዋዕት የሚያቀርቡ አረማውያን ካህናትም ነበር። diff --git a/bible/kt/promise.md b/bible/kt/promise.md new file mode 100644 index 0000000..afb18eb --- /dev/null +++ b/bible/kt/promise.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ተስፋ ቃል + +ተስፋ ቃል አንድን ነገር ለመስጠት ወይም ለማድረግ ቃል መግባት ማለት ነው። አንድ ሰው አንድ ነገር ለማድረግ ተስፋ ከሰጠ ያንን ለመፈጸም ይተጋል ማለት ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ስለ ገባው ብዙ ተስፋ ቃል አስፍሮአል። +* ተስፋ ቃል ኪዳንን በመሳሰሉ ውል ያላቸው ስምምነቶች ሁነኛ ክፍል ነው። +* ብዙ ጊዜ የተስፋ ቃል እውን እንደሚሆን መሐላም ይኖረዋል። diff --git a/bible/kt/promisedland.md b/bible/kt/promisedland.md new file mode 100644 index 0000000..9c15191 --- /dev/null +++ b/bible/kt/promisedland.md @@ -0,0 +1,17 @@ +# የተስፋ ምድር + +“የተስፋ ምድር” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው በመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች እንጂ በጠቅላላው መጽሐፍ ቅዱስ አይደለም። ለአብርሃምና ለዘሮቹ እንደሚሰጥ እግዚአብሔር ቃል የገባላት የምድረ ከነዓን አማራጭ ቃል ነው። + +* አብራም በዑር ከተማ በነበረ ጊዜ እንዲሄድና በከነዓን ምድር እንዲኖር እግዚአብሔር አዘዘው። እርሱና የእርሱ ዘሮች የሆኑት እስርኤላውያን ለብዙ ዓመታት እዚያ ኖሩ። +* እዚያ ከደረሰው ድርቅ የተነሣ ራብ በሆነ ጊዜ እስራኤላውያን ወደ ግብፅ ሄዱ። +* ክአራት መቶ ዓመት በዓላ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ከግብፅ ባርነት አውጥቶ እንደሚሰጣቸው እግዚአብሔር ወደ ገባላቸው ምድር ወደ ምድረ ከነዓን አመጣቸው። + +ነቢይ፣ ትንቢት፣ ትንቢት ተናገረ፣ ተመልካች፣ ነቢዪት +“ነቢይ” የእግዚአብሔርን መልእክት ለሰዎች የሚናገር ሰው ነው። ይህን የምታደርግ ሴት ነቢዪት ትባላለች። +* ነቢይ የሚለው የቀድሞ መጠሪያ፣ “ተመልካች” ሲሆን፣ “የሚያይ፣ የሚመለከት ሰው” ማለት ነው። +* ይሁን እንጂ “ተመልካች” የሚለው ቃል አንዳንዴ ሟርተኛን ወይም ሐሰተኛ ነቢይንም ያመለክታል። +* ምንጊዜም ነቢያት ሰዎች በኀጢአታቸው እንዲመለሱና ለእግዚአብሔር እንዲታዘዙ ያስጠነቅቃሉ። +* “ትንቢት” ነቢዩ የሚናገረው መልእክት ነው። “ትንቢት መናገር” የእግዚአብሔርን መልእክት መናገር ማለት ነው። +* ብዙውን ጊዜ የትንቢት መልእክት ወደ ፊት የሚሆነውን ያመለክታል። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ያሉ ብዙ ትንቢቶች ተፈጽመዋል። +* “ሐሰተኛ ነቢይ” በአልን ከመሳሰሉ ሐሰተኛ አማልክት ተቀብያለሁ የሚለውን መልእክት የሚናገር ወይም የእግዚአብሔር መልእክት እንደ ተቀበለ በውሸት የሚናገር ሰው ነው። diff --git a/bible/kt/prophet.md b/bible/kt/prophet.md new file mode 100644 index 0000000..c3fb297 --- /dev/null +++ b/bible/kt/prophet.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ነቢይ፣ ትንቢት፣ ትንቢት ተናገረ፣ ተመልካች፣ ነቢዪት + +“ነቢይ” የእግዚአብሔርን መልእክት ለሰዎች የሚናገር ሰው ነው። ይህን የምታደርግ ሴት ነቢዪት ትባላለች። + +* ነቢይ የሚለው የቀድሞ መጠሪያ፣ “ተመልካች” ሲሆን፣ “የሚያይ፣ የሚመለከት ሰው” ማለት ነው። +* ይሁን እንጂ “ተመልካች” የሚለው ቃል አንዳንዴ ሟርተኛን ወይም ሐሰተኛ ነቢይንም ያመለክታል። +* ምንጊዜም ነቢያት ሰዎች በኀጢአታቸው እንዲመለሱና ለእግዚአብሔር እንዲታዘዙ ያስጠነቅቃሉ። +* “ትንቢት” ነቢዩ የሚናገረው መልእክት ነው። “ትንቢት መናገር” የእግዚአብሔርን መልእክት መናገር ማለት ነው። +* ብዙውን ጊዜ የትንቢት መልእክት ወደ ፊት የሚሆነውን ያመለክታል። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ያሉ ብዙ ትንቢቶች ተፈጽመዋል። +* “ሐሰተኛ ነቢይ” በአልን ከመሳሰሉ ሐሰተኛ አማልክት ተቀብያለሁ የሚለውን መልእክት የሚናገር ወይም የእግዚአብሔር መልእክት እንደ ተቀበለ በውሸት የሚናገር ሰው ነው። diff --git a/bible/kt/propitiation.md b/bible/kt/propitiation.md new file mode 100644 index 0000000..22b1ded --- /dev/null +++ b/bible/kt/propitiation.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ማስተሰሪያ + +“ማስተሰረያ” የሚለው ቃል የእግዚአብሔርን ፍትሕ ለማርካት ወይም ለመፈጸምና ቁጣውን ለማስታገሥ የሚቀርብ መሥዋዕት ነው። + +* በኢየሱስ ክርስቶስ ደም በኩል የቀረበው መሥዋዕት የሰውን ልጅ ኀጢአት ለማስተሰረይ የቀረበ ማስተሰሪያ ነው። +* የኢየሱስ መስቀል ላይ ሞት ለሰው ልጅ ኀቲአት የእግዚአብሔር ማስተሰሪያ ነው። ይህም እግዚአብሔር ሰዎችን በምሕረት እንዲያይና ለእነርሱም የዘላለም ሕይወት ለመስጠት መንገድ ሆነ። diff --git a/bible/kt/psalm.md b/bible/kt/psalm.md new file mode 100644 index 0000000..37fa62f --- /dev/null +++ b/bible/kt/psalm.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መዝሙር + +ቅዱስ ዝማሬ፣ ብዙ ጊዜ በሙዚቃ የታጀበ ግጥም ወይም ቅኔ ማለት ነው። ብሉይ ኪዳን ውስጥ ያለው መጽሐፈ መዝሙር በእስራኤላውያን የተጻፉ የመዝሙሮች ስብስብ ይዟል። + +* ሙሴና ንጉሥ ዳዊት የእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔርን ሲያመልኩ የሚጠቀሙባቸው መዝሙሮች ጽፈዋል። +* መዝሙራቶች እንደ ሐዘንና ጉዳት ሁሉ ደስታን፣ እምነትንና አክብሮትን ለመግለጥ ያገለግላሉ። +* በአዲስ ኪዳን ክርስቲያኖች የአምልኮአቸው መገለጫ የሆኑ መዝሙሮች እንዲዘምሩ ተነግሮአቸዋል። diff --git a/bible/kt/purify.md b/bible/kt/purify.md new file mode 100644 index 0000000..3297051 --- /dev/null +++ b/bible/kt/purify.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ንጹሕ፣ ማንጻት + +“ንጹሕ” መሆን እንከን የሌለው ወይም እዚይ ኣመገኘት ያልነበረበት የተቀላቀለ ነገር የሌለው ማለት ነው። አንድን ነገር ማንጻት ማለት ንጹሕ ማድረግና የሚያቆሽሸውንና የሚበክለውን ማንኛውንም ነገር ማስወገድ ማለት ነው። + +* ከብሉይ ኪዳን ሕጎች አንጻር፣ “ማንጻት” በዋናነት ሕመምን፣ ከሰውነት የሚወጣ ፈሳሽን ወይም ልጅ መውለድን ከመሳሰሉ በሥርዓቱ ያረክሳሉ ከሚባሉ ነገሮች አንድ ነገር ወይም ሰው እንዲጠራ ማድረግ ማለት ነው። +* ብሉይ ኪዳን ሰዎች እንዴት ከኀጢአት መንጻት እንደሚችሉ ይናገራል፤ ብዙውን ጊዜ ይህ የሚሆነው እንስሳን መሥውሳዕት በማድረግ ነበር። ይህም ለጊዜው ብቻ የሚያገለግል በመሆኑ መሥዋዕቱ በየጊዜው መደጋገም ነበረበት። +* በአዲስ ኪዳን መሠረት መንጻት፣ የሚያመክተው ከኀጢአት መንጻትን ነው። +* ሰዎች ሙሉ ብሙሉና ለዘለቄታው ከኀቲአት መንጻት የሚችሉት በኢየሱስና በእርሱ መሥዋዕትነት በመታመን ንስሐ በማድረግና የእግዚአብሔርን ይቅርታ በመቀበል ብቻ ነው። diff --git a/bible/kt/rabbi.md b/bible/kt/rabbi.md new file mode 100644 index 0000000..361202a --- /dev/null +++ b/bible/kt/rabbi.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ረቢ፣ ረቡኒ + +ቃል በቃል፣ “ረቢ” – “ጌታዬ” ወይም፣ “መምህሬ” ማለት ነው። + +* የአይሁድ ሃይማኖት መምህር ይልቁንም፣ የእግዚአብሔር ሕግ መምህር የሆነ ሰው የሚጠራበት የክብር መጠሪያ ነበር። +* መጥምቁ ዮሐንስንም ሆነ ኢየሱስን ደቀ መዛሙርቶቻቸው፣ “ረቢ” በማለት ይጠሯቸው ነበር። diff --git a/bible/kt/ransom.md b/bible/kt/ransom.md new file mode 100644 index 0000000..c2be78e --- /dev/null +++ b/bible/kt/ransom.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ቤዛ + +“ቤዛ” የሚለው ቃል በምርኮ የተያዘ ሰውን ለማስለቀቅ እንዲከፈል የተጠየቀ ገንዘብ ወይም ሌላ ነገር ያመለክታል። + +* “ቤዛ መሆን” በባርነት ወይም በእስር ያለ ሰውን ነጻ ለማድረግ መክፈል ወይም ራስን መሥዋዕት ማድረግ ማለት ነው። ይህም፣ መልሶ መግዛት” ማለት ሲሆን፣ “መዋጀት” ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ትርጕም አለው። +* ኀጢአተኞችን ከኀጢአት ባርነት ነጻ ለማውጣት ቤዛ ለመሆን ኢየሱስ ራሱን ለሞት አሳልፎ ሰጠ። ለኀጢአታቸው ዋጋ በመክፈል እግዚአብሔር ሕዝቡን የመግዛቱ ተግባር በመጽሐፍ ቅዱስ “ቤዛነት” ይባላል። diff --git a/bible/kt/reconcile.md b/bible/kt/reconcile.md new file mode 100644 index 0000000..096602e --- /dev/null +++ b/bible/kt/reconcile.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ማስታረቅ፣ ዕርቅ + +“ማስታረቅ” እና፣ “ዕርቅ” ቀድሞ እርስ በርስ ይጠላሉ በነበሩ ሰዎች መካከል፣ “ሰላም ማድረግ” ማለት ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙውን ጊዜ ይህ ቃል በልጁ፣ በኢየሱስ ክርስቶስ መሥዋዕት እግዚአብሔር ሰዎችን ከራሱ ጋር ማስታረቁን ያመለክታል። +* በኀጢአት ምክንያት የሰው ልጆች ሁሉ የእግዚአብሔር ጠላት ነበር። ከፍቅርና ርኅራኄው የተነሣ እግዚአብሔር በክርስቶስ በኩል ሰዎች ከእርሱ ጋር የሚታረቁበትን መንገድ አዘጋጀ። +* የኢየሱስ መሥዋዕት ለኀጢአታችን የተከፈለ ዋጋ መሆኑን በማመን ሰዎች ይቅርታን አግኝተው ከእግዚአብሔር ጋር ሰላም ይኖራቸዋል። diff --git a/bible/kt/redeem.md b/bible/kt/redeem.md new file mode 100644 index 0000000..adc3026 --- /dev/null +++ b/bible/kt/redeem.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መዋጀት + +“መዋጀት” የሚለው ቃል በሌሎች ተወስዶ የነበረ ነገርን በመግዛት የራስ ማድረግ ማለት ነው። + +* ሰዎችን ወይም ነገሮችን እንዴት እንደሚዋጁ እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ሕግ ሰጥቷል። +* ለምሳሌ፣ ለእርሱ ዋጋ በመክፈል ባርያውን፣ “መዋጀት” ይቻላል። “ቤዛ” የሚለውም ቃል የሚያመለክተው ይህንኑ ነው። +* የአንድ ሰው ርስት ከተሰጠ፣ ርስቱ ከቤተ ሰብ እንዳይወጣ የዚሃ ሰው ዘመድ፣ “ይዋጀዋል” ወይም፣ “እንደ ገና ይገዛዋል።” +* እንዲህ ያሉት አሠራሮች የኀጢአት ባርያ የነበሩ ሰዎችን እግዚአብሔር በእንዴት ያለ ሁኔታ እንደ “ዋጀ” ያሳያሉ። መስቀል ላይ በሞተ ጊዜ ኢየሱስ የሰው ልጆችን ኀቲአት ዋጋ ከፈለ፤ በእርሱ የሚታመኑትንም ሁሉ “ይዋጃቸዋል።” እግዚአብሔር የዋጃቸው ከኀጢአትና ከሚያስከትለው ቅጣት ነጻ ናቸው። diff --git a/bible/kt/remnant.md b/bible/kt/remnant.md new file mode 100644 index 0000000..1e0350d --- /dev/null +++ b/bible/kt/remnant.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ትሩፍ፣ ትሩፋን + +ቃል በቃል ሲወሰድ፣ “ትሩፋን” ማለት፣ በጣም ብዙ ከሆነው ክፍል ወይም ወገን “የተረፉ” ወይም፣ “የቀሩ” ሰዎች ወይም ነገሮች ማለት ነው። + +* ብዙውን ጊዜ፣ “ትሩፋን” የሚያምለክተው ከአደገኛ ጥፋት የተረፉ ወይም በከፍተኛ ስደት ውስጥ እንኳ ለእግዚአብሔር ታማኝ የሆኑ ሰዎችን ነው። +* ከውጪ ወራሪዎች ጥቃት ቢደርስባቸውም በሕይወት ኖረው ወደ ተስፋው ምድር የተመለሱትን አይሁድ ኢሳይያስ ትርፋን ይላቸዋል። +* ጳውሎስ ጸጋውን ለመቀበል እግዚአብሔር የመረጣቸውን ሰዎች፣ “ትሩፋን” ይላቸዋል። +* “ትሩፋን” የሚለው ታማኝ ያልሆኑ ወይም በሕይወት ያልተረፉ ወይም ያልተመረጡ ሌሎች መኖራቸውን ያመለክታል። diff --git a/bible/kt/repent.md b/bible/kt/repent.md new file mode 100644 index 0000000..25fab51 --- /dev/null +++ b/bible/kt/repent.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ንስሐ መግባት፣ ንስሐ + +“ንስሐ መግባት” እና፣ “ንስሐ” ከኀጢአት ወደ እግዚአብሔር መመለስን ያመለክታል። + +* ቃል በቃል ሲወሰድ፣ “ንስሐ መግባት” – “የአስተሳሰብ ለውጥ” ማለት ነው። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ንስሐ ማድረግ” ብዙውን ጊዜ የሚያመለክተው ከኀጢአት መመለስን፣ ከሰብዓዊ አስተሳሰብና ሥራ ወደ እግዚአብሔር ሐሳብና ሥራ መመለስን ነው። +* ሰዎች በኀጢአታቸው ከልባቸው ንስሐ ካደረጉ እግዚአብሔር ይቅር ይላቸዋል፤ ለእርሱ መታዘዝ እንዲጀምሩም ይረዳቸዋል። diff --git a/bible/kt/restore.md b/bible/kt/restore.md new file mode 100644 index 0000000..e20c930 --- /dev/null +++ b/bible/kt/restore.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መመለስ፣ መታደስ + +“መመለስ” እና፣ “መታደስ” አንድን ነገር ቀድሞ ወደ ነበረበት ቦታ፣ ወደ ተሻለ ሁኔታ መመለስ ማለት ነው። + +* አንድ የታመመ አካል፣ ከተመለሰ፣ ሕመሙ፣ “ድኗል” – “ተፈውሷል” ማለት ነው። +* አንድ ደረጃ ላይ ተቋርጦ የነበረ ግንኙነት ወደ ነበረበት ቦታ ሲመለስ፣ “ዕርቅ” ሆኗል ማለት ነው። እግዚአብሔር ኀጢአተኞችን ይመልሳል፣ ወደ ራሱ መልሶ ያመጣቸዋል። +* ሰዎች ወደ ትውልድ አገራቸው ከተመለሱ ተመልሰው መጥተዋል፣ ወደ አገራቸው፣ “ተመልሰዋል” ማለት ነው። diff --git a/bible/kt/resurrection.md b/bible/kt/resurrection.md new file mode 100644 index 0000000..a2e93e6 --- /dev/null +++ b/bible/kt/resurrection.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ትንሣኤ + +“ትንሣኤ” ከሞት በኋላ ተመልሶ ወደ ሕይወት መምጣት ነው። + +* አንድን ሰው ማስነሣት ያንን ሰው እንደ ገና ወደ ሕይወት ማምጣት ማለት ነው። ያን የማድረግ ኀይል ያለው እግዚአብሔር ብቻ ነው። +* ብዙውን ጊዜ፣ “ትንሣኤ” የሚያመለክተው ከሞት በኋላ ኢየሱስ ወደ ሕይወት መመለሱን ነው። +* ኢየሱስ፣ “ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ” ሲል፣ እርሱ የትንሣኤ ምንጭ መሆኑንና ሰዎችን መልሶ ወደ ሕይወት የሚያመጣ መሆኑን መናገሩ ነበር። diff --git a/bible/kt/reveal.md b/bible/kt/reveal.md new file mode 100644 index 0000000..86be5e0 --- /dev/null +++ b/bible/kt/reveal.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መግለጽ፣ መገለጽ (ራእይ) + +“መግለጽ” አንድ ነገር እንዲታወቅ ማድረግ ማለት ነው “መገለጽ” እንዲታወቅ የተደረገ ነገር ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ አብዛኛውን ጊዜ “መገለጽ” የሚለው ጥቅም ላይ የዋለው እግዚአብሔር ራሱን ለሕዝቡ ማሳወቁን ለማመልከት ነው። +* በፈጠረው ፍጥረት ሁሉና በቃልና በጽሑፍ በሰፈሩ መልእክቶች ከሰዎች ጋር ግንኙነት በማድረግ እግዚአብሔር ራሱን ገልጿል። +* በሕልምና በራእይም እግዚአብሔር ራሱን ይገለጻል። +* ወንጌልን የተቀበለው፣ “ከኢየሱስ ክርስቶስ ባገኘው መገለጥ” እንደ ነበር ጳውሎስ ሲናገር፣ ወንጌልን ግልጽ ያደረገለት ኢየሱስ ራሱ መሆኑን ማመልከቱ ነው። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ የሚገኘው፣ “የዮሐንስ ራእይ” በመጨረሻው ዘመን ስለሚሆኑ ነገሮች እግዚአብሔር ስለ ሰጠው መገለጽ ይናገራል። ለሐዋርያው ዮሐንስ እነዚህን ነገሮች የገለጸው በራእይ ነበር። diff --git a/bible/kt/righteous.md b/bible/kt/righteous.md new file mode 100644 index 0000000..0aee5dd --- /dev/null +++ b/bible/kt/righteous.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጻድቅ፣ ጽድቅ + +“ጻድቅ” እና፣ “ጽድቅ” የእግዚአብሔር ፍጹም መልካምነት፣ ፍትሕ፣ ታማኝነትና ፍቅር ያመለክታል። እግዚአብሔር ጻድቅ ስለሆነ ኀጢአት ላይ መፍረድ አለበት። + +* አብዛኛውን ጊዜ ይህ ቃል ለእግዚአብሔር የሚታዘዝና በግብረ ገባዊ ሕይወቱ መልካም የሆነ ሰውንም ሊያመለክት ይችላል። ይሁን እንጂ፣ ሰዎች ሁሉ ኀጢአት በማድረጋቸው፣ ከእግዚአብሔር በቀር ፍጹም ጻድቅ የሆነ ማንም የለም። +* መጽሐፍ ቅዱስ፣ “ጻድቃን” በማለት በሚጠራቸው ስሞች ዝርዝር ውስጥ ኖኅ፣ ኢዮብ፣ አብርሃም፣ ዘካርያስና ኤልሳቤጥ ይገኛሉ። +* እርሱ እንዲያድናቸው ሰዎች በኢየሱስ ሲያምኑ፣ እግዚአብሔር ከኀጢአታቸው ያነጻቸዋል፤ ከኢየሱስ ጽድቅ የተነሣ እነርሱም ጻድቃን መሆናቸውንም ይናገርላቸዋል። diff --git a/bible/kt/righthand.md b/bible/kt/righthand.md new file mode 100644 index 0000000..e1b0099 --- /dev/null +++ b/bible/kt/righthand.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ቀኝ እጅ + +“ቀኝ እጅ” የሚለው ምሳሌያዊ አነጋገር፣ በአንድ መሪ፣ ወይም ሥልጣን ባለው ሰው ቀኝ ያለውን የክብር ቦታ ያመለክታል። + +* ቀኝ እጅ” የሚለው ምሳሌያዊ አነጋገር፣ በአንድ መሪ፣ ወይም ሥልጣን ባለው ሰው ቀኝ ያለውን የክብር ቦታ ያመለክታል። +* ቀኝ እጅ የኀይል፣ የሥልጣንና የብርታት ምሳሌ በመሆም ጥቅም ላይ ይውላል። +* የአማኞች አካል ራስ እንደ መሆኑና ፍጥረትን ሁሉ የሚቆጣጠር እርሱ እንደ መሆኑ መጠን ኢየሱስ በእግዚአብሔር “ቀኝ እጅ” በኩል መቀመጡን መጽሐፍ ቅዱስ ያመለክታል። +* በረከት በሚቀበል ሰው ራስ ላይ ቀኝ እጅ ማድረግ ያ ሰው ያለውን ልዩ የክብር ቦታ ያመለክታል (ለምሳሌ እስራኤል የዮሴፍ ልጅ ኤፍሬምን ስባርክ እንደ ታየው)። +* በአንድ ሰው “ቀኝ እጅ በኩል ማገልገል” አገልግሎቱ ለዚያ ሰው በጣም ጠቃሚና ተፈላጊ መሆኑን ያመለክታል። diff --git a/bible/kt/sabbath.md b/bible/kt/sabbath.md new file mode 100644 index 0000000..046f76b --- /dev/null +++ b/bible/kt/sabbath.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሰንበት + +ሰንበት የሳምንቱ ሰባተኛ ቀን ነው፤ ይህ ቀን ምንም ሥራ የማይሠራበት የዕረፍት ቀን እንዲሆን እግዚአብሔር እስራኤላውያንን አዝዞ ነበር። + +* እግዚአብሔር ዓለምን የመፍጠር ሥራውን እንደጨረሰ በሰባተኛው ቀን ዐረፈ +* በተመሳሳይ መንገድ ሰባተኛውን ቀን የዕረፍትና እርሱ የሚመለክበት የተለየ ቀን እግዚአብሔር እስራኤላውያንን አዘዘ +* “ሰንበትን መቀደስ” በሁለት ድንጋይ ጽፎ እግዚአብሔር ለሙሴ ከሰጠው ዐሥሩ ትእዛዞች አንዱ ነው +* በአይሁድ ቀን አቆጣጠር መሠረት ሰንበት አርብ ፀሐይ ሲጠልቅ ይጀምርና ቅዳሜ ፀሐይ ሲጠልቅ ያበቃል diff --git a/bible/kt/sadducee.md b/bible/kt/sadducee.md new file mode 100644 index 0000000..9d4b05e --- /dev/null +++ b/bible/kt/sadducee.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሰዱቃውያን + +ሰዱቃውያን ፖለቲካዊ ተሳትፎ ያላቸው የአይሁድ ካህናት ነበሩ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም ባገለገለ ዘመን የነበረውን የሮም አገዛዝ ይደግፉ ነበር። በሙታን ትንሣኤ አያምኑም + +* ሰዱቃውያን እንደ የካህናት አለቆችና ሊቀ ካህናቱ ሀብታም የመሆንና ከፍ ያለ የመሪነት ቦታ የመያዝ ፍላጎት ነበራቸው +* የሰዱቃውያን ተግባሮች የቤተ መቅደሱን ሕንፃ መንከባከብና መሥዋዕት ማቅረብንም ያካትታል +* ሰዱቃውያንና ፈሪሳውያን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲሰቀል በማድረግ ከፍ ያለ ድርሻ ነበራቸው +* ራስ ወዳድና ግብዝ በመሆናቸው ኢየሱስ እነዚህ ሁለት የሃይማኖት ቡድኖችን ነቅፏል diff --git a/bible/kt/saint.md b/bible/kt/saint.md new file mode 100644 index 0000000..58ffdfa --- /dev/null +++ b/bible/kt/saint.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ቅዱሳን + +ቃል በቃል ሲወሰድ፣ “ቅዱሳን” – “ቅዱስ የሆኑ ሰዎች” ማለት ሲሆን፣ በኢየሱስ ያመኑ ወገኖችን የመለክታል + +* ቆየት ብሎ በቤተክርስቲያን ታሪክ በመልካም ሥራቸው ለታወቁ ሰዎች፣ “ቅዱሳን” የሚል መጠሪያ ይሰጣቸው ጀመር፤ አዲስ ኪዳን ውስጥ ቃሉ ጥቅም ላይ የዋለው በዚህ መልኩ አይደለም +* በኢየሱስ የሚያምኑ ሰዎች ቅዱሳን የሆኑት እነርሱ ካደረጉት የተነሣ ሳይሆን፣ በኢየሱስ ክርስቶስ የማዳን ሥራ በማመናቸው ነው። ቅዱሳን ያደረጋቸው እርሱ ነው diff --git a/bible/kt/sanctify.md b/bible/kt/sanctify.md new file mode 100644 index 0000000..4fdaf55 --- /dev/null +++ b/bible/kt/sanctify.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መቀደ፣ ቅድስና + +መቀደስ፣ ቅዱስ ይሆን ዘንድ አንድን ነገር መለየት ማለት ነው። ቅድስና ቅዱስ የመሆን ሂደት ነው + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን አንዳንድ ሰዎችና አንዳንድ ነገሮች ይቀደሱ ወይም ለእግዚአብሔር አገልግሎት ይለዩ ነበር +* በኢየሱስ የሚያምኑ ሰዎችን እግዚአብሔር እንደሚቀድስ አዲስ ኪዳን ያስተምራል። ያም ማለት ቅዱስ ያደርጋቸዋል ለአገልግሎትም ይለያቸዋል ማለት ነው +* በኢየሱስ የሚያምኑ ሰዎች በሚያደርጉት ቅዱስ ለመሆን ራሳቸውን እንዲለዩ ታዝዘዋል diff --git a/bible/kt/sanctuary.md b/bible/kt/sanctuary.md new file mode 100644 index 0000000..a979ffe --- /dev/null +++ b/bible/kt/sanctuary.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቅዱስ ቦታ + +“ቅዱስ ቦታ” ቃል በቃል እግዚአብሔር የሚቀደስበትና የሚመለክበት የተለይ ቦታ ማለት ነው። ከለላና ደኅንነት የሚገኝበትንም ቦታ ሊያመለክት ይችላል + +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ “ቅዱስ ቦታ” የሚለው ሐረግ አብዛኛውን ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለው፣ “ቅድስት” እና፣ “ቅድስተ ቅዱሳን” ይገኙበት የነበረውን መገናኛ ድንኳን ወይም የቤተ መቅደሱን ሕንፃ ለማመልከት ነበር +* ቅዱሱን ቦታ እግዚአብሔር በሕዝቡ በእስራኤል ማካከል የሚኖርበት ቦታ ብሎታል +* ራሱንም፣ “ቅዱስ ቦታ” ወይም ሕዝቡ ከለላና ደኅንነት የሚያገኙበት ቦታ በማለት ጠርቷል diff --git a/bible/kt/satan.md b/bible/kt/satan.md new file mode 100644 index 0000000..473434d --- /dev/null +++ b/bible/kt/satan.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ሰይጣን፣ ዲያብሎስ፣ ክፉው + +ዲያብሎስ እግዚአብሔር የፈጠረው መንፈሳዊ አካል ነበር፤ በእግዚአብሔር መማመፁ የእግዚአብሔር ጠላት ሆነ። ዲያብሎስ፣ “ሰይጣን” እና፣ “ክፉው” ተብሎ ይጠራል + +* የእግዚአብሔርን ቦታ ለመውሰድና እንደ እግዚአብሔር መመለክ በመፈለጉ ዲያብሎስ እግዚአብሔርንና እርሱ የፈጠረውን ሁሉ ይጠላል +* ሰይጣን በእግዚአብሔር እንዲያምፁ ሰዎችን ይፈታተናል +* ሕዝቡን ከሰይጣን ቁጥጥር ለማዳን እግዚአብሔር ልጁ ኢየሱስን ላከ +* “ሰይጣን” – “ጠላት” ወይም፣ “ባላጋራ” ማለት ነው +* “ዲያብሎስ” – “ከሳሽ” ማለት ነው diff --git a/bible/kt/save.md b/bible/kt/save.md new file mode 100644 index 0000000..760ed92 --- /dev/null +++ b/bible/kt/save.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ማዳን፣ ደኅንነት + +“ማዳን” አንድን ሰው ከአንዳች መጥፎ ወይም ጎጂ ነገር መጠበቅ ማለት ነው +“ደኅንነት” ከጉዳት ወይም ከአደጋ የተጠበቀ ማለት ነው + +* ቁሳዊ በሆነ ደረጃ ሰዎች ከጉዳት፣ ከአደጋ ወይም ከሞት መዳን ወይም ማምለጥ ይችላሉ +* በመንፈሳዊ ደረጃ፣ አንድ ሰው፣ “ድኗል” ከተባለ በኢየሱስ መስቀል ላይ ሞት እግዚአብሔር ይቅር ብሎታል፤ በኅጢአቱ ገሃነም ውስጥ ከመቀጣት እንዲያመልጥ ረድቶታል ማለት ነው +* ሰዎች ከአደጋ መዳን ወይም ማምለጥ ይችላሉ፤ በኅጢአታቸው ምክንያት ለዘላለም ከመቀጣት ሰዎችን የሚያድን ግን እግዚአብሔር ብቻ ነው diff --git a/bible/kt/savior.md b/bible/kt/savior.md new file mode 100644 index 0000000..c0ad67c --- /dev/null +++ b/bible/kt/savior.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አዳኝ + +“አዳኝ” የሚለው ቃል ሌሎችን የሚያድን ወይም የሚታደግ ሰውን ያመለክታል። ለሌሎች ብርታትን ወይም የሚያስፈልጋቸውን የሚሰጥ ሰውንም ያመለክታል + +* ብዙ ጊዜ ከጠላቶቻቸው ስላዳናቸው፣ ብርታትንና ለመኖር የሚያስፈልጋቸውን ስለሰጣቸው ብሉይ ኪዳን ውስጥ እግዚአብሔር የእስራኤል አዳኝ ተብሏል +* አዲስ ኪዳን ውስጥ፣ “አዳኝ” የኢየሱስ ክርስቶስ መጠሪያ ነው፤ ምክንያቱም በኅጢአታቸው ምክንያት ለዘላላም ከመቀጣት ሰዎችን የሚያድን እርሱ በመሆኑ ነው። ከኅጢአታቸው ቁጥጥር ስር ከመሆንም ያድናቸዋል diff --git a/bible/kt/scribe.md b/bible/kt/scribe.md new file mode 100644 index 0000000..dfeb0f4 --- /dev/null +++ b/bible/kt/scribe.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ጸሐፍት፣ የአይሁድ ሕግ መምሕራን + +ጸሐፍት መንግሥታዊ ወይም ሃይማኖታዊ ሰንዶችን በእጅ ጽሑፍ የማርቀቅ ወይም የመገልበጥ ኅላፊነት የነበረባቸው ባለ ሥልጣኖች ናቸው + +* የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትን በእጅ መጻፍና ለትውልድ ማቆየት የጸሐፍት ኅላፊነት ነበር +* ጸሐፍት የእግዚአብሔርን ሕግ የሚመለከቱ አስተሳሰቦችንና ማብራርያዎችን ይጽፉ፣ ይጠብቁና ይተረጉሙ ነበር +* አልፎ አልፎም ጸሐፍት ሁነኛ የመንግሥት ባለ ሥልጣኖችም ይሆናሉ +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በጣም የሚታወቁ ጸሐፍት ባሮክና ዕዝራ ናቸው diff --git a/bible/kt/setapart.md b/bible/kt/setapart.md new file mode 100644 index 0000000..3df1cef --- /dev/null +++ b/bible/kt/setapart.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መለየት + +“መለየት” የሚለው ቃል አንድ ዓላማን ለመፈጸም ከአንድ ነገር ተለይቶ መውጣትን ያመለክታል + +* እስራኤላውያን ለእግዚአብሔር አገልግሎት የተለዩ ነበሩ +* መንፈስ ቅዱስ እርሱ ለሰጣቸው ሥራ በርናባስንና ጳውሎስን እንዲለዩለት በአንጾኪያ ለነበሩ ክርስቲያኖች ተናገረ +* የእግዚአብሔርን ሥራ ለመሥራት የተለየ ሰው የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለመፈጸም “ተለይቷል” +* “ቅዱስ የሚለው ቃል አንዱ ትርጉም የእግዚአብሔር ለመሆንና ኅጢአተኛ ከሆነ ዓለማዊ ሕይወት የተለየ ማለት ነው +* “መቀደስ” - አንድ ሰው ለእግዚአብሔር አገልግሎት መለየት ማለት ነው diff --git a/bible/kt/sign.md b/bible/kt/sign.md new file mode 100644 index 0000000..c678d7a --- /dev/null +++ b/bible/kt/sign.md @@ -0,0 +1,13 @@ +# ምልክት፥ ማረጋገጫ፣ ማሳሰቢያ + +ምልክት የተለየ ትርጉም ያለው መልእክት የሚያስተላልፍ ዕቃ፣ ሁኔታ ወይም ድርጊት ሊሆን ይችላል + +* ምልክቶች ቃል ለተገባለት ነገር እንደ ማሳሰቢያ ያገለግላል +* ሰማይ ላይ የምናየው ቀስተ ደመና ከእንግዲህ በምድር ሁሉ ላይ በሚሆን ጎርፍ ሕይወትን ሁሉ እንደማያጠፋ የሚያሳስብ ምልክት ነው +* ከእነርሱ ጋር ያደረገው ኪዳን ምልክት እንዲሆን ልጆቻቸውን እንዲገርዙ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን አዘዘ +* ምልክቶች አንድን ነገር ይገልጣሉ ወይም ያመለክታሉ +* በቤተ ልሔም አዲስ የተወለደው መሲህ የትኛው ሕፃን መሆኑን ማወቅ እንዲችሉ መልአኩ ለእረኞቹ ምልክት ነገራቸው +* ማሰር ያለባቸው እርሱን እንደሆነ ለአይሁድ ሃይማኖት መሪዎች ለማሳየት ምልክት እንዲሆን ይሁዳ ኢየሱስን ሳመ +* ምልክቶች አንድ ነገር እውነት መሆኑን ሊያመለክቱ ይችላሉ +* ነቢያትና ሐዋርያት የደረጓቸው ተአምራት የተናገሩት የእግዚአብሔርን መልእክት መሆኑን የሚያረጋግጡ ምልክቶች ነበሩ +* ኢየሱስ ያደረጋቸው ተአምራት እርሱ በእውነት መሲሕ ለመሆኑ፣ ምልክቶች ናቸው diff --git a/bible/kt/sin.md b/bible/kt/sin.md new file mode 100644 index 0000000..7142108 --- /dev/null +++ b/bible/kt/sin.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ኅጢአት፣ ኅጥእ፣ ኅጢአተኛ፣ ኅጢአት ማድረግ + +“ኅጢአት” የሚለው ቃል ከእግዚአብሔር ፈቃድ ጋር የሚደረግ ተግባርን፣ ሐሳብንና ቃልን ያመለክታል። እግዚአብሔር ያዘዘውን አለማድረግም ኅጢአት ነው + +* ኅጢአት ሌሎች ሰዎች ባያውቁ እንኳ ማንኛውንም እና የምናደርገውን ለእግዚአብሔር የማይገዛና እርሱን ደስ የሚያሰኝ ነገር ሁሉ ይጨምራል +* ለእግዚአብሔር ፈቃድ የማይገዛ ሐሳብና ተግባር ሁሉ፣ “ኅጢእ” ነው +* አዳም ኅጢአት በመድረጉ የሰው ልጆች ሁሉ እነርሱን ከሚቆጣጠር ኅጥእ ዝንባሌ ጋር ተወልደዋል +* “ኅጢአተኛ” ኅጢአት የሚያደርግ ሰው ነው፤ ሰዎች ሁሉ ኅጢአተኞች ናቸው +* አንዳንዴ ፈሪሳዊያንን የመሳሰሉ የሃይማኖት ሰዎች ሕጉንና እነርሱ መጠበቅ አለባቸው የሚሉትን ነገር የማይጠብቁ ሰዎች ለማመልከት “ኅጢአተኛ” በተሰኘው ቃል ይጠቀማሉ +* ከሌሎች የከፋ ኅጢአተኞች የሆኑ ሰዎችን ለማመልከት፣ “ኅጢአተኞች” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ውሏል። ለምሳሌ፣ ቀረጥ ሰብሳቢዎችና አመንዝራዎች፣ በዚህ ቃል ተጠርተዋል diff --git a/bible/kt/son.md b/bible/kt/son.md new file mode 100644 index 0000000..e49c1f2 --- /dev/null +++ b/bible/kt/son.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ልጅ፣ የ. . . ልጅ + +“ልጅ” የሚለው ቃል ከወላጆቹ ጋር ካለው ግንኙነት አንፃር ትንሽ ልጅን ወይም ሰውን ያመለክታል። የአንድ ሰው ወንድ ወይም ሴት ልጅ ወይም እንደ ልጅ የተቀበለውን ሰው ያመለክታል + +* ብዙውን ጊዜ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ልጅ” የሚለው ቃል የልጅ ልጅ ወይም የልጅ ልጅ ልጅ የሆነ ማንኛውንም ወንድ ያመለክታል +* “ልጄ” የሚለው ቃል ሕፃን ልጅ ወይም ጎልማሳ በፍቅር የሚጠራበት ቃል ሊሆን ይችላል +* አዲስ ኪዳን ውስጥ በክርስቶስ የሚያምኑ ሰዎችን ለማመልከት፣ “የእግዚአብሔር ልጆች” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ውሏል +* “የ. . . ልጅ” የሚለው ቃል፣ ብዙ ጊዜ “የእርሱ ባሕርይ ያለው” የሚል ትርጉም ያለው ምሳሌያዊ አነጋገር ነው። ለምሳሌ፣ “የብርሃን ልጆች” ፣ “የመታዘዝ ልጆች” ፣ “የሰላም ልጆች” እና፣ “የነጎድጓድ ልጆች” እንደተሰኙት +* “የ. . . ልጅ” የዚያን ሰው አባት ለማመልከትም በተደጋጋሚ ጥቅም ላይ ውሏል። ይህ ሐረግ የትውልድ ቆጠራን አስመልክቶ በተለያየ ቦታ ጥቅም ላይ ውሏል +* የአባቱን ስም ለማመልከት “የ. . . ልጅ” የሚለው ሐረግ ተደጋግሞ ጥቅም ላይ ከዋለ ተመሳሳይ ስም ያላቸውን ሰዎች ለመለየት ይጠቅማል። ለምሳሌ፣ 1ነገሥት 4 ላይ እንዳለው “የሳዶቅ ልጅ አዛርያስ” እና፣ “የናታን ልጅ አዛርያስ” ወይም 2ነገሥት 15 ላይ፣ “የአማስያ ልጅ አዛርያስ” የተባሉ ሦስት የተለያዩ ሰዎች አሉ diff --git a/bible/kt/sonofgod.md b/bible/kt/sonofgod.md new file mode 100644 index 0000000..6fd7cb1 --- /dev/null +++ b/bible/kt/sonofgod.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# የእግዚአብሔር ልጅ፣ ልጁ፣ ልጅ(ወልድ) + +“የእግዚአብሔር ልጅ” ሰው ሆኖ ወደ ዓለም የመጣውን ቃል ኢየሱስን ያመለክታል። ብዙውን ጊዜ፣ “ልጁ” ተብሎም ይጠራል + +* የእግዚአብሔር ልጅ የእግዚአብሔር ባሕርያት አሉት፤ እርሱ ፍጹም እግዚአብሔር ነው +* እግዚአብሔር አብ፣ እግዚአብሔር ወልድና እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ሦስቱም በባሕርይ አንድ ናቸው +* ከሰው ልጆች በተለየ መልኩ የእግዚአብሔር ልጅ ለዘላለም ነበር +* በመጀመሪያ የእግዚአብሔር ልጅ ከአብና ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ዓለምን ፈጥሯል +* ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ በመሆኑ፣ አባቱን ይወዳል፤ ለአባቱም ይታዘዛል፤ አባቱም ይወደዋል diff --git a/bible/kt/sonofman.md b/bible/kt/sonofman.md new file mode 100644 index 0000000..c7e8c4d --- /dev/null +++ b/bible/kt/sonofman.md @@ -0,0 +1,12 @@ +# የሰው ልጅ + +የሰው ልጅ“የሰው ልጅ” የሚለው ሐረግ ብዙ ጊዜ ኢየሱስ ራሱን የሚጠራበት ስም ነበር። ብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ “የሰው ልጅ” ማንኛውም ሰው የሚታወቅበት ስም ነበር + +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ “የሰው ልጅ” የተሰኘው ሐረግ ብዙውን ጊዜ፣ “ሰው” ወይም “ሰብዓዊ ፍጡር” ለማለት ጥቅም ላይ ይውል ነበር +* ከትንቢተ ሕዝቅኤል እንደምንመለከተው እግዚአብሔር ነቢዩን፣ “የሰው ልጅ” በማለት ጠርቶታል። ለምሳሌ፣ “የሰው ልጅ ሆይ ትንቢት ተናገር” እንደሚለው +* “እኔ” ከማለት ይልቅ ኢየሱስ ራሱን በዚህ ቃል ይጠራ ነበር +* ነቢዩ ዳንኤል በራእዩ፣ “የሰው ልጅ” ከደመና ጋር ሲመጣ አይቶ ነበር። ይህ የሚያመለክተው የመሲሑን መምጣት ነበር +* ኢየሱስ ስለ ራሱ ሲናገር፣ አንድ ቀን “የሰው ልጅ” በደመና ተመልሶ ይመጣል አለ +* ኢየሱስ በደመና እንደሚመጣ የሚናገሩት እነዚህ + + ጥቅሶች እርሱ እግዚአብሔር መሆኑን ያመለክታሉ diff --git a/bible/kt/sonsofgod.md b/bible/kt/sonsofgod.md new file mode 100644 index 0000000..a3467fd --- /dev/null +++ b/bible/kt/sonsofgod.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የእግዚአብሔር ልጆች + +“የእግዚአብሔር ልጆች” በርካታ ትርጉሞች ያሉት ምሳሌያዊ አነጋገር ሊሆን ይችላል + +* አዲስ ኪዳን ውስጥ፣ “የእግዚአብሔር ልጆች” በኢየሱስ የሚያምኑትን ሁሉ የሚመለከት ሲሆን፣ ወንዶችንም ሆነ ሴቶችን ስለሚያጠቃልል፣ ብዙ ጊዜ፣ “የእግዚአብሔር ልጆች” ተብሎ ተተርጉሞአል +* ይህ ቃል አንድ ልጅ ልጅ መሆን ከሚያስገኘው መብት ሁሉ ጋር ተያይዞ በአባትና በልጅ መካከል መቀራረብ ከእግዚአብሔር ጋር መቀራረብን ያመለክታል +* ዘፍጥረት 6 ላይ ያለውን፣ “የእግዚአብሔር ልጆች” የሚለውን አንዳንዶች የወደቁ መላእክትን ማለትም ክፉ መናፍስትን ወይም አጋንንትን እንደሚያመለክት ተርጉመውታል። ሌሎች ደግሞ ኅይለኛ ፖለቲካዊ ሥልጣን የነበራቸው ገዦችን ወይም የሴት ዘሮችን እንደሚያመለክት ያስባሉ +* “የእግዚአብሔር ልጅ” የሚለው ብቸኛ የእግዚአብሔር ልጅ የሆነው ኢየሱስን ከሚያመለክተው የተለየ ነው diff --git a/bible/kt/soul.md b/bible/kt/soul.md new file mode 100644 index 0000000..a860c79 --- /dev/null +++ b/bible/kt/soul.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ነፍስ + +ነፍስ የሰው ውስጣዊ፣ የማይታይና ዘላለማዊ ክፍል ነው። የሰውን ቁሳዊ ያልሆነ ነገር ሁሉ ይጨምራል + +* “ነፍስ” እና፣ “መንፈስ” ሁለት የተለያዩ ነገሮች ሊሆኑ ይችላሉ፤ ወይም አንድን ነገር የሚያመለክቱ ሁለት የተለያዩ ቃሎች ሊሆኑ ይችላሉ +* አንድ ሰው ሲሞት ነፍሱ ከሥጋው ይለያያል +* አንዳንዴ፣ “ነፍስ” የሚለው ቃል የሰውን ሁለንተና ለማመልከት በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል። ለምሳሌ፣ “ኅጢአት የምታደርግ ነፍስ” ማለት፣ “ ኅጢአት የሚያደርግ ሰው” ማለት ነው፤ “ ነፍሴ ደከመች” - ማለት፣ “እኔን ደከመኝ” መለት ነው diff --git a/bible/kt/spirit.md b/bible/kt/spirit.md new file mode 100644 index 0000000..8aa9c9a --- /dev/null +++ b/bible/kt/spirit.md @@ -0,0 +1,12 @@ +# መንፈስ፥ መንፈሳዊ + +“መንፈስ” የሚለው ቃል የሰዎችን ቁሳዊ ያልሆነና የማይታይ ክፍል ያመለክታል። ሰው ሲሞት መንፈሱ ከአካሉ ይለያያል + +* “መንፈስ” ቁሳዊ አካል የሌለውን በተለይ መልካም ወይም ክፉ መናፍስትን ሊያመለክት ይችላል +* የሰው መንፈስ እግዚአብሔርን የሚያውቅበትና በእርሱ የሚያምንመበት ክፍል ነው +* በአጠቃላይ፣ “መንፈሳዊ” ቁሳዊ ያልሆነ ዓለም ማንኛውም ክፍል ነው +* በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት፣ “መንፈሳዊ” ከእግዚአብሔር ጋር ሚያያዝ ማንኛውንም ነገር በተለይም፣ መንፈስ ቅዱስን ያመለክታል +* ለምሳሌ፣ “መንፈሳዊ ምግብ” የሰውን መንፈስ የሚመግብ የእግዚአብሔር ትምህርት ሲያመለክት፣ “መንፈሳዊ ጥበብ” ከመንፈስ ቅዱስ ኅይል የሚገኝ ዕውቀትና መልካም አኗኗር ያመለክታል +* እግዚአብሔር መንፈስ ነው፤ ቁሳዊ አካል የሌላቸው መንፈሳዊ ፍጡራንን የፈጠረም እርሱ ነው +* በእግዚአብሔር ያመፁትንና ክፉ መናፍስት የሆኑትን ጨምሮ መላእክት መንፈሳዊ ፍጡራን ናቸው +* “የ. . .መንፈስ” ከተባለ፣ “የጥበብ መንፈስን” ጨምሮ፣ “የ. . . መንፈስ” ባሕርይ ሲኖር ማለት ነው diff --git a/bible/kt/stone.md b/bible/kt/stone.md new file mode 100644 index 0000000..af191a8 --- /dev/null +++ b/bible/kt/stone.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ድንጋይ፣ በድንጋይ መውገር + +ድንጋይ አነስ ያለ ዐለት ነው። በድንጋይ መውገር አንድን ሰው ለመግደል እርሱ ላይ ድንጋዮች መወርወር ማለት ነው + +* በጥንት ዘመን ወንጀለኞች በድንጋይ ይወገሩ ነበር፤ በዚህ ዘመን አንዳንድ አገሮችም እንደዚህ ያደርጋሉ +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ዝሙትን ለመሳሰሉ እንዳንድ ኅጢአቶች ቅጣት እንዲሆን መሪዎች በደለኛውን በድንጋይ እንዲገድሉ ታዝዟል diff --git a/bible/kt/synagogue.md b/bible/kt/synagogue.md new file mode 100644 index 0000000..76a504d --- /dev/null +++ b/bible/kt/synagogue.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ምኩራብ + +ምኩራብ አይሁድ እግዚአብሔርን ለማምለክ የሚሰበሰቡበት ቦታ ነው። ከጥንት ዘመን ጀምሮ ምኩራቦች ለጸሎት፣ ቅዱሳት መጽሐፍትን ለማንበብና ለመማር አገልግሎት ላይ ውለው ነበር + +* አይሁድ ምኩራቦችን የሠሩት ብዙዎቹ ኢየሩሳሌም ከነበረው ቤተ መቅደስ በጣም ርቀው ይኖሩ ስለነበርና ዘወትር ወደዚያ ለመሄድ ባለመቻላቸው ነበር +* ኢየሱስ ዘወትር በምኩራብ ያስተምር ነበር +* “ምኩራብ” የሚለው ቃል እዚያ የሚሰበሰቡ ሰዎችንም ማመልከት ይችላል diff --git a/bible/kt/tabernacle.md b/bible/kt/tabernacle.md new file mode 100644 index 0000000..35e85e4 --- /dev/null +++ b/bible/kt/tabernacle.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# መገናኛ ድንኳን + +መገናኛ ድንኳን እስራኤላውያን 40 ዓመት በምድረ በዳ በነበሩ ጊዜ እግዚአብሔር የሚያመልኩበት ድንኳን መሰል ነገር ነበር + +* ይህን ሁለት ክፍሎች የነበሩትን ዙሪያው ባለው አደባባይ የተከበበውን ትልቅ ድንኳን እንዴት መሥራት እንዳለባቸው እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ዝርዝር መምሪያዎች ሰጥቷቸዋል +* እስራኤላውያን ወደ ሌላ ቦታ በተንቀሳቅሱ ጊዜ ሁሉ ካህናቱ የመገናኛውን ድንኳን በማፍረስ እስከ ቀጣዩ ሰፈር ድረስ ይሸከሙታል። ከዚያም አዲሱ ሰፈራቸው መካከል የተክሉታል +* የመገናኛው ድንኳን ከጨርቅ፣ ከፍየል ጠጉርና ከእንስሳት ቆዳ የተሠሩ መጋረጃዎች በተሰቀሉበት የእንጨት ማዕቀፍ የተሠራ ነበር። ዙሪያው ያለው አደባባይም በሌሎች መጋረጃዎች የተከበበ ነበር +* የመገናኛው ድንኳን ሁለቱ ክፍሎች ቅድስት (የዕጣኑ መሠዊያ ያለበት) እና ቅድስተ ቅዱሳን (የቃል ኪዳኑ ታቦት ያለበት) ናቸው +* የመገናኛው ድንኳን አደባባይ ለመሥዋዕት የቀረቡ እንስሳት የሚቃጠሉበት መሠዊያና ለሃይማኖትዊ ሥርዓቱ የሚታጠቡበት ልዩ መታጠቢያ ክፍል ነበረው +* በኢየሩሳሌም የነበረው የሰሎሞን ቤተ መቅደስ ከተሥራ በኋላ እስራኤላውያን መገናኛው ድንኳን ጥቅም ላይ መዋሉ ቀረ diff --git a/bible/kt/temple.md b/bible/kt/temple.md new file mode 100644 index 0000000..7c9f071 --- /dev/null +++ b/bible/kt/temple.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቤተ መቅደስ + +ቤተ መቅደስ እስራኤል ለጸሎትና ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ለማቅረብ የሚሰበሰቡበት ዙሪያውን በተከበበ አደባባይ ውስጥ ያለ ሕንፃ ነው። ቤተ መቅደስ የነበረው ኢየሩሳሌም ከተማ ውስጥ ባለው የሞሪያ ተራራ ነበር። + +* አብዛኛውን ጊዜ፣ “ቤተ መቅደስ” የሚለው ቃል ዋናውን ሕንፃ የሚከብባትን አደባባዮች ጨምሮ መላውን ሕንፃ ያመለክታል። አንዳንዴ የሚያመለክተው ውስጡ የሚፈጸመውን አምልኮ ሳይሆን ሕንፃውን ብቻ ነው። +* የቤተ መቅደስ ሕንፃ ቅድስትና ቅድስተ ቅዱሳን የሚባሉ ሁለት ክፍሎች ነበሩት። +* ቤተ መቅደሱ የእርሱ ማደሪያ እንደ ሆነ እግዚአብሔር ተናግሯል። +* መንፈስ ቅዱስ በውስጣቸው ከመኖሩ የተነሣ በክርስቶስ ያመኑ ሰዎች “የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ” ተብለው ተጠርተዋል። diff --git a/bible/kt/tempt.md b/bible/kt/tempt.md new file mode 100644 index 0000000..ea121ff --- /dev/null +++ b/bible/kt/tempt.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መፈተን፣ ፈተና + +መፈተን አንድ ሰው ተገቢ ያልሆነ ነገር እንዲያደርግ መሞከር ማለት ነው። + +* ፈተና የሚባለው አንድ ሰው ተገቢ ያልሆነ ነገር ለማድረግ እንዲፈልግ ማድረግ ነው። +* ሰዎች በራሳቸው ኀጥእ ባሕርይና በሌሎች ይፈተናሉ። +* ለእግዚአብሔር ባለ መታዘዝና መጥፎ ነገሮችን በማድረግ እግዚአብሔር ላይ ኀጢአት እንዲሠሩ ሰይጣንም ሰዎችን ይፈትናል። +* ሰይጣን ኢየሱስን ፈተነው፤ ተገቢ ያልሆነ ነገር ሊያስደርገውም ሞከረ፤ ኢየሱስ ግን የሰይጣንን ፈተናዎች ሁሉ ተቋቋመ፤ ኀጢአትም አላደረገም። +* “መፈተን” የሚለው ቃል እግዚአብሔር መፈተን ለማለትም ጥቅም ላይ ይውላል፤ ይህም አልታዘዝ ባዩን በመቅጣት ምላሽ እስኪሰጥ ድረስ በእግዚአብሔር ላይ በማመጽ መጽናት ማለት ነው። ይህ ሁኔታ እግዚአብሔርን መፈታተን ይባላል። diff --git a/bible/kt/test.md b/bible/kt/test.md new file mode 100644 index 0000000..3861b19 --- /dev/null +++ b/bible/kt/test.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ፈተና + +“ፈተና” የሚለው ቃል የአንድን ሰው ብርታትና ድካም ለይቶ የሚያሳይ አስቸጋሪ ወይም አዳጋች ሁኔታ ያመለክታል። + +* የሰዎችን ኀጢአት ለመግለጥ አንዳንዴ እግዚአብሔር በሚመጡ ፈተናዎች ይጠቀማል። ፈተና ሰዎች ከኀጢአት እንዲመለሱና ወደ እግዚአብሔር እንዲቀርቡ ይረዳል። +* ምን ያህል ንጹሕ ወይም ጠንካራ መሆናቸውን ለመለየት ወርቅና ሌሎች የብረት ዐይነቶች በእሳት ይፈተናሉ። ይህ እግዚአብሔር ሕዝቡን ለመፈተን አዳጋችና አስቸጋሪ ሁኔታዎችን እንደሚጠቀም የሚያመለክት ሥዕል ነው። +* እግዚአብሔር ሰዎችን ይፈትናል፤ ይሁን እንጂ ኀጢአት እንዲያደርጉ ምክንያት የሚሆን ፈተና አያመጣባቸውም፤ ሰይጣን ሰዎችን የሚፈትነው ኀጢአት እንዲፈጽሙ ለማድረግ ነ።ው +* “መፈተን” የአንድ ሰው ወይም ነገር ትክክለኛ ምንነት ይፋ እንዲወጣ መገዳደር” ማለት ነው። +* እግዚአብሔርን መፈተን ባለ መታዘዝ መጽናት፣ ለምሕረቱ ዋጋ አለመስጠት ማለት ነው። +* እግዚአብሔርን መፈተን እንደማይገባ ኢየሱስ ለሰይጣን ነግሮታል። እግዚአብሔር ሁሉን ቻይ፣ ቅዱስና ከማንኛውም ነገር በላይ ነው። diff --git a/bible/kt/testimony.md b/bible/kt/testimony.md new file mode 100644 index 0000000..b125240 --- /dev/null +++ b/bible/kt/testimony.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ምስክር፣ መመስከር + +“ምስክር” እና፣ “መመስከር” አንድን ነገር በተመለከተ የሚያውቁትን እውነት በግልጽና በሰው ሁሉ ፊት መናገር ማለት ነው። + +* ብዙውን ጊዜ አንድ ሰው፣ “የሚመሰክረው” በትክክል ስለሚያውቀውና በቀጥታ ስለ ተለማመደው ነገር ነው። +* ሐሰት የሚናገር “ምስክር” የተፈጸመውን ነገር አስመልክቶ እውነቱን እየተናገረ አይደለም። +* አንዳንዴ፣ “ምስክር” ነቢይ የተናገረውን ትንቢት ያመለክታል። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ አብዛኛውን ጊዜ ይህ ቃል የሚያመለክተው የኢየሱስ ተከታዮች ስለ እርሱ ሕይወት፣ ሞትና ትንሣኤ የሚናገሩትን ሁሉ ነው። diff --git a/bible/kt/tetrarch.md b/bible/kt/tetrarch.md new file mode 100644 index 0000000..992d024 --- /dev/null +++ b/bible/kt/tetrarch.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የአራተኛው ክፍል ገዥ + +የአራተኛው ክፍል ገዥ የሚባለው የሮም መንግሥትን የተወሰነ ክፍል በመግዛት ላይ ያለ ባለ ሥልጣንን ነው። እያንዳንዱ የአራተኛው ክፍል ገዥ ከሮም ንጉሥ ሥልጣን ሥር ነበር። + +* “የአራተኛው ክፍል ገዥ” የሚያመለክተው እያንዳንዱ ባለ ሥልጣን ከአራት ክፍሎች አንዱን የሚገዛ መሆኑን ነው። +* እያንዳንዱ ክፍል አንድ ወይም ገሊላ ወይም ሰማርያ የተሰኙ ብዙ አውራጃዎችን ይሸፍናል። +* “የአራተኛው ክፍል ገዥ” የሚለው፣ “ገዥ” ወይም፣ “አስተዳዳሪ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/kt/thetwelve.md b/bible/kt/thetwelve.md new file mode 100644 index 0000000..911b4c1 --- /dev/null +++ b/bible/kt/thetwelve.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አሥራ ሁለቱ፣ አሥራ አንዱ + +“አሥራ ሁለቱ” የቅርብ ደቀ መዛሙርቱ ወይም ሐዋርያቱ እንደሆኑ ኢየሱስ የመረጣቸው አሥራ ሁለት ሰዎች ናቸው። ይሁዳ ራሱን ከገደለ በኋላ፣ “አሥራ አንዱ ቀሩ። + +* ኢየሱስ ሌሎች ብዙ ደቀ መዛሙርትም ነበሩት፤ “አሥራ ሁለቱ” ግን በሦስት ዓመት ተኩል አገልግሎቱ እስከ መጨረሻው የተከተሉት ናቸው። +* የእነዚህ አሥራ ሁለት ደቀ መዛሙርት ስም ማቴዎስ 10፣ ማርቆስ 3 እና ሉቃስ 6 ላይ ተዘርዝሮአል። +* ኢየሱስ ወደ ሰማይ ከተመለሰ በኋላ “አሥራ አንዱ” የይሁዳን ቦታ እንዲይዝ ማትያስ የተባለ ደቀ መዝሙር መረጡ። ከዚያም እንደ ገና፣ “አሥራ ሁለቱ” ተባሉ። diff --git a/bible/kt/transgression.md b/bible/kt/transgression.md new file mode 100644 index 0000000..4a366d4 --- /dev/null +++ b/bible/kt/transgression.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መተላለፍ + +“መተላለፍ” ትእዛዝን፣ ደንብን ወይም ሕግን ማፍረስ ማለት ነው። + +* በምሳሌያዊ መልኩ፣ “መተላለፍ” – “መስመር አልፎ መሄድ” ማለትም ለራሱ ለሰውዬውና ለሌሎችም ጥቅም ሲባል የተደረገውን ገደብ ወይም ክልል አልፎ መሄድን ያመለክታል። +* “መተላለፍ”፣ “ኀጢአት”፣ “ርኵሰት” እና፣ “በደል” የተሰኙት ቃሎች በሙሉ ከእግዚአብሔር ፈቃድ የሚጻረር ነገር ማድረግና ትእዛዞችን ማፍረስ ማለት ናቸው። diff --git a/bible/kt/trespass.md b/bible/kt/trespass.md new file mode 100644 index 0000000..3603c65 --- /dev/null +++ b/bible/kt/trespass.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መጣስ፣ መዳፈር + +“መጣስ” ሕግ ማፍረስ ወይም የሌሎችን መብት መንካት ማለት ነው። + +* ግብረ ገባዊ ወይም ማኅበራዊ ሕግ አለማክበር ወይም ሌሎች ላይ ይተፈጸመ ኀጢአት ማለት ነው። +* ይህ ቃል በተለይ ለእግዚአብሔር አለመታዘዝ ጋር ከተያያዘ፣ “ከኀጢአት” እና “ከመተላለፍ” ጋር ተመሳሳይ ትርጕም ይኖረዋል። +* ኀጢአት ሁሉ እግዚአብሔርን መዳፈር ነው። diff --git a/bible/kt/true.md b/bible/kt/true.md new file mode 100644 index 0000000..2e9c2d1 --- /dev/null +++ b/bible/kt/true.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# እውነት፣ እውነተኛ + +“እውነት” የሚለው ቃል ይተረጋገጠ ፅንሰ ሐሳብን፣ በትክክል የተፈጸመ ሁኔታንና በእርግጥ የተነገረ ቃልን ያመለክታል። + +* እውነተኛ ነገሮች፣ እውን የሆኑ፣ ትክክለኛ፣ እርግጠኛ፣ ተገቢ፣ ሕጋዊና አግባብ የሆኑ ነገሮች ናቸው። +* እምነትን፣ ሐቅን ወይም እውነት የሆነውን መረዳት እውነተኛ መሆን ነው። +* አስተማማኝና እርግጠኛ በሆነ መልኩ መንቀሳቀስን የሚያመለክት ፅንሰ ሐሳብ እውነተኛነትን ያመለክታል። +* ኢየሱስ በተናገረው ሁሉ የእግዚአብሔርን እውነት ገልጧል። +* የእግዚአብሔር ቃል እውነት ነው። በትክክል የተፈጸመ ነገርን ይናገራል፤ ስለ እግዚአብሔርና እርሱ ስለ ፈጠራቸው ማንኛውም ነገሮች እውንቱን ያስተምራል። diff --git a/bible/kt/trust.md b/bible/kt/trust.md new file mode 100644 index 0000000..5abbcc4 --- /dev/null +++ b/bible/kt/trust.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መታመን፣ ታማኝ፣ ታማኝነት + +“መታመን” አንድ ሰው ወይም አንድ ነገር እውነት ወይም እምነት ሊጣልበት የሚገባ መሆኑን ያመለክታል። “ታማኝ” ሰው ትክክልና እውነት የሆነ ነገር እንደሚያደርግና እንደሚናገር እምነት ይጣልበታል። + +* “መታመን” ከእምነት ጋር በጣም ይቀራረባል። አንድ ሰው ላይ ከተማመንን ቃል የገባውን እንደሚያደርግ እናምናለን። +* አንድ ሰው ላይ መታመን እርሱ ላይ መደገፍ ማለት ነው። +* በኢየሱስ፣ “መታመን” እርሱ እግዚአብሔር መሆኑንና ለኀጢአታችን ዋጋ ለመክፈል መስቀል ላይ መሞቱን፣ እርሱ እንደሚያድነን ማመን ማለት ነው። +* “የታመነ ቃል” - እውነት መሆኑ የማይጠረጠር የታመነ ንግግር ማለት ነው። diff --git a/bible/kt/unleavenedbread.md b/bible/kt/unleavenedbread.md new file mode 100644 index 0000000..30910a4 --- /dev/null +++ b/bible/kt/unleavenedbread.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ያልቦካ እንጀራ + +“ያልቦካ እንጀራ” የሚያመለክተው ያለ እርሾ ወይም እንዲቦካ የሚያደርግ ሌላ ነገር ሳይገባበት የተጋገረ እንጀራን ነው። ያልቦካ ዳቦ ኩፍ አይልም፣ ስለዚህ ጠፍጣፋ ነው። + +* እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ከግብፅ ባርነት ባወጣ ጊዜ ያቦኩት ሊጥ ኩፍ እስኪል ድረስ ሳይጠብቁ በፍጥነት ግብፅን ለቅቀው እንዲወጡ ነግሮአቸው ነበር። ስለዚህ የበሉት እንጀራ ያልቦካ ነበር። ስለዚህም ይህን ጊዜ እንዲያስታውሳቸው በየዓመቱ የፋሲካን በዓል ሲያከብሩ ያልቦካ እንጀራ ይበሉ ነበር። +* በአንዳንድ መልኩ፣ እርሾ የኀጢአት ምሳሌ በመሆኑ፣ “ያልቦካ እንጀራ” ኀጢአትን ማስወገድንና እግዚአብሔርን በሚያከብር መንገድ መኖርን ይወክላል። diff --git a/bible/kt/vow.md b/bible/kt/vow.md new file mode 100644 index 0000000..736d79c --- /dev/null +++ b/bible/kt/vow.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ስእለት + +ስእለት አንድ ሰው ለእግዚአብሔር የሚገባው ቃል ነው። እግዚአብሔርን ልዩ በሆነ ሁኔታ ለማክበር ወይም ም ያህል ለእርሱ የተሰጠ መሆኑን ለማሳየት አንድ ሰው አንድ ነገር እንደሚያደርግ ለእግዚአብሔር ቃል ይገባል። + +* አንድ ሰው ስእለት ካደረገ ያንን የመፈጸም ግዴታ አለበት። +* ስእለቱን ካልፈጸመ እግዚአብሔር ያንን ሰው እንደሚቀጣ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። +* አንዳንዴ ሰው ባድረገው ስእለት መሠረት እንደጠበቀው ወይም የሚያስፈልገውን እንዲያሟላላት እግዚአብሔርን ይለምናል። +* ይሁን እንጂ አንድ ሰው ስእለት በማድረግ የጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር የማሟላት ግዴታ የለበትም። diff --git a/bible/kt/willofgod.md b/bible/kt/willofgod.md new file mode 100644 index 0000000..910ed84 --- /dev/null +++ b/bible/kt/willofgod.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የእግዚአብሔር ፈቃድ + +“የእግዚአብሔር ፈቃድ” የሚያመለክተው የእግዚአብሔርን ፍላጎትና እቅድ ነው። + +* የእግዚአብሔር ፈቃድ በተለይ ከሰዎች ጋር ያለውን ግንኙነትና ሕዝቡ መስጠት ካለባቸው ምላሽ ጋር ይያያዛል። +* ለተቀረው ፍጥረቱ ያለውን ፍላጎትና ዕቅዱንም ያመለክታል። +* “መፍቀድ”፣ “መወሰን” ወይም “መፈለግ” ማለት ነው። diff --git a/bible/kt/wise.md b/bible/kt/wise.md new file mode 100644 index 0000000..fa066f5 --- /dev/null +++ b/bible/kt/wise.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ጠቢባን + +“ጢቢባን” የተሰኘው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው የተለየ ዕውቀትና ችሎታ ያላችው ሰዎችን ለማመልከት ሲሆን፣ ብዙውን ጊዜ እነዚህ ሰዎች በንጉሡ አደባባይ ነበር የሚገኙት። + +* አንዳንድ ጠቢባን ከዋክብትን በማጥናት ሰማይ ላይ ያሉ ከዋክብት አቀማመጥ ትርጕም ያለው መሆኑን አመልክተዋል። +* ብዙውን ጊዜ ጠቢባን ሕልም ለመተርጎም ይጠሩ ነበር። ዳንኤል ከንጉሥ ናቡከደነፆር ጠቢባን አንዱ ነበር፤ እግዚአብሔር የንጉሡን ሕልም መተርጎም የሚችልበት ችሎታ ሰጠው። +* በአንዳንድ የሜድትራንያን አገሮች ጠቢባን እንደ መደበኛ ምሁራን ነበር የሚታዩት። +* አንዳንዴ ጠቢባን ጥንቆላንና በክፉ መናፍስት ኀይል የሚደረጉ ሌሎች ነገሮችን ይለማመዱ ነበር። +* ከአዲስ ኪዳን እንደምንመለከተው ለኢየሱስ ለመስገድ ከምሥራቅ መጥተው የነበሩት ሰዎች፣ ሰብዓ ሰገል ወይም “ጠቢባን” ይባሉ ነበር። እነዚህ ሰዎች ከዋክብትን የሚያጠኑ ኮከብ ቆጣሪዎች ሊሆን እንደሚችል ይታሰባል። አንዳንዶች ዳንኤል ባቢሎን በነበረ ጊዜ ያስተማራቸው ጠቢባን ልጆች ሊሆኑ እንደሚችሉ ያስባሉ። diff --git a/bible/kt/woe.md b/bible/kt/woe.md new file mode 100644 index 0000000..d856a32 --- /dev/null +++ b/bible/kt/woe.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ወዮ + +“ወዮ” ከፍ ያለ ጭንቀትና ሐዘንን ያመለክታል። ስለሚመጣው ከባድ ጥፋት ማስጠንቀቂያም ይሆናል። + +* “ለ. . . ወዮ” ማለት ለኀጢአታቸው ቅጣት እንዲሆን ሰዎች ላይ የሚወርድ ከባድ መከራን ያመለክታል። +* በተለያዩ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ስለሚመጣው ከባድ ፍርድ አጽንዖት ለመስጠት፣ “ወዮ” የሚለው ቃል ተደጋግሞአል። +* “ወዮልኝ” የሚል ሰው ከከባድ መከራ የተነሣ የደረሰበትን ሐዘን መግለጹ ነው። diff --git a/bible/kt/wordofgod.md b/bible/kt/wordofgod.md new file mode 100644 index 0000000..2f19ccf --- /dev/null +++ b/bible/kt/wordofgod.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የእግዚአብሔር ቃል፣ የያህዌ ቃል፣ የጌታ ቃል፣ ቅዱሳት መጻሕፍት + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “የእግዚአብሔር ቃል” የሚባለው እግዚአብሔር ለሰዎች የተናገረው ማንኛውንም ነገር ያመለክታል። ይህም ንግግርና በጽሑፍ የሰፈረ መልእክትን ይጨምራል። ኢየሱስ ራሱ፣ “የእግዚአብሔር ቃል” ተብሏል። + +* “ቅዱሳት መጻሕፍት” – “ጽሑፎች” ማለት ነው። ቃሉ የሚገኘው አዲስ ኪዳን ውስጥብቻ ሲሆን፣ የሚያመለክተው የዕብራውያንን ቅዱሳት መጻሕፍት፣ “ብሉይ ኪዳንን” ነው። እነዚህ ጽሑፎች ወደ ፊት ከብዙ ዓመታት በኋላ የሚመጡ እንዲያነባቸው በጽሑፍ የሰፈሩ የእግዚአብሔር መልእክት ናቸው። +* “የያህዌ ቃል” እና፣ “የጌታ ቃል” የተሰኙት ተያያዥ ገለጻዎች ብዙውን ጊዜ የሚያመለክቱት መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ላሉ ነቢይ ወይም ሌላ ሰው የተሰጡ በውል የሚታወቁ የእግዚአብሔር መልእክቶችን ነው። +* አንዳንዴ የእግዚአብሔር ቃል የሚለው እንዲሁ፣ “ቃል” ወይም፣ “ቃሌ” ወይም፣ “ቃልህ” ተብሎ ተጽፏል። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ ኢየሱስ፣ “ቃል” እና፣ “የእግዚአብሔር ቃል” ተብሏል። እነዚህ መጠሪያዎች እርሱ ራሱ እግዚአብሔር በመሆኑ ኢየሱስ የእግዚአብሔርን ማንነት መግለጡን ያመለክታሉ። diff --git a/bible/kt/works.md b/bible/kt/works.md new file mode 100644 index 0000000..4d877f2 --- /dev/null +++ b/bible/kt/works.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ሥራዎች፣ ተግባሮች፣ ሥራ፣ ተግባር + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ሥራዎች”፣ “ተግባሮች” የተሰኙት ቃሎች ጥቅም ላይ የዋሉት እግዚአብሔር ወይም ሰዎች ያደረጉትን በአጠቃላይ ለማሳየት ነው። + +* “ሥራ” ሌሎችን ለማገልገል የተከናወነ ማንኛውንም ነገር ያመለክታል። +* “የእግዚአብሔር ሥራዎች” እና፣ “የእጆቹ ሥራ” የተሰኙት ዓለምን መፍጠሩን፣ ኀጢአተኞችን ማዳኑን፣ ለፍጥረት ሁሉ የሚያስፈልገውን መስጠቱንና አጽናፈ ዓለሙን አጽንቶ መያዝን ጨምሮ እርሱ ያደረገውን ሁሉ የሚያካትት ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። +* የሰው ሥራ ወይም ተግባር መልካም ወይም ክፉ ሊሆን ይችላል። +* አማኞች መልካም ፍሬ እንዲያፈሩ መንፈስ ቅዱስ ያስችላቸዋል፤ ይህም፣ “መልካም ፍሬ” የሚባለው ነው። +* ሰዎች የሚድኑት በመልካም ሥራቸው ሳይሆን፣ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን ነው። +* ሰው የሚሠራው ራሱን ለመርዳት ወይም እግዚአብሔርን ለማገልገል ሊሆን ይችላል። እግዚአብሔር አሁንም፣ “እየሠራ” መሆኑን መጽሐፍ ቅዱስ ያመለክታል። diff --git a/bible/kt/world.md b/bible/kt/world.md new file mode 100644 index 0000000..70b5234 --- /dev/null +++ b/bible/kt/world.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ዓለም፣ ዓለማዊ + +ብዙውን ጊዜ፣ “ዓለም” የሚያመለክተው አጽናፈ ዓለሙ ውስጥ ሰዎች የሚኖሩበትን ማለትንን ማለትን ምድርን ነው። “ዓለማዊ” በዚህ ዓለም የሚኖሩ ሰዎችን ክፉ መንገድና አሠራር ያመለክታል። + +* በጣም አጠቃላይ በሆነ መልኩ፣ “ዓለም” የሚያመለክተው ሰማያትንና ምድርን እንዲሁም በውስጣቸው ያሉትን ነገሮች ሁሉ ነው። +* አብዛኞቹ ዐውዶች ውስጥ፣ “ዓለም” ከተባለ፣ “በዓለም ያሉ ሰዎች” ማለት ነው። +* አንዳንዴ ደግሞ በተዘዋዋሪ የሚያመለክተው በምድር የሚኖሩ መጥፎ ሰዎችን ወይም ለእግዚአብሔር የማይታዘዙ ሰዎችን ነው። +* ሐዋርያትም፣ “ዓለም” የሚለውን ቃል የተጠቀመበት በዚህ ዓለም የሚኖሩ ሰዎችን ብልሹና ራስ ወዳድ ሕይወት ለማመልከት ነበር። ይህም የሰውን ጥረት መሠረት ያደረገውንና ራሱን እንደ ጻድቅ የሚቆጥር ሃይማኖታዊ ልምምዶችን ሁሉ ያካትታል። +* እነዚህ ባሕርያት የሚታዩባቸው ሰዎችና ነገሮች፣ “ዓለማዊ” ይባላሉ። diff --git a/bible/kt/worship.md b/bible/kt/worship.md new file mode 100644 index 0000000..43443ed --- /dev/null +++ b/bible/kt/worship.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ማምለክ፣ መስገድ + +“ማምለክ፣ መስገድ” እግዚአብሔርን ማክበር፣ ማመስገንና ለእርሱ መታዘዝ ማለት ነው። + +* ቃል በቃል ከተወሰደ፣ “በጣም ማጎንበስ” ወይም፣ በትሕትና እርሱን ለማክበር እፊቱ መደፋት ማለት ነው። +* እርሱን በማመስገንና በመታዘዝ እርሱን ስናገለግልና ስናከብር እግዚአብሔርን ማክበራችን ነው። +* እስራኤላውያን እግዚአብሔርን ሲያመልኩ አብዛኛውን ጊዜ መሠዊያው ላይ መሥዋዕት ያቀርቡ ነበር። +* አንዳንዶች ሐሰተኛ አማልክት ያመልካሉ። diff --git a/bible/kt/worthy.md b/bible/kt/worthy.md new file mode 100644 index 0000000..7c95757 --- /dev/null +++ b/bible/kt/worthy.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የሚገባው፣ ዋጋ ያለው፣ የማይገባው፣ ዋጋ ቢስ + +“የሚገባው” የሚለው ቃል ክብርና ምስጋና መቀበል ያለበትን ያመለክታል። “ዋጋ ያለው” ውድ ወይም ጠቃሚ ነገርን ያመለክታል። “ዋጋ ቢስ” ግን ለምንም የማይጠቅም ማለት ነው። + +* የሚገባው የሚለው ዋጋ ወይም ጥቅም ያለው ከሚለው ጋር ይያያዛል። +* “የማይገባው” ምንም ዓይነት ትኵረት ሊሰጠው የማይበቃ ማለት ነው። +* ራስን እንደ ዋጋ ቢስ መቁጠር ለራስ ዝቅ ያለ ግምት መስጠት፣ ክብርና ችሮታ ላደረገለት ብቁ እንዳልሆነ ሰው መቁጠር ማለት ነው። +* “የማይገባው” እና፣ “ዋጋ ቢስ” የተሰኙት ቢቀራረቡም ልዩነት አላቸው። “የማይገባው”ምንም ዓይነት ክብርና ዕውቅና ሊሰጠው የማይገባ ማለት ነው። “ዋጋ ቢስ” ግን ዓላማም ሆነ ጠቀሜታ የሌለው ማለት ነው። diff --git a/bible/kt/wrath.md b/bible/kt/wrath.md new file mode 100644 index 0000000..3b08d87 --- /dev/null +++ b/bible/kt/wrath.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መዓት፣ ቁጣ + +መዓት ለረጅም ጊዜ የሚቆይ በጣም ከባድ ቁጣ ነው። ብዙውን ጊዜ ኀጢአት ላይ የሚመጣውን የእግዚአብሔር ጻድቅ ፍርድና በእርሱ ላይ የሚያምፁ ሰዎችን ቅጣት ያመለክታል። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “መዓት” ብዙውን ጊዜ እርሱ ላይ ኀጢአት በሚያደርጉት ሰዎች የሚመጣውን የእግዚአብሔር ቁጣ ያመለክታል። +* የእግዚአብሔር “መዓት” ኀጢአት ላይ መፍረዱንና መቅጣቱንም ያመለክታል። +* የእግዚአብሔር መዓት ከኀጢአታቸው በንስሐ ለማይመለሱ ሰዎች የሚገባ የጽድቅ ቅጣት ነው። diff --git a/bible/kt/yahweh.md b/bible/kt/yahweh.md new file mode 100644 index 0000000..b115c05 --- /dev/null +++ b/bible/kt/yahweh.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ያህዌ + +“ያህዌ” የእግዚአብሔር የተፀውዖ ስም ሲሆን፣ በሚቃጠለው ቁጥቋጦ ውስጥ እግዚአብሔር ራሱን ለሙሴ የገለጠው በዚህ ስሙ ነበር። + +* “ያህዌ” የሚለው ቃል የመጣው፣ “መሆን” ወይም፣ “መገኘት፣ ሐልዎት” ከተሰኙ ሁለት ቃሎች ነው። +* “ያህዌ” የሚለው ሌሎች አማራጭ ትርጕሞች፣ “እርሱ ነው” ወይም፣ “እኔ ነኝ” ወይም፣ “እንዲሆን የሚያደርግ” የተሰኙትንም ይጨምራል። +* ይህ ስም እግዚአብሔር ሁሌም የነበረ፣ አሁንም ያለና ለዘላለም የሚኖር መሆኑን ያመለክታል። እርሱ ሁሌም በቦታው ያለ መሆኑንም ያመለክታል። +* የአብዛኞቹ ዋና ዋና ቋንቋዎች የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጕሞች፣ “ያህዌ” በሚለው ቃል ፈንታ፣ “ጌታ” በሚለው ቃል ተጠቅመዋል። ለምሳሌ፣ “እኔ አምላካችሁ ያህዌ ነኝ” የሚለው ቃል በቃል አገላለጽ፣ “እኔ አምላካችሁ ጌታ እግዚአብሔር ነኝ” ተብሏል። +* አንዳንድ ቤተ እምነቶች፣ “ያህዌ” ከማለት ይልቅ፣ “ጌታ” ማለትን አጥብቀው ይመርጣሉ። +* ይሁን እንጂ፣ ULB እና UDB የተሰኘው ትርጕም፣ ቃል በቃል ብሉይ ኪዳን ውስጥ ባለው መሠረት የእግዚአብሔርን የተፀውዖ ስም ሁሌም ያህዌ በማለት ተርጉመዋል። +* “ያህዌ” የተባለው የተፀውዖ ስም አዲስ ኪዳን ውስጥ አይገኝም፤ ከዚያ ይልቅ ጥቅም ላይ የዋለው፣ “ጌታ” የተባለው ቃል ነው። diff --git a/bible/kt/yahwehofhosts.md b/bible/kt/yahwehofhosts.md new file mode 100644 index 0000000..9d811ac --- /dev/null +++ b/bible/kt/yahwehofhosts.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የሰራዊት ጌታ ያህዌ፣ የሰራዊት ጌታ፣ ሰራዊት + +“የሰራዊት ጌታ ያህዌ” እና፣ “የሰራዊት ጌታ” የሚሉት ሐረጎች ለእርሱ በሚታዘዙ እጅግ ብዙ መላእክት ላይ እግዚአብሔር ያለውን ሥልጣን የሚገልጡ አባባሎች ናቸው። + +* “ሰራዊት” ወይም፣ “ሰራዊቶች” የሚሉት ቃሎች ወታደሮችን፣ ሕዝብንና ከዋክብትን የመሳሰሉ እጅግ ብዙ ቁጥር ያላቸው ነገሮችን ያመለክታሉ። +* አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጕሞ መላእክትን፣ ወታደሮችን ሕዝብንና ከዋክብትን ሰራዊት በማለት ይጠራሉ። +* “የሰማይ ሰራዊት” ከዋክብትን፣ ፕላኔቶችንና ሌሎች የሰማይ አካላትን ያመለክታል። diff --git a/bible/kt/zealous.md b/bible/kt/zealous.md new file mode 100644 index 0000000..ffacc3e --- /dev/null +++ b/bible/kt/zealous.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቅንዓት፣ ቀናተኛ (ቀናዒ) + +“ቅንዓት” እና፣ “ቀናተኛ” የአንድ ሰው ወይም ሐሰብ ጠንካራ ደጋፊ መሆንን ያመለክታል። + +* ቅንዓት መልካም ዓላምን ለመፈጸም የሚኖር ጠንካራ ፍላጎትና ሥራንም ይጨምራል። በታማኝነት ለእግዚአብሔር የሚታዘዝና ሌሎችም ያኑ እንዲያደርጉ የሚያስተምር ሰውን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል። +* ቀናዒነት አንድን ነገር ለማድረግ ከፍ ያለ ጥረት ማድረግንና በዚያ ጥረት መጽናትንም ያካትታል። +* “የጌታ ቅንዓት” ወይም፣ “የያህዌ ቅንዓት” የምኪያመለክተው ሕዝቡን ለመባረክና ፍትሕ ሰፍኖ ለማየት የእግዚአብሔር የሚወሰደውን ጠንካራና ያልተቆጠበ ርምጃ ያመለክታል። diff --git a/bible/kt/zion.md b/bible/kt/zion.md new file mode 100644 index 0000000..a6e3aec --- /dev/null +++ b/bible/kt/zion.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ጽዮን፣ የጽዮን ተራራ + +መጀመሪያ ላይ፣ “ጽዮን” ወይም፣ “የጽዮን ተራራ” ተብሎ ይጠራ የነበረው ንጉሥ ዳዊት ከኢያቡሳውያን የያዝሰው ምሽግ ወይም መሸሸጊያ ቦታ ስም ነበር። የኢየሩሳሌም ከተማ በተመሠረተችባቸውና የዳዊት መኖሪያ ከሆነው ኮረብቶች አንዱ ላይ ነበር የሚገኘው። + +* የጽዮን ተራራና የሞርያም ተራራ ኢየሩሳሌም የምትገኝባቸው ሁለት ኮረብቶች ናቸው። የዳዊት ልጅ ሰሎሞን ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የሠራው ሞርያም ተራራ ላይ ነበር፤ ከብዙ ዓመታት በፊት አብርሃም ልጁ ይስሐቅን ለመሥዋዕት ያቀረበውም እዚያው ነበር። +* በኋላ ላይ፣ “ጽዮን” እና፣ “የጽዮን ተራራ” የእነዚህ ተራሮችና የኢየሩሳሌም ከተማ አጠቃላይ መጠሪያ ሆነ። በኢየሩሳሌም ያለው ቤተ መቅደስ መጠሪያም ሆነ። +* ዳዊት ጽዮንን ወይም ኢየሩሳሌምን፣ “የዳዊት ከተማ” አላት። ይህ የዳዊት ከተማ ተብሎ ከሚጠራው ዳዊት ከተወለደበት ቤተ ልሔም ከተማ የተለየ ነው። +* እስራኤልን ወይም የእግዚአብሔር መንፈሳዊ መንግሥትን ወይም ከእግዚአብሔር ዘንድ የምትመጣው አዲሲቱ ሰማያዊት ኢየሩሳሌምን በምሳሌነት ለማመልከትም፣ “ጽዮን” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ይውላል። diff --git a/bible/names/aaron.md b/bible/names/aaron.md new file mode 100644 index 0000000..f986318 --- /dev/null +++ b/bible/names/aaron.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አሮን + +አሮን የሙሴ ታላቅ ወንድም ነበር። የእስራኤል ሕዝብ የመጀመሪያ ሊቀ ካህን እንዲሆን እግዚአብሔር አሮንን መረጠ። + +* እስራኤልን እንዲለቅ ለፈርዖን እንደገና ሙሴን የረዳው አሮን ነው። +* እስራኤል በምድረበዳ በሚጓዙበት ጊዜ የሚያመልኩት ጣዖት ለሕዝቡ በመሥራት አሮን ኀጢአት አደረገ። +* ለእስራኤል ሕዝብ ካህናት እንዲሆኑ እግዚአብሔር አሮንና ልጆቹን ሾመ። diff --git a/bible/names/abel.md b/bible/names/abel.md new file mode 100644 index 0000000..4467330 --- /dev/null +++ b/bible/names/abel.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# አቤል + +አቤል የአዳምና የሔዋን ሁለተኛ ልጅ ነበር። እርሱ የቃየል ታናሽ ወንድም ነበር። + +* አቤል እረኛ ነበር። +* መሥዋዕት እንዲሆኑ አቤል ከእንስሳቱ ጥቂቶቹን ለእግዚአብሔር ሠዋ። +* በአቤልና በመሥዋዕቱ እግዚአንሔር ደስ አሰኘ። +* የአዳምና የሔዋን የመጀመሪያ ልጅ ቃየል አቤልን ገደለ። diff --git a/bible/names/abiathar.md b/bible/names/abiathar.md new file mode 100644 index 0000000..e4ce372 --- /dev/null +++ b/bible/names/abiathar.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አብያታር + +በንጉሥ ዳዊት ዘመን አብያታር የእስራኤል ሕዝብ ሊቀ ካህን ነበር። + +* ንጉሥ ሳኦል ካህናትን በገደለ ጊዜ አብያተር በማምለጥ ምድረ በዳ ውስጥ ወደ ነበረው ዳዊት ሄደ። +* አብያተርና ሌላ ሰዶቅ የሚሉት ሊቀ ካህን በንግሥና ዘመኑ ሁሉ ዳዊትን በታማኝነት አገልግለዋል። +* ከዳዊት ሞት በኋላ በሰሎሞን ቦታ ንጉሥ አብያተር አዶንያስን ረድቶት ነበር ። +* ከዚያም የተነሣ ንጉሥሰሎሞን አብያተርን ከክህነት ሻረው። (እንዲሁም. . . . ይመ) +* አቢያ diff --git a/bible/names/abijah.md b/bible/names/abijah.md new file mode 100644 index 0000000..732dc68 --- /dev/null +++ b/bible/names/abijah.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# አቢያ + +ከ 915- 913 ዓቅክ ነግሦ የነበር የይሁዳ ንጉሥ ስም ነው እርሱ የንጉሥ ሮብዓም ልጅ ነበር። ብሉይ ኪዳን ውስጥ አቢያ የሚል ስም የሚታወቁ ሌሎች ጥቂት ሰዎችም ነበሩ። + +* አቢያና ኢዩኤል የተበሉት የሳሙኤል ወንዶች ልጆችና ራስ ወዳዶች ስለ ነበሩ በእርሱ ፈንታ ንጉሥ እንዲያነግሥላቸው ሕዝቡ ሳሙኤልን ጠየቁ። +* ሌላው አቢያ በንጉሥ ዳዊት ዘመን የቤተ መቅደሱ ካህናት ከነበሩ ሰዎች አንዱ ነበር። +* አቢያ ከንጉሥ ሮብዓም ልጆች አንዱ ነበር። +* ከባቢሎን ምርኮ ከዘሩባቤል ጋር ወደ ኢየሩሳሌም የተመለሰ ሊቀካህን ስም አቢያ ይባል ነበር። diff --git a/bible/names/abimelech.md b/bible/names/abimelech.md new file mode 100644 index 0000000..acdd4f0 --- /dev/null +++ b/bible/names/abimelech.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አቢሜሌክ + +አብርሃምና ይስሐቅ በከነዓን ምድር በሚኖሩበት ዘመን አቢሜሌክ በጌራራ አካባቢ የነገሠ ንጉስ ነበር ። + +* ሣራ እኅቴ እንጂ ሚስቴ አይደለችም በማለት አብርሃም ንጉሥ ኢቢሜሌክን አታልሎት ነበር። +* በቤርሳህ የነበሩ የውሃ ጉድጓዶች ባለቤትነትን በተመለከተ አብርሃምና አቢሜሌክ ስምምነት አድረጉ። +* ርብቃ እኅቴ እንጂ ሚስቴ አይደለችም በማለት ከብዙ ዓመታት በኋላ ይስሐቅም አቤሜሌክንና ሌሎች በጌራራ የነበሩ ሰዎችን አትልሎአል። +* በእርሱ በመዋሸታቸው ንጉሥ አቢሜሌክ አብርሃምን በኋላም ይስሐቅን ገሥጾአቸዋል። +* አቤሜሌክ የተሰኘ ስም የነበረው ሌላው ሰው የጌዴዎን ልጅና የኢዮአታም ወንድም ነበር።እርሱ ከንጉሥ አቢሜሌክ የተለየ ሰው መሆኑን ግልጽ ለማድረግ አንዳንድ ትርጉሞች ስሙ ላይ ጥቂት ለውጥ ያደርጉ ይሆናል። diff --git a/bible/names/abner.md b/bible/names/abner.md new file mode 100644 index 0000000..5ab1566 --- /dev/null +++ b/bible/names/abner.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# አቤኔር + +አቤኔር + የንጉሥ ሳኦል አጎት ልጅ ነበር። + +* አበኔር የሳኦል ሰራዊት ዋና አዣዥ ነበር፤ ግዙፉን ሰው ጎልያድን ዳዊት ከገደለ በኋላ ወጣቱ ዳዊትን ካሳኦል ጋር ያስተዋወቀ እርሱ ነበር። +* ከንጉሥ ሳኦል ሞት በኋላ ዳዊት የይሁዳ ንጉሥ ሲሆን አበኔር የሳኦልን ልጅ አያቡስቴን የእስሬል ንጉሥ አደረገው። +* በኋላ ላይ አበኔር በዳዊት ሰራዊት ዋና አዛዥ በአዩአብ በክህደት ተገደለ። diff --git a/bible/names/abraham.md b/bible/names/abraham.md new file mode 100644 index 0000000..13fa28c --- /dev/null +++ b/bible/names/abraham.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አብርሃም፣ አብራም + +አብራም የእስራኤላውያን አባት እንዲሆን እግዚአብሔር የመረጠው ከዑር ከተማ የመጣ ከለዳዊ ነበር። በኋላ ላይ እግዚአብሔር “አብርሃም” በማለት ስሙን ለውጦታል። + +* “አብራም” ማለት “ከፍ ያለው አባት ማለት ነው።” +* “አብርሃም” ማለት “የብዙዎች አባት ማለት ነው” +* ብዙ ልጆች እንደሚኖሩትና እነርሱም ታላቅ ሕዝብ እንደሚሆኑ እግዚአብሔር ለአብርሃም ቃል ገባለት። +* አብርሃም በእግዚአብሔር አመነ፤ ለእርሱም ታዘዘ። አብርሃምን ከከላዳውያን አገር ወደ ከነዓን ምድር እንዲሄድ እግዚአብሔር አብርሃምን መራው። +* በከነዓን ምድር እየኖሩ እያለ በጣም አርጅተው እያለ አብርሃምና ሣራ ይስሐቅ የሚባል ወንድ ልጅ ወለዱ። diff --git a/bible/names/absalom.md b/bible/names/absalom.md new file mode 100644 index 0000000..c01b168 --- /dev/null +++ b/bible/names/absalom.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# አቤሴሎም + +አቤሴሎም የዳዊት ሦስተኛ ወንድ ልጅ ነበር። በቁንጅናውና በቁመናው እንዲሁም በጣም ቅብጥብጥ በመሆኑ ይታወቃል። + +* የአቤሴሎም እህት ትዕማር ከፊል ወንድሟ በመሆኑ በአምኖን በተደፈረች ጊዜ አቤሴሎም አምኖንን ለመግደል ዕቅድ አወጣ። +* አምኖንን ከገደለ በኋላ አቤሴሎም የእናቱ የመዓካ አገር ወደ ሆነው ወደ ጌሹር አካባቢ በመኮብለል በዚያ ሦስት ዓመት ቆየ።ከዚያም ተመልሶ ወደ ኢየሩሳሌም እንደመጣ ንጉሥ ዳዊት መልዕክተኞች ላከ ። ይሁን እንጂ ለሁለት ዓመት ያህል አቤሴሎም እፊቱ እንዲቀርብ አልፈቀደም ነበር። +* አቤሴሎም አንዳንድ ሰዎችን ዳዊት ላይ አነሣሣ፤እርሱ ላይ ዐመፅ አስነሣ። +* የዳዊት ሰራዊት ከአቤሴሎም ጋር ተዋግቶ ገደለው። እንዲህ በመሆኑ ዳዊት በጣም አዘነ። diff --git a/bible/names/adam.md b/bible/names/adam.md new file mode 100644 index 0000000..ccbeeb1 --- /dev/null +++ b/bible/names/adam.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አዳም + +አዳም እግዚአብሔር የፈጠረው የመጀመሪያ ሰው ነው።እርሱና ሚስቱ ሔዋን በእግዚአብሔር መልክና አምሳል ተፈጥረዋል። + +* እግዚአብሔር አዳምን ከአፈር አበጀው፤ አውስጡም ሕይወት እፍ አለበት +* የአዳም ስም “ቀይ አፈር”ወይም “መሬት” ከሚለው ቃል ጋር ይመሳሰላል። +* አዳም የተሰኘው ስም “ የሰው ልጅ”ወይም፣ “ሰብዓዊ ፍጡር” የተሰኘው የብሉይ ኪዳን ጋር አንድ ነው። +* ሰዎች ሁሉ የአዳምና የሔዋን ልጆች ናቸው። +* አዳምና ሔዋን እግዚአብሔር ላይ ኅጢያት አደረጉ። ይህም ከእግዚአብሔር ለያያቸው ፤ኅጢአትና ሞትም ወደ ዓለም እንዲመጡ አደረገ። diff --git a/bible/names/adonijah.md b/bible/names/adonijah.md new file mode 100644 index 0000000..a637387 --- /dev/null +++ b/bible/names/adonijah.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አዶንያስ + +አዶንያስ የንጉሥ ዳዎት አራተኛ ልጅ ነው። + +* ከወንድሞቹ ከአቤሴሎምና ከአምናን መሞት በኋላ አዶንያስ የእስራኤል ንጉሥ ለመሆን ሞክሮ ነበር። +* ይሁን እንጂ፣ዙፋኑ የዳዊት ልጅ የሰሎሞን እንደሚሆን እግዚአብሔር ተናግሮ ነበር፤ስለዚህ የአዶንያስ ሤራ ከሽፎ ዙፋኑ ለሰሎሞን ተሰጠ። +* አዶንያስ ራሱን ለማድረግ ለሁለተኛ ግዜ በመሞከር እርሱ እንዲገደል ሰሎሞን አዘዘ። diff --git a/bible/names/ahab.md b/bible/names/ahab.md new file mode 100644 index 0000000..aa5ff10 --- /dev/null +++ b/bible/names/ahab.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አክዓብ + +አክዓብ ከ 875-854 ዓቅክ ስሜናዊ የእስራኤል መንግሥት ላይ ነግሦ የነበረ በጣም ክፉ ንጉሥ ነው። + +* ንጉሥ አክዓብ ሐሰተኛ አማልክት እንዲያመለኩ የእስራኤል ሕዝብ ላይ ተፅዕኖ አደረገ። +* ነብዩ ኤልያስ ከአክአብ ጋር ፊት ለፊት ተገናኝቶ እስራኤል እንዲፈጽሙ ስላደረገው ኅጢያት ቅጣት እንዲሆን ለሦስት ዓመት ተኩል ከባድ ድርቅ እንደሚሆን ነገረው። +* አክአብና ሚስቱ ኤልዛቤል ሥልጣናቸውን ተጠቅመው ንጹሕ ሰዎችን መግደልን ጨምሮ ሌሎች ብዙ ክፉ ነገሮችን አድርጓል። diff --git a/bible/names/ahasuerus.md b/bible/names/ahasuerus.md new file mode 100644 index 0000000..19bf117 --- /dev/null +++ b/bible/names/ahasuerus.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አርጤክስስ + +አርጤክስስ ሃያ ዓመት የጥንቱን ፋርስ/ኢራቅ የገዛ ንጉሥ ነበር። + +* ይህ የሆነው በምርኮ የወሰዱ አይሁድ የነበሩበት ባቢሎን በፋርስ አገዛዝ ሥር በሆነበት ዘመን ነበር። +* የዚህ ንጉሥ ሌላው ስም አትሸዊሮስ ሊሆን ይችላል። +* በቁጣ ተነሣሥቶ የእርሱን ልዕልት(ሚስቱን) ካባረረ በኋላ ንጉሥ አርጤክስስ አዲሷ ሚስቱንና ልዕልቱ እንድትሆን አስቴር የተባለች አይሁዳዊት ሴት መርጦ ነበር። diff --git a/bible/names/ahaz.md b/bible/names/ahaz.md new file mode 100644 index 0000000..fd71eb3 --- /dev/null +++ b/bible/names/ahaz.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አካዝ + +አካዝ ከ732 ዓቅከ - 716 ዓክከ የይሁዳን መንግሥት የገዛ በጣም ክፉ ንጉሥ ነበር። ይህ ይሆነው በእስራኤልና በይሁዳ የነበሩ ብዙ ሰዎች በምርኮ ወደ ባቢሎን ከመወሰዳቸው 140 ዓመት በፊት ነበር። + +* ይሁዳን እየገዛ በነበረበት ዘመን አካዝ የአሦራውያንን ሐሰተኛ አማልክት ለማምለክ መሠዊያ ሠርቶ ነበር፤ይህም ሕዝቡ ከአንዱ እውነተኛ አምላክ ከያህዌ እንዲመለሱ አደረገ። +* ንጉሥ አካዝ ይሁዳን መግዛት በጀመረ ጊዜ 20 ዓመቱ ነበር፤16 ዓመት በሥልጣን ቆየ። diff --git a/bible/names/ahaziah.md b/bible/names/ahaziah.md new file mode 100644 index 0000000..2c1e930 --- /dev/null +++ b/bible/names/ahaziah.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አካዝያስ + +አካዝያስ የሁለት ንጉሦች ስም ነው፤አንደኛው የእስራኤል መንግሥት ስገዛ ሌላው የይሁዳን መንግሥት ገዛ። + +* የይሁዳ ንጉሥ አካዝያስ የንጉሥ አዩራም ልጅ ነበር። ለአንድ ዓመት 841 ዓቅክ ሥልጣን ላይ ከቆየ በኃላ ኢዩ ገደለው። በኋላ ላይ የአካዝያስ ታናሽ ልጁ ኢዮአስ የንጉሥነቱን ቦታ ያዘ። +* የእስራኤል ንጉሥ አካዝያስ የንጉሥ አክዓብ ልጅ ነበር። ለሁለት ዓመት ሥልጣን ላይ ቆየ (850-49 ዓቅክ)። ከቤተ መንግሥቱ ሰገነት ሲወድቅ በደረሰበት ጉዳት የተነሣ ሞተ በእርሱ ቦታ ወንድሙ አዮራም ነገሠ። diff --git a/bible/names/ahijah.md b/bible/names/ahijah.md new file mode 100644 index 0000000..c788156 --- /dev/null +++ b/bible/names/ahijah.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# አኪያ + +አኪያ ብሉይ ኪዳን ውስጥ የተለያዩ ሰዎች ስም ነው። የሚከተሉት ከእነዚህ ሰዎች ጥቂቶቹ ናቸው፣ + +* አኪያ በሳኦል ዘመን የነበረ ካህን ስም ነበር። +* በንጉሥ ሰሎሞን ዘመን አኪያ የሚባል ጸሐፊ ነበር። +* አኪያ ከሴሎ የመጣውና የእስራኤል መንግሥት ለሁለት እንደምከፈል ትንቢት የተናገረው ነብይ ስም ነበር። +* የእስራኤል ንጉሥ ሳኦል አባት ስም አኪያ ይባል ነበር። diff --git a/bible/names/ai.md b/bible/names/ai.md new file mode 100644 index 0000000..bdd430b --- /dev/null +++ b/bible/names/ai.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጋይ + +በብሉይ ኪዳን ዘመን ጋይ ከቤቴል በስተ ደቡብ ከኢያሪኮ ሰሜን ምዕራብ 8 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ የምትገኝ የከነዓናውያን ከተማ ስም ነበረች። + +* ኢያሪኮን ካሸነፈ በኋላ ጋይን እንዲያጠቁ ኢያሱ እስራኤላውያንን መራ። ይሁን እንጂ፣እግዚዘብሔር በእርሱ ደስ በለ መሰኘቱ በቀላሉ ተሸነፉ። +* አካን የሚባል እስራኤላዊ ከኢያሪኮ የተገኘውን ምርኮ ሰርቆ ነበር፤እርሱና ቤተሰቦቹ እዲገደሉ እግዚአብሔር አዘዘ። ከዚያ በኃላ የጋይን ሕዝብ ድል እንዲያደርጉ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ረዳቸው። diff --git a/bible/names/amalekite.md b/bible/names/amalekite.md new file mode 100644 index 0000000..b9cb82c --- /dev/null +++ b/bible/names/amalekite.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አማሌቅ፣ አማሌቃዊ + +አማሌቃዊ ከኔጌብ ምድረ በዳ አንሥቶ እስከ አረብ አገር ድረስ ባለው የከነዓን ደቡባዊ ክፍል በሙሉ የሚኖሩ ዘላን ሕዝብ ነበሩ።እነዚህ ሰዎች የኤሳው ልጅ ልጅ የአማሌቅ ዘሮች ናቸው። + +* አማሌቃውያን እስራኤላውያን በከንዓን ለመኖር መጀመሪያ ከመጡ ጀምሮ ጽኑ የእስሬል ጠላት ነበሩ። +* አንዳንዴ “አማልቅ” የሚለው ቃል በምሳሌያዊ መልኩ አማሌቃውያንን ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላል። +* ከአማሌቃውያን ጋር ተደርጎ በነበረ አንድ ውጊያ ሙሴ እጆቹን ከፍ ሲያደርግ እስራኤላውያን ያሸንፉ ነበር።ደክሞት እጆቹ ወደ ታች ሲወርዱ ይሸነፉ ነብር።ስለዚህም የእስራኤል ሰራዊት ሙሉ በሙሉ አማሌቃውያንን እስኪያሸንፉ ድረስ አሮንና ሐር ሙሴ እጆቹን ከፍ እንዳደረገ እንዲቆይ ረዱት። +* ንጉሥ ሳኦልና ንጉሥ ዳዊት አማሌቅን ለመዋጋት ዘመቻ አድርገው ነበር። +* አማሌቅን ባሸነፈበት አንዱ ውጊያ ከዘረፋ የተገኙ ነገሮችን ለራሷ በመውሰድ እግዚአብሔር እንዳዘዘው የአማሌቃውያንን ንጉሥ ባለ መግደል ሳኦል ለእግዚአብሔር ሳይታዘዝ ቀረ። diff --git a/bible/names/amaziah.md b/bible/names/amaziah.md new file mode 100644 index 0000000..6353ab8 --- /dev/null +++ b/bible/names/amaziah.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# አሜስያስ + +አባቱ ንጉሥ አዩአስ ከተገደለ በኋላ አሜስያስ የይሁዳ ንጉሥ ሆነ። + +* ንጉሥ አሜስያስ ከ796-767 ዓቅክ ለሃያ ዘጠኝ ዓመት ይሁዳን ገዛ። +* መልካም ንጉሥ ቢሆንም ጣዖቶች ይመለክበት የነበረውን ከፍታ ቦታዎች ግን አላጠፋም +* የኃላ ኃላ አሜስያስ የአባቱ ገዳዮችን ሁሉ ገደለ +* ዐምፀኞች ኤደማውያንን ድል በማድረግ እንደገና በይሁዳ መንግሥት ቁጥጥር ሥር እንዲሆኑ አደረገ። +* ከእስራኤል ንጉሥ ከኢዮአስ ጋር ውጊያ ቢያደርግም ተሸነፈ የተወሰነው የኢያሩሳሌም ቅጥር ፈርሶ ሳለ ነብር። ከቤተ መቅደሱ የብርና የወርቅ ዕቃዎች ተዘረፉ። +* ከዓመታት በኋላ ንጉሥ አሜሶያስ ፊቱን ከያህዌ አዞረ በኢያሩሳሌም እርሱ ላይ ያሤሩ ሰዎች ገደሉት። diff --git a/bible/names/ammon.md b/bible/names/ammon.md new file mode 100644 index 0000000..560c03e --- /dev/null +++ b/bible/names/ammon.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አሞን፣አሞናውያን፣አሞናዊት + +“የአሞን ሕዝብ” ወይም ፣ “አሞናውያን” ከነዓን ውስጥ ከነበሩት ሕዝቦች አንዱ ናቸው።ሎጥ ከትናሿ ልጁ የወለደው የቤን አሚ ዘር ናቸው። + +* “አሞናዊት” የሚለው በተለይ ሴት አሞናዊትን ያመለክታል፤ይህ “አሞናዊት ሴት” ተብሎ መተርጎምም ይችላል፤፤ +* አሞናምን ከዮርዳኖስ ወንዝ ምስራቅ ይኖሩ ነበር፤የእስራኤል ጠላቶችም ነበሩ፤፤ +* አንድ ጊዜ አሞናዊን እስራኤልን እንዲረግምላቸው፤ለለዓም የሚባል ነቢይ ቀጥርው ነበር፤እግዚአብሄር ግን ያንን አልፈቀደም። diff --git a/bible/names/amnon.md b/bible/names/amnon.md new file mode 100644 index 0000000..fcfa417 --- /dev/null +++ b/bible/names/amnon.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አምኖን + +ከአኪናሆም የተወለደ የዳዊት ታላቅ ልጅ ነው፤፤ + +* አምኖን ከፊል እህቱ የነበረችውን ትዕማርን ደፈረ፤እርስዋ የአቤሴሎምም እናት ነበረች፤፤ +* ከዚህ የተነሳ አቤሴሎም አምኖን ላይ አሴር፤በኋላም ገደለው። diff --git a/bible/names/amorite.md b/bible/names/amorite.md new file mode 100644 index 0000000..9a4fac0 --- /dev/null +++ b/bible/names/amorite.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# አሞራዊ + +አሞራውያን ከኖህ የልጅ ልጅ ከከነዕን የተገኘ ሃያል ህዝብ ነበሩ፤ + +* የስማቸው ትርጉም ከፍ ያለ እንደ ማለት ሲሆን፡የሚኖሩበትን ተራራም አካባቢ ወይም ደግሞ ረጃጅሞች መሆናቸውን ለማመልከት ሊሆን ይችላል። +* አሞራዊያን በሁለቱም የዮርዳኖስ ወንዝ አካባቢ ነበር የሚኖሩት፤ጋይ የተባለችው ከተማ የአሞራውያን መኖሪያ ነበረች። +* የአሞራውያን ሃጢያት ሃሰተኛ አማልት ማምልካቸውንና በዚያ ውስጥ የሚካተት ሃጢያትንም እንደሚጨምር እግዚእበሄር አመልክቷል። +* እግዚአብሄር ባዘዘው መሰረት እሞራውያንን ለመደምስስ እያሱ እስራኤልን መርቷል። diff --git a/bible/names/amos.md b/bible/names/amos.md new file mode 100644 index 0000000..b005293 --- /dev/null +++ b/bible/names/amos.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አሞጽ + +አሞጽ በይሁዳ ንጉስ በዕዝያን ዘመን የነበረ እስራኤላዊ ነብይ ነበር፤ + +* የነቢይነት ከመጠራቱ በፊት አሞጽ በይሁዳ መንግሥት ውስጥ ይኖር የነበረ እረኛና በለስ የሚያመርት ገበሬ ነበር። +* አሞጽ ሰዎች ላይ በሚፈጽሙት ግፍ ባለድጎቹ የሰሜናዊ እስራኤል መንግሥት ሰዎች ላይ ስለሚመጣው ቅጣት ትንቢት ተናግሮ ነበር፤ diff --git a/bible/names/amoz.md b/bible/names/amoz.md new file mode 100644 index 0000000..7713982 --- /dev/null +++ b/bible/names/amoz.md @@ -0,0 +1,5 @@ +# አሞጽ + +የነቢዩ ኢሳይያስ አባት አሞጽ ይባል ነበር። + +* መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰው ኢሳይያስ የአሞጽ ልጅ መሆኑን ለማመልከት ብቻ ነበር። diff --git a/bible/names/andrew.md b/bible/names/andrew.md new file mode 100644 index 0000000..b35fdb8 --- /dev/null +++ b/bible/names/andrew.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# እንድርያስ + +* እንድርያስ ደቀ መዛሙርቱ እንደሆኑ እየሱስ ከመረጣቸው አሥራ ሁለት ሰዎች አንዱ ነበር(በኋላ ሐዋርያት የተባሉት)። +* የእንድርያስ ወንድም ስምዖን ጴጥሮስ ይባል ነበር፤ሁለቱም ዓሣ አጥማጆች ነበሩ። +* ደቀ መዛሙርቱ እንደሆኑ እየሱስ በጠራቸው ጊዜ ጴጥሮስና እንድርያስ በገሊላ ባሕር ዓሣ እያጥጠመዱ ነበር፤ +* ጴጥሮስና እንድርያስ ከእየሱስ ጋር ከመገንኛተቸው በፊት ያአጥማቂው የዮሐንስ ደቀመዛሙርት ነበሩ። diff --git a/bible/names/annas.md b/bible/names/annas.md new file mode 100644 index 0000000..0b51fd2 --- /dev/null +++ b/bible/names/annas.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሐና + +ሐና ከ6-15 ዓ፤ም ከ10 ዓመት በእየሩሳሌም የነበረ አይሁዳዊ ሊቀ ካህን ነው፤ይሁን እንጂ በኋላ ላይ ሮማውያን ከሊቀ ካህንነቱ አንስተውታል፤ያም ሆኖ በአይሁድ ዘንድ የነበርው ተደማጭነት መሪ በመሆን ቀጥሎ ነበር። + +* ሐና እየሱስ ባገለገለበት ዘመን ሕጋዊ ሊቀ ካህን የነበረው የቀያፍ አማች ነበር። +* ሊቀ ካህናት ጡረታ ከወጡ በኋላ እንካ በዚያው ስም ይጠሩ ነበር፤አንዳንድ የካህነት ሥራዎችንም ይሠሩ ነበር፤ስለዚህም በቀያፋና በሌሎችም ሊቀ ካህናት ዘመን ሊቀ ካህን ተበሎ ተጠርቱል፤ +* በአይሁድ መሪዎች ፊት ለፍርድ በቀረበ ጊዜ እየሱስ በመጀመሪያ ለጥያቄ የመጥው ሐና ዘንድ ነበር። diff --git a/bible/names/antioch.md b/bible/names/antioch.md new file mode 100644 index 0000000..d49c5a1 --- /dev/null +++ b/bible/names/antioch.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አንጾኪያ + +አዲስ ኪዳን ውስጥ አንጾኪያ የሁለት ከተሞች ስም ነበር፤አንደኛው ሜድትርያን ባሕር ዳርቻ አጠገብ በሶሪያ ነበር፤ሌላው ግን ቆላስያስ ከተማ አጠገበ በነረው ጺስዲያ ነበር። + +* በሶሪያ አንጾኪያ የነበረው አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን አማኞች ክርስቲያን ተበለው የተጠሩበት የመጀመርያው ቦታ ነበር፤እዚያ የነበረው ቤተ ክርስቲያን ለአሕዛበ ወንጌል እንዲሰብኩ መልክተኛ ይልክ ነበር፤ +* ጻውሎስ በርናባስና ዩሐንስ፤ማርቆስ ወንጌል ለመስበክ ወደ ጽስዲያ ተጉዘው ነበር፤ሁከት ለማስነሳት ጥቂት አይሁድ ከሌሎች ከተሞች ወደዚያ መጡ፤ጻውሎስን ለመግደልም ሞከሩ፤አይሁድንና አሕዛብን ጨምሮ ሌሎች ብዙዎች ትምህርቱን በመስማት በእየሱስ አመኑ። diff --git a/bible/names/apollos.md b/bible/names/apollos.md new file mode 100644 index 0000000..00d13eb --- /dev/null +++ b/bible/names/apollos.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አጽሎስ + +አጽሎስ ግሪክ ዉስጥ ከነበረው እስክንድሪያ የመጣ ስለ እየሱስ ለሰወች ለማስተማር ልዩ ችሎታ የነበረው አይሁዳዊ ነበር። + +* አጽሎስ የአይሁድ ቅዱሳት መጽሕፍትን በሚገባ የተማረና የንግግር ችሎታ ያለው ሰው ነበር፤ +* አቂላና ጽርስቅላ የተባሉት ሁለት ክርስቲያኖች በኤፌሶን በሚገባ ተማረ +* እንደ ሌሎች ወንጌላዊያንና መምህራን ሁሉ እርሱና አጽሎስም ሰዎች በክርስቶስ እንዲያምኑ ለመርዳት አሰሩ እንደ ነበር ጻውሎስ አጠንክሮ ተናግሮአል። diff --git a/bible/names/aquila.md b/bible/names/aquila.md new file mode 100644 index 0000000..63664b0 --- /dev/null +++ b/bible/names/aquila.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# አቂላ + +አቂላ ከጥኩር በቀር ደቡባዊ ባሕር ዳርቻ ከነበረው ጻንጦስ አውራጃ የነበረ አየሁዳዊ ነበር፤ + +* አቂላና ጽርስቅላ ለተወሰነ ጊዜ በሮም ጣልያን ኖሩ፤ በሖላ ግን ሮማዊው ንጉስ ቀላውዲውስ አይሁድ ሁሉ ከሮም እንዲወጡ አስገደደ። +* አቂላና ጽርስቅላ ወደ ቆሮንቶስ ከመጡ በሖላ ከሐዋርያው ጻውሎስ ጋር ተገናኙ። +* እንደ ጻውሎስ ሁሉ እነርሱም ድንዅን ይሰፉ ነበር።በሐዋሪያዊ ተልኮውም ይረዱት ነበር፤ +* አቂላና ጽርስቅላ እየሱስን በተመለከተ እውነቱን ለአማኞች አስተማሩ፤ከእነዚህ አማኞች አንዱ አጽሎስ የሚሉት ስጦታ ያለው መምህር ነበር፤ diff --git a/bible/names/arabah.md b/bible/names/arabah.md new file mode 100644 index 0000000..bef10d7 --- /dev/null +++ b/bible/names/arabah.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዓረባ + +በብሉይ ኪዳን ዘመን ዓረባ የሚለው አገልላለጽ በዮርዳኖስ ወንዝ ዙሪያ በስትደቡብ ወደ ሰሜናዊ የቀይ ባህር ጫፍ የሚዘረጋ የነበረውን ሸለቆ ጨምሮ በጣም ስራ በረሐ ለጥ ያለ ሜዳ ያመለክታል። + +* ከግብጽ ወደ ከነዓን ሲጎዙ እስራኤላዊያን በዚህ በረሐ አካባቢ ውስጥ አልፈው ነበር። +* የዓረብ ባሕር- ዓረብ ባሕር አካባቢ ያለ ባሕር ተብሎ መተርጎም ይቻላል፤ይህ ባሕር አብዛኛውን ጊዜ የጨው ባሕር ወይም ሙት ባሕር በመባል ይታወቃል፤ +* ዓረባ የሚለው አገላለጽ በአጠቃላይ ማንኛውንም በረሐማ አካባቢ መግለጫ ሊሆን ይችላል። diff --git a/bible/names/arabia.md b/bible/names/arabia.md new file mode 100644 index 0000000..712ea8f --- /dev/null +++ b/bible/names/arabia.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አረቢያ፤ አረባዊ + +አረቢያ፥3000000 ስኩዬር ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የዓለማችን ትልቁ ባሕር ገቡ፤አካባቢ ነው ከእስኤል ደቡብ ምስራቅ ያለ ቦታ ሲሆን ከቀይ ባሕር ከአረቢያ ባሕርና ከፋርስ ባሕር ሰላጤ ጋር ይዋስናል። + +* አረባዊ የሚለው ቃል በአርቢያ የሚኖር ሰዎን ወይም ከአረቢያ ጋር የተያያዘ ነገርን ለማመላከት ጥቅም ላይ ይውላል። +* የመጀመሪያዎቹ የአረቢያ ነዋሪዎች የሴም ልጅ ልጆች ነበሩ።ሌሎች ጥንታዊ የአርቢያ ነዋሪዎች እንደ ኤሳው ዘሮች ሁሉ የአብራሃም ልጅ እስማኤልንና ዘሮቹንም ይጨምራል። +* እስራኤላዊያን ለ40 ዓመት ይተንከራቱቱበት በረሐ የሚገኘው በአርቢያ ነው። +* በእይሱስ ካመነ በሖላ ሐዋሪያው ጻውሎስ ጢቂት ዓመት በአረቢያ በረሐ አሳልፎአል፤ +* ገላትያ ለነበሩ ከርስቲያኖች በጻፈው መልእክት የሲና ተራራ የሚኘው በአረቢያ መሆኑን ጳውሎስ ጠቅሷል። diff --git a/bible/names/aram.md b/bible/names/aram.md new file mode 100644 index 0000000..e746dbb --- /dev/null +++ b/bible/names/aram.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# አራም፤አራማዊ ፤አራማይክ + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ አርም የሁለት ሰዎች ስም ነው፤የአሁኑ ሲሪያ ያለችበት ከከነዓን ሰሜን ምስራቅ ያለው አካባቢ ስም ነው፤ + +* አራም ውስጥ ሲኖሩ የነበሩ ሰዎች አራማውያን ተብሎ የሚናገሩት ቋንቋ አረማይክ ነበር፤እይሱስና በዝሙት የነበሩ ሌሎች አይሁዳም፤አራማይክ ይኖሩ ነበር፤ +* ከሴም ልጆች አንዱ አራም ያባል ነበር፤አራም ተብሎ የሚጠራው ሌላው ሰው የርብቃ ወንድም ልጅ ነበር፤የአራም አካባቢ ከእነዚህ ሁለት ሰዎች በአንዱ ሳይጠራ እንዳልቀረ ይታሰባል። +* በኋላ ላይ አራም፥ በግሪክ ስሙ ፥ “ሶርያ” ተጠርቷል +* “ፔዳን አራም” የተሰኘው ገለጻ፥ “የኣራም ሜዳ” ማለት ሲሆን የሚገኘው ከአራም ሰሜናዊ ክፍል ነበር። +* ከአብርሃም ዘመዶች ጥቂቶቹ “ፔዳን አራም” ውስጥ በሚገኘው ካራን ከተማ ይኖሩ ነበር +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ እንዳንዴ፥ “አራም” እና “ፔዳን አራም” የሚለው አገላለጽ አብዛኛውን ጊዜ አንዱን አካባቢ ነበር የሚያመለክተው +* “አራም ነኻሪም” የሚለው፥ “ባለሁለት ወንዞች አራም” ማለት ሲሆን ይህ አካበቢ የሚገኘው መሰዽጦሚያ በስተሰሜን እና፥ ከ”ፔዳን አራም” በስተምሥራቅ ነበር። diff --git a/bible/names/ararat.md b/bible/names/ararat.md new file mode 100644 index 0000000..606b7bc --- /dev/null +++ b/bible/names/ararat.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አራራት + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “አራራት” ለአንድ አካባቢ፥ ለአንድ መንግሥትና የተራራ ሰንሰለት የተሰጠ ስም ነው። + +* “የአራራት ምድር” ምናልባት በአሁኑ ዘመን ቱርክ በሚባለው አገር ሰሜናዊ ምሥራቅ ክፍል የነበረ ቦታ ሊሆን ይችላል። +* አራራት ይበልጥ የሚታወቀው የጥፋት ውሃ መቀነስ ከጀመረ በኋላ የኖህ መርከብ ያረፈችበት ተራራ ስም በመሆኑ ነው። +* በዚህ ዘመን አንድ ተራራ፥ “የአራራት ተራራ” ተብሎ ከተጠራ ብዙውን ጊዜ የመጽሐፍ ቅዱሱ “አራራት ተራራ” ቦታ እንደሆነ ይታሰባል። diff --git a/bible/names/artaxerxes.md b/bible/names/artaxerxes.md new file mode 100644 index 0000000..c1e85b8 --- /dev/null +++ b/bible/names/artaxerxes.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አርጤክስስ + +አርጤክስስ ከ 464-424 ዓቅክ የፋርስን መንግሥት ሲገዛ የነበረ ንጉሥ ነው + +* በአርጤክስስ ዘመነ መንግሥት ከይሁዳ የተወሰዱት እስራኤላውያን በዚያ ጊዜ በፋርስ ቁጥጥር ሥር በነበረችው በባቢሎን ምርኮ ውስጥ ነበሩ +* ከባቢሎን ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሰው ለእስራኤላውያን የእግዚአብሔርን ሕግ እንዲያስተምሩ አርጤክስስ ለካህኑ ዕዝራና አብረውት ለነበሩ አይሁድ መሪዎች አርጤክስስ ፈቃድ ሰጠ +* በዚሁ ጊዜ ጥቂት ቆየት ብሎ ከተማዋን የሚከብበውን ቅጥር የሚሠሩ አይሁድን እየመሩ ወደ ኢየሩሳሌም እንዲመለሱ አርጤክስስ ለወይን ጠጅ አሳላፊው ለነህምያ ፈቃድ ሰጥቷል +* በዚያን ጊዜ ባቢሎን በፋርስ አገዛዝ ሥር ስለነበርች አንዳንዴ አርጤክስስ “የባቢሎን ንጉሥ” ተብሎ ይጠራል +* አርጤክስስ አሐሻዊሮስ ከሚባለው ሰው ጋር አንድ እንዳይደለ ልብ በሉ diff --git a/bible/names/asa.md b/bible/names/asa.md new file mode 100644 index 0000000..f7d1074 --- /dev/null +++ b/bible/names/asa.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አሳ + +አሳ ክ913-873 አቅክ ድረስ ለአርባ ዓመት የይሁዳን መንግሥት የገዛ ንጉሥ ነበር + +* ንጉሥ አሳ መልካም ንጉሥ ነበር፤ የሐሰተኛ አማልክት ምስሎችን አስወግዷል፤ እስራኤላውያን እንደገና ያህዌን ወደማምለክ እንዲመለሱ አድርጓል +* ከሌሎች ሕዝቦች ጋር ባደረገው ውጊያ እንዲያሸንፉ ያህዌ ለንጉሥ አሳ ድል ሰጠው +* ይሁን እንጂ በአገዛዙ ዘመን በኋላ ላይ አሳ በያህዌ መተማመኑን ትቶአል፤ የኋላ ኋላ ለሞት በበቃው ጽኑ ሕመም ታምሞአል diff --git a/bible/names/asaph.md b/bible/names/asaph.md new file mode 100644 index 0000000..bb8f531 --- /dev/null +++ b/bible/names/asaph.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# አሳፍ + +አሳፍ ሌዋዊ ካህን ሲሆን፥ ለንጉሥ ዳዊት መዝሙሮች ሙዚቃ ያዘጋጀ ጥሩ ስጦታ ያለው ሙዚቀኛ ነበር። አሳፍ የራሱን መዝሙሮችም ጽፎአል + +* በቤተ መቅደሱ አምልኮ ዝማሬ ከሚያቀርቡ ሦስት ሙዚቀኞች አንዱ እንዲሆን አሳፍ በንጉሥ ዳዊት ተሹሞ ነበር። ከእነዚህም መዝሙሮች አንዳንዶቹ ትንቢት ነበሩ +* አሳፍ ልጆቹን-------------- ነበር፤ ይህንኑ ኅላፊነት በመፈጸም ቤተመቅደሱ ውስጥ የሙዚቃ መሣሪያዎችን ይጫወቱና ትንቢት ይናገሩ ነበር +* ከሙዚቃ መሣሪያዎቹ ጥቂቱ ዋሽንት፥ በገና፥ መለከትና ጽናጽል ነበሩ። +* መዝሙር 50 እና እንዲሁም 73-85 ያሉት መዝሙሮች የአሳፍ እንደሆኑ ይነገራል። ምናልባትም ከእነዚህ መዝሙሮች አንዳንዶቹ በእርሱ ቤተሰቦች ተጽፈው ይሆናል diff --git a/bible/names/ashdod.md b/bible/names/ashdod.md new file mode 100644 index 0000000..ab3abf2 --- /dev/null +++ b/bible/names/ashdod.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አሽዶድ አዛጦን + +አሽዶድ ከአምስቱ በጣም ጠቃሚ የፍልስጥኤም ከተሞች አንዷ ነበረች። ሜድትራኒያን ባሕር አጠገብ ከከነዓን ደቡብ ምዕራብ፥ በጋዛና በኢዮጴ መካከል ግማሽ ርቀት ላይ ነበር የምትገኘው + +* የፍልስጥኤማውያን ጣዖት የዳጎን ቤተመቅደስ የነበረው በአሽዶድ ነበር። +* የቃል ዲዳኑን ታቦት በመውሰዳቸውና አሽዶድ በነበረው የአረማውያን ቤተመቅደስ ውስጥ በማኖራቸው እግዚአብሔር የአሽዶድ ሰዎችን ክፉኛ ቀጣቸው +* የዚህች ከተማ የግሪክ ስም አዛጦን ነው። ወንጌላዊው ፊሊጶስ ወንጌል ከሰበከባቸው ከተሞች አንዷ ነበረች diff --git a/bible/names/asher.md b/bible/names/asher.md new file mode 100644 index 0000000..5b2ea5a --- /dev/null +++ b/bible/names/asher.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አሴር + +አሴር የያዕቆብ ስምንተኛ ልጅ ነው። የእርሱ ዘሮች ከአሥራ ሁሉቱ የእስራኤል ነገድ አንዱ ሆኑ፤ ዘሮቹም “አሴር” ተብለው ይጠራሉ። + +* የአሴር እናት የልያ አገልጋይ የነበርችው ዘለፋ ናት +* የስሙ ትርጉም “ደስተኛ” ወይም “የተባረከ” ማለት ነው +* እስራኤላውያን ወደ ተስፋው ምድር ከገቡ በኋላ ለአሴር ነገድ የተሰጠው ክልል ስም አሴር ነው የሚባለው diff --git a/bible/names/asherim.md b/bible/names/asherim.md new file mode 100644 index 0000000..b17c65a --- /dev/null +++ b/bible/names/asherim.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# አሼራ፥ የአሼራ ምስል፥ አስታሮት + +አሼራ በብሉይ ኪዳን ዘመን ከነዓናውያን ያመልኳት የነበሩ ጣዖት ነበረች። +“አስታሮት” ሌላው የአሼራ ስም ነው፥ ወይም ደግሞ ተመሳሳይ የሆነች ሌላ ጣዖት ስም ሊሆን ይችላል። + +* “የአሼራ ምስል” የሚለው ገለጻ፥ ይህችኑ ጣዖት እንዲወክሉ እንጨት መቅረጽን ወይም ዛፎችን ማበጀትን ያመለክታል +* ብዙውን ጊዜ የአሼራ ምስል የአሼራ ባል ነው ተብሎ በሚታሰበው በዓል የተሰኘው ጣዖት መሠዊያ አጠገብ ነበር የሚቆመው። አንዳንድ ሕዝቦች በዓልን እንደፀሐይ አምላክ፥ አሼራን ወይም አስታሮትን እንደጨረቃ አምላክ ያመልኩ ነበር +* የተቀረጹ የአሼራ ምስሎችን ሁሉ እንዲያጠፉ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን አዘዘ +* ጌዴዎንን፥ ንጉሥ አሳን፥ ንጉሥ ኢዮስያስን የመሳሰሉ እስራኤላውያን መሪዎች ለእግዚአብሔር በመታዘዝ ሕዝቡ እነዚህን ጣዖቶች እንዲያጠፉ አደረጉ +* ይሁን እንጂ፥ ንጉሥ ሰሎሞንን፥ ንጉሥ ምናሴንና ንጉሥ አክዓብን የመሳሰሉ ሌሎች እስራኤላውያን መሪዎች የአሼራን ምስሎች ባለማስወገዳቸው ሕዝቡ እነዚህን ጣዖቶች ማምለክ ቀጠለ diff --git a/bible/names/ashkelon.md b/bible/names/ashkelon.md new file mode 100644 index 0000000..51f4cb6 --- /dev/null +++ b/bible/names/ashkelon.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አስቀሎና + +በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን አስቀሎና ሜድትራንያን ባሕር ዳርቻ የምትገኝ ዋና የፍልስጥኤማውያን ከተማ ነበርች። ዛሬም እስራኤል ውስጥ ትገኛለች። + +* ከአሽዶድ፥ ከአቃሮን፥ ከጋት እና ጋዛ ጋር አስቀሎና ከአምስቱ ጠቃሚ የፍልስጥኤማውያን ከተሞች አንዷ ነበረች +* ምንም እንኳ የይሁድ መንግሥት ተራራማውን አገሩን መያዝ ቢችልም፥ እስራኤላውያን ሙሉ በሙሉ የአስቀሎናን ሰዎች ድል አላደረጉም +* አስቀሎና በመቶ ለሚቆጠሩ ዓመታቶች በፍልስጥኤማውያን እንደተያዘች ቆየች። diff --git a/bible/names/asia.md b/bible/names/asia.md new file mode 100644 index 0000000..e93dc90 --- /dev/null +++ b/bible/names/asia.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# እስያ + +መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን፥ “እስያ” የሮም መንግሥት አውራጃ ስም ነበር። በአሁኑ ጊዜ ቱርክ ከሚባለው አገር ምዕራባዊ ክፍል ነበር የሚገኘው። + +* ጳውሎስ ወደእስያ ተጉዞ እዚያ ለነበሩ ጥቂት ከተሞች ወንጌልን ሰብኳል። ከእነዚህ ከተሞች መካከል ኤፌሶንና ቆላስይስ ይገኙበታል +* በዚህ ዘመን ካለው እስያ ጋር እንዳይምታታ፥ ይህን “እስያ የሚባለውን የጥንቱ የሮም አውራጃ” ወይም “የእስያ አውራጃ” በማለት መተርጎም ያስፈልጋል። +* በዮሐንስ ራእይ ውስጥ የተጠቀሱ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ የእስያ የሮም አውራጃ ውስጥ ነበሩ diff --git a/bible/names/assyria.md b/bible/names/assyria.md new file mode 100644 index 0000000..358e2f1 --- /dev/null +++ b/bible/names/assyria.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# አሦር፥ አሦራዊ፥ የአሦር መንግሥት + +አሦር እስራኤል በከነዓን ምድር ይኖሩ በነበሩበት ዘመን በጣም ኅያል መንግሥት ነበር። የአሦር መንግሥት በአሦር ንጉሥ ይተዳደሩ የነበሩ አገሮች ናቸው። + +* የአሦር ሕዝብ ከአሁኗ ኢራቅ በስተሰሜን አካባቢ ይኖር ነበር +* አሦራውያን በታሪካቸው በተለያየ ጊዜ ከእስራኤል ጋር ተዋግተዋል +* በ722 ዓቅክ አሦራውያን ሙሉ በሙሉ የእስራኤልን መንግሥት ድል አደረጉ። ብዙዎቹ እስራኤላውያን ወደ አሦር እንዲሄዱ አስገደዱ +* እዚያው የቀሩት እስራኤላውያን አሦራውያን ከሰማሪያ ካመጧቸው ባዕድ ሰዎች ጋር እርስ በርስ ተጋቡ። የእነዚህ እርስ በርስ የተጋቡ ሰዎች ዘሮች በኋላ ላይ ሳምራውያን ተባሉ diff --git a/bible/names/athaliah.md b/bible/names/athaliah.md new file mode 100644 index 0000000..d80f1e2 --- /dev/null +++ b/bible/names/athaliah.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጎቶልያ + +ጎቶልያ የይሁዳ ንጉሥ የኢዮራም ሚስት ስትሆን፥ በጣም ክፉ ሴት ነበርች። በክፋቱ የታወቀው የእስራኤል ንጉሥ የዘምሪ የልጅ ልጅ ነበረች + +* የጎቶልያ ልጅ አካዝያስ ኢዮራም ከሞተ በኋላ ንጉሥ ሆነ። +* ልጇ አካዝያስ ሲሞት ጎቶልያ የተቀረውን የንጉሡን ቤተሰብ በሙሉ ለመግደል አቀደች +* ሆኖም፥ የጎቶልያ ትንሹ የልጅ ልጅ ኢዮአስን አክስቱ ደብቃው ስለነበር ከሞት ተረፈ፤ በኋላም የይሁዳ ንጉሥ ሆነ። diff --git a/bible/names/azariah.md b/bible/names/azariah.md new file mode 100644 index 0000000..fc89b05 --- /dev/null +++ b/bible/names/azariah.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# አዛርያስ + +በብሉይ ኪዳን ውስጥ አዛርያስ በሚባል ስም የታወቁ ሰዎች ነበሩ + +* አንደኛው አዛርያስ አብድናጎ በተሰኘው ባቢሎናዊ ስሙ ነበር ይበልጥ የሚታወቀው። በናቡከደነፆር ሰራዊት ከይሁዳ ወደ ባቢሎን ከተወሰዱ ብዙ እስራኤላውያን አንዱ ነበር። አዛርያስ ሐናንያና ሚሳኤል የሚባሉ እስራኤላውያን ጓደኞቹ ለባቢሎን ንጉሥ መስገድ አልፈለጉም፤ ስለዚህም ወደሚንቀለቀለው እሳት በመጣል ተቀጡ። ይሁን እንጂ፥ እግዚአብሔር ስለጠበቃቸው በፍጹም አልተጎዱም። +* የይሁዳ ንጉሥ ዖዝያንም፥ “አዛርያስ” በሚባል ስም ይታወቃል +* ሌላው አዛርያስ የብሉይ ኪዳን ሊቀ ካህን ነበር +* በነብዩ ኤርምያስ ዘመን አዛርያስ የሚባል አንድ ሰው፥ ከትውልድ አገራቸው እንዳይሄዱ በመንገር እስራኤላውያን በእግዚአብሔር ላይ እንዲያምጹ አድርጓል። diff --git a/bible/names/baal.md b/bible/names/baal.md new file mode 100644 index 0000000..38a6107 --- /dev/null +++ b/bible/names/baal.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# በኣል + +“በኣል” ፦ “ጌታ” ወይም፥ “አለቃ” ማለት ሲሆን፥ ከነዓናውያን ከሚያመልኳቸው ዋነኞቹ ጣዖቶች የአንዱ ስም ነበር። + +* ከስማቸው ጋር፥ “በኣል” የሚል ስም የተያያዘ ሌሎች የአካባቢው ጣዖቶችም ነበሩ፤ ለምሳሌ “በኣል ጲኦር” አንዳንዴ እነዚህ ጣዖቶች ሁሉ በአንድነት፥ “በኣሎች” ተብለው ይጠሩ ነበር። +* አንዳንድ ሰዎች፥ “በኣል” የሚል ቃል የተጨመረበት ስም ነበራቸው +* የበኣል አምልኮ ሕፃናትን መሥዋዕት ማቅረብንና በአመንዝራዎች መጠቀምን የመሳሰሉ መጥፎ ተግባሮችን ይጨምራል +* በታሪካቸው ውስጥ በአንዳንድ ወቅቶች በዙሪያቸው የነበሩ አረማውያን ሕዝቦችን ምሳሌ በመከተል እስራኤላውያንም በከፍተኛ ደረጃ በኣልን አምልከው ነበር +* በንጉሥ አክዓብ ዘመን በኣል ሐሰት እንደሆነና እውነተኛው አምላክ ያህዌ ብቻ መሆኑን ለሕዝቡ ለማሳየት የእግዚአብሔር ነብዩ ኤልያስ አንድ ፈተና አቅርቦ ነበር፥ ከዚህም የተነሣ የበኣል ነብያት በሞት ተቀጡ፤ ሕዝቡም እንደገና ያህዌን ማምለክ ጀመሩ። diff --git a/bible/names/baasha.md b/bible/names/baasha.md new file mode 100644 index 0000000..2591414 --- /dev/null +++ b/bible/names/baasha.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ባኦስ + +ባኦስ እስራኤል ሐሰተኛ አማልክትን እንዲያመልኩ ካደረጉ የእስራኤል ነገሥታት አንዱ ነበር + +* ባኦስ ሦስተኛው የእስራኤል ንጉሥ ሲሆን፥ አሳ የይሁዳ ንጉሥ በነበረበት ዘመን ሃያ አራት ዓመት ገዝቷል +* ባኦስ ከእርሱ በፊት ንጉሥ የነበረውን ናዳብን በማግለል የነገሠ የጦር መሪ ነበር +* በባኦስ ንግሥና ዘመን በእስራኤልና በይሁዳ መንግሥት መካከል በተለይም ከይሁዳ ንጉሥ ከአሳ ጋር ብዙ ጦርነቶች ተደርገዋል +* ባኦስ ከፈጸማቸው ብዙ ኃጢአቶች የተነሣ የኋላ ኋላ እግዚአብሔር በሞት ከሥልጣኑ አስወገደው diff --git a/bible/names/babel.md b/bible/names/babel.md new file mode 100644 index 0000000..011d282 --- /dev/null +++ b/bible/names/babel.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ባቤል + +ባቤል ከመሰጵጦምያ በስተደቡብ በነበረችው ሰናዖር በምትባል አካባቢ ዋነኛ ከተማ ነበረች በኋላ ላይ ሰናዖር ባቢሎን ተብላለች + +* የባቢሎን ከተማ የተመሠረተችው የሰናዖር አካባቢን ከገዛው የካም የልጅ ልጅ በነበረው በናምሩድ ነበር +* የሰናዖር ሕዝብ በጣም ትዕቢተኞች ከመሆናቸው የተነሳ ወደሰማይ የሚደርስ ግንብ መሥራት ሞከሩ። በኋላ ላይ ይህ፥ “የባቢሎን ግንብ” በመባል የሚታወቅ ሆነ +* ግንቡን እየሰሩ የነበሩ ሰዎች እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት ባለመበተናቸው እርስ በርስ መግባባት እንዳይችሉ ቋንቋቸውን ደበላለቀው። ይህም ከዚያ ተነስተው በተለያዩ የምድር አካባቢዎች እንዲኖሩ አደረጋቸው። +* “ባቤል” የተሰኘው ቃል ትርጉም ሥረ-መሠረት፥ “ግራ መጋባት” ማለት ሲሆን እንዲህ የተባለው እግዚአብሔር የሕዝቡን ቋንቋ ስለደበላለቀው ነው። diff --git a/bible/names/babylon.md b/bible/names/babylon.md new file mode 100644 index 0000000..b17c392 --- /dev/null +++ b/bible/names/babylon.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ባቢሎን፥ ባቢሎናዊ + +የባቢሎን ከተማ የጥንት ባቢሎንያ አካባቢ ዋና ከተማ ሲሆን፥ የባቢሎን መንግሥት ግዛት አካልም ነበር + +* ባቢሎን ትገኝ የነበረው ኤፍራጥስ ወንዝ አካባቢ ነበር፤ ከመቶ ዓመታት በፊት የባቢሎን ግንብ ተሠርቶ የነበረውም በዚሁ አካባቢ ነበር +* አንዳንዴ፥ “ባቢሎን” የተሰኘው ቃል የባብሎንን መንግሥት በሙሉ ያመለክታል። ለምሳሌ፥ “ የባቢሎን ንጉሥ” ያቺን ከተማ ብቻ ሳይሆን፥ በዚያ የነበረውን አካባቢ ሁሉ ይገዛ ነበር +* ባቢሎናውያን ኅያል ሕዝብ በመሆናቸው የይሁዳን መንግሥት አጥቅተው ነበር። ለ70 ዓመት ያህል ሕዝቡን በምርኮ ወደባቢሎን ወስደው ነበር +* የዚህ አካባቢ የተወሰነው ክፍል፥ “ከለድ” ሲባል፥ እዚያ የነበሩ ሕዝቦች “ከለዳውያን” ይባሉ ነበር። በዚህም ምክንያት፥ “ከለድ” የሚለው ቃል ባቢሎንን ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል +* አዲስ ኪዳን ውስጥ፥ “ባቢሎን” የተሰኘው ቃል ከጣዖት አምልኮና ኃጢአተኛ ተግባሮች ጋር የሚያያዙ ቦታዎችን፥ ሕዝቦችንና የአስተሳሰብ ዘይቤዎችን ለማመልከት ተለዋጭ ዘይቤ በመሆን ጥቅም ላይ ውሏል +* “ታላቂቱ ባቢሎን” ወይም፥ “ታላቂቱ የባቢሎን ከተማ” የተሰኘው ሐረግ፥ ምሳሌያዊ ሲሆን መልኩ ልክ ጥንታዊቷ ባቢሎን እንደነበረችው በጣም ሰፊ ሀብታምና ኃጢአተኛ የሆን ከተማ ወይም ሕዝብን ያመለክታል። diff --git a/bible/names/balaam.md b/bible/names/balaam.md new file mode 100644 index 0000000..3c3fca1 --- /dev/null +++ b/bible/names/balaam.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# በለዓም + +በለዓም ወደ ከነዓን ምድር ለመግባት በሰሜናዊ ሞዓብ ሰፍረው በነበረ ጊዜ እስራኤልን እንዲረግም ንጉሥ ባላቅ ቀጥሮት የነበር አረማዊ ነብይ ነበር። + +* በለዓም የመጣው ከፋቱራ ከተማ ሲሆን የሚገኘው በኤፍራጥስ ወንዝ ዙሪያ ባልው አካባቢ ነበር፤ ከሞዓብ ምድር 400 ማይሎች ርቀት ላይ ይገኝ ነበር +* ሜዶናዊው ንጉሥ ባላቅ ከእስራኤል ሕዝብ ብዛትና ጥንካሬ የተነሣ ፍርሃት አድሮበት ነበር፤ ስለዚህም እነርሱን እንዲረግምለት በለዓምን ቀጠረው +* በለዓም እስራኤልን ወደነበሩበት አካባቢ በመሄድ ላይ እያለ፥ መንገዱ ላይ የእግዚአብሔር መልአክ ቆሞ ስለነበር አህያው ወደፊት መሄድ አልቻለችም። እግዚአብሔር ለአህያዋ ለበለዓም የመናገር ችሎታ ሰጣት +* በለዓም እስራኤልን እንዲረግም እግዚአብሔር አልፈቀደም፤ ይልቁንም እርሱን እንዲባርክ አዘዘው +* ይሁን እንጂ፥ በኋላ ላይ በኣል ፌጎርን እንዲያመልኩ በማድረግ እስራኤል ላይ ክፉ ነገር አምጥቷል diff --git a/bible/names/barabbas.md b/bible/names/barabbas.md new file mode 100644 index 0000000..f2cf848 --- /dev/null +++ b/bible/names/barabbas.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# በርባን + +በርባን ኢየሱስ በተያዘ ጊዜ ኢየሩሳሌም ውስጥ የነበር እስረኛ ነበር + +* በርባን ግድያንና በሮም መንግሥት ላይ የማመፅን ወንጀል የፈጸመ ሰው ነበር +* ጴንጤናዊው ጲላጦስ በርባንን ወይም ኢየሱስን እንዲፈታላቸው ይፈልጉ እንደሆን ለሕዝቡ ምርጫ ሲያቀርብ ሕዝቡ በርባንን እንዲፈታላቸው ጠየቁ +* ስለዚህ ጲላጦስ በርባንን እንዲፈታ፥ ኢየሱስ ግን እንዲገደል አዘዘ diff --git a/bible/names/barnabas.md b/bible/names/barnabas.md new file mode 100644 index 0000000..c06b182 --- /dev/null +++ b/bible/names/barnabas.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# በርናባስ + +በርናባስ በሐዋርያት ዘመን የነበረ ከጥንት ክርስቲያኖች አንዱ ነበር + +* በርናባስ ከሌዊ ነገድ የተገኘ እስራኤላዊ ሲሆን፥ የመጣው ከቆጵሮስ ደሴት ነበር +* ሳውል(ጳውሎስ) ክርስቲያን በሆን ጊዜ እንደአንድ አማኝ እንዲቀበሉት ሌሎች አማኞችን ያግባባ በርናባስ ነበር +* በርናባስና ሳውል በተለያዩ ከተማዎች የኢየሱስን ወንጌል ለመስበክ አብረው ተጉዘው ነበር +* ስሙ፥ ዮሴፍ ነበር በኋላ ግን፥ “በርናባስ” ተብሎአል፤ “በርናባስ”፥ “የመፅናናት ልጅ” ማለት ነው diff --git a/bible/names/bartholomew.md b/bible/names/bartholomew.md new file mode 100644 index 0000000..8ba5071 --- /dev/null +++ b/bible/names/bartholomew.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# በርቶሎሜዎስ + +በርተሎሜዎስ ከአስራ ሁለት የኢየሱስ ሐዋርያት አንዱ ነበር + +* ከሌሎቹ ሐዋርያት ጋር በአንድነት በርተሎሜዎስ ወንጌልን እንዲሰብክና በኢየሱስ ስም ተአምራት እንዲያደርግ ተልኮ ነበር +* ኢየሱስ ወደ ሰማይ ሲመለስ ከተመለከቱ አንዱ እርሱ ነበር +* ከዚህ ጥቂት ሳምንቶች በኋላ በበዓለ ሃምሳ ቀን መንፈስ ቅዱስ እነርሱ ላይ በወረደ ጊዜ በኢየሩሳሌም ከሌሎች ሐዋርያት ጋር ነበር diff --git a/bible/names/baruch.md b/bible/names/baruch.md new file mode 100644 index 0000000..d0f5a92 --- /dev/null +++ b/bible/names/baruch.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ባሮክ + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ባሮክ በመባል የሚታወቁ የተለያዩ ሰዎች አሉ + +* አንደኛው ባሮክ የኢየሩሳሌምን ቅጥር በመጠገን ከነህምያ ጋር አብሮ ይሠራ የነበረው የዘባይ ልጅ ባሮክ ነው +* ከዚህም በላይ በነህምያ ዘመን ቅጥሩ ከተሠራ በኋላ በኢየሩሳሌም መኖር ከጀመሩ መሪዎች አንዱ የነበረው የከልሐዜ ልጅ ባሮክ ነበር +* ለየት ያለው የኔር ልጅ በሮክ የነብዩ ኤርምያስ ረዳት የነበረው ባሮክ ሲሆን፥ እግዚአብሔር ለነብዩ ኤርምያስ የሰጠውን መልዕክት በመጻፍና ያንን ለሕዝቡ ማንበብ በመሳሰሉ የተለያዩ ሥራዎች ኤርምያስን ረድቶታል diff --git a/bible/names/bashan.md b/bible/names/bashan.md new file mode 100644 index 0000000..9dac124 --- /dev/null +++ b/bible/names/bashan.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ባሳን + +ባሳን ከገሊላ ባሕር በስተምስራቅ አካባቢ ያለ ቦታ ነው። በአሁኑ ዘመን የሶርያ አካል የሆነውን አካባቢና የጎላን ኮረብታን ይሸፍናል + +* በብሉይ ኪዳን የነበረው፥ “ጎላን” የሚባለው መጠለያ(መማፀኛ) ከተማ የሚገኘው በባሳን አካባቢ ነበር +* ባሳን በዋርካ ዛፎችና በግጦሽ ሜዳዎቹ የሚታወቅ በጣም ለም አካባቢ ነበር +* ባሳን በአንዳንድ ነገሥታትና በሕዝቦቻቸው መካከል ውጊያ ተደርጎ የነበረበት ቦታ እንደነበር ዘፍጥረት 14 ላይ ተጠቅሷል +* ከግብፅ ከወጡ በኋላ እስራኤል በበረሃ ይንከራተቱ በነበረ ጊዜ እስራኤላውያን የተወሰነውን የባሳን አካባቢ ይዘው ነበር +* ከዓመታት በኋላ ንጉሥ ሰሎሞን ከዚያ አካባቢ የሚያስፈልገውን ነገር ያገኝ ነበር diff --git a/bible/names/bathsheba.md b/bible/names/bathsheba.md new file mode 100644 index 0000000..0c302d8 --- /dev/null +++ b/bible/names/bathsheba.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ቤርሳቤህ + +ቤርሳቤህ በዳዊት ሰራዊት ውስጥ ወታደር የነበርው የኦርዮን ሚስት ነበረች። ኦርዮን ከተገደለ በኋላ የዳዊት ሚስትና የሰሎሞን እናት ሆናለች + +* የኦርዮን ሚስት እያለች ዳዊት ከእርስዋ ጋር አመንዝሮ ነበር +* ቤርሳቤህ ከዳዊት በፀነሰች ጊዜ ዳዊት ኦርዮን በጦርነት እንዲገደል አደረገ +* ከዚያም ዳዊት ቤርሳቤህን አገባትና ልጃቸውን ወለደች +* ከተወለደ ጥቂት ቀናት በኋላ ልጁ እንዲሞት በማድረግ እግዚአብሔር ዳዊትን በኃጢአቱ ቀጣው +* እንደገና ቤርሳቤህ ሰሎሞን የተባለ ልጅ ወለደች፥ እርሱም አድጎ ከዳዊት በኋላ ንጉስ ሆነ diff --git a/bible/names/beelzebul.md b/bible/names/beelzebul.md new file mode 100644 index 0000000..b2e66a5 --- /dev/null +++ b/bible/names/beelzebul.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ብዔልዜቡል + +ብዔልዜቡል የአጋንንት አለቃ ሲሆን፥ የሰይጣን ወይም የድያብሎስ ሌላ ስም ነው + +* አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ብዔልዜቡልን ቡዓልዜቡብ ይሉታል +* ቃል በቃል “የዝንቦች አምላክ” ማለት ሲሆን፥ “የአጋንንት አለቃ” የሚል ትርጉም አለው +* ይህ ቃል ስም እንደመሆኑ መጠን፥ እንደስም መተርጎም አለበት +* ስለማን እየተናገር እንደሆነ ግልጽ ለማድረግ፥ “ብዔልዜቡል ድያብሎስ” በማለት መተርጎም ይቻላል diff --git a/bible/names/beersheba.md b/bible/names/beersheba.md new file mode 100644 index 0000000..b813f20 --- /dev/null +++ b/bible/names/beersheba.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ቤርሳቤህ (ቤርሼባ) + +ብሉይ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን ቤርሳቤህ አሁን ኔጌቭ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ባለው በረሐ ውስጥ ከኢየሩሳሌም ደቡብ ምዕራብ 45 ማይሎች ላይ የምትገኝ ከተማ ነበረች + +* በቤርሳቤህ ዙሪያ ያለው በረሐ አብርሃም ከድንኳኑ ከሸኛቸው በኋላ አጋርና እስማኤል ይተንከራተቱበት ጠፍ ቦታ ነበር +* የዚህች ከተማ ስም፥ “የመሐላ ጉድጓድ” ማለት ነው። ይህን ስም የሰጣት የአቤሜሌክ ሰዎች ከአብርሃም ጉድጓዶች አንዱን በመቆጣጠራቸው እነርሱን እንደማይቀጣ አብርሃም መሐላ አድርጎ ስለነበር ነው diff --git a/bible/names/benaiah.md b/bible/names/benaiah.md new file mode 100644 index 0000000..3a5e552 --- /dev/null +++ b/bible/names/benaiah.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# በናያስ + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ መናያስ በሚል ስም የሚታወቁ ጥቂት ሰዎች ነበሩ + +* በናያስ የዮዳሄ ልጅ ሲሆን፥ ከዳዊት ኅያላን ሰዎች አንዱ ነበር። በጦር ችሎታው የታወቀ ስለነበረ የዳዊት ክብር ዘብ ወይም ዘብ ጠባቂ ሆኖ ነበር +* ሰሎሞን በነገሠ ጊዜ በናያስ ጠላቶቹን በማጥፋት ረድቶት ነበር። በኋላ ላይ የእስራኤል ሰራዊት አዛዥ ሆኖ ነበር +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ በናያስ ተብለው የተጠሩ ሦስት ሌዋውያን፥ አንድ ካህን፥ ሙዚቀኛና የአሳፍ ልጅ አሉ diff --git a/bible/names/benjamin.md b/bible/names/benjamin.md new file mode 100644 index 0000000..da1483f --- /dev/null +++ b/bible/names/benjamin.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ብንያም + +ብንያም ከያዕቆብና ከሚስቱ ከራሔል የተወለደ የመጨረሻው ልጅ ነው። የስሙ ትርጉም ፥ “የቀኝ እጄ ልጅ” ማለት ነው። + +* ከራሔል የተወለዱ እርሱና ታላቅ ወንድሙ ዮሴፍ ብቻ ናቸው። ራሔል ብንያምን ከወለደች በኋላ ሞታለች +* የብንያም ዘሮች ከአስራሁለት የእስራኤል ነገዶች አንዱ ሆነዋል +* ንጉሥ ሳኦል ከእስራኤላዊው የብንያም ነገድ የተገኘ ነበር +* ሐዋርያው ጳውሎስም ከብንያም ነገድ ነበር diff --git a/bible/names/berea.md b/bible/names/berea.md new file mode 100644 index 0000000..0c6dc1c --- /dev/null +++ b/bible/names/berea.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ቤርያ + +አዲስ ኪዳን ውስጥ ቤርያ ከመቄዶንያ ደቡብ ምስራቅ ከተሰሎንቄ በስተደቡብ 80 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ በጣም ሀብታም የግሪክ ከተማ ነበርች። + +* በተሰሎንቄ ከአይሁድ ከደረሰባቸው ችግር እንዲያመልጡ አንዳንድ ክርስቲያን ወገኖች ከረዱአቸው በኋላ ጳውሎስና ሲላስ የሄዱት ወደ ቤርያ ነበር +* በቤርይ የነበሩ ሰዎች ጳውሎስን ወንጌል ሲሰብክ ሲሰሙ እርሱ ይናገር የነበረው እውነት መሆኑን ለማረጋገጥ ቅዱሳት መጻሕፍትን መረመሩ diff --git a/bible/names/bethany.md b/bible/names/bethany.md new file mode 100644 index 0000000..88902f8 --- /dev/null +++ b/bible/names/bethany.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቢታንያ + +ቢታንያ ከኢየሩሳሌም ምሥራቅ 2ማይል ርቀት ላይ ከደብረ ዘይት ተራራ ምሥራቅ ባለው ተዳፋት ግርጌ የምትገኝ ከተማ ነበረች + +* ቢታንያ በኢየሩሳሌምና በኢያሪኮ መካከል በሚያልፈው መንገድ አጠገብ ነበረች +* ኢየሱስ ወዳጆቹ አልዓዛር፥ ማርታና ማርያም ወደነበሩበት ቢታንያ ብዙ ጊዜ ይመጣ ነበር +* ቢታንያ ኢየሱስ አልዓዛርን ከሞት ያስነሣበት ከተማ በመሆን ትታወቃለች diff --git a/bible/names/bethel.md b/bible/names/bethel.md new file mode 100644 index 0000000..cda36ff --- /dev/null +++ b/bible/names/bethel.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቤቴል + +ቤቴል ከኢየሩሳሌም በስተሰሜን ከነዓን ምድር ውስጥ የምትገኝ ከተማ ነበረች። የቀድሞ ስሟ “ሎዛ” ነበር + +* የእግዚአብሔርን ተስፋ ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ ከተቀበለ በኋላ አብራም (አብርሃም) ቤቴል አጠገብ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሥራ። በዚያ ጊዜ የከተማዋ ትክክለኛ መጠሪያ ስም ገና ቤቴል አልተባለም ነበር፤ ይሁን እንጂ፥ ብዙ ጊዜ በጣም በምትታወቅበት፥ “ቤቴል” በሚል ስም ትጠራለች +* ከወንድሙ ከኤሳው በሸሸ ጊዜ ያዕቆብ በዚህች ከተማ አጠገብ አንድ ሌሊት ከቤት ውጭ መሬት ላይ ተኝቶ አሳልፏል። ተኝቶ እያለ መላእክት የሚወጡበትና የሚወርዱበት ወደሰማይ የሚደርስ መሰላል በሕልሙ አየ +* ያዕቆብ በዚያ ስም እስከጠራት ጊዜ ድረስ ይህች ከተማ፥ “ቤቴል” የሚባል ስም አልነበራትም። ስለአብርሃም የሚናገሩ ምንባቦች ውስጥ እንዲሁም ለመጀመሪያ ጊዜ ያዕቆብ እዚያ የደረሰበትን ጊዜ(ስሙ ከመለወጡ በፊት) ግልጽ ለማድረግ አንዳንድ ትርጉሞች “ሎዛ በኋላ ቤቴል የተባለችው)” በማለት ተርጉመውታል diff --git a/bible/names/bethlehem.md b/bible/names/bethlehem.md new file mode 100644 index 0000000..d02ebfa --- /dev/null +++ b/bible/names/bethlehem.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቤተልሔም ኤፍራታ + +ቤተልሔም ኢየሩሳሌም ከተማ አጠገብ የምትገኝ አንዲት ትንሽ የእስራኤል ከተማ ነበረች። “ኤፍራታ” በመባልም ትታወቃለች፤ ምናልባት የመጀመሪያ ስሟ ይህ ሳይሆን አይቀርም + +* ንጉሥ ዳዊት የተወለደው እዚያ ስለነበር፥ ቤተልሔም፥ “የዳዊት ከተማ” ተብላለች +* መሲሁ ከ “ቤተልሔም ኤፍራታ” እንደሚመጣ ነብዩ ሚክያስ ተናግሮ ነበር +* በዚያ ትንቢት ፍጻሜ ከብዙ ዓመቶች በኋላ ኢየሱስ በቤተልሔም ተወለደ +* ቤተልሔም፥ “የእንጀራ ቤት” ወይም፥ “የምግብ ቤት” ማለት ነው diff --git a/bible/names/bethshemesh.md b/bible/names/bethshemesh.md new file mode 100644 index 0000000..9860485 --- /dev/null +++ b/bible/names/bethshemesh.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቤትሳሚስ + +ቤትሳሚስ ከኢየሩሳሌም በስተምዕራብ በግምት 30ኪሎሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ ከነዓናዊት ከተማ ስም ነው + +* እስራኤላውያን ቤትሳሚስን የያዙት በኢያሱ መሪነት ዘመን ነበር +* ቤትሳሚስ ሌዋውያን ካህናት እንዲኖሩባት የተሰጠች ከተማ ነበርች +* ፍልስጥኤማውያን የማረኩትን የቃል ኪዳን ታቦት እንደገና ወደ ኢየሩሳሌም በወሰዱ ጊዜ ቤትሳሚስ ታቦቱን ያሳረፉበት የመጀመሪያ ከተማ ነበረች diff --git a/bible/names/bethuel.md b/bible/names/bethuel.md new file mode 100644 index 0000000..74a4907 --- /dev/null +++ b/bible/names/bethuel.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ባቱኤል + +ባቱኤል +የአብርሃም ወንድም የናኮር ልጅ ነበር + +* ባቱኤል የርብቃና የወንድሟ የላባ አባት ነበር +* ባቱኤል የሚባል ከተማም አለ፤ ምናልባትም ከቤርሳቤህ ብዙ ሳይርቅ ደቡባዊ ይሁዳ ውስጥ ሳይሆን አይቀርም። diff --git a/bible/names/boaz.md b/bible/names/boaz.md new file mode 100644 index 0000000..e891193 --- /dev/null +++ b/bible/names/boaz.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቦዔዝ + +በዔዝ የሩት ባል፣ የንጉሥ ዳዊት አያትና ኢየሱስ የተገኘበት ዘር ዋና ግንድ የነበረ እስራኤላዊ ነበር። + +* ቦዔዝ የነበረው መሳፍንት እስራኤልን ይገዙ በነበረበት ዘመን ነው። +* ባልዋና ልጆቿ በሞዓብ ከሞቱ በኋላ ወደ እስራኤል የተመለሰቸው ኑኃሚን የተባለች እስራኤላዊት ሴት የሥጋ ዘመድ ነበር። +* ቦዔዝ እርሷን በማግባትና ከእርሷ ልጆች በመውለድ ሩት የተባለችውን የኑኃሚን አማት “ዋጀ”። +* ክርስቶስ እኛን ከኃጢአት የመዋጀትኑና የማዳኑ ምሳሌ ተደርጎ ይወሰዳል። diff --git a/bible/names/caesar.md b/bible/names/caesar.md new file mode 100644 index 0000000..a7cfd44 --- /dev/null +++ b/bible/names/caesar.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ቄሳር + +“ቄሳር” የተሰኘው ቃል ብዙዎቹ የሮም ገዦች የሚጠቀሙበት ስም ወይም መጠሪያ ነበር። መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ይህ መጠሪያ ሦስት ገዦችን ያመለክታል። + +* ቄሳር ተብሎ የተጠራ የመጀመሪያ ሮማዊ መሪ ኢየሱስ በተወለደበት ዘመን ሲገዛ የነበረው፣ “አውጉስጦስ ቄሳር” ነው። +* ከሰላሳ ዓመት በኋላ ዮሐንስ እየሰበከ በነበረበት ዘመን የሮም መንግሥትን ይገዛ የነበረው ጤባርዮስ ቄሳር ነበር። +* የቄሳርን ለቄሳር፣ የእግዚአብሔርን ለእግዚአብሔር መስጠት እንደሚገባ ኢየሱስ ለሕዝቡ በተናገረ ጊዜ ጤባርዮስ ቄሳር ሮምን እየገዛ ነበር። +* ጳውሎስ ቄሳር ፊት ቀርቦ እንደ ነበር ሲናገር የሚያመለክተው ኔሮ የተባለውን ሮማዊ ንጉሥ ሲሆን፣ እርሱም፣ “ቄሳር” በተሰኘው መጠሪያ ነበር የሚታወቀው። +* “ቄሳር” የተሰኘው ቃል እንደ መጠሪያ ብቻውን ጥቅም ላይ ከዋለ፣ “ንጉሥ” ወይም፣ “ሮማዊ ገዢ” ተብሎ መተርጎም ይችላል። +* አውጉስጦስ ቄሳር ወይም ጤባርዮስ ቄሳር በተሰኙት ስሞች “ቄሳር” የሚለው ቃል ለአገሬው ሕዝብ ቋንቋ በሚቀራረብ ቋንቋ መነገር ይችላል። diff --git a/bible/names/caesarea.md b/bible/names/caesarea.md new file mode 100644 index 0000000..0cfc406 --- /dev/null +++ b/bible/names/caesarea.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ቄሳርያ፣ ፊልጶስ ቂሳርያ + +ቂሳርያ ሜድትራንያን ባሕር ዳርቻ፣ ከቀርሜሎስ ተራራ 39 ኪ.ሜ. ርቃ ትገኝ የነበረች በጣም ጠቃሚ ከተማ ነበረች። ፊልጶስ ቂሳርያ ከእስራኤል ሰሜን ምሥራቃዊ ክፍል አርሞንዔም ተራራ አጠገብ ያለች ከተማ ነበረች። + +* እነዚህ ከተሞች የሮም መንግሥትን ይገዙ ለነበሩ ቄሳሮች የተሰየሙት። +* ኢየሱስ በተወለደበት ዘመን አካባቢ ባሕር ዳርቻ የነበረው ቂሳርያ የይሁዳ የሮም አውራጃ ከተማ ሆነች። +* ሐዋርያው ጴጥሮስ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአሕዛብ የሰበከው በቂሳርያ ነበር። +* ጳውሎስ ከቂሳርያ በመርከብ ወደ ጤርሴስ ሄደ፤ በሁለተኛው ሐዋርያዊ ተልዕኮው በዚህች ከተማ ሁለት ጊዜ አልፏል። +* ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ በፊልጶስ ቂሳርያ ዙሪያ ወደ ነበሩ ከተሞች ተጉዘው ነበር። diff --git a/bible/names/caiaphas.md b/bible/names/caiaphas.md new file mode 100644 index 0000000..38ac89e --- /dev/null +++ b/bible/names/caiaphas.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቀያፋ + +ቀያፋ መጥምቁ ዮሐንስና ኢየሱስ ባገለገሉበት ዘመን የእስራኤል ሊቀ ካህን ነበር። + +* ኢየሱስን በመመርመርና በኋላም እንዲገደል ፍርድ በማስተላለፍ ረገድ ቀያፋ ትልቅ ድርሻ ነበረው። +* ሽባውን ሰው ከፈወሱት በኋላ በታሰሩ ጊዜ ሊቀ ካህናቶቹ ሐና እና ቀያፋ የጴጥሮስና የዮሐንስ ምርመራ ላይ ተገኝተው ነበር። +* ሕዝቡ ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ለሕዝቡ ሁሉ ቢሞት ይሻላል በማለት የተናገረ ቀያፋ ነበር። ኢየሱስ ለሕዝቡ በእንዴት አይነት ሁኔታ እንዲሞት በትንቢት መልክ ይህን እንዲናገር ያደረገው እግዚአብሔር ነበር። diff --git a/bible/names/cain.md b/bible/names/cain.md new file mode 100644 index 0000000..3fdc715 --- /dev/null +++ b/bible/names/cain.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቃየን + +ቃየንና ታናሽ ወንድሙ አቤል መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሱ የመጀመሪያ የአዳምና የሔዋን ልጆች ናቸው። + +* ቃየን የምግብ እህሎች የሚያመርት ገበሬ ሲሆን፣ አቤል ግን በጎች የሚጠብቅ እረኛ ነበር። +* እግዚአብሔር የአቤልን መሥዋዕት ቢቀበልም፣ የቃየልን መሥዋዕት ግን ባለመቀበሉ በቅናት ተነሳሥቶ ቃየን ወንድሙ አቤልን ገደለው። +* እርሱን ለመቅጣት እግዚአብሔር ቃየንን ከኤደን አባረረው ምድር በቂ እህል እንደማትሰጠውም ተናገረ። +* እርሱ በምድር ላይ በሚንከራተትበት ጊዜ ሌሎች ሰዎች እንዳይገድሉት እግዚአብሔር እንደሚጠብቀው ምልክት የሚሆን ግንባሩ ላይ አደረገ። diff --git a/bible/names/caleb.md b/bible/names/caleb.md new file mode 100644 index 0000000..e564d00 --- /dev/null +++ b/bible/names/caleb.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ካሌብ + +ካሌብ የከነዓንን ምድር እንዲሰልሉ ሙሴ ከላካቸው አሥራ ሁለት እስራኤላውያን አንዱ ነበር። + +* ከእነርሱ ትውልድ ወደ ከነዓን ምድር እንዲገቡ እግዚአብሔር የፈቀደላቸው ሰዎች ኢያሱና ካሌብ ብቻ ነበር። +* የኬብሮን ምድር ለእርሱና ለቤተ ሰቡ እንድትሰጥ ካሌብ ጠየቀ። እዚያ የነበሩ ሰዎችን እንዲያሸንፍ እግዚአብሔር እንደሚረዳው አውቆ ነበር። diff --git a/bible/names/cana.md b/bible/names/cana.md new file mode 100644 index 0000000..758021e --- /dev/null +++ b/bible/names/cana.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቃና + +ቃና ናዝሬት በስተ ሰሜን ዘጠኝ ማይሎች ያህል ርቃ የምትገኝ ገሊላ አውራጃ ውስጥ ያለች መንደር ወይም ከተማ ነበረች። + +* ቃና ከአሥራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርት የነበረው የናትናኤል ትውልድ ቦታ ነበረች። +* ኢየሱስ በቃና ሰርግ ላይ ተገኝቷል፤ ውሃውን ወደ ወይን ጠጅ በመለወጥ የመጀመሪያ ተአምሩን ያደረገው እዚያ ነበር። +* ከዛ በኋላ አንድ ጊዜ ላይ ኢየሱስ ወደ ቃና ተመልሶ ሰመጣ ልጁን እንዲፈውስለት የጠየቀውን ከቅፍርናሆም የመጣ አንድ ሹም ጋር ተገናኘ። diff --git a/bible/names/canaan.md b/bible/names/canaan.md new file mode 100644 index 0000000..f6fa7e4 --- /dev/null +++ b/bible/names/canaan.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ከነዓን፣ ከነዓናዊ + +ከነዓን የኖኅ ወንዶች ልጆች አንዱ የነበረው የካም ልጅ ነበር። ከነዓናውያን የከነዓን ዘሮች ናቸው። + +* “ከነዓን” ወይም “የከነዓን ምድር” የሚለው ቃል በዮርዳኖስ ወንዝና በሜዲትራንያን ባሕር መካከል የነበረውንም ቦታ ወይም አካባቢ ያመልክታል። በስተ ደቡብ በኩል እስክ ግብፅ ዳርቻና በስተ ሰሜን እስከ ሶርያ ዳርቻ ይደርሳል። +* በዚያ ምድር ከንዓናውያንና ሌሎችም በርካታ ሕዝቦች ይኖሩ ነበር። +* የከነዓንን ምድር ለአብርሃምና የእርሱ ዘሮች ለሆኑት እስራኤላውያን እንደሚሰጥ እግዚአብሔር ቃል ገብቶአል። diff --git a/bible/names/capernaum.md b/bible/names/capernaum.md new file mode 100644 index 0000000..9ad0719 --- /dev/null +++ b/bible/names/capernaum.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቅፍርናሆም + +ቅፍርናሆም ከገሊላ ባሕር ዳርቻ ሰሜን ምዕራብ የምትገኝ ዓሣ የሚጠመድባት ቦታ ናት። + +* ገሊላ ውስጥበሚያስተምርበት ጊዜ ኢየሱስ ይኖር የነበረው በቅፍርናሆም ነበር። +* ከደቀ መዛሙርቱ ጥቂቶቹ ከቅፍርናሆም የመጡ ነበር። +* የሞተችውን ልጅ ማስነሣትን ጨምሮ ኢየሱስ በዚህች ከተማ ብዙ ተአምራት አድርጎ ነበር። +* ሕዝቦቿ እርሱን ችላ በማለታቸውና መልእክቱንም ባለማመናቸው ኢየሱስ ከገሰጻቸው ሦስት ከተሞች አንኳ ቅፍርናሆም ናት። ባለ ማመናቸው ምክንያት እግዚአብሔር እንደሚቀጣቸው አስጠንቅቋቸው ነበር። diff --git a/bible/names/carmel.md b/bible/names/carmel.md new file mode 100644 index 0000000..eb36260 --- /dev/null +++ b/bible/names/carmel.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቀርሜሎስ፣ የቀርሜሎስ ተራራ + +“የቀርሜሎስ ተራራ” በሜዲትራንያን ባሕር አካባቢ ከሳሮን ሜዳማ ቦታ በስተ ሰሜን የነበረውን የተራራ ተረተር ያመለክታል። በጣም ትልቁ ጫፍ 546 ሜትር ከፍታ አለው። + +* ከጨው ባሕር ደቡብ በይሁዳ ምድር የሚገኝ “ቀርሜሎስ” የሚባል ከተማ ወይም መንደርም አለ። +* ናባል የሚባለው ሀብታም ባለ ርስትና ሚስቱ አቢግያ ዳዊትና አብረውት የነበሩ የናባል በጎችን ይሸልቱ ለነበሩ ሰዎች ጠባቂ በነበሩበት ቀርሜሎስ በሚባለው መንደር ውስጥ ይኖሩ ነበር። +* እውነተኛው አምላክ ያህዌ ብቻ መሆኑን ለማሳየት ኤልያስ ከባኣል ነቢያት ጋር ፉክክር የገጠመው ቀርሜሎስ ተራራ ላይ ነበር። +* ይህ አንድ ተራራ ብቻ እንዳልነበረ ግልጽ ለማድረግ፣ “የቀርሜሎስ ተራራ” የሚለውን፣ “በቀርሜሎስ ተራሮች ተረተር ላይ የነበረ ተራራ” ወይም፣ “የቀርሜሎስ ተራራ ተረተር” በማለት መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/names/chaldeans.md b/bible/names/chaldeans.md new file mode 100644 index 0000000..03b047c --- /dev/null +++ b/bible/names/chaldeans.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ከለድ፣ ከለዳዊ + +ከለድ የመስጶጤምያ ወይም የባቢሎን ደቡባዊ ክፍል የነበረ ቦታ ነበር። በዚህ ቦታ የነበሩ ስዎች ከለዳውያን ይባሉ ነበር። + +* የአብርሃም አገር የነበረው ዑር ከተማ የሚገኘው ከለድ ውስጥ ነበር። ብዙውን ጊዜ፣ “የከለዳውያን ዑር” ተብሎም ይጠራል። +* ንጉሥ ናቡከደነፆር የባቢሎን ንጉሥ ከሆኑት ጥቂት ከለዳውያን አንዱ ነበር። +* ከብዙ ዓመታት በኋላ በ600 ዓቅክ አካባቢ፣ “ከለዳዊ” የሚለው ቃል፣ “ባቢሎናዊ” ማለት ሆነ። +* ትንቢተ ዳንኤልም ውስጥ፣ “ከለዳዊ” የተሰኘው ቃል የተማሩና ስል ከዋክብት ያጠኑ የተለዩ ሰዎችንም ያመለክታል። diff --git a/bible/names/cherethites.md b/bible/names/cherethites.md new file mode 100644 index 0000000..e1a4964 --- /dev/null +++ b/bible/names/cherethites.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ከሊታውያን + +ከሊታውያን ምናልባት የፍልስጥኤም አካል የነበሩ ሕዝብ ነበሩ። + +* “ከሊታውያንና ፈሊታውያን” በንጉሥዳዊት ሰራዊት ውስጥ ልዩ ወታደሮች ሲሆኑ፣ ዋናው ተግባራቸው የእርሱ ክብር ዘብ (ጠባቂ) መሆን ነበር። +* የዳዊት አስተዳደር ክፍል አባል የነበረው ዮዳሔ ልጅ በናያስ የከሊታውያንና ፈሊታውያን መሪ ነበር። +* ኤሴሎም ባመፀ ጊዜ ዳዊት ከኢየሩሳሌም ሲሸሽ ከሊታውያን ከእርሱ አልተልዩም ነበር። diff --git a/bible/names/cilicia.md b/bible/names/cilicia.md new file mode 100644 index 0000000..31aa773 --- /dev/null +++ b/bible/names/cilicia.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኪልቅያ + +ኪልቅያ አሁን የዘመኑ ቱርክ ካለችበት ደቡብ ምሥራቃዊ ክፍል የነበረች አነስተኛ የሮማውያን አውራጃ ነበረች። ከኤጂያን ባሕር ጋር ይዋሰናል። + +* ሐዋርያው ጳውሎስ ኪልቅያ ውስጥ የነበረችው የጠርሴስ ሰው ነበር። +* በደማስቆ መንገድ ከኢየሱስ ጋር ከተገናኘ በኋላ ጳውሎስ በኪልቅያ ጥቂት ዓመቶች አሳልፎ ነበር። +* ከኪልቅያ ከመጡ አይሁድ መካከል አንዳንዶቹ እስጢፋኖስን ተቀውመው ነበር፤ በድንጋይ ቀጥቅጠው እንዲገድሉትም ሕዝቡን አንሳሥተዋል። diff --git a/bible/names/cityofdavid.md b/bible/names/cityofdavid.md new file mode 100644 index 0000000..999320e --- /dev/null +++ b/bible/names/cityofdavid.md @@ -0,0 +1,5 @@ +# የዳዊት ከተማ + +“የዳዊት ከተማ” የኢየሩሳሌምና የቤተልሔም ሌላው ስም ነው። + +* ኢየሩሳሌም ዳዊት እስራኤልን ይገዛ በነበረ ጊዜ የኖረባት ከተማ ናት። diff --git a/bible/names/colossae.md b/bible/names/colossae.md new file mode 100644 index 0000000..28b1473 --- /dev/null +++ b/bible/names/colossae.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ቆላስይስ፣ የቆላስይስ ሰዎች + +አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን ቆላስይስ ፍርግያ በምትባለው የሮማውያን ግዛት ውስጥ የነበረች ከተማ ስትሆን በአሁኑ ጊዜ የምትገኘው ከቱርክ ደቡብ ምዕራብ ባለው አካባቢ ነው። የቆላስይስ ሰዎች ቆላስይስ ውስጥ የነበሩ ሰዎች ናቸው። + +* ከሜዲትራንያን ባሕር 100 ማይሎች ርቃ ትገኝ የነበረችው ቆላስይስ በኤፌሶን ከተማና በኤፍራጥስ ወንዝ መካከል ጠቃሚ የንግድ መላለፊያ ነበረች። +* በሮም እስር ቤት በነበረ ጊዜ በመካከላቸው የነበረውን የሐሰት ትምህርት እንዲያስተካክሉ ጳውሎስ ለቆላስይስ ሰዎች መልእክት ጽፎላቸው ነበር። +* ይህን መልእክት በጻፈበት ጊዜ ጳውሎስ በቆላስይስ የነበረችው ቤተ ክርስቲያን አልጎበኘም ነበር፣ እዚያ ስለ ነበሩት አማኞች የሰማው የሥራ ባልደረባው ከነበረው ከኤጳፍራ ነበር። +* ኤጳፍራ የቆላስይስን ቤተ ክርስቲያን የመሠረተ ክርስቲያን አገልጋይ ሳይሆን አይቀርም። +* የፊልሞን መልእክት ጳውሎስ ለቆላስይስ ለነበረ ባሪያ አሳዳሪ የጻፈው ነበር። diff --git a/bible/names/corinth.md b/bible/names/corinth.md new file mode 100644 index 0000000..0927fab --- /dev/null +++ b/bible/names/corinth.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ቆሮንቶስ፣ የቆሮንቶስ ሰዎች + +ቆሮንቶስ ከአቴና በስተ ምዕራብ 50 ማይል ርቃ የምትገኝ የግሪክ ከተማ ነበረች። የቆሮንቶስ ሰዎች በቆሮንቶስ የሚኖሩ ሕዝብ ናቸው። + +* ቆሮንቶስ ከጥንት ቤተ ክርስቲያኖች አንዱ የነበረት ቦታ ነው። +* 1ቆሮንቶስና 2ቆርንቶስ ሐዋርያው ጳውሎስ በቆሮንቶስ ይኖሩ ለነበሩ ክርስቲያኖች የጻፋቸው መልክቶች ናቸው +* በመጀመሪያው ሐዋርያዊ ጉዞው ጳውሎስ 18 ወሮች ያህል በቆሮንቶስ ኖሮ ነበር። +* ጳውሎስ አቂላና ጵርስቅላ የተባሉትን አማኞች ያገኛቸው በቆሮንቶስ ነበር። +* ከቆሮንቶስ ጋር የተያያዙ ሌሎች የጥንት ቤተ ክርስቲያን መሪዎች ጥቂቶቹ ጢሞቴዎስ፣ ቲቶ፣ አጵሎስና ሲላስ ናቸው። diff --git a/bible/names/cornelius.md b/bible/names/cornelius.md new file mode 100644 index 0000000..90c9f80 --- /dev/null +++ b/bible/names/cornelius.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቆርኔሌዎስ + +ቆርኔሌዎስ በትውልድ አይሁድ ያልሆነ የሮም ወታደሮች ባለ ሥልጣን ነበር። + +* ዘወትር ለእግዚአብሔር ይጸልይ ነበር፤ ለድኾች ምጽዋት የሚሰጥ ደግ ሰው ነበር። +* ቆርኔሎዎስና ቤተ ሰቡ ሐዋርያው ጴጥሮስ የሚያስተምረውን ወንጌል ሰምተው በኢየሱስ አመኑ። +* የቆርኔሌዎስ ቤተ ሰቦች አይሁድ ያልነበሩ የመጀመሪያዎቹ አማኞች ነበሩ። +* ይህም ኢየሱስ እርሱ የመጣው አረማውያንን ጨምሮ ሰዎችን ሁሉ ለማዳን መሆኑን ለኢየሱስ ተከታዮች ግልጽ አደረገላቸው። diff --git a/bible/names/crete.md b/bible/names/crete.md new file mode 100644 index 0000000..ce1932b --- /dev/null +++ b/bible/names/crete.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ቀርጤስ፣ የቀርጤስ ሰው + +ቀርጤስ ግሪክ ደቡባዊ ባሕር ዳርቻ ማዶ ትገኝ የነበረች ደሴት ናት። የቀርጤስ ሰው በቀርጤስ የሚኖር ሰው ነው። + +* በሐዋርያዊ ጕዞዎቹ ሐዋርያው ጳውሎስ ወደ ቀርጤስ ደሴት ተጕዞ ነበር። +* ክርስቲያኖችን እንዲያስተምርና እዚያ ለነበረችው ቤተ ክርስቲያን መሪዎችን በመሾም እንዲረዳ ጳውሎስ የሥራ ጓደኛው ቲቶን በቀርጤስ ትቶት ሄዶ ነበር። diff --git a/bible/names/cush.md b/bible/names/cush.md new file mode 100644 index 0000000..f933794 --- /dev/null +++ b/bible/names/cush.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኩሽ + +ኩሽ የኖኅ ልጅ ካም ትልቁ ልጅ ነበር። የናምሩድ ጥንተ አባትም ነበር። ሁለቱ ወንድሞቹ ግብፅና ከነዓን ነበር። + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን፣ “ኩሽ” ከእስራኤል በስተ ደቡብ የሚገኝ በጣም ሰፊ አካባቢ ነበር። ቦታው ስያሜውን ያገኘው ከካም ልጅ ከኩሽ እንደ ሆነ ይታሰባል። +* በጥንት ዘመን የኩሽ ምድር በተለያዩ ዘመን ውስጥ ሱዳንን፣ ግብፅን፣ ኢትዮጵያንና ምናልባትም ሳዑዲ አረቢያን ያጠቃልል ነበር። +* መዝሙር መጽሐፍ ውስጥ ኩሽ የሚባል አንድ ሌላ ሰው ተጠቅሷል። ይህ ሰው ክብንያም ነገድ ነበር። diff --git a/bible/names/cyprus.md b/bible/names/cyprus.md new file mode 100644 index 0000000..7614b59 --- /dev/null +++ b/bible/names/cyprus.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቆጵሮስ + +ቆጵሮስ ከዘመኑ ቱርክ በስተ ደቡብ 64 ኪሎ ሜትር ላይ ትገኝ የነበረች ሜዲትራንያን ባሕር ላይ ያለች ደሴት ናት። + +* በርናባስ የቆጵሮስ ሰው ነበር፤ የእኅቱ ልጅ ዮሐንስ ማርቆስም ከዚያው የመጣ ሊሆን ይችላል። +* በመጀመሪያው ሐዋርያው ጉዞአቸው ጅማሬ ላይ ጳውሎስና በርናባስ በቆጵሮስ ደሴት ሰብከው ነበር። በዚያ ጉዞ እነርሱን ለመርዳት ዮሐንስ ማርቆስ ወደ እነርሱ መጣ። +* በኋላ ላይ በርናባስና ማርቆስ እንደ ገና ወደ ቆጵሮስ መጥተው ነበር። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ቆጵሮስ የቆጵሮስ ዛፍ በብዛት ይገኝበት የነበረ ቦታ መሆኑ ተጠቅሷል። diff --git a/bible/names/cyrene.md b/bible/names/cyrene.md new file mode 100644 index 0000000..f3e8702 --- /dev/null +++ b/bible/names/cyrene.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ቀሬና + +ቀሬና ከአፍሪካ ሰሜናዊ ባሕር ዳርቻ ሜዲትራንያን ባሕር ላይ ከቀርጤስ ደሴት ደቡብ ትገኝ የነበረች የግሪክ ከተማ ናት። + +* በአዲስ ኪዳን ዘመን አይሁዶችም ሁ ክርስቲያኖች በቀሬና ይኖሩ ነበር። +* ቀሬና መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ይበልጥ የምትታወቀው ኢየሱስ መስቀሉን እንዲሸከም የረዳው ስምዖን የተባለው ሰው አገር በመሆንዋ ነው። diff --git a/bible/names/cyrus.md b/bible/names/cyrus.md new file mode 100644 index 0000000..04600aa --- /dev/null +++ b/bible/names/cyrus.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቂሮስ + +ቂቶስ በወታደራው ድል በ550 ዓ.ቅ.ክ. ገደማ የፋርስ መንግሥትን የመሠረተ ነበር። በዓለም ትሪክ ታላቁ ቂሮስ በመባልም ይታወቃል። + +* ንጉሥ ቂሮስ ባቢሎንን ድል አደረገ፤ ይህም በምርኮ እዚያ የነበሩ እስራኤላውያን ነጻ እንዲሆኑ አስቻለ። +* ቂሮስ በጦርነት ድል አድርጎ ለያዛቸው ሕዝቦች ደግ በመሆንም ይታወቃል። ለአይሁድ ሕዝብ ደግ መሆኑ ከምርኮ በኋላ የኢየሩሳሌምን ቤተ መቅደስ እንደ ገና መሥራት ቻሉ። +* ቂሮስ ሥልጣን ላይ የነበረው ዳንኤል፣ ዕዝራና ነህምያ በነበሩበት ዘመን ነበር። diff --git a/bible/names/damascus.md b/bible/names/damascus.md new file mode 100644 index 0000000..1488f83 --- /dev/null +++ b/bible/names/damascus.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ደማስቆ + +ደማስቆ ሶርያ የሚባለው አገር ዋና ከተማ ነው። ዛሬም ቢሆን መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን የነበረበት ቦታ ላይ ነው ያለው። + +* ደማስቆ ሰዎች ያለ ማቋረጥ ሲኖሩባቸው ከነበሩ ጥንታዊ የዓለም አገሮች አንድ ነው። +* አብርሃም በነበረበት ዘመን ደማስቆ የአራም መንግሥት ዋና ከተማ ነበር (የነበረው አሁን ሶርያ ያለችበት ቦታ ላይ ነበር)። +* በመላው ብሉይ ኪዳን በደማስቆ ነዋሪዎችና በእስራኤል ሕዝብ መካከል ስለ ነበረው ግንኙነት የሚያወሱ ብዙ ጥቅሶች አሉ። +* በርካታ የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች ደማስቆ እንደምትጠፋ ያመልክታሉ። በብሉይ ኪዳን ዘመን አሦር ከተማዋን ያጠፋ ጊዜ እነዚህ ትንቢቶች ተፈጽመው ይሆናል፤ ወይም ደግሞ ይህች ከተማ ሙሉ በሙሉ መውደም ገና ወደ ፊት የሚፈጸም ሊሆን ይችላል። +* ከአዲስ ኪዳን እንደምንመለከተው ኢየሱስ ፊት ለፊት ከእርሱ ጋር ተገናኝቶ በእርሱ የሚያምን ሰው ባደረገው ጊዜ በኋላ ጳውሎስ የተባለው ፈሪሳዊው ጳውሎስ ክርስቲያኖችን ለማሰር ወደ ደማስቆ እየሄደ ነበር። diff --git a/bible/names/dan.md b/bible/names/dan.md new file mode 100644 index 0000000..f6b86eb --- /dev/null +++ b/bible/names/dan.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዳን + +ዳን አምስተኛው የያዕቆብ ልጅ ሲሆን ከአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች አንዱ ነበር። የዳን ነገድ ይኖርበት የነበረው ሰሜናዊው የከነዓን ክፍል በዚህ ስም ይጠራል። + +* አብራም በነበረበት ዘመን ከኢየሩሳሌም በስተ ምዕራብ ዳን የሚባል ከተማ ነበር። +* ከብዙ ዓመታት በኋላ የእስራኤል ሕዝብ ወደ ተስፋው ምድር ሲገባ ከኢይሩሳሌም በስተ ሰሜን 60 ማይሎች ላይ ዳን የምትባል ሌላ ከተመ ተመሥርታ ነበር። +* የዳን ነገድ የዳን ዘሮች ሲሆን፣ ነገዱ የሚጠራውም በዚሁ ስም ነበር። diff --git a/bible/names/daniel.md b/bible/names/daniel.md new file mode 100644 index 0000000..0c072a0 --- /dev/null +++ b/bible/names/daniel.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ዳንኤል + +ዳንኤል ገና ወጣት እያለ በ600 ዓቅክ በባቢሎን ነጉሥ ናቡከደነፆር በምርኮ የተወሰደ እስራኤላዊ ነቢይ ነበር። + +* ይህ የሆነው ከይሁዳ ምድር ብዙ እስራኤላውያን ለ70 ዓመት የባቢሎን ምርኮኞች በሆኑበት ዘመን ነበር። +* ዳንኤል፣ ብልጣሶር የሚሰኝ ባቢሎናዊ ስም ተሰጥቶት ነበር። +* ዳንኤል ለእግዚአብሔር የሚታዘዝ የተከበረና ጻድቅ ሰው ነበር። +* ዳንኤል የአንዳንድ ባቢሎናውያን ነገሥታትን ሕልም ወይም ራእይ የመፍታት ችሎታ እግዚአብሔር ሰጥቶት ነበር። +* ከዚህ ችሎታውና ከተከበረው ፀባዩ የተነሣ ዳንኤል በባቢሎን መንግሥት ውስጥ ከፍተኛ አመራር ቦታ ያዘ። +* ከብዙ ዓመታት በኋላ የዳንኤል ጠላቶች ከንጉሡ በቀር ሌላ ማንም እንዳይመለክ የመከለክል ሕግ እንዲያወጣ ባቢሎናዊው ንጉሥ ዳርዮስን አሳሳቱት። ዳንኤል ግን ወደ እግዚአብሔር መጸለይን አላቋረጠም፤ ስለዚህም ተይዞ ወደ አንበሶች ጉድጓድ ተጣለ። ይሁን እንጂ፣ እግዚአብሔር ስለ ጠበቀው አንበሶቹ አልጎዱትም። diff --git a/bible/names/darius.md b/bible/names/darius.md new file mode 100644 index 0000000..673a05e --- /dev/null +++ b/bible/names/darius.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ዳርዮስ + +ዳርዮስ የበርካታ የፋርስ ነገሥታት ስም ነው። “ዳርዮስ” የማንነት መገለጫ እንጂ መጠሪያ ስም አይደለም። + +* ሜዶናዊው ዳርዮስ” ነቢዩ ዳንኤል እግዚአብሔርን በማምለኩ እንደ ቅጣት የአንበሶች ጉድጓድ ውስጥ እንዲጣል በማድረጉ ተታልሎ ነበር። +* “የፋርስ ንጉሥ ዳርዮስ” በዕዝራና በነህምያ ዘመን በኢየሩሳሌም የነበረው ቤተ መቅደስ እንደ ገና እንዲሠራ ሁኔታዎችን በማመቻቸት ረድቶ ነበር። diff --git a/bible/names/david.md b/bible/names/david.md new file mode 100644 index 0000000..b0f33d6 --- /dev/null +++ b/bible/names/david.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ዳዊት + +ዳዊት እግዚአብሔርን በመውደዱና እርሱን በማገልገሉ የታወቀ ሁለተኛው የእስራኤል ንጉሥ ነው። የመዝሙራት መጽሐፍ ዋናው ጸሐፊም እርሱ ነው። + +* ዳዊት ገና ትንሽ ልጅ እያለ የቤተ ሰቡን በጎች ሲጠብቅ ሁለተኛው የእስራኤል ንጉሥ እንዲሆን እግዚአብሔር መረጠው። +* ዳዊት ብርቱ ጦረኛ ሆነ፤ በጠላቶቻቸው ላይ እንዲዘምቱ የእስራኤልን ሰራዊት መርቷል። ፍልስጥኤማዊው ጎልያድን ማሸነፉ በጣም ታዋቂ እንዲሆን አድርጎታል። +* ንጉሥ ሳኦል ዳዊትን ለመግደል ሞክሮ ነበር፤ እግዚአብሔር ግን እርስን ጠብቀው፤ ከሳኦል ሞት በኋላም ንጉሥ አደረገው። +* ዳዊት በጣም ከባድ ኀጢአት ፈጽሞ ነበር፤ ይሁን እንጂ ንስሐ አደረገ፤ እግዚአብሔርም ይቅር አለው። +* የንጉሥ ዳዊት ዘር በመሆኑ መሲሑ ኢየሱስ፣ “የዳዊት ልጅ” ተብሏል። diff --git a/bible/names/delilah.md b/bible/names/delilah.md new file mode 100644 index 0000000..75177fc --- /dev/null +++ b/bible/names/delilah.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ደሊላ + +ደሊላ ሚስቱ ባትሆንም ሳምሶን ወዶአት የበረች ፍልስጥኤማዊት ናት። + +* ደሊላ ከሳምሶን ይበልጥ ገንዘብ ትወድ ነበር። +* እርሱን ደካማ መሆን የሚችልበትን መንገድ እንዲነግራት እንድታግባባ ፍልስጥኤማውያን ለደሊላ ገንዘብ ሰጥተዋት ነበር። የነበረው ኃይል ከእርሱ በመወሰዱ ፍልስጥኤማውያን በቀላሉ ያዙት። diff --git a/bible/names/eden.md b/bible/names/eden.md new file mode 100644 index 0000000..f4a17f5 --- /dev/null +++ b/bible/names/eden.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኤደን፣ ኤደን ገነት + +በጥንት ዘመን ኤደን እግዚአብሔር የመጀመሪያውን ወንድና ሴት ያኖረበት የአትክልት ቦታ ያለው አካባቢ ነበር። + +* አዳምና ሔዋን የነበሩበት አትክልት ቦታ ከኤደን ጥቂት ክፍሉ ብቻ ነበር። +* ኤደን የነበረበትን ትክክለኛ አካባቢ በእርግጠኝነት መናገር አይቻልም፤ የኤፍራጥስና የጤግሮስ ወንዝ ያጠጡት እንደ ነበር ግን ተገልጿል። +* ኤደን የዕብራይስጥ ቃል ሲሆን፣ “በጣም ደስ መሰኘት” የሚል ትርጕም አለው። diff --git a/bible/names/edom.md b/bible/names/edom.md new file mode 100644 index 0000000..8e8b62c --- /dev/null +++ b/bible/names/edom.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ኤዶም፣ ኤዶማዊ፣ ኤዶሚያ፣ ሴይር፣ ቴማን + +ኤዶም፣ የኤሳው ሌላው ስም ሲሆን፣ ኤዶማውያን የእርሱ ዘሮች ናቸው። የኤዶም አገር ኤዶምያ ወይም ሴይር በመባልም ይታወቃል። + +* ኤዶም ተራራማና ከእስራኤል በስተ ደቡብና በስተ ምሥራቅ የሚገኝ ቦታ ነበር። +* ኤዶም፣ “ቀይ” ማለት ሲሆን፣ ኤሳው ሲወለድ በቀይ ጠጉር ተሸፍኖ እንደ ነበር ለማመልከት ሊሆን ይችላል። ወይም ደግም የበኵርና መብቱን የለወጠበትን ቀይ የምስር ወጥ ለማመልከት ሊሆን ይችላል። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ብዙውን ጊዜ የኤዶም ምድር የተጠቀሰው የእስራኤል ጠላይ ከመሆኑ አንጻር ነበር። +* በኤዶም ላይ የሚመጣውን ጥፋት አስመልክቶ እግዚአብሔር በነቢያት በኩል ብዙ ትንቢቶች ሰጥቷል። ትንቢተ አብድዩ በሙሉ የሚናገረው ኤዶም ላይ ስለማመጣው ፍርድ ነው። diff --git a/bible/names/egypt.md b/bible/names/egypt.md new file mode 100644 index 0000000..7e02fe4 --- /dev/null +++ b/bible/names/egypt.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ግብፅ፣ ግብፃዊ + +ግብፅ ከአፍሪካ ሰሜን ምሥራቅ ክፍል፣ ከምድር ከነዓን ደቡብ ምዕራብ የምትገኝ አገር ነች። + +* ግብፃዊ በግብፅ የተወለደና ዘሮቹም ከዚያው ከግብፅ የሆነ ሰው ነው። +* ጥንታዊቷ ግብፅ ላይኛውና ታችኛው ግብፅ በመባል ለሁለት ትከፈል ነበር። “ታችኛው ግብፅ” የሚባለው፣ የአባይ ወንዝ ወደ ሜዲትራንያን ባሕር የሚገባበት አካባቢ ነበር። +* ማርያምና ዮሴፍ ከሄሮድስ ለመሸሽ ሕፃኑ ኢየሱስን ይዘው ወደ ግብፅ ሄደው ነበር። +* ብዙ ጊዜ በከነዓን የምግብ እጥረት ሲያጋጥም፣ እስራኤላውያን ጥንተ አባቶች ለቤተ ሰቦቻቸው ምግብ ለመግዛት ወደ ግብፅ ይሄዱ ነበር። diff --git a/bible/names/ekron.md b/bible/names/ekron.md new file mode 100644 index 0000000..03a2303 --- /dev/null +++ b/bible/names/ekron.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አቃሮን + +አቃሮን የፍልስጥኤማውያን ዋነኛ ከተማ ሲሆን የሚገኘው ከሜድትራንያን ባሕር ዘጠኝ ማይል ገባ ብሎ ያለ ቦታ ላይ ነበር። + +* ቤል ዜቡል የተባለ ጣዖት ቤተ መቅደስ የሚገኘው አቃሮን ነበር። +* አንድ ጊዜ ፍልስጥኤማውያን የቃል ኪዳኑን ታቦት ማርከው ወደ አቅሮን ወስደውት ነበር። +* በዚህ ምክንያት እግዚአብሔር በአቃሮን የነበሩ ብዙ ሰዎች በበሽታ ሞቱ፣ ስለዚህም ፍልስጥኤማውያን ታቦቱን ወደ እስራኤል መለሱት። diff --git a/bible/names/elam.md b/bible/names/elam.md new file mode 100644 index 0000000..5cdb329 --- /dev/null +++ b/bible/names/elam.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ኤላም + +ኤላም የሴም ልጅ፣ የኖኅ የልጅ ልጅ ነው። + +* የኤላም ዘሮች ኤላማውያን ይባሉ ነበር፤ የሚኖሩትም “አላም” በሚባል አካባቢ ነበር። +* ኤላም የነበረበት አካባቢ በአሁኑ ጊዜ ምዕራብ ኢራን በሆነው ከጤግሮስ ወንዝ ደቡብ ምሥራቅ ነበር። diff --git a/bible/names/eleazar.md b/bible/names/eleazar.md new file mode 100644 index 0000000..bda34ae --- /dev/null +++ b/bible/names/eleazar.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አልዓዛር + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አልዓዛር የበርካታ ስሞች ስም ነበር። + +* አልዓዛር የአሮን ወንድም የሙሴ ሦስተኛ ልጅ ነበር። አሮን ከሞተ በኋላ አልዓዛር የእስራኤል ሊቀ ካህን ሆኖአል። +* ከዳዊት፣ “ኀያላን ሰዎች” አንዱ አልዓዛር ይባል ነበር። +* ከኢየሱስ ጥንተ አባቶች አንዱ አልዓዛር ይባል ነበር። diff --git a/bible/names/eliakim.md b/bible/names/eliakim.md new file mode 100644 index 0000000..26e14d6 --- /dev/null +++ b/bible/names/eliakim.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኤልያቄም + +ኤልያቄም የሁለት የብሉይ ኪዳን ሰዎች ስም ነው። + +* የመጀመሪያው የንጉሥ ሕዝቅያስ ቤተ መንግሥት አስተዳዳሪ ነበር። +* ሁለተኛው የንጉሥ ኢዮስያስ ልጅ ነበር። ግብፃዊው ፈርዖን ኒካዑ በይሁዳ ላይ አንግሦት ነበር። +* የኤልያቄምን ስም፣ ኢዮአቄም ወደሚል የለወጠው ፈርዖን ኒካዑ ነበር። diff --git a/bible/names/elijah.md b/bible/names/elijah.md new file mode 100644 index 0000000..6ce38a1 --- /dev/null +++ b/bible/names/elijah.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ኤልያስ + +ኤልያስ በጣም ታዋቅ ከሆኑት የያህዌ ነቢያት አንዱ ነበር። ንጉሥ አክዓብን ጨምሮ ኤልያስ በተለያዩ የእስራኤል ወይም የይሁዳ ነገሥታት ዘመን ነበር ያገለገለው። + +* የሞተውን ልጅ ማስነሣትን ጨምር እግዚአብሔር በኤልያስ በኩል ብዙ ተአምራት አድርጓል። +* በአል የተሰኘውን ጣዖት በማምለኩ ኤልያስ ንጉሥ አክዓብን ገሥጾታል። +* እውነተኛው አምላክ ያህዌ ብቻ መሆኑን ለማሳየት ባቀረበው ፈተና ያህዌ የበአል ነቢያትን ተገዳደረ። +* የኤልያስ ሕይወት ማብቂያ ላይ ገና በሕይወት እያለ በተአምር እግዚአብሔር ወደ ሰማይ ወሰደው። +* ከመቶ ዓመታት በኋላ ኤልያስ ከሙሴ ጋር፣ ተራራው ላይ ከኢየሱስ ጋር ታየ፤ ወደ ፊት ስለሚሆነው የኢየሱስ መከራና በኢየሩሳሌም ስለ መሞቱ እየተነጋገሩ ነበር። diff --git a/bible/names/elisha.md b/bible/names/elisha.md new file mode 100644 index 0000000..37718f5 --- /dev/null +++ b/bible/names/elisha.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኤልሳዕ + +ኤልያስ አክዓብን፣ አካዝያን፣ ኢዮራምን፣ ያሑን፣ ኢዮአስንና ዮአስን በመሳሰሉ በርካታ የእስራኤል ነገሥታት ዘመን ነበር ያገለገለው። + +* ለነቢይነት ኤልሳዕን እንደ ቀባው እግዚአብሔር ሌልያስ ነገረው። +* ኤልያስ በእሳት ሰረገላ ወደ ሰማይ ከተወሰደ በኋላ ኤልሳዕ ለእስራኤል ነገሥታት የእግዚአብሔር ነቢይ ሆነ። +* ከሶሪያ የመጣውን ለምፃም ሰው መፈወስንና ከሱናም የመጣችውን ሴት ልጅ ከሞት ማስነሣትን ጨምሮ ኤልሳዕ ብዙ ተአምራት አድርጎአል። diff --git a/bible/names/elizabeth.md b/bible/names/elizabeth.md new file mode 100644 index 0000000..7cea6ee --- /dev/null +++ b/bible/names/elizabeth.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኤልሳቤጥ + +ኤልሳቤጥ የመጥምቁ ዮሐንስ እናት ናት። የባልዋ ስም ዘካርያስ ነበር። + +* ዘካርያስና ኤልሳቤጥ ልጅ አልነበራቸውም፤ በስተርጅናቸው ግን ወንድ ልጅ እንደሚወልዱ እግዚአብሔር ቃል ገባላቸው። +* እግዚአብሔር ቃሉን ጠበቀ፤ ብዙም ሳይቆይ ኤልሳቤጥ ፀንሳ ወንድ ልጅ ወለደች። ሕፃኑንም ዮሐንስ አሉት። +* ኤልሳቤጥ የኢየሱስ እናት የማርያምም ዘመድ ነበረች። diff --git a/bible/names/engedi.md b/bible/names/engedi.md new file mode 100644 index 0000000..7cc1570 --- /dev/null +++ b/bible/names/engedi.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ዓይንጋዲ + +ዓይንጋዲ ከኢየሩሳሌም ደቡብ ምሥራቅ ይሁዳ ምድረ በዳ ላይ የምትገኝ ከተማ ስማ ነው። + +* ዓይንጋዲ የሚገኘው ከጨው ባሕር ምዕራባዊ ዳርቻ ላይ ነበር። +* የስሙ ከፊል፣ “ምንጭ” ማለት ሲሆን ከከተማው ወደ ባሕሩ የሚያልፈውን የውሃ ምንጭ ለማመልከት ይሆናል። +* ዓይጋንዲ በሚያማምሩ የወይን እርሻዎቹና ምናልባትም ያለሟቋረጥ ከሚፈሰው ምንጭ የተነሣ ሌሎች ለም ቦታዎቹ ይታወቃል። +* በዓይጋንዲ ንጉሥ ሳኦል ባሳደደው ጊዜ ዳዊት ሸሽቶ የተደበቀበት ዋሻ (ምሽግ) ነበር። diff --git a/bible/names/enoch.md b/bible/names/enoch.md new file mode 100644 index 0000000..2d7673a --- /dev/null +++ b/bible/names/enoch.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሄኖክ + +ሄኖክ የሁለት የብሉይ ኪዳን ሰዎች ስም ነው። + +* የመጀመሪያው ሄኖድ ከሴት የተወለደው ነው። እርሱ የኖኅ አያት አባት ነበር። +* ይኸኛው ሄኖክ ከእግዚአብሔር ጋር የጠበቀ ኅብረት ነበረውል 365 ዓመት እንደ ኖረ በሕይወት እያለ እግዚአብሔር ወደ ሰማይ ወሰደው። +* ሌላው ሄኖክ የተባለው የቃየን ልጅ ነበር። diff --git a/bible/names/ephesus.md b/bible/names/ephesus.md new file mode 100644 index 0000000..6482845 --- /dev/null +++ b/bible/names/ephesus.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ኤፌሶን + +ኤፌሶን በአሁኑ ዘመን ቱርክ በምትባለው አገር ምዕራባዊ ባሕር ዳርቻ የነበረች ጥንታዊ የግሪክ ከተማ ነበረች። + +* በጥንት ክርስቲያኖች ዘመን ኤፌሶን በዚያ ጊዜ ትንሿ የሮም አውራጃ የነበረችው እስያ ዋና ከተማ ነበረች። +* ከነበረችበት ቦታ አምቺነት የተነሣ ይቺ ከተማ የንግድና የጉዞ ማዕከል ነበረች። +* የአርጤምስ (ዳያና) ጣዖትን ለማምለክ የተሠራው ታዋቂ የአረማውያን ቤተ መቅደስ ይገኝ የነበረው በአፌሶን ነበር። +* ጳውሎስ ከሁለት ዓመት የበለጠ በአፌሶን እየኖረ አገለገለ፤ በኋላም እዚያ የነበሩ አማኞችን እንዲያገለግል ጢሞቴዎስን ሾመ። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ ያለው የአፌሶን መልእክት ጳውሎስ በአፌሶን ለነበሩ አማኞች የጻፈው ነው። diff --git a/bible/names/ephraim.md b/bible/names/ephraim.md new file mode 100644 index 0000000..7dff185 --- /dev/null +++ b/bible/names/ephraim.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኤፍሬም + +ኤፍሬም የዮሴፍ ሁለተኛ ልጅ ነው። የእርሱ ዘር የሆኑት ኤፍሬማውያን አስራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች ከተሰባሰቡባቸው አንዱ ሆኗል። + +* የኤፍሬም ነገድ ከእስራኤል በስተሰሜን ክፍል ከነበሩ አሥሩ ነገዶች አንዱ ነበር። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አንዳንዴ ኤፍሬም ሰሜናዊውን የእስራኤል መንግሥት በሙሉ ያመለክታል። +* ኤፍሬም፣ “ከተራራማው የኤፍሬም አገር” ወይም፣ “የኤፍሬም ተራሮች” የሚለውን ማጣቀሻ መሠረት በማድረግ ኤፍሬም ተራራማ ወይም ኮረብታማ ሊሆን እንደሚችል ማሰብ ይቻላል። diff --git a/bible/names/ephrathah.md b/bible/names/ephrathah.md new file mode 100644 index 0000000..e91003c --- /dev/null +++ b/bible/names/ephrathah.md @@ -0,0 +1,3 @@ +# አፍራታ፥ የኤፍራታ ሰው + +አፍራታ በሰሜኑ የእሥራኤል ክፍል የሚገኝ የአንድ ከተማ ስም ነበር። diff --git a/bible/names/esau.md b/bible/names/esau.md new file mode 100644 index 0000000..bd90000 --- /dev/null +++ b/bible/names/esau.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኤሳው + +ኤሳው ይስሐቅ ከርብቃ ከወለደቻቸው መንታ ልጆች ታላቁ ነበር፣ መንታ ወንድሙ ያዕቆብ ነበር። + +* ኤሳው በምስር ወጥ ብኩርናውን ለወንድሙ ለያዕቆብ ሸጠ። +* ኤሳው የመጀመሪያ ልጅ በመሆኑ፣ አባቱ የተለየ በረከት ይሰጠው ነበር። ይሁን እንጂ፣ ያዕቆብ አባቱን በማታለል ያንን በረከት ወሰደ። መጀመሪያ ላይ ኤሳው በጣም ተቆጥቶ ያዕቆብን መግደል ፈልጎ ነበር፤ በኋላ ግን ይቅርታ አደረገለት። +* ኤሳው ብዙ ልጆችና የልጅ ልጆች ነበሩት። የእርሱ ዘሮች በምድረ ከነዓን የሚኖሩ በጣም ብዛት ያለው ሕዝብ ሆነዋል። diff --git a/bible/names/esther.md b/bible/names/esther.md new file mode 100644 index 0000000..3e524ef --- /dev/null +++ b/bible/names/esther.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አስቴር + +አይሁድ በባቢሎን በምርኮ በነበሩበት ዘመን የፋርስ መንግሥት ልዕልት የሆነች አይሁዳዊት ሴት ናት። + +* አስቴር የፋርስ ንጉሥ የአርጤክስስ ልዕልት መሆን እንዴት እንደቻለችና ሕዝቧን ለማዳን እግዚአብሔር እንደተጠቀመባት መጽሐፈ አስቴር ይናገራል። +* አስቴር አባትና እናት ያልነበራት ስትሆን፣ ያሳደጋት እግዚአብሔርን የሚፈራው ሽማግሌው አጎቷ መርዶክዮስ ነበር። +* ለአሳዳጊ አባቷ ታዛዥ መሆንዋ፣ ለእግዚአብሔርም ታዛዥ እንድትሆን ረዳት። +* ሕዝቧ አይሁድን ለማዳን ስትል ሕይወቷን ለአደጋ በማጋለጥ አስቴር ለእግዚአብሔር ታዝዛለች። +* መጽሐፈ አስቴር በታሪክ ውስጥ የሚፈጸሙ ነገሮችን ለመቆጣጠር የእግዚአብሔርን ሉዓላዊነትና በተለይም እንዴት ሕዝቡን እንደሚጠብቅና ለእርሱ በሚታዘዙ ሰዎች በኩል እንዴት እንደሚሠራ ይገልጻል። diff --git a/bible/names/ethiopia.md b/bible/names/ethiopia.md new file mode 100644 index 0000000..60ca8ed --- /dev/null +++ b/bible/names/ethiopia.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያዊ + +ኢትዮጵያ ከግብፅ በስተደቡብ ያለች አፍሪካዊት አገር ስትሆን፣ በስተምዕራብ የአባይ ወንዝ፣ በስተምሥራቅ ደግሞ ከቀይ ባሕር ጋር ትዋሰናለች። ከኢትዮጵያ ምድር የተገኘ ሰው ኢትዮጵያዊ ይባላል። + +* የጥንቷ ኢትዮጵያ ከግብፅ በስተደቡብ ያለች ሱዳንን፣ የአሁኗ ኢትዮጵያን፣ ሶማልያን፣ ኬንያን፣ ዩጋንዳን፣ ማዕከላዊ ሪፖብሊክንና ቻድን የመሳሰሉ በርካታ የዘመኑ አፍሪካ አገሮችን የምታካትት ነበረች። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ኢትዮጵያ አንዳንዴ “ኩሽ” ወይም፣ “ኑቢያ” ትባላለች። +* የኢትዮጵያ አገሮች (“ኩሽ”) እና ግብፅ ብዙ ጊዜ በአንድነት መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተጠቅሷል፤ እንዲህ የሆነው ጎረቤታሞች ስለሆኑና ሕዝቦቻቸው ተመሳሳይ ጥንተአባቶች ስለነበሯቸው ሊሆን ይችላል። +* እግዚአብሔር ፊልጶስን ወደምድረ በዳ ላከው፣ እርሱም የኢየሱስ ክርስቶስን ምሥራች ለኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ተናገረ። diff --git a/bible/names/euphrates.md b/bible/names/euphrates.md new file mode 100644 index 0000000..c2b16bf --- /dev/null +++ b/bible/names/euphrates.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ኤፍራጥስ + +ኤፍራጥስ በኤደን የአትክልት ቦታ ውስጥ ያልፉ ከነበሩ አራት ወንዞች አንዱ ነው። መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በተደጋጋሚ የተጠቀሰ ወንዝ ነው፣ አንዳንዴ፣ “ወንዙ” በመባል በአጭር ቃል ተጠርቷል። + +* በዚህ ዘመን ኤፍራጥስ ተብሎ የሚጠራው ወንዝ የሚገኘው መካከለኛው ምሥራቅ ውስጥ ሲሆን፣ በእስያ ካሉት ወንዞች ረጅሙና በጣም ጠቃሚው ወንዝ ነው። +* ከጤግሮስ ወንዝ ጋር በአንድነት ኤፍራጥስ ሜስፖታሚያ በመባል ከሚታወቀው ምድር ጋር ይዋሰናል። +* አብርሃም የተገኘባት የጥንቷ ዑር ከተማ የምትገኘው የኤፍራጥስ ወንዝ ልሳን ላይ ነበር። +* ይህ ወንዝ ለአብርሃም እንደሚሰጠው እግዚአብሔር ቃል የገባለት ምድር ድንበሮች አንዱ ነው። (ዘፍጥረት 15፣18) diff --git a/bible/names/eve.md b/bible/names/eve.md new file mode 100644 index 0000000..dad72bc --- /dev/null +++ b/bible/names/eve.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሔዋን + +ይህ የመጀመሪያዋ ሴት ስም ነበር። የስሟ ትርጉም፣ “ሕይወት” ወይም፣ “ሕያው” ማለት ነው። + +* እግዚአብሔር ሔዋንን የፈጠራት ከአዳም ጎድን ከወሰደው አጥንት ነበር። +* ሔዋን የተፈጠረችው የአዳም “ረዳት” እንድትሆን ነው። እግዚአብሔር በሰጠው ሥራ እርሱን ለመርዳት ከአዳም ጎን ትሆናለች። +* ሔዋን በእባቡ (ሰይጣን)ተፈተነች፣ እንዳይበሉ እግዚአብሔር የከለከለውን ፍሬ በመብላት የመጀመሪያውን ኀጢአት ፈጸመች። diff --git a/bible/names/ezekiel.md b/bible/names/ezekiel.md new file mode 100644 index 0000000..8f6a96b --- /dev/null +++ b/bible/names/ezekiel.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሕዝቅኤል + +ሕዝቅኤል ብዙ አይሁድ ወደባቢሎን በተወሰዱበት የምርኮ ወቅት የነበረ የእግዚአብሔር ነብይ ነው። + +* እርሱና ሌሎች ብዙ አይሁዳውያን በባቢሎን ሰራዊት ከመያዛቸው በፊት ሕዝቅኤል በይሁዳ መንግሥት ውስጥ የሚኖር ካህን ነበር። +* እርሱና ሚስቱ ባቢሎን ወንዝ አጠገብ ከሃያ ዓመት የበለጠ እየኖሩ እያለ የትንቢት ቃል ለመስማት አይሁድ ወደእርሱ መጡ። +* ከትንቢቶቹ መካከል ሕዝቅኤል ስለኢየሩሳሌምና ቤተመቅደሱ መደምሰስና እንደገና መሠራት ትንቢት ተናግሮ ነበር። +* ስለየወደፊቱ የመሲሕ መንግሥትም ትንቢት ተናግሮአል። diff --git a/bible/names/ezra.md b/bible/names/ezra.md new file mode 100644 index 0000000..fc86cd7 --- /dev/null +++ b/bible/names/ezra.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ዕዝራ + +ዕዝራ እስራኤላዊ ካህንና የአይሁድ ሕግ ሊቅ ነበር፤ ለ70 ዓመት በባቢሎን ምርኮ ከኖሩ በኋላ ወደኢየሩሳሌም የተመለሱ እስራኤላውያንን ታሪክ በጽሁፍ ያሰፈረ እርሱ ነበር። + +* ዕዝራ ይህን የእስራኤል ታሪክ አንድ ክፍል በጽሁፍ ያሰፈረው፣ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በሚገኘው መጽሐፈ ዕዝራ ነው። መጀመሪያ ላይ ሁለቱም እንደአንድ መጽሐፍ ይታወቁ ስለነበር መጽሐፈ ነህምያንም የጻፈው እርሱ ሊሆን ይችላል። +* ዕዝራ ወደኢየሩሳሌም ከተመለሰ በኋላ፣የሙሴን ህግ መጽሐፍ እንደገና ለሕዝቡ አስተዋወቀ፤ በዚያ ጊዜ እስራኤላውያን የሰንበትን ሕግ ማክበር ትተው ነበር፤ የአረማውያን ሃይማኖትን የሚከተሉ ባዕድ ሴቶች አግብተው ነበር። +* ባቢሎናውያን ኢየሩሳሌምን ሲቆጣጠሩ የደመሰሱትን ቤተመቅደስ እንደገና የሠራ ዕዝራ ነበር። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ዕዝራ በመባል የሚታወቁ ሰዎች ነበሩ። diff --git a/bible/names/gabriel.md b/bible/names/gabriel.md new file mode 100644 index 0000000..d22859b --- /dev/null +++ b/bible/names/gabriel.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ገብርኤል + +ገብርኤል ከእግዚአብሔር መላእክት የአንዱ ስም ነው። + +* በጣም አስፈላጊ መልእክቶችን ለነቢዩ ዳንኤል፣ ለካህኑ ዘካርያስና ለድንግል ማርያም እንዲናገር እግዚአብሔር ገብርኤልን ላከ። +* ብሉይ ኪዳን እንደ ሰው እና መብረት እንደሚችል ፍጡር ተገልጿል። diff --git a/bible/names/gad.md b/bible/names/gad.md new file mode 100644 index 0000000..0a83280 --- /dev/null +++ b/bible/names/gad.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጋድ + +ጋድ ከያዕቆብ ማለትም ከእስራኤል ልጆች የአንዱ ስም ነው። የጋድ ቤተሰብ ከአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች አንዱ ሆነዋል። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ጋድ ተብሎ የተጠራ ሌላ ሰው የእስራኤልን ሕዝብ በመቁጠር ኃጢአት ባደረገ ጊዜ ንጉሥ ዳዊትን እንዲገሥጽ የተላከው ነቢይ ነበር። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “የጋድ ሸለቆ” የሚባል ቦታ ተጠቅሷል። diff --git a/bible/names/galatia.md b/bible/names/galatia.md new file mode 100644 index 0000000..593d642 --- /dev/null +++ b/bible/names/galatia.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ገላትያ + +አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን ገላትያ በአሁኑ ዘመን ማዕከላዊ ቱርክ የሚባለው ቦታ ላይ ትገኝ የነበረች የሮም ከተማ ነበረች። + +* ሐዋርያው ጳውሎስ ገላትያ ከተማ ውስጥ ይኖሩ ለነበሩ ክርስቲያኖች የገላትያን መልእክት ጽፎላቸው ነበር። ይህ መልእክት አዲስ ኪዳን ውስጥ ያለው የገላትያ መልእክት ነው። +* ከአሕዛብ ወገን የነበሩት የገላትያ ክርስቲያኖች አንዳንድ የሙሴን ሕጎች መፈጸም እንደሚገባቸው ከአይሁድ ክርስቲያኖች ተጽዕኖ ደርሶባቸው ነበር። +* ጳውሎስ መልእክቱን ለገላትያ ሰዎች ከጻፈበት ምክንያት አንዱ ድነት በጸጋ እንጂ በሥራ አለመሆኑን በድጋሚ ለማስረገጥ ነበር። diff --git a/bible/names/galilee.md b/bible/names/galilee.md new file mode 100644 index 0000000..34a0679 --- /dev/null +++ b/bible/names/galilee.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ገሊላ፣ ገሊላዊ + +ገሊላ ከሰማርያ እንኳ በጣም ርቆ ሰሜናዊ የእስራኤል ጫፍ አካባቢ ነበረች። + +* ገሊላ በምሥራቅ በኩል፣ “የገሊላ ባሕር” ከሚባለው ትልቅ ሐይቅ ጋር ትዋሰናለች። +* ኢየሱስ ያደገውና የኖረው ገሊላ ውስጥ በነበረችው ናዝሬት ነበር። diff --git a/bible/names/gath.md b/bible/names/gath.md new file mode 100644 index 0000000..36cbd50 --- /dev/null +++ b/bible/names/gath.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጌት + +ጌት ከአምስቱ የፍልስጥኤም ዋና ዋና ከተሞች አንዷ ነበረች። የምትገኘው ከአቃሮን በስተ ሰሜንና ከአሾዶድና ከአስቄሎና በስተ ምሥራቅ ነበር። + +* የፍልስጥኤማውያን ጀግና ጎልያድ አገር ጌት ነበር። +* በሳሙኤል ዘመን ፍልስጥኤማውያን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከእስራኤል ዘርፈው አአሽደድ ወደ ነበረው የአረማውያን ቤተ መቅደስ ከዚያም ወደ ጌት ወስደውት ነበር። ሆኖም. እግዚአብሔር የነዚህ ከተሞችን ሰዎች በበሽታ በመቅጣቱ፣ ወደ እስራኤል መለሱት። +* ዳዊት ከንጉሥ ሳኦል በሸሸ ጊዜ ወደ ጌት ሄዶ ከሁለት ሚስቶቹ ጋር ለአጭር ጊዜ እዚያ ኖረ። diff --git a/bible/names/gaza.md b/bible/names/gaza.md new file mode 100644 index 0000000..547ce54 --- /dev/null +++ b/bible/names/gaza.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ጋዛ + +መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ጋዛ የሜዲትራንያን ባሕር ዳርቻ አካባቢ፣ ከኢየሩሳሌም ደቡብ ምዕራብ 77 ኪሎ ሜትር፣ ከአሽዶድ በስተ ሰሜን 38 ኪሎ ሜትር ላይ ትገኝ የነበረች በጣም አስፈላጊ የፍልስጥኤማውያን ከተማ ነበረች። + +* በጥንት ዘመን ጋዛ በእስያና በግብፅ መሐል ያለች የወታደራዊና የንግድ መተላለፊያ በር ነበረች። +* በዚህ ዘመንም ጋዛ ጋዛ ሰርጥ ውስጥ በጣም አስፈላጊ ወደብ ስትሆን፣ ሜዴትራንያን ባሕር ዳርቻ አካባቢ የምትገኝና በስተ ሰሜንና በስተ ምሥራቅ ከእስራኤል ጋር፣ በስተ ደቡብ ከግብፅ ጋር ትዋሰናለች። +* ፍልስጥኤማውያን ሳምሶንን ከያዙት በኋላ የወሰዱት ወደ ጋዛ ነበር። +* ወንጌላዊው ፊልጶስ ኢትዮጵያዊውን ጃንደረባ ያገኘው ወደ ጋዛ በሚወስደው የበረሐ መንገድ ላይ ነበር። diff --git a/bible/names/gerar.md b/bible/names/gerar.md new file mode 100644 index 0000000..1abaa21 --- /dev/null +++ b/bible/names/gerar.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጌራራ + +ጌራራ ምድረ ከነዓን ውስጥ የነበረ ከተማና አካባቢ ሲሆን፣ ከኬብሮን ደቡብ ምዕራብና ከቤርሳቤህ ሰሜን ምዕራብ ይገኝ ነበር። + +* አብርሃምና ሥራ እዚያ በነበሩ ጊዜ ንጉሥ አቢሜሌክ የጌራራ ንጉሥ ነበር። +* እስራኤላውያን በከነዓን በነበሩ ዘመን ፍልስጥኤማውያን ጌራራ አካባቢ በብዛት ይኖሩ ነበር። diff --git a/bible/names/geshur.md b/bible/names/geshur.md new file mode 100644 index 0000000..05b9e8c --- /dev/null +++ b/bible/names/geshur.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጌሹር + +በንጉሥ ዳዊት ዘመን ጌሸር ከገሊላ ባሕር በስተ ምሥራቅ በኩል፣ በእስራኤልና በአራም አገሮች መካከል የነበረች ታናሽ መንግሥት ነበረች። + +* የንጉሡ ልጅ መዓካን በማግባት ዳዊት ከጌሹር ጋር ኅብረት አደረገ። +* መዓካ ከዳዊት አቤሴሎምን ወለደች። +* ከፊል ወንድሙ የነበረውን አምኖንን ከገደለ በኋላ አቤሴሎም ከኢየሩሳሌም ሰሜን ምሥራቅ 88 ማይሎች ርቀት ላይ ወደ ጌሹር ሸሸ። diff --git a/bible/names/gethsemane.md b/bible/names/gethsemane.md new file mode 100644 index 0000000..d53dbab --- /dev/null +++ b/bible/names/gethsemane.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጌቴሴማኒ + +ጌቴሴማኒ ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ ከቄድሮን ሸለቆ ማዶ፣ ደብረ ዘይት ተራራ አጠገብ ያለ የወይራ ዛፎች የነበሩበት አትክልት ቦታ ነው። + +* የጌቴሴማኒ አትክልት ቦታ ኢየሱስና ተከታዮቹ ከሕዝቡ ርቀው ብቻቸውን ለመሆንና ለማረፍ የሚሄዱበት ቦታ ነበር። +* በይሁዳ አማካይነት ተላልፎ ከመስጠቱና ከመያዙ በፊት ኢየሱስ በጸሎት የቃተተው እዚያ ነበር። diff --git a/bible/names/gibeah.md b/bible/names/gibeah.md new file mode 100644 index 0000000..5e662b1 --- /dev/null +++ b/bible/names/gibeah.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጊብዓ + +ጊብዓ ከኢየሩሳሌም በስተ ሰሜንና ከቤቴል በስተ ደቡብ የነበረ ከተማ ስም ነው። + +* ጊብዓ የብንያም ነገድ ክልል ውስጥ ነበረች። +* በብንያማውያንና በእስራኤላውያን መካከል ከባድ ውጊያ የተደረገባት ቦታ ናት። diff --git a/bible/names/gibeon.md b/bible/names/gibeon.md new file mode 100644 index 0000000..c73713e --- /dev/null +++ b/bible/names/gibeon.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ገባኦን፣ ገባኦናውያን + +ገባኦን፣ ገባኦናውያን የሚኖሩባት ምድረ ከነዓን ውስጥ የነበረች ከተማና አካባቢ ናት። + +* “ገባኦናዊ” ገባኦን በሚባለው አካባቢ የሚኖር ሰው ማለት ነው። +* እስራኤላይውና ኢያሪኮን መደምሰሳቸውን ሲሰሙ ገባኦናውያን ፈሩ። ስለዚህም ወደ እስራኤላውያን መጥተው የሩቅ አገር ሰዎች መሆናቸውን ተናገሩ። +* እስራኤላውያን ከገባኦናውያን ጋር ውል ስላደረጉ አላጠፏቸውም diff --git a/bible/names/gideon.md b/bible/names/gideon.md new file mode 100644 index 0000000..4f5eba7 --- /dev/null +++ b/bible/names/gideon.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጌዴዎን + +ጌዶዎን እስራኤልን ከጠላቶቻቸው እንዲያድን እግዚአብሔር ያስነሣው እስራኤላዊ ነው። + +* ዴሴዎን የነበረው እስራኤላውያን ከነዓን ከገቡ ብዙ ዓመታት በኋላ ሜዶናውያን የተባለ ሕዝብ እነርሱን እያጠቃ በነበረበት ዘምን ነበር። +* ጌዴዎን ሜዶናውያንን በጣም ፈትሯቸው ነበር፣ እግዚአብሔር ግን ሜዶናውያንን እንዲወጉና እንዲያሸንፉ እስራኤልን እንዲመራ ተጠቀመበት። diff --git a/bible/names/gilead.md b/bible/names/gilead.md new file mode 100644 index 0000000..093c1b7 --- /dev/null +++ b/bible/names/gilead.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ገለዓድ + +ገለዓድ የጋድ፣ የሮቤልና የምናሴ ነገዶች የነበሩበት ከዮርዳኖስ ወንዝ ምሥራቅ የነበረ ተራራማ አካባቢ ስም ነው። + +* አካባቢው ከነበረው ኮረብታማ ተፈጥሮ የተነሣ “ኮረብታማው የገለዓድ አገር” ወይም፣ “የገለዓድ ተራራ” ተብሎ ይጠራ ነበር። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ገለዓድ ተብለው የተጠሩ ጥቂት ሰዎች አሉ። ከእነርሱም አንድ የምናሴ የልጅ ልጅ ነው። diff --git a/bible/names/gilgal.md b/bible/names/gilgal.md new file mode 100644 index 0000000..247f1a0 --- /dev/null +++ b/bible/names/gilgal.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ጌልጌላ + +ጌልጌላ ከኢያሪኮ በስተ ሰሜን ያለች አገር ስትሆን፣ ወደ ከነዓን ለመግባት እስራኤላውያን የዮርዳኖስን ወንዝ ከተሻገሩ በኋላ የሰፈሩባት የመጀመሪያ ቦታ ናት። + +* እነርሱ ከተሻገሩት የዮርዳኖስ ወንዝ ደረቅ ምድር የወሰዳቸውን አሥራ ሁለት ድንጋዮች ኢያሱ የተከለው በጌልጌላ ነበር። +* ኤልያስ ወደ ሰማይ በሚወሰድበት ጊዜ የዮርዳኖስን ወንዝ ተሻግረው ሲሄዱ ኤልያስና ኤልሳዕ ተነሣሥተው የሄዱት ከጌልጌላ ነበር። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ “ጌልጌላ” ተብለው የተጠሩ ሌሎች ጥቂት ቦታዎች ነበር። +* “ጌልጌላ” ማለት፣ “የድንግይ ክብ” ማለት ነው። እንዲህ የተባለው እዚያ ተሠርቶ በነበረው ክብ ቅርጽ በነበረው መሠዊያ የተነሣ ሊሆን ይችላል። ከሚሽከረከር ነገር የተያያዘ ነገርን የሚያመለክትም ቃል ነው። diff --git a/bible/names/girgashites.md b/bible/names/girgashites.md new file mode 100644 index 0000000..c0a0c8a --- /dev/null +++ b/bible/names/girgashites.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጌርሳውያን + +ጌርሳውያን የኖኅ ልጅ የካም ልጅ የሆነው የከነዓን ዘሮች ይኖሩበት በነበረው ምድረ ከነዓን የነበሩ ነገድ ናቸው። + +* ጌርሳውያን የኖኅ ሦስት ልጆች ዘሮች በሚዘረዘሩበት ብሉይ ኪዳን ውስጥ ብዙ ጊዜ ስማቸው ተጠቅሷል። +* ጌርሳውያን፣ “ከነዓናውያን” ተብለው ከሚጠሩ በርካታ ሕዝቦች አንዱ ናቸው። diff --git a/bible/names/golgotha.md b/bible/names/golgotha.md new file mode 100644 index 0000000..bd0f5c7 --- /dev/null +++ b/bible/names/golgotha.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጎልጎታ + +“ጎልጎታ” ኢየሱስ የተሰቀለበት ቦታ ስም ነው። ቃሉ የመጣው፣ “የራስ ቅል” ወይም፣ “የራስ ቅል ቦታ” ከተሰኙ የአረማይክ ቃል ነው። + +* ጎልጎታ ከኢየሩሳሌም ከተማ ቅጥር ውጭ ባለው የደብረ ዘይት ተራራ ክፍል በሆነ ቦታ ይገኝ ነበር። +* አንዳንድ ጥንታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ጎልጎታን፣ “ቀራንዮ” በማለት ይተረጉሙታል፤ ይህም በላቲን የራስ ቅል ማለት ነው። diff --git a/bible/names/goliath.md b/bible/names/goliath.md new file mode 100644 index 0000000..9ddba3e --- /dev/null +++ b/bible/names/goliath.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጎልያድ + +ጎልያድ ዳዊት በወንጭፍ ድንጋይ የገደለው ግዙፍ ፍልስጥኤማዊ ወታደር ነበር። + +* ጎልያድ ከሁለት እስከ ሦስት ሜትር ይረዝም ነበር። በጣም ትልቅ ከመሆኑ የተነሣ ብዙውን ጊዜ ጊዜ ግዙፍ ሰው እየተባለ ይጠራል። +* ምንም እንኳ ጎልያድ የበለጠ መሣሪያ ቢኖረውም፣ ከዳዊት የበለጠ ግዙፍ ቢሆንም፣ እግዚአብሔር ለዳዊት ጎልያድን የሚያሸንፍበትን ብርታትና ችሎታ ሰጠው። +* ዳዊት ጎልያድን ድል ከማድረጉ የተነሣ እስራኤላውያን ፍልስጥኤማውያንን ድል እንዳደረጉ ተቆጠረ። diff --git a/bible/names/gomorrah.md b/bible/names/gomorrah.md new file mode 100644 index 0000000..58e8d4c --- /dev/null +++ b/bible/names/gomorrah.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ጎሞራ + +ጎሞራ ከባቢሎንያ አካባቢ በስተ ምሥራቅ ባለው በጣም ለም ሸለቆ ውስጥ አንድ ቦታ ላይ የነበረች ከተማ ነበረች። + +* ብዙውን ጊዜ ጎሞራ ከሰዶም ጋር ተያይዛ ትጠቀሳለች፤ የእነዚህ ከተማ ሰዎች በክፉ ሥራቸው የታወቁ ነበር። +* ሰዶምና ጎሞራ በነበሩበት ቦታ ብዙ ነገሥታት እየተዋጉ ነበር። +* በሰዶምና በሌሎችም ከተሞች መካከል በተደረገው ግጭት የሎጥ ቤተ ሰብ ተይዞ በተወሰደ ጊዜ ያስጣሏቸው አብርሃምና አብረውት የነበሩ ሰዎች ነበሩ። +* ይህ ከሆነ በኋላ ብዙም ሳይቆም እዚያ ከነበሩ ሰዎች ኀጢአት የተነሣ እግዚአብሔር ሰዶምና ጎሞራን አጠፋ። diff --git a/bible/names/goshen.md b/bible/names/goshen.md new file mode 100644 index 0000000..ef1c584 --- /dev/null +++ b/bible/names/goshen.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጌሣም + +ጌሣም ከግብፅ ሰሜናዊ ክፍል አካባቢ የሚገኝ ቦታ ስም ነበር። + +* ዮሴፍ ግብፅ ውስጥ ባለ ሥልጣን በነበረ ጊዜ በከነዓን ከነበረው ራብ አምልጠው እባቱ ወንዶቹና ቤተ ሰቦቻቸው እዚያ ለምኖር ወደ ጌሤም መጥተው ነበር። +* እነርሱና ዘሮቻቸው ለ400 ዓመት በጌሤም ከኖሩ በኋላ የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን በባርነት እንዲያገለግሉ አስገደዳቸው። diff --git a/bible/names/greece.md b/bible/names/greece.md new file mode 100644 index 0000000..16d5c54 --- /dev/null +++ b/bible/names/greece.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ግሪክ + +አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን ግሪክ የሮም መንግሥት ግዛት ውስጥ ያለች አገር ነበረች። + +* እንደ አሁኗ ዘመን ግሪክ ሁሉ ከሜዲትራንያን ባሕር፣ ከኤጅያንና ሎንያን ባሕር ጋር በሚዋሰን በአብዛኛው በውሃ በተከበበ መሬት ላይ ትገኝ ነበር። +* በመጀመሪያው መቶኛ ዓመት ግሪክ ውስጥ ብዙ ቤተ ክርስቲያኖች ተመሥርተው ነበር፤ ከእነዚህም መሐል ሐዋርያው ጳውሎስ በቆሮንቶስ ከተሞች፣ በተሰሎንቄና በፊልጵስዩስ የመሠረታቸው ቤተ ክርስቲያኖች ይገኛሉ። +* ከግሪክ አገር የተገኙ ሰዎች ግሪካውያን ይባላሉ። በሮም ግዛት ውስጥ ጥቂት ግዛት ውስጥ ጥቂት አይሁዶችን ጨምሮ ግሪክኛ የሚናገሩ ሌሎች ብዙ ሰዎች ነበሩ። diff --git a/bible/names/greek.md b/bible/names/greek.md new file mode 100644 index 0000000..0d5b618 --- /dev/null +++ b/bible/names/greek.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ግሪክ፣ ግሪካዊ፣ የግሪክ ባሕል + +አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን ግሪክኛ በግሪክና በመላው የሮም መንግሥት ብዛት መግባቢያ ቋንቋ ነበር፤ የመጀመሪያው የአዲስ ኪዳን መጻሕፍት የተጻፉት በግሪክኛ ነበር። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አንዳንዴ አይሁድ ያልሆነ ሰውን በአጠቃላይ ለሚመለከት “ግሪክ” የተሰኘው ቃል ጥቅም ላይ ይውል ነበር። ይህም በዚያ ዘመን ሮም መንግሥት ግዛት ውስጥ የነበሩ አብዛኞቹ አይሁድ ያልሆኑ ሰዎች የተለያዩ አገር ሰዎች ቢሆኑ እንኳ ግሪክኛ ይናገሩ ስለ ነበር ነው። ለዚህ ምሳሌ የምትሆነን ማርቆስ 7 ላይ የተጠቀሰችው ሴርፊኒቃዊት ሴት ናት። +* አይሁድ ያልሆነ ሰውን አስመልክቶ በዚህ መልኩ ጥቅም ላይ ከዋለ፣ “ግሪክ” የሚለውን፣ “አሕዛብ” አይሁድ በግሪክ ባሕል ውስጥ ተወልደው ያደጉና ግሪክኛ ይናገሩ የነበሩ አይሁድ ናቸው። አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጕሞች “ግሪክ” የሚለውን የግሪክን ባሕል የተቀበለ በማለት ተርጉመዋል። ይህም ዕብራይስጥን ብቻ የሚናገሩ አይሁድ፣ “ዕብራውያን” ተብለው እንደሚጠሩት ማለት ነው። diff --git a/bible/names/habakkuk.md b/bible/names/habakkuk.md new file mode 100644 index 0000000..563bece --- /dev/null +++ b/bible/names/habakkuk.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዕንባቆም + +ዕንባቆም በይሁዳ ንጉሥ በኢዮአቄም ዘመነ መንግሥት የነበረ የብሉይ ኪዳን ነቢይ ነው። + +* ነቢዩ ትንቢተ ዕንባቆምን የጻፈው በ600 ዓቅክ ኢየሩሳሌም በባቢሎናውያን ከመያዝዋ በፊት ነበር። +* ዕንባቆም በአብዛኛው ትንቢት የተናገረው ከለዳውያንን (ባቢሎናውያንን) አስመልክቶ ሲሆኑ፣ ከነቢዩ ኤርምያስ ቀደ ባሉት ዓመታት ጋር በአንድ ዘመን የነበረ ሰው ነው። +* በጣም ታዋቂ ከሆነው የዕንባቆም ቃሎች አንዱ፣ “ጻድቅ በእምነት ይኖራል” የሚለው ነው። diff --git a/bible/names/hagar.md b/bible/names/hagar.md new file mode 100644 index 0000000..fcc7307 --- /dev/null +++ b/bible/names/hagar.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አጋር + +አጋር የሦራ አገልጋይ ነበረች። + +* በኋላ ላይ ሣራ የተባለችው ሣራ ከእርሷ ጋር እንዲተኛ አገልጋይዋን አጋርን ለአብርሃም ሰጠችው። +* አጋር ለእርሷና ለአብርሃም ልጅ እንድትወልድ ሦራ ፈልጋ ነበር። +* አጋር እስማኤል የሚባል ልጅ ለአብርሃም ወለደችለት። diff --git a/bible/names/haggai.md b/bible/names/haggai.md new file mode 100644 index 0000000..92aea60 --- /dev/null +++ b/bible/names/haggai.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሐጌ + +ሐጌ እስራኤል ከባቢሎን ምርኮ ከተመለሱ በኋላ የነበረ የይሁዳ ነቢይ ነበር። + +* ሐጌ ትንቢት እየተናገረ በነበረበት ዘመን ይሁዳን እየገዛ የነበረው ንጉሥ ዖዝያን ነበር። +* ሐጌ እንደ ገና ቤተ መቅደሱን መሥራት እንዲጀምሩ አይሁድን አበረታታ። diff --git a/bible/names/ham.md b/bible/names/ham.md new file mode 100644 index 0000000..13b6640 --- /dev/null +++ b/bible/names/ham.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ካም + +ካም ብሉይ ኪዳን ውስጥ ከተጠቀሱት ሦስቱ የኖኅ ልጆች ሁለተኛው ነው። + +* ምድርን ሁሉ አዳርሶ በነበረው ታላቅ ጎርፍ ጊዜ፣ ካምና ወንድሞቹ ከሚስቶቻቸው ጋር ከኖኅ ጋር መርከቡ ውስጥ ነበሩ። +* ከጎርፉ በኋላ ካም አባቱ ኖኅን እንደሚገባ ያላከበረበት ጊዜ ነበር። ከዚህም የተነሣ ኖኅ የካምን ልጅ ከነዓንንና ዘሮቹን ሁሉ ረገመ፤ እነዚህ የከነዓን ዘሮች የኋላ ኋላ ከነዓናውያን በመባል የታወቁት ናቸው። diff --git a/bible/names/hamath.md b/bible/names/hamath.md new file mode 100644 index 0000000..ca0a0bf --- /dev/null +++ b/bible/names/hamath.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ሐማት፣ ሌቦ ሐማት + +ሐማት ከምድረ ከነዓን በስተ ሰሜናዊ ሶርያ ውስጥ ትገኝ የነበረች በጣም ጠቃሚ ከተማ ናት። በዚህ ዘመን የከተማዋ ስም ሐማ ይባላል። + +* “ሌቦ ሐማት” የሚለው ቃል ሐማት ከተማ አጠገብ የሚገኝ የተራራ መሻገሪያን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል። +* አንዳንድ ትርጕሞች “ሌቦ ሐማት” የሚለውን፣ “ወደ ሐማት መግቢያ” ብለውታል። +* “ሐማታውያን” የኖኅ ልጅ የካምና የልጅ ልጁ የከነዓን ዘሮች ናቸው። +* ንጉሥ ዳዊት የሐማት ንጉሥ የቶዑን ጠላቶች ድል በማድረጉ በሁለቱ መካከል ወዳጅነት ተመሠረተ። +* ሐማት አስፈላጊ ነገሮች የሚከማቹበት ከንጉሥ ሰሎሞን ግምጃ ቤት ከተሞች አንዷ ነበረች። +* ንጉሥ ሴዴቅያስ በንጉሥ ናቡከደነፆር የተገደለውና ንጉሥ ኢዮአካዝ በግብፃዊው ፈርዖን የተያዘው በሐማት ምድር ነበር። diff --git a/bible/names/hamor.md b/bible/names/hamor.md new file mode 100644 index 0000000..5df5675 --- /dev/null +++ b/bible/names/hamor.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ኤሞር + +ኤሞር አይሁዳዊ ያልነበረ የያዕቆብ ጎረቤት የነበረ ሰው ነው። + +* ሚስቶቹንና ልጆቹን ይዞ ያዕቆብ ወደ ትውልድ አገሩ ከተመለሰ በኋላ ለቤተ ሰቡ መቃብር የሚሆን መሬት ከኤሞር ልጆች ገዛ። +* የኤሞር ልጅ ሴኬም የያዕቆብን ልጅ ዲናን ደፈራት፤ ወንድሞቿም ኤሞርንና ቤተ ሰቡን ተበቀሉ። diff --git a/bible/names/hananiah.md b/bible/names/hananiah.md new file mode 100644 index 0000000..fe7ac75 --- /dev/null +++ b/bible/names/hananiah.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አናንያ + +ከትንቢተ ዳንኤል እንደምንመለከተው አናንያ በምርኮ ዘመን ወደ ባቢሎን ተወስደው ስለነበሩ አስተዋይ አይሁዳውያን ወጣቶች አንዱ ነበር። ይበልጥ የሚታወቀው ሲድራቅ በተሰኘው ስሙ ነው። + +* ባሳየው የፀባይ ብልጫና እግዚአብሔር ከሰጠው ችሎታ የተነሣ ባቢሎናውያን ለአናንያ ከፍተኛ ሥልጣን ሰጥተውት ነበር። +* የባቢሎን ንጉሥ ለአናንያ ሲድራቅ የሚል ስም ሰጠው። +* ለንጉሡ መስገድ ባለ መፈለጋቸው ከሌሎች አይሁዳውያን ጓደኞቹ ጋር ሲድራቅ እሳት ውስጥ ተጥሎ ነበር። እነርሱ ላይ ምንም ጉዳት እንዳይደርስ በማድረግ እግዚአብሔር ኀይሉን አሳየ። +* በተለያዩ የብሉይ ኪዳን ክፍሎች እናንያ (ሐናንያ) የሚባሉ ይህን ያህል ታዋቂነት ያልነበራቸው ሰዎች ነበሩ። +* አንደኛው አናንያ (ሐናንያ) በነቢዩ ኤርምያስ ዘመን የነበረው ሐሰተኛ ነቢይ ነው። diff --git a/bible/names/hannah.md b/bible/names/hannah.md new file mode 100644 index 0000000..6ee7e06 --- /dev/null +++ b/bible/names/hannah.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሐና + +ሐና ብሉይ ኪዳኑ ውስጥ የነቢዩ ሳሙኤል እናት ናት። ከሕልቃና ሚስቶች አንዷ ነበረች። + +* ሐና ልጅ መውለድ አለመቻልዋ ከባድ ሐዘን ሆኖባት ነበር። +* ሐና እግዚአብሔር ወንድ ልጅ አንዲሰጣት ቤተ መቅደስ ውስጥ አጥብቃ ጸለየች፣ ያ ልጅ ለእግዚአብሔር አገልግሎት እንደሚለይም ቃል ገባች። +* እግዚአብሔር የለመነችውን ሰጣት፤ ሕፃኑ ሳሙኤል ካደገ በኋላ በካህኑ በዔሊ መሪነት ሥር ቤተ መቅደስ ውስጥ እንዲያገለግል አመጣችው። +* ከዚያ በኋላ እግዚአብሔር ለሐና ሌሎች ልጆችንም ሰጥቷታል። diff --git a/bible/names/haran.md b/bible/names/haran.md new file mode 100644 index 0000000..48be5d1 --- /dev/null +++ b/bible/names/haran.md @@ -0,0 +1,5 @@ +# ሐራን + +ሐራን የአብርሃም ታናሽ ወንድምና የሎጥ አባት ነበር። + +* ሐራን (ካራን) ከዑር ተነሥተው ወደ ከነዓትን ሲጓዙ አብራምና ቤተ ሰቡ ለአጭር ጊዜ የነበሩበት ቦታም ነበር። diff --git a/bible/names/hebron.md b/bible/names/hebron.md new file mode 100644 index 0000000..60aecdb --- /dev/null +++ b/bible/names/hebron.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኬብሮን + +ኬብሮን ከኢየሩሳሌም ደቡብ 20 ማይሎች ርቀት ላይ ያለች ከፍታ ያለው ዐለታማ ኮረብታላይ የምትገኝ ከተማ ናት። + +* ከተማዋ የተመሠረተችው በ2000 ዓቅክ ገደማ በአብራም ዘመን ነበር የብሉይ ኪዳን ታሪክ ውስጥ ብዙ ጊዜ ተጠቅሳለች። +* ንጉሥ ዳዊት ሕይወት ውስጥ ኬብሮን በጣም አስፈላጊ ድርሻ አላት። አቤሴሎምን ጨምሮ፣ ከልጆቹ ጥቂቱ የተወለዱት እዚያ ነበር። +* 70 ዓ.ም. ላይ ከተማዋ በሮማውያን ተደምስሳለች። diff --git a/bible/names/herodantipas.md b/bible/names/herodantipas.md new file mode 100644 index 0000000..486e4ec --- /dev/null +++ b/bible/names/herodantipas.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ጤባርዮስ ቄሳር + +ጤባርዮስ ቄሳር ኢየሱ ባገለገለበት ዘመን ይሁዳን እየገዛ የነበረ ሮማዊ ነው። ምንም እንኳ በእርግጥ ንጉሥ ባይሆንም አንዳንዴ “ንጉሥ ሄሮድስ” እየተባለ ይጠራል። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ሄሮድስ” በሚል መጠሪያ የሚታወቁ በርከት ያሉ ሰዎች አሉ። ታላቁ ንጉሥ ሄሮድስ፣ የአንቲጳስ ቄሳር አባት ነበር። እነዚህ ሁለት ሄሮድሶች የተለያዩ ሰዎች መሆናቸውን በትጕም ሥራው በግልጽ መቀመጡን እርግጠኛ ሁኑ። +* ሄሮድስ አንቲጳስ ዮርም ግዛት አንድ አራተኛን ይገዛ ነበር፤ ስለዚህም “የአራተኛው ክፍል ገዥ ሄሮድስ” ተብሎም ይጠራል። +* መጥምቁ ዮሐንስ አንተጉ ተቆርጦ እንዲገደል ያዘዘው ሄሮድስ አንቲጳስ ነበር። +* ኢየሱስ ከመሰቀሉ በፊት ጥያቄ ለኢየሱስ አንዳንድ ጥያቄዎች ያቀረበለት ይኸው ሄሮድስ ነበር። diff --git a/bible/names/herodias.md b/bible/names/herodias.md new file mode 100644 index 0000000..8370386 --- /dev/null +++ b/bible/names/herodias.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሄሮድያዳ + +ሄሮድያዳ መጥምቁ ዮሐንስ ባገለገለበት ዘመን ይሁዳን እየገዛ የነበረው ንጉሥ ሄሮድስ (አንቲጳስ) ሚስት ነበረች። + +* መጀመሪያ ላይ ሄሮድያዳ የሄሮድስ ወንድም የፊልጶስ ሚስት ነበረች፤ ይሁን እንጂ ሕጉ ባይፈቅድም ሄሮድስን አግብታለች። +* ከሕግ ውጪ በሆነው ጋብቻቸው መጥምቁ ዮሐንስ ሄሮድስንና ሄሮድያዳን ገሠጸ። በዚህ ምክንያት ሄሮድስ ዮሐንስን አሳሰረው በኋላም አንገቱ እንዲቆረጥ አደረገ። diff --git a/bible/names/herodthegreat.md b/bible/names/herodthegreat.md new file mode 100644 index 0000000..378279f --- /dev/null +++ b/bible/names/herodthegreat.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ታላቁ ሄሮድስ + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሄሮድስ የሚባሉ ጥቂት ገዦች ነበር። ኢየሱስ በተወለደ ዘመን ሄሮድስ አይሁድ ያልሆነ የይሁዳ ንጉሥ ነበር። + +* ኢየሩሳሌም የነበረው የአይሁድ ቤተ መቅደስ እንዲደረግ ባዘዘው ሥራ በጣም ይታውቃል። +* ጨካኝና ብዙ ሰዎች የገደለ ነበር ሌላ የአይሁድ ንጉሥ በቤተልሔም መወለዱን ሲሰማ፣ እዚያ የነበሩ ሕፃናትን ሁሉ አስገደለ። +* ሄሮድስ አንቲጳስና ሄሮድስ ፊልጶስ የተሰኙት የእርሱ ልጆችና በኋላም የልጅ ልጁ ሄሮድስ አርግጳ የይሁዳ ገዦች ሆነዋል። የልጅ ልጅ ልጁ የሆነው ሄሮድስ አግሪጳ ዳግማዊ (ንጉሥ አግሪጳ ተብሎም ይጠራል) መላው የይሁዳን አካባቢ ገዝቶአል። diff --git a/bible/names/hezekiah.md b/bible/names/hezekiah.md new file mode 100644 index 0000000..ee208ce --- /dev/null +++ b/bible/names/hezekiah.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሕዝቅያስ + +ሕዝቅያስ 13ኛው የይሁዳ ንጉሥ ነበር። በእግዚአብሔር የሚታመንና ለእርሱ የሚታዘዝ ንጉሥ ነበር። + +* በጣም ክፉ ንጉሥ ከነበረው ከአባቱ ከአካዝ በተለየ መልኩ ንጉሥ ሕዝቅያስ የጣዖት አምልኮን ከይሁዳ በማስወገድ እውነተኛ የእግዚአብሔር አምልኮ እንደ ገና እንዲታደስ አደረገ። +* ንጉሥ ሕዝቅያስ አጥብቆ በጸለየ ጊዜ እግዚአብሔር ከጽኑ ሕመም ፈወሰው፤ በዕድሜውም ላይ 15 ዓመት ጨመረለት። +* ወደ ፊት የሚሆነውን በተመለከተ ለሕዝቅኤል ምልክት እንዲሆን ጥላው አሥር ደረጃ ወደ ኋላ ተመልሶ ነበር። diff --git a/bible/names/hilkiah.md b/bible/names/hilkiah.md new file mode 100644 index 0000000..2faef2a --- /dev/null +++ b/bible/names/hilkiah.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኬልቅያስ + +ኬልቅያስ በንጉሥ ኢዮስያስ ዘመን የነበረ ሊቀ ካህን ስም ነው። + +* ቤተ መቅደስ በሚታደስበት ጊዜ ሊቀ ካህኑ ኬልቅያስ የሕጉን መጽሐፍ አገኘ፤ መጽሐፉ ወደ ንጉሥ ኢዮስያስ እንዲወስድም አዘዘ። +* የሕጉ መጽሐፍ በተነበበ ጊዜ ኢዮስያስ በጣም ተነካ፤ ሕዝቡ እንደ ገና ያህዌን እንዲያመልኩና ለሕጎቹም እንዲታዘዙ አደረገ። +* ኬልቅያስ የተባለው ሌላው ሰው የአልያቂም ልጅ ሲሆን፣ በንጉሥ ሕዝቅያስ ዘመን ቤተ መንግሥት ውስጥ ይሠራ ነበር። diff --git a/bible/names/hittite.md b/bible/names/hittite.md new file mode 100644 index 0000000..ca1c842 --- /dev/null +++ b/bible/names/hittite.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ኬጢያዊ + +ኬጢያውያን በልጁ በከነዓን በኩል የካም ዘሮች ነበር። በአሁኑ ዘመን ቱርክ በሚባለውና ከፐስቲና በስተ ሰሜን ባለው አካባቢ ታላቅ መንግሥት ሆነው ነበር። + +* በሥጋዊም ሆነ በመንፈሳዊ ደረጃ ኬጢያውያን ሁሌም ለእስራኤል ስጋት ነበሩ። +* የሞተችው ሚስቱ ሣራን እዚያ በነበረ ዋሻ ውስጥ መቅበር እንዲችል አብርሃም ከኬቲያዊው ኤፍሮን ርስት ገዛ። የኋላ ኋላ አብርሃምና ከዘሮቹ ብዙዎቹ የተቀበሩት በዚያ ዋሻ ነበር። +* ሁለት ኬቲያውያን ሴቶች ባገባ ጊዜ የኤሳው ወላጆች አዝነው ነበር። +* ከዳዊት ኀያላን ሰዎች አንዱ ኬጢያዊው ኦርዮን ነበር። +* ከሰሎሞን ባዕዳን ሚስቶች አንዳንዶቹ ኬጢያውያን ነበር። እነርሱ ያመልኳቸው ከነበሩ ሐሰተኛ አማልክት የተነሣ እነዚህ ሴቶች የሰሎሞንን ልብ እግዚአብሔርን ከማምለክ መለሱት። diff --git a/bible/names/hivite.md b/bible/names/hivite.md new file mode 100644 index 0000000..c5c8cf3 --- /dev/null +++ b/bible/names/hivite.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኤዊያውያን + +ምድሪቱን እንዲወርሱ ኢያሱ እስራኤላውያንን እየመራ በወሰደ ጊዜ ኤዊያውያን በከነዓን ምድር ከነበሩ ሰባት ዋና ዋና ሕዝቦች አንዱ ነበሩ። + +* ኤዊያውያን ከኖኅ ልጅ ከካም የተገኙ ናቸው። +* እነርሱን ድል አድርጎ ከመያዝ ይልቅ እስራኤላውያን በስሕተት ከኤዊያውያን ጋር ኪዳን አደረጉ። +* ኤዊያዊው ሴኬም የያዕቆብ ልጅ ዲናን ደፈረ፤ ይህን ለመበቀል ወንድሞቹ ብዙ ኤዊያውያንን ገደሉ። diff --git a/bible/names/horeb.md b/bible/names/horeb.md new file mode 100644 index 0000000..b829c30 --- /dev/null +++ b/bible/names/horeb.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ኮሬብ + +የኮሬብ ተራራ አሥሩ ትእዛዞች የተጻፈባቸው ሁለት የድንጋይ ጽላቶችን እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠበት የሲና ተራራ ሌላ ስም ነው። + +* በጎቹን እየጠበቀ ሳለ ሙሴ የሚቃጠለውን ቁጥቋጦች ያየው በኮሬብ ነበር። +* ዐለቱን በበትሩ በመታው ውሃ ለጠማቸው እስራኤላውያን ውሃ እንደሚያወጣ እግዚአብሔር ለሙሴ የነገረው በኮሬብ ነበር። +* የዚህ ተራራ ትክክለኛ ቦታ የት እንደ ሆነ አይታወቅም፤ ይሁን እንጂ፣ የሲና ባሕረ ገብ ደቡባዊ ክፍል ላይ ሊሆን እንደሚችል ይታሰባል። +* አንዳንድ ምሁራን፣ “ኮሬብ” ትክክለኛ የተራራ ስም ሲሆን፣ “የሲና ተራራ” የሚለው ግን ሲና በረሐ ውስጥ የነበረውን ተራራው የነበረበትን ቦታ ያመለክታል በማለት ያስባሉ። diff --git a/bible/names/hosea.md b/bible/names/hosea.md new file mode 100644 index 0000000..4744697 --- /dev/null +++ b/bible/names/hosea.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሆሴዕ + +ሆሴዕ ከክርስቶስ 750 ዓመት በፊት የእስራኤል ነቢይ ነበር። + +* የአገልግሎት ዘመኑ ኢየሮብዓምን፣ ዘካርያስን፣ ዖዝያንን፣ አዮአታምንና ሕዝቅያስን በመሳሰሉ የእስራኤልና የይሁዳ ነገሥታት ንጉሥነት ዘመን የዘለቀ በጣም ብዙ ዓመት ነበር። +* ጎሜር የምትባል አመንዝራ ሴት እንዲያገባና ለእርሱ ታማኝ ባትሆን እንኳ እርስዋን መወደዱን እንዳያቋርጥ እግዚአብሔር ለሆሴዕ ተናገረ። +* ይህ ለእርሱ ታማኝ ያልሆነውን ሕዝቡን ማለትም እስራኤልን እግዚአብሔር የመውደዱ ምሳሌ ነበር። +* ሆሴዕ በእስራኤል ሕዝብ ላይ ትንቢት ተናገር፤ ጣዖቶችን ማምለክ እንዲተዉ አስጠነቀቃቸው። diff --git a/bible/names/hoshea.md b/bible/names/hoshea.md new file mode 100644 index 0000000..1e16cb0 --- /dev/null +++ b/bible/names/hoshea.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሆሺያ (ሆሴዕ) + +ሆሺያ (ሆሴዕ) በይሁዳ ነገሥታት በአካዝና በሕዝቅያስ ግዛት ዘመን ለዘጠኝ ዓመት የእስራኤል ንጉሥ ነበር። + +* ሆሺያ (ሆሴዕ) ከኤፍሬም ነገድ የሆነ የነዌ ልጅ ነበር። +* እርሱንና ሌሎች አሥራ አንድ ሰዎች ምድረ ከንዓንን እንዲሰልሉ በላከው ጊዜ ሙሴ ይሆሺያን (ሆሴዕን) ስም ኢያሱ ወደሚል ለወጠው። +* ሙሴ ከሞተ በኋላ ምድረ ከነዓንን እንዲወርሱ የእስራኤልን ሕዝብ የመራው ኢያሱ ነበር። diff --git a/bible/names/houseofdavid.md b/bible/names/houseofdavid.md new file mode 100644 index 0000000..ed073fb --- /dev/null +++ b/bible/names/houseofdavid.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የዳዊት ቤት + +“የዳዊት ቤት” የተሰኘው ፈሊጣዊ አነጋገር የንጉሥ ዳዊትን ቤተ ሰብ ወይም ዘር ያመለክታል። + +* ይህም፣ “የዳዊት ዘሮች” ተብሎ መተርጎም ይችላል። +* ኢየሱስ የመጣው ከዳዊት ዘር ስለ ነበር እርሱ፣ “የዳዊት ቤት” አካል ነው። +* አንዳንዴ፣ “የዳዊት ቤት” ወይም፣ “የዳዊት ቤተ ሰብ” ሲል የሚያመለክተው አሁንም በሕይወት ያሉ የዳዊት ቤተ ሰብ የሆኑ ሰዎችን ነው። +* ሌላ ጊዜ ይህ ሐረግ በጣም ጠቅለል ያለ ሲሆን፣ የሞቱትን ጨምሮ የእርሱ ዘር የሆኑትን ሁሉ ያመለክታል። diff --git a/bible/names/iconium.md b/bible/names/iconium.md new file mode 100644 index 0000000..e34e249 --- /dev/null +++ b/bible/names/iconium.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኢቆንዮን + +ኤቄንዮን ደቡብ ማዕከላዊ እስያ ውስጥ (አሁን ቱርክ ያለችበት) የምትገኝ ከተማ ነበረች። + +* አቆንዮን የነበረችው የዘመኑ ኮንያ ከተማ አሁን ያለችበት ቦታ ላይ ነበር። +* በመጀመሪያው ሐዋርያው ጉዞአቸው በአንጾኪያ ለነበሩ አሕዛብ የተዋጣለት አገልግሎት ከሰጡ በኋላ ጳውሎስና በርናባስ በአይሁድ ከአንጾኪያ አካባቢ ሲባረሩ የሄዱት ወደ ኢቆንዮን ነበር። +* በኢቆንዮን የነበሩ አይሁድና አሕዛብ ጳውሎስንና አብረውት ያሉትን በድንጋይ ለመውገር ባሰቡ ጊዜ በአቅራቢያው ወዳለችው ልስጥራ ከተማ ሸሹ። ከዚያም የኢቆንዮንና የአንጾኪያ ሰዎች ወደ ልስጥራ መጥተው ጳውሎስን በድንጋይ እንዲወግሩ እዚያ የነበሩ ሰዎችን አንሣሡ። diff --git a/bible/names/isaac.md b/bible/names/isaac.md new file mode 100644 index 0000000..1f340a7 --- /dev/null +++ b/bible/names/isaac.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ይስሐቅ + +ምንም እንኳ በጣም ያረጁ ቢሆኑም ለእነርሱ እንደሚሰጣቸው እግዚአብሔር ለአብርሃምና ለሣራ ቃል የገባላቸው ልጅ ነው። + +* ከአብርሃም ጋር ያደረገው ኪዳን ይስሐቅንና ዘሮችንም ለዘላለም የሚያካትት እንደ ሆነ እግዚአብሔር ቃል ገብቷል። +* ይስሐቅን መሥዋዕት አድርጎ ለእርሱ እንዲያቀርብለት በመንገር እግዚአብሔር የአብርሃምን እምነት ፈተነ። +* የይስሐቅ ልጅ ያዕቆብ አሥራ ሁለት ልጆች ነበሩት። በኋላ ላይ ዘሮቻቸው አሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች ሆኑ። +* ይስሐቅ፣ “ሳቀ” ማለት ነው። እርሱና ሣራ ወንድ ልጅ እንደሚወልዱ እግዚአብሔር ለአብርሃም በነገረው ጊዜ ሁለቱም በጣም አርጅተው ስለ ነበር አብርሃም ሳቀ። diff --git a/bible/names/isaiah.md b/bible/names/isaiah.md new file mode 100644 index 0000000..df73885 --- /dev/null +++ b/bible/names/isaiah.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ኢሳይያስ + +ኢሳይያስ የእግዚአብሔር ነቢይ ነበር። + +* ኢሳይያስ እርሱ በሕይወት እያለ የተፈጸሙ እስራኤልን የሚመለከቱ ብዙ ትንቢቶች ተናግሮአል። +* በተለይ ደግም ኢሳይያስ ከ700 ዓመት በኋላ ኢየሱስ በዚህ ምድር በነበረ ጊዜ በተፈጸሙት መሲሑን አስመልክቶ በተናገራቸው ትንቢቶቹ ይታወቃል። +* መሲሑን በተመለከተ ለሰዎች ለማስተማር ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ የኢሳይያስን ትንቢቶች ጠቅሰዋል። +* ትንቢተ ኢሳይያስ ከመጽሐፍ ቅዱስ ዋነኛ መጻሕፍት አንዱ ነው። diff --git a/bible/names/ishmael.md b/bible/names/ishmael.md new file mode 100644 index 0000000..787f63f --- /dev/null +++ b/bible/names/ishmael.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# እስማኤል + +እስማኤል የአብርሃምና የሥራ አገልጋይ የነበረችው የአጋር ልጅ ነው። + +* “እስማኤል” እግዚአብሔር ይሰማል ማለት ነው። +* እስማኤል ስለ እርሱና ስለ የወደ ፊት ሕይወቱ እግዚአብሔር ለአጋር የገባላትን መለኮትዊ ተስፋ ጥቅም ተቀብሏል። +* ይሁን እንጂ፣ በእርሱ በኩል ዘሮቹን እንደ ሰማይ ከዋክብት እንደሚያበዛ ለአብርሃም የሰጠው ተስፋ የሚፈጸምበት ልጅ እስማኤል አይደለም። diff --git a/bible/names/issachar.md b/bible/names/issachar.md new file mode 100644 index 0000000..eafe7af --- /dev/null +++ b/bible/names/issachar.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ይሳኮር + +ይሳኮር የያዕቆብ ማለትም የእስራኤል ዘጠነኛ ልጅ ነው። + +* በኋላ የያዕቆብ ዕቁባት የሆነችው የልያ አገልጋይ የነበረች ሴት ልጅ ነው። +* የይሳኮር ነገድ ከአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች አንዱ ነው። diff --git a/bible/names/jacob.md b/bible/names/jacob.md new file mode 100644 index 0000000..c75597d --- /dev/null +++ b/bible/names/jacob.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ያዕቆብ፣ እስራኤል + +ያዕቆብ የይስሐቅና የርብቃ ታናሹ መንታ ልጅ ነው። + +* ያዕቆብ፣ “አታላይ” ወይም፣ “አሳሳች” ማለት ነው። +* ያዕቆብ ብልጥና አታላይ ነበር። በአታላይነቱ የበኩር ልጅነትን ውርስ እና የታላቅ ወንድሙ የኤሳውን በረከት መውሰድ ችሏል። +* ኤሳው በጣም ተቆጥቶ ያዕቆብን መግደል ፈለገ፤ ስለዚህ ያዕቆብ የትውልድ ቦታውን ለቅቆ ሸሸ። በኋላ ግን ተመልሶ ከወንድሙ ጋር በሰላም ኖሮአል። +* የያዕቆብን ስም እግዚአብሔር እስራኤል ወደሚል ለወጠው፣ ያም፣ “ከእግዚአብሔር ጋር ታገለ” ማለት ነው። +* የአብርሃም ልጆች በሆኑት በይስሐቅና በልጁ በያዕቆብ በኩል እግዚአብሔር ለአብርሃምና ለዘሮቹ የገባውን ኪዳን ፈጸመ። +* ያዕቆብ አሥራ ሁለት ልጆች ነበሩት። የእነርሱ ዘሮች አሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች ሆነዋል። diff --git a/bible/names/jamesbrotherofjesus.md b/bible/names/jamesbrotherofjesus.md new file mode 100644 index 0000000..1585b2e --- /dev/null +++ b/bible/names/jamesbrotherofjesus.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ያዕቆብ (የኢየሱስ ወንድም) + +ያዕቆብ የማርያምና የዮሴፍ ልጅ ሲሆን፣ ከኢየሱስ ግማሽ ወንድሞች አንዱ ነበር። + +* ኢየሱስ በዚህ ምድር በነበረ ጊዜ እርሱ መሲሕ መሆኑን ያዕቆብና ወንድሞቹ አላመኑም ነበር። +* ኢየሱስ ከሞት ከተነሣ በኋላ ግን ያዕቆብ በእርሱ አምኗል፤ በኢየሩሳሌም የነበረችው ቤተ ክርስቲያንም መሪ ሆኗል። +* ያዕቆብ በሌሎች አገሮች ለነበሩ ክርስቲያኖች መልእክት ጽፎአል። መልእክቱም፣ “የያዕቆብ መልእክት” ተብሎ ይታወቃል። diff --git a/bible/names/jamessonofalphaeus.md b/bible/names/jamessonofalphaeus.md new file mode 100644 index 0000000..a8f7b14 --- /dev/null +++ b/bible/names/jamessonofalphaeus.md @@ -0,0 +1,3 @@ +# ያዕቆብ (የእልፍዮስ ልጅ) + +የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብ ከአሥራ ሁለቱ የኢየሱስ ሐዋርያት አንዱ ነበር። diff --git a/bible/names/jamessonofzebedee.md b/bible/names/jamessonofzebedee.md new file mode 100644 index 0000000..687577f --- /dev/null +++ b/bible/names/jamessonofzebedee.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ያዕቆብ (የዘብዴዎስ ልጅ) + +የዘብዴዎስ ልጅ ያዕቆብ ከአሥራ ሁለቱ የኢየሱስ ሐዋርያት አንዱ ነበር። ዮሐንስ የሚባል ታናሽ ወንድም የነበሩት ሲሆን፣ እርሱም ከኢየሱስ ሐዋርያት አንዱ ነበር። + +* ያዕቆብና ዮሐንስ፣ “የነጎድጓድ ልጆች” የተሰኘ መጠሪያ ነበራቸው፤ እንዲህ የተባሉት ምናልባት ቶሎ ስለሚቆጡ ሊሆን ይችላል። +* ይኸኛው ያዕቆብ፣ የያዕቆብ መልእክትን ከጻፈው የተለየ ነው። ሁለቱ የተለያዩ ሰዎች መሆናቸውን ለማመልከት አንዳንድ ቋንቋዎች ስሞቻቸውን በተለየ ሁኔታ መጻፍ የሚችሉበት መንገድ ይኖራቸዋል። diff --git a/bible/names/japheth.md b/bible/names/japheth.md new file mode 100644 index 0000000..c324897 --- /dev/null +++ b/bible/names/japheth.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ያፌት + +ያፌት ብሉይ ኪዳን ውስጥ ከተጠቀሱት ሦስቱ የዮኅ ልጆች አንዱ ነው። + +* ምድርን ሁሉ ያደረሰው ጎርፍ በመጣ ጊዜ ያፌትና ሁለት ወንድሞቹ ሚስቶቻቸውን ይዘው ከአባታቸው ጋር መርከብ ውስጥ ነበሩ። +* ታላቅ ወይም ታናሽ ወንድም መሆኑ ግልጽ አይደለም። diff --git a/bible/names/jebusites.md b/bible/names/jebusites.md new file mode 100644 index 0000000..35bf5ea --- /dev/null +++ b/bible/names/jebusites.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ኢያቡሳዊ + +ኢያቡሳውያን፤ ያቡስ ከሚባል ሰው የተወለዱ በከነዓን የነበሩ ነገድ ናቸው። + +* ያቡስ የጥንቷ ኢየሩሳሌም ከተማን አሸንፎ በመያዝ በስሙ እንድትጠራ አደረገ፤ ለተወሰነ ጊዜ ያቡስ ተብላ ብትጠራም፤ በኋላ የቀድሞ መጠሪያ ስሟ ተመለሰ። +* ብሉይ ኪዳንም ሆነ አዲስ ኪዳን ውስጥ ታዋቂ የሆነው ሊቀ ካህኑ መልከጼዴቅ ከኢያቡሳውያን የተገኘ ነበር። diff --git a/bible/names/jehoiachin.md b/bible/names/jehoiachin.md new file mode 100644 index 0000000..92b6d76 --- /dev/null +++ b/bible/names/jehoiachin.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ኢዮአቄም + +ኢዮአቄም የይሁዳን መንግሥት ከገዙ ንጉሦች አንዱ ነበር። + +* 18 ዓመት ሲሆነው ኢዮአቄም ንጉሥ ሆነ። የገዛው ሦስት ወር ብቻ ሲሆን በኋላ በባቢሎናውያን ሰራዊት ተይዞ ወደ ባቢሎን ተወሰደ። +* በአጭሩ የአገዛዝ ጊዜው አያቱ ንጉሥ ምናሴና አባቱ እንዳደረገው ክፉ ነገር አደረገ። diff --git a/bible/names/jehoiada.md b/bible/names/jehoiada.md new file mode 100644 index 0000000..ecd14f2 --- /dev/null +++ b/bible/names/jehoiada.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ዮዳሔ + +ዮዳሔ ንጉሥ ለመሆን እስከበቃበት ድረስ የንጉሥ አካዝያስን ልጅ ኢዮአስን ደብቆ ያቆየውና የተከላከለለት ካህን ነበር። + +* ቤተመቅደሱ ውስጥ በነበሩ ሰዎች ንጉሥ እንዲሆን በታወጀ ጊዜ፥ ዮዳሔ ወጣቱ ኢዮአስን የሚጠብቁ በመቶ የሚቆጠሩ ጠባቂዎች አዘጋጀ። +* የበኣል መሠዊያዎችን ሁሉ እንዲያጠፉ ሕዝቡን የመራ ዮዳሔ ነበር። +* በተቀረው የህይወት ዘመኑ ካህኑ ዮዳሔ ለእግዚአብሔር እንደታዘዘና ሕዝቡን በመልካም መንገድ እንዲገዛ ንጉሥ ኢዮአስን ሲረዳው ነበር። +* ዮዳሔ ተብሎ የሚጠራ ሌላ ሰው የበናያስ አባት ነበር። diff --git a/bible/names/jehoiakim.md b/bible/names/jehoiakim.md new file mode 100644 index 0000000..0eba99e --- /dev/null +++ b/bible/names/jehoiakim.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ኢዮአቄም + +ኢዮአቄም ከ60 ዓቅክ ጀምሮ በይሁዳ መንግሥት ላይ የነገሠ በጣም ክፉ ነጉሥ ነበር። +እርሱ የንጉሥ ልጅ ነበር። መጀመሪያ ላይ ኤልያቄም ይባል ነበር። + +* የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን ኒካዑ፥ የኤልያቄምን ስም ኢዮአቄም ወደሚል ለውጦ የይሁዳ ንጉሥ አደረገው። +* ፈርዖን ኒካዑ ለግብፅ ግብር እንዲከፈል ኢዮአቄምን አስገደደ። +* በኋላ ላይ ይሁዳ በንጉሥ ናቡከደነፆር ስትወረር ወደ ባቢሎን ከተወሰዱት ሰዎች አንዱ ኢዮአቄም ነበር። +* ኢዮአቄም ለእግዚአብሔር የማይታዘዝና እንዲያውም የይሁዳ ሕዝብ ያህዌን እንዳያመልክ ያደረገ ንጉሥ ነበር። ነብዩ ኤርምያስ በእርሱ ላይ ትንቢት ተናግሮ ነበር። diff --git a/bible/names/jehoram.md b/bible/names/jehoram.md new file mode 100644 index 0000000..4b49a71 --- /dev/null +++ b/bible/names/jehoram.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ኢዮራም + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ኢዮራም ተብለው የሚጠሩ ሁለት ንጉሦች ነበሩ። + +* አንዱ የይሁዳ ንጉሥ የሆነው የኢዮሳፍጥ ልጅ ነው። +* ሌላው ኢዮራም የእስራኤል ንጉሥ የሆነው የአክዓብ ልጅ ነበር። ይህ ንጉሥ፣ “ዮራም” በመባል ይታወቃል። diff --git a/bible/names/jehoshaphat.md b/bible/names/jehoshaphat.md new file mode 100644 index 0000000..bc4a10a --- /dev/null +++ b/bible/names/jehoshaphat.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኢዮሳፍጥ + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ኢዮሳፍጥ ቢያንስ የሁለት ሰዎች ስም ነበር። + +* በዚህ ስም በጣም የታወቀው አራተኛው የይሁዳ መንግሥት ገዥ ንጉሥ ኢዮሳፍጥ ነበር። +* በይሁዳና በእስራኤል መካከል ሰላም እንዲኖር አደረገ፤ የሃሰት አማልክት መሠዊያዎች ደመሰሰ። +* ኢዮሳፍጥ ተብሎ የሚጠራ ሌላው ሰው በንጉሥ ዳዊትና በንጉሥ ሰሎሞን ዘመን አስተዳደር ውስጥ ይሠራ የነበረ ነው። diff --git a/bible/names/jehu.md b/bible/names/jehu.md new file mode 100644 index 0000000..0f5aecd --- /dev/null +++ b/bible/names/jehu.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ኢዩ + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ኢዩ ተብለው የሚጠሩ ሁለት ሰዎች አሉ። + +* አንደኛው ኢዩ በእስራኤል ንጉሥ በአክዓብና በይሁዳ ንጉሥ ኢዮሳፍጥ ዘመን የነበረ ነብይ ነው። +* ንጉሥ ሆኖ ለሃያ ስምንት ዓመት ይሁዳን የገዛ ኢዩ የሚባል የጦር መሪ ነበር። +* ኢዩ ክፉዋ ንግሥት ኤልዛቤልን ጨምሮ የቀድሞው ንጉሥ አክዓብ ዘመዶችን ሁሉ ገደለ። +* ከአክዓብ ጋር ዝምድና የነበራቸው ሁለት ንጉሦችንም ገድሏል፤ የእስራኤል ኢዮራምና የይሁዳ አሃዝያ። diff --git a/bible/names/jephthah.md b/bible/names/jephthah.md new file mode 100644 index 0000000..616ea89 --- /dev/null +++ b/bible/names/jephthah.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዮፍታሔ + +ዮፍታሔ የእስራኤል መስፍን ወይም ገዢ በመሆን ያገለገለ ከገለአድ የመጣ ጦረኛ ነበር። + +* ዮፍታሔ ዋና የሕዝቡ ታዳጊ በመሆኑ ዕብራውያን 11፥32 ላይ ስሙ ተነሥቷል። +* ሕዝቡን ከአሞናውያን እጅ የታደገና ኤፍሬማውያንን ለማሸነፍ ሕዝቡን የመራ እርሱ ነበር። +* ያም ሆኖ፣ ዮፍታሔ ሞኝና ችኩል ስእለት ለእግዚአብሔር ተስሎ ስለነበር፣ ያደረገው ስሕተት ሴት ልጁን መሥዋዕት እንዲያቀርብ አድርጎታል። diff --git a/bible/names/jeremiah.md b/bible/names/jeremiah.md new file mode 100644 index 0000000..018bb91 --- /dev/null +++ b/bible/names/jeremiah.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ኤርምያስ + +ኤርምያስ በይሁዳ መንግሥት የእግዚአብሔር ነብይ ነበር። + +* እንደ አብዛኞቹ ነብያት ሁሉ ኤርምያስ እግዚአብሔር በኀጢአታቸው ሕዝቡን እንደሚቀጣ ዘወትር ሕዝቡን ማስጠንቀቅ ነበረበት። +* ባቢሎን ኢየሩሳሌምን እንደምትይዝ ኤርምያስ ትንቢት ተናግሮ ነበር፤ ይህ ግን የይሁዳን ሕዝብ አስቆጣ። ስለዚህም እዚያው እንዲሞት ደረቅ ጉድጓድ ውስጥ ከተቱት። ይሁን እንጂ፣ የይሁዳ ንጉሥ ኤርምያስን ከጉድጓድ እንዲያወጡት አዘዘ። diff --git a/bible/names/jericho.md b/bible/names/jericho.md new file mode 100644 index 0000000..365cf98 --- /dev/null +++ b/bible/names/jericho.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኢያሪኮ + +ኢያሪኮ በተስፋው ምድር በከነዓን የነበረች በጣም ኅያል ከተማ ነበረች። + +* እስራኤላውያን እንዲቆጣጠሯት እግዚአብሔር የነገራቸው ምድረ ከነዓን ውስጥ የመጀመሪያ ከተማ ነበረች። +* እንደሁሉም ከነዓናውያን የኢያሪኮ ሰዎችም ጣዖት ያመልኩ ነበር። +* ኢያሪኮን ለመያዝ ኢያሱ እስራኤላውያንን እየመራ ሲሄድ ከተማዋን ድል አድርጎ መያዝ እንዲችሉ እግዚአብሔር ታላቅ ተኣምር አደረገ። diff --git a/bible/names/jeroboam.md b/bible/names/jeroboam.md new file mode 100644 index 0000000..bec1624 --- /dev/null +++ b/bible/names/jeroboam.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኢዮርብዓም + +የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ከ900-910 ዓቅክ ገደማ የሰሜናዊው የእስራኤል መንግሥት የመጀመሪያው ንጉሥ ነበር። ኢዮርብዓም የሚባል ሌላው ንጉሥ የኢዮአስ ልጅ ሲሆን ከ120 ዓመት በኋላ እስራኤልን ገዝቷል። አንዳንዴ፣ “ቀዳማዊ ኢዮርብዓም” እና “ዳግማዊ ኢዮርብዓም” ይባላሉ። + +* ከኢዮርብዓም በኋላ እስራኤልን የገዙ ንጉሦችም የእርሱን ክፉ ምሳሌ ተከትለዋል። +* ከ120 ዓመት በኋላ ኢዮርብዓም የሚባል ሌላ ንጉሥ የሰሜናዊው የእስራኤል መንግሥት ገዢ ሆነ። ይኸኛው ኢዮርብዓም የንጉሥ ኢዮአስ ልጅ ሲሆን የበፊቶቹ የእስራኤል ንጉሦች እንደነበሩት ሁሉ እርሱም በጣም ክፉ ነበር። +* ይህ ሁሉ ለእስራኤል ምሕረት በማድረጉ ምድሪቱን እንዲቆጣጠሩና ድንበራቸውን እንዲያሰፉ እግዚአብሔር ይኸኛውን ንጉሥ ኢዮርብዓም ረዳው። diff --git a/bible/names/jerusalem.md b/bible/names/jerusalem.md new file mode 100644 index 0000000..43dfdb6 --- /dev/null +++ b/bible/names/jerusalem.md @@ -0,0 +1,13 @@ +# ኢየሩሳሌም + +ኢየሩሳሌም በኋላ እጅግ ተፈላጊ የሆነች በመጀመሪያ የከነዓናውያን የነበረች ጥንታዊት ከተማ ነበረች። አሁንም ኢየሩሳሌም የዘመናዊት ኢየሩሳሌም ዋና ከተማ ነች። + +* የብሉይ ኪዳንዋ የሳሌም ከተማ ምናልባት የአሁኗ ኢየሩሳሌም ከተማ ሳትሆን እንዳልቀረች ይታሰባል። ሁለቱም ስሞች፣ “ሰላም” የሚል ትርጉም ያለው ሥርወ ቃል አላቸው። +* አብርሃም የኢየሩሳሌም ከተማ አካል በሆነው በሞሪያ ተራራ ልጁ ይስሐቅን መሥዋዕት አቀረበ። +* ንጉሥ ዳዊት ከኢያቡሳውያን ነጥቆ ኢየሩሳሌምን ያዘ፤ ዋና ከተማዋም አደረጋት። +* የዳዊት ልጅ ሰሎሞን በኢየሩሳሌም ያለ ሞሪያ ተራራ ላይ የመጀመሪያውን ቤተመቅደስ ሠራ። +* ባቢሎናውያን ኢየሩሳሌምን ደመሰሱ፤ ከ70 ዓመት በኋላ ግን ተመልሰው ከተማዋን እንዲሠሩ እግዚአብሔር ፈቀደላቸው። +* ቤተመቅደሱ የነበረው እዚያ በመሆኑ፣ ዋና ዋናዎቹ የአይሁድ በዓሎች የሚከበሩበት ማዕከል ኢየሩሳሌም ነበረች። +* ኢየሱስ በሕፃንነቱ ለእግዚአብሔር የተሰጠው ኢየሩሳሌም በነበረው ቤተመቅደስ ነበር። ለፍርድ የቀረበውና መስቀል ላይ እንዲሞት የተፈረደበትም በኢየሩሳሌም ነበር። +* ኢየሱስ ከሞት ከተነሣ በኋላ ወደ ሰማይ ከመመለሱ በፊት ከደቀመዛሙርቱ ጋር ጊዜ ካሳለፈባቸው ዋና ዋና ቦታዎች አንዷ ኢየሩሳሌም ነበረች። +* ኢየሩሳሌም ያለችው በእስራኤል ተራሮች ላይ በመሆኑ ወደኢየሩሳሌም የሚሄዱ ሰዎች፣ “ወደ ኢየሩሳሌም እየወጣን ነው” ይሉ ነበር። diff --git a/bible/names/jesse.md b/bible/names/jesse.md new file mode 100644 index 0000000..b6ee9db --- /dev/null +++ b/bible/names/jesse.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# እሴይ + +እሴይ የቦዔዝ የልጅ ልጅና የንጉሥ ዳዊት አባት ነው። + +* እሴይ ከይሁዳ ነገድና ከቤተልሔም ከተማ የተገኘ ነበር። +* ከእሴይ ዘሮች አንዱን አስመልክቶ ኢሳይያስ ሰፋ ያለ ትንቢት ተናግሮአል። +* ያንን ትንቢት የፈጸመ የእሴይ ዘር ኢየሱስ ነው። diff --git a/bible/names/jethro.md b/bible/names/jethro.md new file mode 100644 index 0000000..ef3e523 --- /dev/null +++ b/bible/names/jethro.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ዮቶር፣ ራጉኤል + +ዮቶር እና ራጉኤል የተሰኙት ስሞች የሚያመለክቱት የሙሴን ሚስት የሴፎራን አባት ነው። ራጉኤል የጎሳው ስም ሊሆን ይችላል። + +* ሙሴ በምድያም ምድር እረኛ በነበረ ጊዜ ራጉኤል የሚሉት ምድያማዊ ልጅ አገባ። ይኸ ሰው ወደኋላ፣ “የምድያም ካህን ዮቶር” ተብሎ ተጠርቷል። +* አንድ ቀን ሙሴ በጎች በመጠበቅ ላይ እያለ በሚነድ ቁጥቋጦ ውስጥ ሆኖ እግዚአብሔር ተናገረው። +* እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ከግብፅ ካወጣ ጥቂት ጊዜ በኋላ የሕዝቡን ጉዳይ መዳኘትን በተመለከተ ጠቃሚ ምክር ሊሰጠው ዮቶር ምድረበዳ ውስጥ ወደነበረው ሙሴ መጣ። +* እግዚአብሔር በግብፅ ስላደረጋቸው ተአምራት ዮቶር ሲሰማ በእግዚአብሔር አመነ። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ራጉኤል በመባል የሚታወቁ ጥቂት ሰዎች አሉ፤ ከእነርሱ አንዱ ከኤሳው ልጆች አንዱ ነው። diff --git a/bible/names/jezebel.md b/bible/names/jezebel.md new file mode 100644 index 0000000..553ac4f --- /dev/null +++ b/bible/names/jezebel.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ኤልዛቤል + +ኤልዛቤል ዐመፀኛዋ የእስራኤል ንጉሥ የአክአብ ሚስት ነበረች። + +* አክዓብና የተቀረው እስራኤል ጣዖቶች እንዲያመልኩ ተፅዕኖ ያሳደረችባቸው ኤልዛቤል ነበረች። +* ብዙ የእግዚአብሔር ነብያትንም ገድላልች። +* ባልዋ አክዓብ የወይን እርሻውን እንዲወርስ ለማድረግ ኤልዛቤል ናቡቴ የሚሉትን ድሐ ሰው አስገድላልች። +* ካደረገችው ብዙ መጥፎ ተግባሮች የተነሣ መጨረሻ ላይ ኤልዛቤል ተገደለች። ስለምትሞትበት ሁኔታ ኤልያስ ትንቢት ተናግሮ ነበር፤ ልክ እንደተናገረው ሆነባት። diff --git a/bible/names/jezreel.md b/bible/names/jezreel.md new file mode 100644 index 0000000..a2fd21b --- /dev/null +++ b/bible/names/jezreel.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ኢይዝራኤል + +ኢይዝራኤል ከጨው ባሕር ደቡብ ምዕራብ ነገድ ክልል ውስጥ የነበረች በጣም ጠቃሚ የእስራኤል ከተማ ስም ነው። ጥቂት የእስራኤል ንጉሦች ቤተመንግሥታቸውን የሠሩት እዚያ ነበር። + +* የኢይዝራኤል ከተማ የመጊዶ ሜዳማ ቦታ ምዕራባዊ ጫፎች ከሆኑት አንዷ ስትሆን የኢይዝራኤል ሸለቆ ተብሎም ይጠራል። +* የናቡቴ ወይን እርሻ የነበረው በኢይዝራኤል አክዓብ ቤተመንግሥት አጠገብ ነበር። ነብዩ ኤልያስ እዚያ በነበረው አክዓብ ላይ ትንቢት ተናገረ። +* ክፉዋ የአክዓብ ሚስት ኤልዛቤል የተገደለችው በኢይዝራኤል ነበር። +* ጥቂት ጦርነቶችን ጨምሮ በዚህ ከተማ ሌሎችም ሁነኛ ጉዳዮች ተፈጽመዋል። diff --git a/bible/names/joab.md b/bible/names/joab.md new file mode 100644 index 0000000..30e8fdd --- /dev/null +++ b/bible/names/joab.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ኢዮአብ + +ኢዮአብ በአገዛዝ ዘመኑ ሁሉ የንጉሥ ዳዊት ሁነኛ የጦር መሪ ነበር። + +* ዳዊት ንጉሥ ከመሆኑ በፊት እንኳ ኢዮአብ ታማኝ የዳዊት ተከታይ ነበር። +* ዳዊት ንጉሥ ሆኖ እስራኤልን በሚገዛበት ዘመን ኢዮአብ የንጉሥ ዳዊት ጦር አዛዥ ሆኖአል። +* የኢዮአብ እናት ከንጉሥ ዳዊት እኅቶች አንዷ የነበረችው ጽሩያ ነበረች። ስለዚህ ኢዮአብ የዳዊት እኅት ልጅ ነበር ማለት ነው። +* ንጉሥነቱን ለመውሰድ በመሞከር የዳዊት ልጅ አቤሴሎም በከዳው ጊዜ፣ ንጉሡን ለመታደግ ኢዮአብ አቤሴሎምን ገደለ። ኢዮአብ በጣም ጨካኝ ጦረኛ ስለነበር ብዙ የእስራኤል ጠላት የነበሩ ሰዎችን ገድሏል። diff --git a/bible/names/joash.md b/bible/names/joash.md new file mode 100644 index 0000000..ce8d468 --- /dev/null +++ b/bible/names/joash.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ኢዮአስ + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ኢዮአስ ተብለው የሚጠሩ ጥቂት ሰዎች ነበሩ። + +* አንደኛው ኢዮአስ የእስራኤላዊው ጦረኛ የጌዴዎን አባት ነበር። +* ኢዮአስ ተብሎ የሚጠራው ሌላው ሰው የያዕቆብ ታናሽ ልጅ የብንያም ዘር ነበር። +* በጣም ታዋቂው ኢዮአስ በሰባት ዓመቱ የይሁዳ ንጉሥ የሆነው ነው። በግድያ ሕይወቱን ያጣው የይሁዳ ንጉሥ የአካዝያስ ልጅ ነበር። +* በጣም ትንሽ ልጅ ስለነበር ንጉሥ ለመባል ብቁ እስኪሆን ድረስ የኢዮአስ አክስት ደብቃ ከመገደል አዳነችው። +* በአገዛዝ ዘመኑ መጀመሪያ ላይ ንጉሥ ኢዮአስ ለእግዚአብሔር እየታዘዘ ነበር። በኋላ ግን ለእግዚአብሔር አልታዘዘም፤ እስራኤላውያንም እንደገና ጣዖቶችን መምልክ ጀምሩ። +* በጦርነት ከቆሰለ በኋላ ንጉሥ ኢዮአስ በሁለት የገዛ ራሱ ባለ ሥልጣኖች ተገደለ። +* ማስታወሻ፣ ይህ ንጉሥ በዚሁ ዘመን እስራኤልን ከግዛው ንጉሥ ኢዮአስ የተለየ ነው። diff --git a/bible/names/job.md b/bible/names/job.md new file mode 100644 index 0000000..f5bc9d5 --- /dev/null +++ b/bible/names/job.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ኢዮብ + +ኢዮብ፣ በእግዚአብሔር ፊት ጻድቅና በደል የሌለበት እንደነበር መጽሐፍ ቅዱስ የሚናገርለት ሰው ነው። የበለጠ የሚታወቀው ታላቅ ስቃይና ሐዘን ቢደርስበትም በእግዚአብሔር በነበረው እምነት በመጽናቱ ነበር። + +* ኢዮብ በዚህ ምድር የነበረው ዓለምን ሁሉ ካደረሰው የኖኅ ዘመን ጎርፍ በኋላና አብርሃም ከነበረበት ዘመን በፊት እንደነበር ይታሰባል። +* ኢዮብ በሞተበት ጊዜ ዕድሜው ምናልባት ሁለት መቶ ዓመት ሳይሆን አይቀርም። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያለው መጽሐፈ ኢዮብ በሕይወቱ ከደረሱት አያሌ አውዳሚ ሁኔታዎች የተነሣ ኢዮብ ላይ ስለ ደረሰው መከራ ይናገራል። የአጽናፍ ዓለሙ ሉዓላዊ ፈጣሪ እንደመሆኑ መጠን ነገሮችን ከእግዚአብሔር ዕይታ አንጻር ከማቅረብም በላይ ያንን መከራ በተመለከት ኢዮብና ሌሎች ሰዎች ስለሰጡት ምላሽም ይናገራል። +* ከዚያ ሁሉ ውድመት በኋላ መጨረሻ ላይ እግዚአብሔር ሁሉንም እንደገና ለኢዮብ መለሰለት፤ እርሱንና ቤተሰቡን በሀብት በጣም ባረካቸው። diff --git a/bible/names/joel.md b/bible/names/joel.md new file mode 100644 index 0000000..cf3e969 --- /dev/null +++ b/bible/names/joel.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ኢዮኤል + +ኢዮኤል ብሉይ ኪዳን ውስጥ ያለውን ትንቢተ ኢዮኤል የጻፈ ነብይ ነበር፤ ትንቢተ ኢዮኤል የመጨረሻው የብሉይ ኪዳን ክፍል ከሆኑት አሥራ ሁለት አጫጭር ትንቢቶች አንዱ ነው። + +* የነቢዩ ኢዮኤልን ግላዊ ታሪክ በተመለከተ ያለን መረጃ የአባቱ ስም ባቱኤል ይባል እንደነበረ ብቻ ነው። +* ከመጽሐፉ ይዘት መረዳት እንደሚቻለው ኢዮኤል የኖረውና ትንቢት የተናገረው የደቡባዊው የእስራኤል መንግሥት በነበረው በይሁዳ ነበር። +* ኢዮኤል የኖረውና ትንቢት የተናገረው መቼ እንደነበረ ግልጽ አይደለም፤ ሆኖም፣ የመጽሐፉን ይዘት መሠረት በማድረግ በንጉሥ ኢዮአስ ዘመን ሊሆን እንደሚችል አንዳንዶች ያስባሉ። +* በበዓለ ሃምሳ ቀን በሰበከው ስብከት ሐዋርያው ጴጥሮስ ከትንቢተ ኢዮኤል ጠቅሶ ነበር። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ኢዮኤል የሚባሉ ሌሎች ሰዎችም ነበሩ። diff --git a/bible/names/johnmark.md b/bible/names/johnmark.md new file mode 100644 index 0000000..331fe2c --- /dev/null +++ b/bible/names/johnmark.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዮሐንስ (ማርቆስ) + +ዮሐንስ ማርቆስ በሐዋርያዊ ተልዕኮው ከሐዋርያው ጳውሎስ ጋር ከተጓዙ ሰዎች አንዱ ሲሆን፣ ማርቆስ ተብሎ ይጠራል። + +* ዮሐንስ ማርቆስ በመጀመሪያው ሐዋርያዊ ተልዕኳቸው ከበርናባስና ከጳውሎስ ጋር አብሮ ተጉዞ ነበር። +* ጴጥሮስ በኢየሩሳሌም በታሰረ ጊዜ አማኞች ለእርሱ እየጸለዩ የነበረው የዮሐንስ ማርቆስ እናት ቤት ውስጥ ነበር። +* ማርቆስ ከመጀመሪያዎቹ ሐዋርያት አንዱ ባይሆንም ከሐዋርያው ጳውሎስና ጴጥሮስ ተምሯል፤ በአገልግሎትም ከእነርሱ ጋር ሠርቷል። diff --git a/bible/names/johntheapostle.md b/bible/names/johntheapostle.md new file mode 100644 index 0000000..cff568b --- /dev/null +++ b/bible/names/johntheapostle.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ዮሐንስ (ሐዋርያው) + +ዮሐንስ ከአሥራ ሁለቱ የኢየሱስ ሐዋርያት እንዱ ነበር፤ ከኢየሱስ የቅርብ ወዳጆችም አንዱ ነበር። + +* ዮሐንስና ወንድሙ ያዕቆብ የዘብዴዎስ ልጆች ነበሩ። +* ይኸኛው ዮሐንስ ከመጥምቁ ዮሐንስ የተለየ ሰው ነው። +* ኢየሱስ ወደሰማይ ከተመለሰ በኋላ ዮሐንስ (ሐዋርያው) ስለ ኢየሱስ ሰዎችን አስተምሯል። +* ዮሐንስ ስለ ኢየሱስ የሚናገሩ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተካተቱ አንድ ወንጌልና ሦስት መልዕክቶች ጽፏል። diff --git a/bible/names/johnthebaptist.md b/bible/names/johnthebaptist.md new file mode 100644 index 0000000..97596f8 --- /dev/null +++ b/bible/names/johnthebaptist.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዮሐንስ (መጥምቁ) + +ዮሐንስ የዘካርያስና የኤልሳቤጥ ልጅ ነበር። ዮሐንስ የተሰኘው ስም በጣም የተለመደ ከመሆኑ የተነሳ ሐዋርያው ዮሐንስን ከመሳሰሉ ዮሐንስ ከተባሉ ሌሎች ሰዎች እርሱን ለመለየት፣ “መጥምቁ ዮሐንስ” ተብሏል። + +* ዮሐንስ በእርሱ እንደሚያምኑና መሲሑን እንዲከተሉ ሰዎችን ለማዘጋጀት እግዚአብሔር የላከው ነቢይ ነበር። +* መሲሑን ለመቀበል ዝግጁ ለመሆን ኀጢአታቸውን እንዲናዘዙ፣ ወደእግዚአብሔር እንዲመለሱና ኀጢአትን እንዲተው ዮሐንስ ለሕዝቡ ነገረ። +* በኀጢአታቸው ለመጸጸታቸውና ከኀጢአታቸው ፊታቸውን ለማዞራቸው ምልክት እንዲሆን ዮሐንስ ብዙ ሰዎችን በውሃ አጠመቀ። diff --git a/bible/names/jonah.md b/bible/names/jonah.md new file mode 100644 index 0000000..300ad18 --- /dev/null +++ b/bible/names/jonah.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ዮናስ + +ዮናስ በብሉይ ኪዳን ዘመን የነበረ እስራኤላዊ ነቢይ ነበር። + +* እግዚአብሔር ዮናስን ወደነነዌ የላከው መቼ እንደነበር ትንቢተ ዮናስ ይናገራል። +* ወደነነዌ እንዲሄድና ሕዝቡ ከኀጢአት እንዲመለሱ እንዲናገር እግዚአብሔር ለዮናስ ነገረው። +* ዮናስ ግን አልታዘዘም ወደሌላ አገር ለመሄድ መርከብ ተሳፈረ። +* መርከቡ ላይ የነበሩ ሰዎች ዮናስን ወደባሕር ጣሉት፣ አንድ ትልቅ ዓሣ ዮናስን ዋጠው። +* ዮናስ ሥስት ቀን በዓሣ ሆድ ውስጥ ነበር። +* ዮናስ ወደነነዌ ሄደ ለሕዝቡ ሰበከ፤ እነርሱም ከኀጢአታቸው ተመለሱ። diff --git a/bible/names/jonathan.md b/bible/names/jonathan.md new file mode 100644 index 0000000..3580914 --- /dev/null +++ b/bible/names/jonathan.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ዮናታን + +ዮናታን ብሉይ ኪዳን ውስጥ ብዙ ጊዜ ተጠቅሷል። ትርጉሙ፣ “ያህዌ ሰጥቷል” ማለት ነው። + +* በጣም የታወቀው ዮናታን የንጉሥ ሳኦል ትልቁ ልጅ ነበር። የዳዊት ጥብቅ ጓደኛ ነበር። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ የተጠቀሱ ሌሎች ዮናታን የተባሉ ሰዎች የሚከተሉትንም የጨምራል፤ የሙሴ የልጅ ልጅ የነበረው፤ የንጉሥ ዳዊት እኅት ልጅ፣ የካህኑ የአብያታር ልጅ፣ ዳዊትን ሲያገለግል የነበረው፣ ኤርምያስ --------ታስሮ የነበረው ዮናታን የተባለውና ሌሎች ብዙዎችም አሉ። diff --git a/bible/names/joppa.md b/bible/names/joppa.md new file mode 100644 index 0000000..1eee134 --- /dev/null +++ b/bible/names/joppa.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኢዮጴ + +መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ኢዮጴ ከተማ ከኢየሩሳሌም ሰሜናዊ ምዕራብ 30 ማይሎች ርቃ ሜድትራንያን ባሕር ላይ የምትገኝ በጣም ጠቃሚ የንግድ ባሕር ወደብ ነበረች። + +* ጥንት ኢዮጴ የነበረችበት ቦታ በዚህ ዘመን ጃፋ ከተማ ያለችበት ሲሆን፣ ጃፋ ቤቴል አቪብ ከተማ አካል ነት። +* ብሉይ ኪዳን እንደሚነግረን ዮናስ ወደተርሴስ የሚሄድ መርከብ የተሳፈረው ከኢዮጴ ነበር። +* አዲስ ኪዳን እንደሚነግረን ጴጥሮስ ጣቢታ የምትባለውን ክርስቲያን ልጅ ከሞት ያስነሣው ኢዮጴ ነበር። diff --git a/bible/names/joram.md b/bible/names/joram.md new file mode 100644 index 0000000..bf3188f --- /dev/null +++ b/bible/names/joram.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ኢዮራም + +ኢዮራም የእስራኤል ንጉሥና የአክዓብና የኤልዛቤል ልጅ ነበር። + +* ኢዮራም የነገሠው ሌላው ኢዮራም የይሁዳ ንጉሥ በነበረበት ተመሳሳይ ጊዜ ነበር። +* ኢዮራም ጣዖቶችን ያመልክ የነበረና እስራኤልን ወደ ኀጢአት የመራ ክፉ ንጉሥ ነበር። diff --git a/bible/names/jordanriver.md b/bible/names/jordanriver.md new file mode 100644 index 0000000..049c494 --- /dev/null +++ b/bible/names/jordanriver.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዮርዳኖስ ወንዝ + +ዮርዳኖስ ወንዝ ከሰሜን ወደደቡብ፣ ከነዓን ተብሎ ይጠራ ከነበረው ምድር ምሥራቃዊ ድንበር ይፈስ የነበረ ወንዝ ነው። + +* በዚህ ዘመን ዮርዳኖስ እስራኤልን በምዕራብ ዮርዳኖስን በምሥራቅ ይከፍላል። +* ዮርዳኖስ ወንዝ በገሊላ ባሕር ውስጥ ያልፍና ሙት ባሕር ውስጥ ገብቶ ይዋጣል። +* ኢያሱ እስራኤላውያንን ወደ ከነዓን እየመራ በነበረ ጊዜ ጎረ እያለ እና ጥልቀቱም በጣም ጨምሮ በነበረ ጊዜ ዮርዳኖስን መሻገር ነበረባቸው በውስጡ ለማለፍ ወንዙ በጣም ጥልቅ ስለነበረ እነርሱ መሻገር እንዲችሉ እግዚአብሔር በተዓምር ወንዙን አደረቀው። diff --git a/bible/names/josephnt.md b/bible/names/josephnt.md new file mode 100644 index 0000000..088c9c5 --- /dev/null +++ b/bible/names/josephnt.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ዮሴፍ (አዲስ ኪዳን) + +ዮሴፍ የማርያም እጮኛ የነበረ ሲሆን፣ እንደ አባት ኢየሱስን አሳድጓል። + +* ዮሴፍ የንጉሥ ዳዊት ዘር ነበር። +* ዮሴፍ የመሲሑ ኢየሱስ እናት እንድትሆን እግዚአብሔር ከመረጣት ድንግል ጋር ተጫጭቶ ነበር። +* ማርያም በተአምር እንድትፀንስ ያደረገ መንፈስ ቅዱስ መሆኑንና ከማርያም የሚወለደው የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን መልአክ ለዮሴፍ ነገረው። +* ዮሴፍ ምልአኩ የነገረውን አመነ፤ ማርያምን ወደቤቱ በመውሰድም ለእግዚአብሔር ታዘዘ። +* ኢየሱስ እስኪወለድ ድረስ ዮሴፍ ማርያም በድንግልና እንድትቆይ አደረገ። diff --git a/bible/names/josephot.md b/bible/names/josephot.md new file mode 100644 index 0000000..dbb1f75 --- /dev/null +++ b/bible/names/josephot.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዮሴፍ (ብሉይ ኪዳን) + +ዮሴፍ የያዕቆብ አሥራ አንደኛ ልጅ ሲሆን፣ ለራሔል ደግሞ የመጀመሪያ ልጇ ነበር። + +* ዮሴፍ በአባቱ ዘንድ በጣም የተወደደ ልጅ ስለነበር ወንድሞቹ ቀኑበት፤ ለባርነትም ሸጡት። +* በግብፅ አገር ባርያና እስረኛ መሆንን ጨምሮ ዮሴፍ በአስቸጋሪ ጊዜ ውስጥ አልፏል፤ ያም ሆኖ ግን ለእግዚአብሔር ታማኝነቱን ጠብቋል። +* እግዚአብሔር ግብፅ ውስጥ ሁለተኛ ወደነበረው የሥልጣን ደረጃ አደረሰው፤ ግብፅንና የአባቱን ቤተሰቦች በራብ ከመሞት እንዲያድን ተጠቀመበት። diff --git a/bible/names/joshua.md b/bible/names/joshua.md new file mode 100644 index 0000000..78a7faf --- /dev/null +++ b/bible/names/joshua.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ኢያሱ + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ኢያሱ በመባል የሚታወቁ በርካታ ሰዎች አሉ። በጣም ታዋቂው የነዌ ልጅና የሙሴ ረዳት የነበረው በኋላም የእግዚአብሔር ሕዝብ ሁነኛ መሪ የሆነው ኢያሱ ነበር። + +* የተስፋውን ምድር እንዲሰልሉ ሙሴ ከላካቸው አሥራ ሁለት ሰላዮች አንዱ ኢያሱ ነበር። +* ወደተስፋው ምድር ገብተው ከነዓናውያንን እንዲያሸንፉ እግዝአብሔር ለሰጠው ትእዛዝ እንዲታዘዙ እስራኤላውያንን በማበረታታቱ ከካሌብ ጋር ሆኖ ጉብዝናውንና በእግዚአብሔር መተማመኑን አሳይቷል። +* ከብዙ አመት በኋላ ሙሴ ሲሞት የእስራኤልን ሕዝብ እየመራ ወደተስፋው ምድር እንዲገባ እግዚአብሔር ኢያሱን ሾመው። +* ከከነዓናውያን ጋር በተደረገው የመጀመሪያውና ዝነኛው ጦርነት እግዚአብሔር እንደነገረው ኢያሱ እስራኤላውያን ኢያሪኮን እንዲይዙ መርቷል። +* የተስፋውን ምድር መያዝና ምድሪቱን ለእስራኤል ነገዶች ማከፋፈልን ጨምሮ በኢያሱ አመራር ዘመን የሆነው ሁሉ ብሉይ ኪዳን ውስጥ ባለው መጽሐፍ ኢያሱ ተጽፎ ይገኛል። +* በነቢዩ ሐጌ እና በነቢዩ ዘካርያስ መጻሕፍት ኢያሱ የሚባል ሌላ ሰው ተጠቅሷል። ይኸኛው ኢያሱ የኢየሩሳሌም ቅጥሮች ሲሠሩ እገዛ ያደረገ ሊቀ ካህን ነበር። እርሱ የኢዮሴዴቅ ልጅ ነበር። diff --git a/bible/names/josiah.md b/bible/names/josiah.md new file mode 100644 index 0000000..cdafe70 --- /dev/null +++ b/bible/names/josiah.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ኢዮስያስ + +ኢዮስያስ ለሰላሳ እንደ ዓመት የይሁዳን መግሥት የገዛ እግዚአብሔርን የሚፈራ ንጉሥ ነበር። ሕዝቡ በንስሐ እንዲመለሱና ያህዌን እንዲያመልኩ ለማበረታታት ብዙ ነገሮች አድርጓል። + +* አባቱ ንጉሥ አሞን ከተገደለ በኋላ ኢዮስያስ በስምንት ዓመቱ የይሁዳ ንጉሥ ሆነ። +* በአሥራ ስምንተኛው የአገዛዝ ዘመኑ ንጉሥ ኢዮስያስ የእግዚአብሔርን ቤተመቅደስ እንደገና እንዲሠራ ሊቀካህኑ ኬልቅያስን አዘዘ። ይህ እየተደረገ እያለ የሕጉ መጻሕፍት ተገኙ። +* የሕጉ መጻሕፍት ሲነበቡለት ሕዝቡ ምን ያህል በእግዚአብሔር ላይ እያመፁ መሆናቸውን በማሰብ ኢዮስያስ በጣም አዘነ። የጣዖት አመልኮ ቦታዎች ሁሉ እንዲፈርሱና የጣዖቶች ካህናትም እንዲገደሉ አዘዘ። +* እንደገና የፋሲካ በዓል ማክበር እንዲጀምሩ ሕዝቡን አዘዘ። diff --git a/bible/names/jotham.md b/bible/names/jotham.md new file mode 100644 index 0000000..a45c569 --- /dev/null +++ b/bible/names/jotham.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ኢዮአታም + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ኢዮአታም ተብለው የሚጠሩ ሦስት ሰዎች አሉ። + +* ኢዮአታም የሚባለው አንዱ የጌዴዎን ታናሽ ልጅ ነበር። ሌሎች ወንድሞቻቸውን ሁሉ የገደለው ታላቅ ወንድሙ አቤሜሌክን ድል ለማድረግ ኢዮአታም ተባብሮአል። +* ሌላው ኢዮአታም የሚባል ሰው ከአባቱ ከዖዝያን ሞት በኋላ ለአስራ ስድስት ዓመት የይሁዳ ንጉሥ የነበረ ነው። +* እንደአባቱ ሁሉ ኢዮአታም ለእግዚአብሔር የታዘዘ መልካም ንጉሥ ነበር። +* ይሁን እንጂ እንደአባቱ ሁሉ ንጉሥ ኢዮአታም ጣዖት የሚመለክባቸው ቦታዎችን አላጠፋም፤ ይህም በኋላ ላይ ሕዝቡ እንደገና ጣዖት ወደማምለክ እንዲመለሱ አድርጓል። የጣዖት አምልኮ ሌላው ውጤት የኢዮአታም ልጅ አካዝ ክፉ ንጉሥ መሆኑ ነበር። +* ኢዮአታም የማቴዎስ ወንጌል ውስጥ ባለው የኢየሱስ ክርስቶስ የዘር ሐረግ ከተዘርዘሩት ጥንተ አባቶች አንዱ ነበር። diff --git a/bible/names/judah.md b/bible/names/judah.md new file mode 100644 index 0000000..7c12a07 --- /dev/null +++ b/bible/names/judah.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ይሁዳ + +ይሁዳ የያዕቆብ አራተኛ ልጅ ነው እናቱ ልያ ትባላለች። + +* የይሁዳ ነገድ የሆኑት የይሁዳ ዘሮች ናቸው። +* “አይሁድ” የሚለው ቃል የመጣው፣ “ይሁዳ” ከሚለው ነው። +* የሰሎሞን ዘመነ መንግሥት ማብቂያ ላይ የእስራኤል ሕዝብ ሲከፋፈል፣ የይሁዳ መንግሥት ደቡባዊው ክፍል ሆኗል። diff --git a/bible/names/judasiscariot.md b/bible/names/judasiscariot.md new file mode 100644 index 0000000..ceb3d8d --- /dev/null +++ b/bible/names/judasiscariot.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አስቆሮቱ ይሁዳ + +የአስቆሮቱ ይሁዳ ከአሥራ ሁለቱ የኢየሱስ ሐዋርያት አንዱ ነበር። ለአይሁድ መሪዎች ኢየሱስን አሳልፎ የሰጠ እርሱ ነበር። + +* “አስቆሮቱ” የሚለው ፣ ይሁዳ ያደገበትን ከተማ ለማመልከት “ከቂርያት የመጣ” ማለት ሊሆን ይችላል። +* ይሁዳ ሌባ ነበር፤ የሐዋርያቱ ገንዘብ ያዥ በነበረ ጊዜ ከገንዘቡ ጥቂቱን ለራሱ ጥቅም ይሰርቅ ነበር። +* ኢየሱስ የሚገኝበትን ቦታ ለሃይማኖት መሪዎቹ በመንገር ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ሰጠ። +* የሃይማኖት መሪዎቹ ኢየሱስ ላይ ሞት በፈረዱ ጊዜ፣ ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ በመስጠቱ ተጸጸተ፤ ስለዚህም ራሱን ገደለ። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የኢየሱስን ወንድምና ከደቀመዛሙርቱ አንዱን የመሳሰሉ ይሁዳ የሚባሉ ሰዎች ነበሩ። diff --git a/bible/names/judassonofjames.md b/bible/names/judassonofjames.md new file mode 100644 index 0000000..1617c29 --- /dev/null +++ b/bible/names/judassonofjames.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ይሁዳ፣ የያዕቆብ ልጅ + +የያዕቆብ ልጅ ይሁዳ ከአሥራ ሁለቱ የኢየሱስ ደቀመዛሙርት አንዱ ነበር። ይኸኛው ከአስቆሮቱ ይሁዳ የተለየ መሆኑን ልብ በሉ። + +* ይሁዳ የሚባል ሌላው ሰው የኢየሱስ ወንድም የነበረው ይሁዳ ነው። +* “የያዕቆብ ወንድም” በማለት ራሱን ስላስተዋወቀ አዲስ ኪዳን ውስጥ ያለው የይሁዳ መልዕክት የኢየሱስ ወንድም በነበረው ይሁዳ የተጻፈ ሊሆን ይችላል። +* የይሁዳ መልዕክት የያዕቆብ ልጅ በነበረው ይሁዳ የተጻፈ ሊሆንም ይችላል diff --git a/bible/names/judea.md b/bible/names/judea.md new file mode 100644 index 0000000..f633f99 --- /dev/null +++ b/bible/names/judea.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ይሁዳ + +“ይሁዳ” የሚለው ቃል የመጣው ከአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች አንዱ ከነበረው ይሁዳ ከሚለው ስም ነው። ጠበብ ባለና ሰፋ ባለ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል። + +* አንዳንዴ ከሙት ባሕር በስተ ምዕራብ በጥንተ እስራኤል ደቡባዊ ክፍል ያለውን ክፍለ ሀገር ብቻ ለማመልከት፣ “ይሁዳ” ጠበብ ባለ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል። አንዳንድ ተርጓሚዎች ይህን ይሁዳ ይሉታል። +* አንዳንዴ ደግሞ ገሊላን፣ ሰማርያን፣ ፔርያን፣ ኤዶምያስንና ይሁዳን ጨምሮ ያጥንት እስራኤል ክፍለ ሀገሮችን ሁሉ ለማመልከት፣ “ይሁዳ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ይውላል። + +ተርጓሚዎቹ ልዩነቱን በጣም ግልጽ ማድረግ ከፈለጉ፣ ሰፋ ባለ መልኩ የቀረበውን ይሁዳ (ለምሳሌ ሉቃስ 1፥5) “የይሁዳ አገር” በማለት መተርጎም ይችላሉ፤ ጠበብ ባለ መልኩ (ለምሳሌ ሉቃስ 1፥39) ጥቅም ላይ ከዋለ፣ ይህ ቦታ መጀመሪያ የይሁዳ ነገድ የነበረበት የጥንቱ የእስራኤል ምድር አካል ስለነበር፣ “የይሁዳ ክፍለ ሀገር” በማለት መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/names/kadesh.md b/bible/names/kadesh.md new file mode 100644 index 0000000..01a9244 --- /dev/null +++ b/bible/names/kadesh.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቃዴስ + +ቃዴስ ወይም ቀዴስ በርኔ በአሁኑ ጊዜ ሶርያ በሚባለው ውስጥ የምትገኝ በእስራኤል ታሪክ ውስጥ ጠቃሚ የሆነች ከተማ ነበረች። + +* ቃዴስ ዲን ምድረ በዳ መካከል ያለች ለም ቦታ ነበረች። +* አብርሃም በጉዞው በቃዴስ በኩል አልፎ ነበር። +* እስራኤል በምድረ በዳ ይጓዙ በነበረ ጊዜ በቃዴስ ሰፍረው ነበር። +* ከዐለት ውሃ ማውጣትን በተመለከተ ባለመታዘዝ ሙሴ ወደ ተስፋው ምድር እንደማይገባ የተነገረው በቃዴስ እያለ ነበር። diff --git a/bible/names/kedar.md b/bible/names/kedar.md new file mode 100644 index 0000000..1abe9d2 --- /dev/null +++ b/bible/names/kedar.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቄዳር + +ቄዳር የእስማኤል ሁለተኛ ልጅ ሲሆን፣ ከእርሱ ዘሮች ብዙ ሕዝብ ያለው ነበር። ቄዳር የምትባል ታውቂ ከተማም አለች። + +* የቄዳር ከተማ የምትገኘው በአረቢያ ሰሜናዊ ክፍል ከፓለስቲና ደቡባዊ ድንበር በኩል ነበር። መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን በትልቅነቷና በውበቷ ትታወቅ ነበር። +* “ጥቋቁሮቹ የቄዳር ድንኳኖች” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው የቄዳር ሕዝብ ይኖሩበት የነበረውን ከጥቋቁር የፍየል ቆዳ የተሠራውን ድንኳናቸውን ነው። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “የቄዳር ክብር” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው የዚያችን ከተማ ሕዝብ ታላቅነት ነው። diff --git a/bible/names/kedesh.md b/bible/names/kedesh.md new file mode 100644 index 0000000..f06b874 --- /dev/null +++ b/bible/names/kedesh.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ቃዴስ + +ቃዴስ ወደ ምድር ከነዓን በገቡ ጊዜ እስራኤላውያን የወሰዷት ከነዓናዊ ከተማ ነበረች። + +* ቃዴስ ትገኝ የነበረው ከእስራኤል ክፍል ሰሜናዊ ክፍል ሲሆን. ለንፍታሌም ነገድ ተሰጥታ ነበር። +* ቃዴስ መጠጊያ ከተማ የተለየች ነበረች፣ ሌዋውያን ካህናት ይኖሩበት ከነበሩ ከተሞችም አንዷ ነበረች። diff --git a/bible/names/kingdomofisrael.md b/bible/names/kingdomofisrael.md new file mode 100644 index 0000000..e330d18 --- /dev/null +++ b/bible/names/kingdomofisrael.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የእስራኤል መንግሥት + +ንጉሥ ሰሎሞን ከሞተ በኋላ እስራኤላውያን በሁለት መንግሥታት ተከፈሉ። የእስራኤል መንግሥት አሥሩን ነገዶች የያዘው ሰሜናዊ መንግሥት ነበር። + +* የእስራኤል መንግሥት ንጉሦች ሁሉ ክፉዎች ነበር። ሕዝቡ በኢየሩሳሌም ባለው ቤተ መቅደስ ማምለኩን እንዲተዉና ከዚያ ጣዖቶችንና ሐሰተኛ አማልክትን እንዲያመልኩ አሳምነውት ነበር። የኋላ ኋላ እንዲያጠቓችውና ብዙውን ሕዝብ እንዲማርኩ እግዚአብሔር እሦራውያንን ላከ። +* አሦራውያን በእስራኤል መንግሥት ከቀሩት ጥቂቶች ጋር አብረው እንዲኖሩ የሌላ አገር ሰዎችን ወደዚያ አመጡ። እነዚህ የሌላ አገር ሰዎች ከእስራኤላውያን ጋር ተጋብተው፣ ሳምራውያን የተባሉት ወገኖች ተገኙ። diff --git a/bible/names/kingdomofjudah.md b/bible/names/kingdomofjudah.md new file mode 100644 index 0000000..598f16a --- /dev/null +++ b/bible/names/kingdomofjudah.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ይሁዳ፣ የይሁዳ መንግሥት + +የአይሁድ ሕዝብ የሚለማመደውን ሃይማኖት ማለትም የአይሁድ ሃይማኖትን ለማመልከት አዲስ ኪዳን ከተጻፈበት ዘመን አንስቶ እስከዚህ ዘመን ድረስ፣ “ይሁዲ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ውሏል። + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን፣ “ይሁዲ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ አልዋለም ነበር። በዚያ ዘመን የእስራኤል ሃይማኖቶች፣ “ የአይሁድ ሃይማኖት” ነበር የሚባለው። +* የአይሁድ ሃይማኖት(ይሁዲ) እንዲታዘዙት እግዚአብሔር ለእስራኤል የሰጠውን የብሉይ ኪዳን ሕጎችንና መመሪያዎች ሁሉ ያጠቃልላል። በዘመናት ውስጥ የአይሁድ ሃይማኖት ውስጥ የተጨመሩ ባህሎችና ወጎችንም ሁሉ ያካትታል። ከዚያ በፊት ቃሉ ጨርሶ ስላለነበር፣ “ይሁዲ” የሚለውን ቃል ጥቅም ላይ መዋል ያለበት አዲስ ኪዳን ውስጥ ብቻ ነው። diff --git a/bible/names/korah.md b/bible/names/korah.md new file mode 100644 index 0000000..920137e --- /dev/null +++ b/bible/names/korah.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቆሬ + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ቆሬ በትንሹ የሁለት ሰዎች ስም ነው። + +* ከኤሳው ልጆች አንዱ ቆሬ ይባል ነበር። እርሱም ይኖርበት ለነበረው ማኅበረ ሰብ መሪ ይሆናል። +* ሌላው ቆሬ የሌዊ ዘር ሲሆን፣ ካህን ሆኖ መገናኛው ድንኳን ውስጥ አገልግሏል። እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን በሰጠው ስፍራና ሥልጣን ቅናት አድሮበት ነበር። +* የእስራኤላን ሕዝብ እግዚአብሔር በሰጣቸው መሪዎች ላይ ለማሳመፅ ከድታንና ከአቤሮን ጋር ሲያሤር ነበር። diff --git a/bible/names/laban.md b/bible/names/laban.md new file mode 100644 index 0000000..4eb3c9f --- /dev/null +++ b/bible/names/laban.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ላባን + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ላባን የያዕቆብ አጎትና አማት ነበር። + +* ያዕቆብ ከላባን ጋር በመስጴጦምያ ኖረ፤ ልጆቹን በሚስትነት እንደሚሰጠው ተዋውሎ የላባንን በጎችና ፍየሎች ሲጠብቅ ነበር። +* የያዕቆብ ምርጫ የላባን ልጅ ራሔልን ማግባት ነበር። +* ላባን የዕቆብን በማታለል ራሔልን ከማግባቱ በፊት ትልቋ ልጁ ልያን እንዲያገባ አደረገ። diff --git a/bible/names/lamech.md b/bible/names/lamech.md new file mode 100644 index 0000000..54fabcc --- /dev/null +++ b/bible/names/lamech.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ላሜሕ + +ላሜሕ ዘፍጥረት ውስጥ የተጠቀሱ የሁለት ሰዎች ስም ነው። + +* መጀመሪያ የተጠቀሰው ላሜሕ የቃየን ዘር ነበር። ሰው በመግደሉ ሁለቱ ሚስቶች ፊት ሲፎክር ነበር። +* ሁለተኛው ላሜሕ ሴት የተባለው ሰው ዘር ነበር፤ የኖኅ አባትም እርሱ ነበር። diff --git a/bible/names/lazarus.md b/bible/names/lazarus.md new file mode 100644 index 0000000..2289c0e --- /dev/null +++ b/bible/names/lazarus.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አልዓዛር + +አልዓዛር ኢየሱስ ከሞት ያስነሣው ወዳጁ ነበር። + +* አልዓዛር ማርያምና ማርታ የሚባሉ ሁለት እኅቶች ነበሩት፤ ሁለቱም በኢየሱስ ያምኑ ነበሩ። +* ኢየሱስ አልዓዛርን ከሞት ካስነሣው በኋላ የአይሁድ መሪዎች በጣም ተቆጥተው ስለ ነበር ሁለቱንም የሚያጠፉበትን መንገድ እየፈለጉ ነበር። diff --git a/bible/names/leah.md b/bible/names/leah.md new file mode 100644 index 0000000..79507f5 --- /dev/null +++ b/bible/names/leah.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ልያ + +ልያ ከያዕቆብ ሚስቶች አንኳ ነበረች። የዐሥር ወንዶች ልጆች እናት ስትሆን ዐሥሩ ልጆች ከእስራኤል ነገዶች የተወሰኑት ነበሩ። + +* የልያ አባት የይስሐቅ ሚስት የነበረችው የራሔል ወንድም ነበር። +* ምንም እንኳ ልያ የእኅቷ የራሔልን ያህል ያዕቆብ የሚወዳት ሴት ባትሆንም፣ እግዚአብሔር ባርኳታል፤ ብዙ ልጆችም ሰጥቷታል። diff --git a/bible/names/lebanon.md b/bible/names/lebanon.md new file mode 100644 index 0000000..6acff82 --- /dev/null +++ b/bible/names/lebanon.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሊባኖስ + +ሊባኖስ ከእስራኤል በስተ ሰሜን ሜዲትራንያን ባሕር ዳርቻ የምትገኝ በጣም የምታምር ተራራማ ቦታ ናት። መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ይህ አካባቢ ጥቅጥቅ ባሉት ደኖቹም ይታወቅ ነበር። + +* የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ መሥሪያ የሚሆን ዝግባ እንጨት እንዲያመጡለት ንጉሥ ሰሎሞን ወደ ሊባኖስ ሠራተኞች ልኮ ነበር። +* የሊባኖስ ጥንታዊ ኗሪዎች ሊንቃውያን የተሰኙት ሕዝብ ሲሆኑ በንግዱ እንቅስቃሴ በከፍተኛ ደረጃ ጥቅም ላይ የዋሉ መርከቦችን የመሥራት ችሎታ ነበራቸው። +* የጢሮስና የሲዶና ከተሞች ሊባኖስ ውስጥ ነበር። ውድ ዋጋ ያለው ሐምራዊ ቀለም ያለ የተነከረ ጨርቅ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለው በእነዚህ ከተሞች ነበር። diff --git a/bible/names/leviathan.md b/bible/names/leviathan.md new file mode 100644 index 0000000..f1cd680 --- /dev/null +++ b/bible/names/leviathan.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሌዋታን + +“ሌዋታን” የሚለው ቃል በቀደሙት የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት የተጠቀሰ በጣም ግዙፍና አሁን የማይገኝ አውሬ ነው። + +* ሌዋታን በጣም ኀይለኛና ቁጡ በዙሪያው ያለውን ውሃ፣ “እንዲፈላ” ማድረግ የሚችል ግዙፍ ፍጡር እንደ ነበር ተነግሯል። እርሱን በተመለከተ የተሰጡት ገለጻዎች ዳይኖሰርን በተመለከተ ከተሰጡት ጋር ይመሳሰላል። +* ነቢዩ ኢሳይያስ ሌዋታንን፣ “ተወርዋሪ እባብ” የለዋል። +* ኢዮብ ሌውታንን በተመለከተ ከነበረው ቀጥተኛ ዕውቀት ይጽፋል፤ ስለዚህም በእርሱ ዘመን ይህ አውሬ ገና ከምድር አልጠፋም ነበር ማለት ነው። diff --git a/bible/names/levite.md b/bible/names/levite.md new file mode 100644 index 0000000..765652e --- /dev/null +++ b/bible/names/levite.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሌዋዊ፣ ሌዊ + +ሌዋዊ የሌዊ ዘር የሆነ የእስራኤል ማኅበረ ሰብ አባል ነው። + +* ቤተ መቅደሱንና ሃይማኖታዊ ሥርዐቶቹን ኀላፊነቱ የሌዋዋን ነበር። +* ምንም እንኳ ሌዋውያን ሁሉ ካህናት ነበሩ ማለት ባይቻልም፣ እስራኤላውያን ካህናት ሁሉ ከሌዊ ነገድ የተገኙ ነበሩ። +* ሌዋውያን ካህናት ቤተ መቅደሱ ውስጥ እግዚአብሔርን ለማገልገል ልዩ ሥራ የተለዩና የተቀደሱ ነበር። diff --git a/bible/names/lot.md b/bible/names/lot.md new file mode 100644 index 0000000..5cfb497 --- /dev/null +++ b/bible/names/lot.md @@ -0,0 +1,5 @@ +# ሎጥ + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሎጥ የአብርሃም ወንድም ልጅ ነበር። + +* ሎጥ የሞዓባውያንና ይአሞናውያን ጥንተ አባት ነው። diff --git a/bible/names/luke.md b/bible/names/luke.md new file mode 100644 index 0000000..cbbe36b --- /dev/null +++ b/bible/names/luke.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሉቃስ + +ሉቃስ አዲስ ኪዳን ውስጥ ያሉ ሁለት መጻሕፍት የሉቃስ ወንጌልና የሐዋርያት ሥራ ጸሐፊ ነው። + +* ለቆላስይስ ሰዎች በጻፈው መልእክት ሉቃስ ሐኪም እንደ ነበር ጳውሎስ አመልክቷል። በሌሎች ሁለት መልእክቶቹም ጳውሎስ ሉቃስን ጠቅሷል። +* ሉቃስ በሁለት ሐዋርያዊ ጉዞዎቹ ከጳውሎስ ጋር አብሮ ነበር፣ በሥራውም ረድቶታል። +* አንዳንድ የጥንት ቤተ ክርስቲያን ጽሑፎች ሉቃስ የተወለደው በሶርያ ባለችው አንጾኪያ ከተማ እንደ ነበር ያመለክታሉ። diff --git a/bible/names/lystra.md b/bible/names/lystra.md new file mode 100644 index 0000000..f0ad941 --- /dev/null +++ b/bible/names/lystra.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ልስጥራ + +ልስጥራ በአንዱ ሐዋርያዊ ጕዞው ጳውሎስ የጎበኛት ታናሽ እስያ ውስጥ የነበረች ከተማ ስም ነው። የምትገኘው የአሁንዋ ቱርክ ባለችበት ሊቃኦንያ አካባቢ ነበር። + +* ወንጌላዊና ቤተ ክርስቲያን መሥራች ከሆነው ከጢሞቴዎስ ጋር ጳውሎስ የተገናኘው ወደ ልስጥራ በሄደ ጊዜ ነበር። +* ጳውሎስ አንካሳውን ሰው ከፈወሰ በኋላ በልስጥራ የነበሩ ሰዎች ጳውሎስና በርናባስን ለማምለክ ሞክረው ነበር፤ ሐዋርያቱ ግን ያንን እንዳያደርጉ አጥብቀው ተቃወሙ። diff --git a/bible/names/maacah.md b/bible/names/maacah.md new file mode 100644 index 0000000..4317f7e --- /dev/null +++ b/bible/names/maacah.md @@ -0,0 +1,3 @@ +# መዓካ + +መዓካ የአብርሃም ወንድም ናሆር ከወለዳቸው ልጆች አንደኘው ነው። በብሉይ ኪዳን ሌሎችም ሰዎች ይህ ስም ነበራቸው። diff --git a/bible/names/macedonia.md b/bible/names/macedonia.md new file mode 100644 index 0000000..ede402b --- /dev/null +++ b/bible/names/macedonia.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መቄዶንያ + +አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን መቄዶንያ ከጥንቱ ግሪክ በስተ ሰሜን የነበረች የሮም አውራጃ ነበረች። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሱ አንዳንድ ሁነኛ የመቄዶንያ ከተሞች ቤርያ፣ ፊልጵስዩስና ተሰሎንቄ ናቸው። +* ሐዋርያት ወንጌል ለምስበክና አዲሶቹ አማኞች ለአምልኮና የእግዚአብሔርን ትምህርት ለሌሎች የሚያካፍል ክርስቲያን ማኅበረ ሰብ እንዲመሠረቱ ለመርዳት ወደ እነዚህ ከተሞች ሄደው ነበር። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ጳውሎስ ለፊልጵስዩስና ለተሰሎንቄ አማኞች የጻፋቸው መልእክቶች አሉ። diff --git a/bible/names/maker.md b/bible/names/maker.md new file mode 100644 index 0000000..ac2f9f2 --- /dev/null +++ b/bible/names/maker.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሠሪ + +አጠቃላይ በሆነ አነጋገር፣ “ሠሪ” ነገሮችን የሚፈጥር ወይም የሚሠራ ማለት ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አንዳንዴ፣ “ሠሪ” የሚለው የያህዌ ስም ወይም መጠሪያ ነው፤ ምክንያቱም እርሱ የሁሉም ሠሪና ፈጣሪ በመሆኑ ነው። +* ብዙ ጊዜ ቃሉ፣ “የእርሱ” ወይም፣ “የእኔ” ወይም፣ “የአንተ” ከተሰኙት ጋር ተያይዞ ቀርቧል። diff --git a/bible/names/malachi.md b/bible/names/malachi.md new file mode 100644 index 0000000..956e39f --- /dev/null +++ b/bible/names/malachi.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሚልክያስ + +ሚልክያስ ወደ እስራኤል ከተላኩት የእግዚአብሔር ነቢያት አንዱ ነው። + +* ሚልክያስ ትንቢት የተናገረው ከባቢሎን ምርኮ መልስ በኋላ የእስራኤል ቤተ መቅደስ እንደ ገና እየተሠራ በነበረበት ዘመን ነበር። +* ሚልክያስ የነበረው ምናልባት ነህምያና ዕዝራ በሕይወት በነበሩበት ዘመን እንደ ሆነ ይታሰባል። +* ትንቢተ ሚልክያስ የመጨረሻው የብሉይ ኪዳን መጽሐፍ ሲሆን፣ “ታናናሾቹ ነቢያት” ከሚባሉት አንዱ እንደ ነበር ትውፊት ያመለክታል። diff --git a/bible/names/manasseh.md b/bible/names/manasseh.md new file mode 100644 index 0000000..db4e233 --- /dev/null +++ b/bible/names/manasseh.md @@ -0,0 +1,13 @@ +# ምናሴ + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ምናሴ ተብለው የተጠሩ አምስት ሰዎች ነበር። + +* ምናሴ የዮሴፍ መጀመሪያ ልጅ ስም ነው። +* ምናሴንና ታናሽ ወንድሙ ኤፍሬምን የዮሴፍ አባት ያዕቆብ እንደ ገዛ ራሱ ልጆች ተቀብሎአቸዋል፤ በአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገድ ውስጥ የመሆንን መብትም ሰጥቷቸዋል። +* የምናሴ ነገድ ከእስራኤል ነገዶች አንዱ ሆኗል። +* የምናሴ ነገድ ብዙውን ጊዜ፣ “የምናሴ ነገድ ዕኩሌታ” ተብሎ ተጠርቷል፤ ምክንያቱም ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተ ምዕራብ በምድረ ከነዓን የሰፈረው የነገዱ ግማሽ ብቻ ስለ ነበር ነው። የነገዱ ሌላው ግማሽ የሰረፈው ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተ ምሥራቅ ነበር። +* ከይሁዳ ንጉሦች አንዱ ምናሴ ይባል ነበር። +* ንጉሥ ምናሴ የገዛ ልጆቹን እንኳ ለሐሰተኛ አማልክት መሥዋዕት አድርጎ ያቀረበ ክፉ ንጉሥ ነበር። +* በጠላት ሰራዊት እጅ እንዲወድቅ በማድረግ እግዚአብሔር ንጉሥ ምናሴን ቀጣው። ምናሴ ወደ እግዚአብሔር በመመለስ ጣዖቶች ይመለኩባቸው የነበሩ መሠዊያዎች አፈራርሷል። +* በዕዝራ ዘመን የነበሩት ምናሴ የሚል ስም የነበራቸው ሁለት ሰዎች ሁለቱም የባዕድ አገር ሴቶች አግብተው ነበር። ባዕዳን አምልኮቶቻቸው ካሳደሩት ተፅዕኖ የተነሣ እነዚህ ሰዎች ሚስቶቻቸውን እንዲፈቱ ተጠይቀው ነበር። +* ሌላው ምናሴ የተባለው ሰው የሐሰተኛ አማልክት ካህናት የነበሩ የዳን ወገኖች አያት ነበር። diff --git a/bible/names/manofgod.md b/bible/names/manofgod.md new file mode 100644 index 0000000..07bebb8 --- /dev/null +++ b/bible/names/manofgod.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የእግዚአብሔር ሰው + +የእግዚአብሔር ሰው የተሰኘው ፈሊጣዊ አነጋገር የያህዌ ነቢይ በአክብሮት የሚጠራበት ቃል ነው። + +* ብዙዎቹ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በዚህ የክብር መጠሪያ ተጠርተዋል። +* ይህ ሐረግ፣ “የእግዚአብሔር የሆነ ሰው” ወይም፣ “እግዚአብሔር የመረጠው ሰው” ወይም፣ “እግዚአብሔርን የሚያገለግል ሰው” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/names/martha.md b/bible/names/martha.md new file mode 100644 index 0000000..e6a986a --- /dev/null +++ b/bible/names/martha.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ማርታ + +ማርታ ቢታንያ በተባለ ቦታ ትኖር የነበረ የኢየሱስ ተከታይ ሴት ናት። + +* ማርታ ማርያም የምትባል እኅትና አልዓዛር የሚባል ወንድም ነበራት፤ ሁለቱም የኢየሱስ ተከታዮች ነበር። +* አንድ ጊዜ እኅቷ ተቀምጣ ኢየሱስ ሲያስተምር ስትሰማ ማርታ ግን ምግብ ለማዘጋጀት ወዲያ ወዲህ እያለች ነበር። +* አልዓዛር ሞቶ በነበረ ጊዜ እርሱ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን እንደምታምን ማርታ ለኢየሱስ ተናገረች። diff --git a/bible/names/mary.md b/bible/names/mary.md new file mode 100644 index 0000000..fd6e21a --- /dev/null +++ b/bible/names/mary.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ማርያም የኢየሱስ እናት + +ማርያም የዮሴፍ እጮኛና የኢየሱስ እናት ናት። + +* ማርያም ድንግል እያለች መንፈስ ቅዱስ በተአምር እንድትፀንስ አደረገ። እርሷ የፀነሰችው ሕጻን የእግዚአብሔር ልጅ ነበር። +* ሚስቱ እንድትሆን ዮሴፍ ማርያም ወሰዳት፤ ይሁን እንጂ ኢየሱስን እስክትወልድ ድረስ ማርያም ድንግል ነበረች። +* ሕጻን ሲወለድ፣ ማርያምና ዮሴፍ ኢየሱስ አሉት። diff --git a/bible/names/marymagdalene.md b/bible/names/marymagdalene.md new file mode 100644 index 0000000..5f1f862 --- /dev/null +++ b/bible/names/marymagdalene.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ማርያም መግደላዊት + +ማርያም መግደላዊት ኢየሱስን መከተል የጀመረችው ሰባት አጋንንት ከእርሷ ካስወጣ በኋላ ነበር። + +* ማርያም መግደላዊትና ሌሎች ሴቶች ኢየሱስንና ደቀ መዛሙርቱን በገንዘብ ይረዷቸው ነበር። +* ኢየሱስ ከሞት በተነሣ ጊዜ እርሱን በመጀመሪያ ያዩት ማርያም መግደላዊትና ሌሎች ጥቂት ሴቶች ነበሩ። diff --git a/bible/names/marysisterofmartha.md b/bible/names/marysisterofmartha.md new file mode 100644 index 0000000..89fa643 --- /dev/null +++ b/bible/names/marysisterofmartha.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ማርያም (የማርታ እኅት) + +ማርያም ቢታንያ በሚባል ቦታ ትኖር የነበረ የኢየሱስ ተከታይ ናት። + +* ማርያም ማርታ የምትባል እኅትና አልዓዛር የሚባል ወንድም ነበራት፤ ሁለቱም የኢየሱስ ተከታዮች ነበር። +* ለእርሱ ምግብ ለማዘጋጀት ወዲያ ወዲህ ከማለት ይልቅ እርሱን መስማት ስለ መረጠች አንድ ጊዜ ኢየሱስ ማርያምን አመስግኗት ነበር። +* አንድ ጊዜ ኢየሱስ በቢታንያ ምግብ ለመብላት ተቀምጦ እያለ፣ እርሱን ለማምለክ ማርያም ዋጋው ውድ የሆነ ሽቱ እግሩ ላይ አፈሰሰች፤ ይህን በማድረጓም ኢየሱስ አመስግኗታል። diff --git a/bible/names/matthew.md b/bible/names/matthew.md new file mode 100644 index 0000000..d10e291 --- /dev/null +++ b/bible/names/matthew.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ማቴዎስ፣ ሌዊ + +ማቴዎስ ለእልፍዮስ ልጅ ለሌዊ የተሰጠ ስም ነው። ማቴዎስ ሐዋርያቱ እንዲሆኑ ኢየሱስ ከመረጣቸው አሥራ ሁለት ሰዎች አንዱ ነበር። + +* ከኢየሱስ ጋር ከመገናኘቱ በፊት ማቴዎስ በቅፍርናሆም ቀረጥ ሰብሳቢ ነበር። +* ማቴዎስ ስሙን የያዘ ወንጌል ጽፎአል። diff --git a/bible/names/mede.md b/bible/names/mede.md new file mode 100644 index 0000000..bb35e2f --- /dev/null +++ b/bible/names/mede.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሜዶን፣ ሜዶናውያን + +ሜዶን ከአሦርና ከባቢሎን በስተ ምሥራቅ፣ ከኤላምና ከፋርስ በስተ ሰሜን የነበረ ትንታዊ መንግሥት ነው። የነበረበት ቦታ በአሁኑ ዘመን ቱርክ፣ ኢራን፣ ሶርያ፣ ኢራቅና አፍጋኒስታን ያሉበትን በክፊል ያካትት ነበር። + +* በሜዶን መንግሥት የነበሩ ሰዎች ሜዶናውያን ይባሉ ነበ።ር +* ሜዶናውያን ከፋርስ ጋር በጣም ይቀራረቡ ነበር፤ ሁለቱ መንግሥታት በአንድነት ሆነው የባቢሎንን መንግሥት አሸንፈዋል። +* ሜዶናዊው ዳርዮስ በባቢሎን የወረረው ነቢዩ ዳንኤል እዚያ እያለ ነበር። diff --git a/bible/names/mediterranean.md b/bible/names/mediterranean.md new file mode 100644 index 0000000..544c751 --- /dev/null +++ b/bible/names/mediterranean.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ባሕሩ፣ ታላቁ ባሕር፣ የምዕራብ ባሕር + +መጽሐፍ ቅዱስ፣ “ታላቁ ባሕር” ወይም፣ “የምዕራብ ባሕር” የሚለው በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን የነበሩ ሰዎች ከሚያውቁት ባሕር ትልቁ የነበረው፣ ሜዲትራንያን ባሕርን ነው። + +* ታላቁ ባሕር (ሜዲትራንያን) ከእስራኤል፣ በሰሜንና በምዕራብ ከአውሮፓ፣ እና በሰሜን ከአፍሪካ ጋር ይዋሰናል። +* ብዙ አገሮችን የሚያካልል በመሆኑ በጥንት ዘመን ይህ ባሕር ለንግድና ለጉዞ በጣም ጠቃሚ ነበር። ከሌሎች አገሮች ጋር በመርከብ በቀላሉ የንግድ ልውውጥ ማድረግ በመቻላቸው በዚህ ባሕር ዳርቻ የነበሩ ከተሞችና ሰዎች በጣም ሀብታም ነበር። +* ታላቁ ባሕር የሚገኘው ከእስራኤል በስተ ምዕራብ በመሆኑ፣ “የምዕራብ ባሕር” ተብሏል። diff --git a/bible/names/melchizedek.md b/bible/names/melchizedek.md new file mode 100644 index 0000000..e87bf73 --- /dev/null +++ b/bible/names/melchizedek.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# መልከጼዴቅ + +አብርሃም በነበረበት ዘመን መልከጼዴቅ፣ በኋላ፣ “ኢየሩሳሌም” ተብላ የተጠራችው የሳሌም ከተማ ንጉሥ ነበር። + +* የመልከጼዴቅ ስም ትርጉም፣ “የጽድቅ ንጉሥ” ማለት ነው፤ “የሳሌም ንጉሥ” የተሰኘው መጠሪያውም፣ “የሰላም ንጉሥ” ማለት ነው። +* “የልዑል አምላክ ካህን” ተብሎም ተጠርቷል። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ መልከጼዴቅ መጀመሪያ የተጠቀሰው አብራም የወንድሙን ልጅ ሎጥን ብርቱ ከህልኑ ነገሥታት እጅ አስጥሎ ሲመለስ፣ ለአብራም እንጀራና ወይን የሰጠው ጊዜ ነበር። አብራምም ከድሉ ካገኘው ሁሉ አንድ አሥረኛውን ለመልከጼዴቅ ሰጠው። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ መልከጼዴቅ አባትና እናት እንደሌለው ተነግሯል። እርሱ ካህንና ለዘላለም የሚነግሥ ንጉሥ ነው። በእግዚአብሔር ልጅ፣ “ተመስሎ” እንደሚኖርም ተነግሯል። +* ኢየሱስ፣ “በመልከጼዴቅ ክህነት” መሠረት ካህን እንደ ሆነ አዲስ ኪዳን ይናገራል። እንደ ሌሎቹ እስራኤላውያን ካህናት ኢየሱስ ከሌዊ ዘር አልተወለደም። የእርሱ ክህነት በቀጥታ ከእግዚአብሔር ነበር። +* እነዚህ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥያሉ ገለጻዎችን መሠረት በማድረግ መልከጼዴቅ ዘላለማዊ የሰላምና የጽድቅ ንጉሥ የሆነውንና ሊቀ ካህናችን የሆነውን ኢየሱስ እንዲወክል በእግዚአብሔር የተመረጠ ሥጋ ለባሽ ካህን እንደ ነበር እንረዳለን። diff --git a/bible/names/memphis.md b/bible/names/memphis.md new file mode 100644 index 0000000..fdb5916 --- /dev/null +++ b/bible/names/memphis.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሜምፊስ + +ሜምፊስ ዐባይ ወንዝ መደዳ የምትገኝ ጥንታዊ ግብፅ ውስጥ የነበረች ከተማ ነበረች። + +* ሜምፊስ ትገኝ የነበረው በየትኛው ግብፅ የዐባይ ወንዝ ደለል ላይ ሲሆን፣ በዚያ ዐፈሩ በጣም ለም ነበር፤ ብዙ እህልም ይመረት ነበር። +* የነበረችበት ሁነኛ ቦታ ሜምፊስን ዋና የንግድና የግብይት ከተማ አደረጋት። diff --git a/bible/names/meshech.md b/bible/names/meshech.md new file mode 100644 index 0000000..5bff819 --- /dev/null +++ b/bible/names/meshech.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ምሳሕ + +ምሳሕ የኖኅ ልጅ የያፌት ልጅ ነው። ሌላው ሞሳሕ ተብሎ የተጠራ ሰው የኖኅ ልጅ የሴም የልጅ ልጅ ነው። + +* ከመጽሐፍ ቅዱስ እንደምንመለከተው የየለያዩ ሰዎች ስም የአካባቢ ወይም የአገር ስም ሆነዋል። ሞሳሕ የተባለውም ምድር ከእነዚህ ሰዎች በአንዱ ተጠርቶ ሊሆን ይችላል። +* ይህ ስም የተለያዩ ነገሮችን እንደሚያመለክት ግልጽ ለማድረግ እንደ ዐውዱ አገባብ፣ “ሞሳሕ የተባለው ቦታ” ወይም፣ “ሞሳሕ የተባለው ሰው” ማለት ይቻላል። diff --git a/bible/names/mesopotamia.md b/bible/names/mesopotamia.md new file mode 100644 index 0000000..e2ed55b --- /dev/null +++ b/bible/names/mesopotamia.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መስጴጦምያ፣ አራም ናሐራይም + +መስጴጦምያ በኤፍራጥስና በጤግሮስ ወንዞች መካከል ያለ ምድር ነው። ስፍራው የዘመኑ ኢራቅ ያለችበት ቦታ ነበር። + +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ይህ አካቢ አራም ናሐራይም ይባል ነበር። +* “መስጴጦምያ” ማለት፣ “በሁለት ወንዞች መካከል” ማለት ነው። “አራም ናሐራይም” ማለት፣ “ባለ ሁለት ወንዞች” ማለት ነው። +* ወደ ምድረ ከነዓን ከመንቀሳቀሱ በፊት አብርሃም ዑር እና ካራን በተባለት የመስጴጦምያ ከተሞች ይኖር ነበር። +* ባቢሎን መስጴጦምያ ውስጥ የነበረች ጠቃሚ ከተማ ናት። +* “ከለድ” ተብሎ የሚጠራውም አካባቢ መስጴጦምያ ውስጥ ነበር። diff --git a/bible/names/micah.md b/bible/names/micah.md new file mode 100644 index 0000000..d25b919 --- /dev/null +++ b/bible/names/micah.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሚክያስ + +ሚክያስ ነቢዩ ኢሳይያስም በይሁዳ እያገለገለ በነበረ ጊዜ ከክርስቶስ 700 ዓመት በፊት የነበረ የይሁዳ ነቢይ ነበር። + +* ትንቢተ ሚክያስ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት መጨረሻ አካባቢ ይገኛል። +* ሚክያስ ሰማርያ በአሦራውያን እንደምትደመሰስ ትንቢት ተናገረ። +* ሚክያስ ለእግዚአብሔር ባለ መታዘዛቸው የአይሁድን ሕዝብ ገሠጸ፤ ጠላቶቻቸው እንደሚያጠቋቸውም አስጠነቀቃቸው። +* ትንቢቱ የሚያበቃው ሕዝቡን ለማዳን ታማኝ በሆነው በእግዚአብሔር ተስፋ ማድረግ እንደሚግባ በማሳስብ መልእከት ነው። diff --git a/bible/names/michael.md b/bible/names/michael.md new file mode 100644 index 0000000..c70aee5 --- /dev/null +++ b/bible/names/michael.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሚካኤል + +ሚካኤል ቅዱሳንና ታዛዦች ከሆኑት የእግዚአብሔር መላእክት ዋናው ነው። የእግዚአብሔር፣ “ሊቀ መልአክ” ተብሎ የተጠራ እርሱ ብቻ ነው። + +* “ሊቀ መልአክ” – “ዋና መልአክ” ወይም፣ “ገዢ መልአክ” ማለት ነው። +* እስራኤላውያንን በፋርስ ሰራውቲ ላይ የመራ ሚካኤል ነበር፤ በዳንኤል በተነገረው መሠረት በመጨረሻው ዘመን ከክፋት ኀይሎች ጋር በሚደረገው ውጊያ የእስራኤልን ሰራዊት የሚመራም እርሱ ነው። +* የእግዚአብሔርን ሕዝብ በተመለከተም በእግዚአብሔር ፊት እንደሚማልድ የተነገረበ ሁኔታም አለ። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በዚህ ስም የተጠሩ አንዳንድ ሰዎች አሉ። diff --git a/bible/names/midian.md b/bible/names/midian.md new file mode 100644 index 0000000..3b0e15e --- /dev/null +++ b/bible/names/midian.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ምድያማዊ፣ ምድያማውያን + +ምድያማውያን ከከነዓን በስተ ደቡብ ሰሜናዊው የአረቢያ ምድረ በዳ ይገኙ የነበሩ ሕዝብ ናቸው። + +* ምድያማውያን የነበሩት ከ19ኛው እስከ 11ኛው ዓቅክ ነበር። +* ዮሴፍን ወደ ግብፅ የወሰዱት ምድያማውያን ባሪያ ነጋዴዎች ነበር። +* ከብዙ ዓመታት በኋላ ምድያማውያን ምድረ ከንዓን ውስጥ የነበሩ እስራኤላውያንን መበውረር አሸነፏቸው። +* በዚህ ዘመን ያሉት አብዛኞቹ የአረብ ነገዶች ከምድያማውያን የተገኙ ናቸው። diff --git a/bible/names/miriam.md b/bible/names/miriam.md new file mode 100644 index 0000000..5aa39b8 --- /dev/null +++ b/bible/names/miriam.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ማርያም + +ማርያም የአሮንና የሙሴ ታላቅ እኅት ነበረች። + +* ማርያም ትንሽ ልጅ እያለች በቅርጫት ዐባይ ወንዝ ዳር ቄጤማዎች መካከል የተጣለው ታናሽ ወንድሟ ሙሴን በዐይኗ እንድትከታተል እናቷ ነግራት ነበር። የፈርዖን ልጅ ሕፃኑን አግኝታ የሚያሳድገው ሰው እየፈለገች በነበረች ጊዜ ማርያም፣ የሙሴን እናት አመጣችላት። +* እስራኤላውያን ከግብፃውያን አምልጠው ቀይ ባሕርን ሲሻገሩ እስራኤላውያንን ወደ ደስታና ወደ ምስጋና ሽብሸባ የመራች ማርያም ነበርች። +* ከዓመታት በኋላ እስራኤላውያን በምድረ በዳ በነበሩ ጊዜ ሙሴ ኢትዮጵያዊት ሴት በማግባቱ ማርያምና አሮን ደስ አልተሰኙም፣ እርሱን በተመለከተ መጥፎ ነገር መናገር ጀመሩ። +* ሙሴ ላይ ክፉ በመናገር ባሳየችው ዐመፅ እግዚአብሔር ማርያም ላይ ለምጽ እንዲወጣ አደረገ። በኋላ ግን ሙሴ ለእርሷ በመማለዱ እግዚአብሔር ፈውሷታል። diff --git a/bible/names/mishael.md b/bible/names/mishael.md new file mode 100644 index 0000000..ee879b5 --- /dev/null +++ b/bible/names/mishael.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሚሳኤል + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ሚሳኤል ተብለው የተጠሩ ሦስት ሰዎች አሉ። + +* ሚሳኤል ከአሮም ወንድም ልጆች አንዱ ሲሆን፣ መሠዊያውን ያረከሱ ሁለት ሰዎችን እንዲያወጡ የተነገራቸው ለእርሱና ለአንድ ሌላ ሰው ነበር። +* ሌላው ሚሳኤል የተባለው ሰው ሕጉ በተገኘ ጊዜ በአደባባይ ለሕዝቡ ሲነበብ ዕዝራ አጠገብ ቆሞ የነበረው ነው። +* ከእርሱ ጋር ወደ ባቢሎን ተወስደው ከነበሩት ሦስቱ የዳንኤል ጓደኞች አንዱ ሚሳኤል ይባል ነበር፤ በባቢሎናውያን ግን ሚሳቅ በማለት ጠሩት ሲድራቅና አብድናጎ ከሚባሉት ጓደኞቹ ጋር አብሮ ንጉሡ ላቆመው ምስል መስገድ አልፈለገም ስለዚህም እሳት ውስጥ ተጣለ diff --git a/bible/names/mizpah.md b/bible/names/mizpah.md new file mode 100644 index 0000000..1e9ac52 --- /dev/null +++ b/bible/names/mizpah.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሚጽጳ + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ሚጽጳ ተብለው የተጠሩ ጥቂት ቦታዎች አሉ። ትርጕሙ፣ “መመልከቻ ቦታ” ወይም፣ “ቅጥር መጠበቂያ” ማለት ነው። + +* ሳኦል ዳዊትን ባሳደደው ጊዜ ሚጽጳ ከነበረው የወላጆቹ ቤት ወደ ሞዓብ ንጉሥ ሸሽቶ በዚያ ጥገኝነት ጠየቀ። +* ሚጽጳ የሚባለው ሌላው ቦታ በይሁዳና በእስራኤል መንግሥታት መካከል ድንበር ላይ የነበረው ነው። ዋና የወታደር ማዕከል ነበር። diff --git a/bible/names/moab.md b/bible/names/moab.md new file mode 100644 index 0000000..b630433 --- /dev/null +++ b/bible/names/moab.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሞዓብ፣ ሞዓባዊ፣ ሞዓብዊት + +ሞዓብ የኖኅ ታላቅ ሴት ልጅ ልጅ ነበር። ዘሮቹ ሞዓባውያን ሲባሉ የሰፈሩበት ቦታ ሞዓብ ተባለ። + +* የሞዓብ አገር ከይሁዳ በስተ ምሥራቅ ከሙት ባሕር ፊት ለፊት ባለው ቦታ ነበር። የኑኃሚን ቤተ ሰብ ከነበረበት ከይሁዳ ከተማ ከቤተ ልሔም ከተማ ደቡብ ምሥራቅ ላይ ነበረች። +* “ሞዓባዊት” የሚለው ቃል፣ “የሞዓብ አገር ሴት” ወይም፣ “ከሞዓብ አገር የሆነች ሴት” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/names/molech.md b/bible/names/molech.md new file mode 100644 index 0000000..3ab3fc4 --- /dev/null +++ b/bible/names/molech.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሞሎክ + +ሞሎም ከነዓናውያን ከሚያመልኳቸው ሐሰተኛ አማልክት የአንዱ ስም ነበር። + +* ሞሎክን የሚያመልኩ ሰዎች ለእርሱ መሥዋዕት እንዲሆኑ ልጆቻቸውን በእሳት ያቃጥሉ ነበር። +* አንዳንድ እስራኤላውያንም ከእውነተኛ አምላክ ከያህዌ ይልቅ ሞሎክን አምልከው ነበር። diff --git a/bible/names/mordecai.md b/bible/names/mordecai.md new file mode 100644 index 0000000..2ad94bf --- /dev/null +++ b/bible/names/mordecai.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መርዶክዮስ + +መርዶክዮስ በፋርስ አገር ይኖር የነበረ አንድ አይሁዳዊ ስም ነው። በኋላ ላይ የፋርስ ንጉሥ የአርጤክስስ ሚስት የሆነችው የአጎቱ ልጅ የአስቴር ጠባቂ ነበር። + +* ቤተ መንግሥት ውስጥ እየሠራ እያለ ሰዎች ንጉሥ አርጤክስስን ለመግደል ሲመካከሩ ሰማ። ይህን በመናገሩ ንጉሡ ከሞት ተረፈ። +* ከግዙ ጊዜ በኋላም መርዶክዮስ በፋርስ መንግሥት ውስጥ የነበሩ አይሁድን በሙሉ ለመግደል የወጣውን ዕቅድ ሰማ። ሕዝቧን ለማዳን ለንጉሡ አቤቱታ እንድታቀርብ አስቴርን መከራት። diff --git a/bible/names/moses.md b/bible/names/moses.md new file mode 100644 index 0000000..37a9f77 --- /dev/null +++ b/bible/names/moses.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሙሴ + +ሙሴ ለ40 ዓመት የእስራኤል ሕዝብ ነቢይና መሪ ነበር። + +* እስራኤላውያንን ከግብፅ ባርነት ነጻ እንዲያወጣና ወደ ተስፋው ምድር እንዲመራቸው እግዚአብሔር ሙሴን መረጠ። +* እግዚአብሔር ለሙሴ ለእስራኤል ሕዝብ እንዲሆን የእርሱ ሕጎች የተጻፈባቸውን ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ሰጠው። +* ሕይወቱ ማብቂያ ላይ ሙሴ ለእግዚአብሔር ባለ መታዘዙ ወደ ተስፋው ምድር ወደ ከንዓን ሳይገባ ቀረ። diff --git a/bible/names/mounthermon.md b/bible/names/mounthermon.md new file mode 100644 index 0000000..d2382d1 --- /dev/null +++ b/bible/names/mounthermon.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አርሞንዔም ተራራ + +አርሞንዔም ተራራ እስራኤል ውስጥ ካሉ ተራሮች በጣም ረጁም ነው። + +* የሚገኘው ከገሊላ ባሕር በስተ ምሥራቅ፣ በእስራኤልና በሶርያ ድንበር በስተ ሰሜን ነበር። +* የአርሞንዔም ተራራ ሌሎች ስሞች፣ “የሰርዮን ተራራ” እና፣ “ሳኔር ተራራ” የተባሉት ናቸው። +* የአርሞንዔም ተራራ ሦስት ዋና ዋና ጫፎች አሉት። diff --git a/bible/names/mountofolives.md b/bible/names/mountofolives.md new file mode 100644 index 0000000..bc168d4 --- /dev/null +++ b/bible/names/mountofolives.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ደብረ ዘይት ተራራ + +ደብረ ዘይት ተራራ ከኢየሩሳሌም ከተማ በስተ ምሥራቅ በኩል ያለ ተራራ ወይም ረጅም ኮረብታ ነው። ይህን ስሙን ያገኘው በብዛት እዚያ ከሚገኙት የወይራ ዛፎች ሊሆን ይችላል። + +* ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ ለመጸለይና ዕረፍት ለማድረግ በተለያየ ጊዜ ወደ ደብረ ዘይት ተራራ ይሄዱ ነበር። +* ኢየሱስ የተያዘው በጌቴሴማኒ አትክልት ቦታ ሲሆን፣ ይህ ቦታ የሚገኘው ደብረ ዘይት ተራራ ላይ ነበር። +* “የወይራ ዛፎች ተራራ” ተብሎም ይጠራል። diff --git a/bible/names/naaman.md b/bible/names/naaman.md new file mode 100644 index 0000000..2a372cd --- /dev/null +++ b/bible/names/naaman.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ንዕማን + +ንዕማን የእስራኤል ጠላቶች አንዱ የነበረው የሶርያ ጦር አዛዥ ነበር። + +* ንዕማን ከባድ የቆዳ ሕመም ነበረበት፤ ማንም እርሱን መፈወስ አልቻለም ነበር። +* ኤልሳዕ በዮርዳኖስ ወንዝ እንዲታጠብ ለንዕማን ነገረው። ንዕማን በመታዘዙ እግዚአብሔር ከደዌው ፈወሰው። +* ከዚህ ሕመም ስለ ፈወሰው ንዕማን በእግዚአብሔር አመነ። diff --git a/bible/names/nahor.md b/bible/names/nahor.md new file mode 100644 index 0000000..265d552 --- /dev/null +++ b/bible/names/nahor.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ናኮር + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ናኮር ተብለው ከተጠሩ ሁለት ሰዎች አንደኛው የአብርሃም አያት ሲሆን፣ ሁለተኛው የአብርሃም ወንድም ነበር። + +* የይስሐቅ ሚስት ርብቃ የአብርሃም ወንድም የናኮር ትልቋ የልጅ ልጅ ነበረች። +* “የናኮር ከተማ” የምትባል ከተማም ነበረች፤ ምናልባትም የአብርሃምን አያት ለማመልከት ይሆናል። ይህ ሐረግ፣ “ናኮር የምትባል ከተማ” ወይም፣ “ናኮር የነበረበት ከተማ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/names/nahum.md b/bible/names/nahum.md new file mode 100644 index 0000000..686d39a --- /dev/null +++ b/bible/names/nahum.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ናሆም + +ናሆም ክፉው ንጉሥ ምናሴ እየገዛ በነበረበት ዘመን ያገለገለ የእግዚአብሔር ነቢይ ነበር። + +* ናሆም ከኤልቆሺ ከተማ ሲሆን፣ ይህች ቦታ ከኢየሩሳሌም በግምት 20 ማይሎች ትርቃለች። +* ትንቢተ ናሆም የአሦር ከተማ የነንዌን መደምሰስ በተመለከተ የተነገሩ ትንቢቶች ይዞአል። diff --git a/bible/names/naphtali.md b/bible/names/naphtali.md new file mode 100644 index 0000000..9636587 --- /dev/null +++ b/bible/names/naphtali.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ንፍታሌም + +ንፍታሌም ስድስተኛው የያዕቆብ ልጅ ነው። የእርሱ ዘሮች ከአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች አንዱ የሆነውን የንፍታሌም ነገድ አስገኝተዋል። + +* ንፍታሌም ከእስራኤል ሰሜናዊ ጫፍ አካባቢ የሚኖር ነገድ ነው። +* ይህ ነገድ በብሉይም ሆነ በአዲስ ኪዳን ተጠቅሷል። +* ንፍታሌም የሚለው ስም ይህ ነገድ የሚኖርበትን አካባቢም ያመለክታል። ይህም፣ “የንፍታሌም ነገድ የሚኖርበት ምድር” ወይም፣ “የንፍታሌም ዘሮች የሚኖሩበት አገር” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። +* ንፍታሌም “ትግል” ማለት ነው። diff --git a/bible/names/nathan.md b/bible/names/nathan.md new file mode 100644 index 0000000..a95296f --- /dev/null +++ b/bible/names/nathan.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ናታን + +ናትን ዳዊት የእስራኤል ንጉሥ በሆነበት ዘመን የኖረ ታማኝ የእግዚአብሔር ነቢይ ነው። + +* ዳዊት ኦርዮን ላይ ታላቅ ኀጢአት በፈጸመ ጊዜ ዳዊትን ፊት ለፊት እንዲገናኘው እግዚአብሔር ናታንን ላከው። +* ምንም እንኳ ዳዊት ንጉሥ ቢሆንም፣ ናታን ፊት ለፊት ዳዊትን ገሠጸው። +* ናታን ካናገረው በኋላ ዳዊት ተጸፍቶ ንስሐ ገባ። diff --git a/bible/names/nazareth.md b/bible/names/nazareth.md new file mode 100644 index 0000000..62a7512 --- /dev/null +++ b/bible/names/nazareth.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ናዝሬት፣ ናዝራዊ + +ናዝሬት በሰሜናዊ እስራኤል ገሊላ አውራጃ ውስጥ የምትገኝ ከተማ ነች። + +* ማርያምና ዮሴፍ ከናዝሬት ነበር፤ ኢየሱስ ያደገውም እዚያ ነበር። +* በእነርሱ መካከል በማደጉ ብዙዎቹ የናዝሬት ሰዎች ለኢየሱስ ትምህርት ክብር አልሰጡትም፤ እርሱ እንደ ማንኛውም ተራ ሰው እንደ ሆነ ነበር ያሰቡት። +* እርሱ መሲሕ መሆኑን በተናገረ ጊዜ የናዝሬት ሰዎች ኢየሱስን ለመግደል ሞክረው ነበር። diff --git a/bible/names/nebuchadnezzar.md b/bible/names/nebuchadnezzar.md new file mode 100644 index 0000000..cdcdcfc --- /dev/null +++ b/bible/names/nebuchadnezzar.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ናቡከደነፆር + +ናቡከደነፆር የባቢሎን መንግሥት ንጉሥ ነበር። የእስራኤልና የይሁዳ መንግሥታት በነበሩበት ዘመን ባቢሎን ገናና መንግጥ ነበረች። + +* ናቡከደነፆር ብዙ ሕዝቦችን ድል ያደረገ በጣም ብርቱ ሰራዊት ነበረው። +* በናቡከደነፆር አመራር ዘመን የባቢሎን ሰራዊት የይሁዳን መንግሥት ድል በማድረግ አብዛኛውን ሕዝብ በምርኮኝነት ወደ ባቢሎን ወስዶ ነበር። ይህ “የባቢሎን ምርኮ” ዘመን ለ70 ዓመት ዘልቋል። diff --git a/bible/names/negev.md b/bible/names/negev.md new file mode 100644 index 0000000..ef4eae2 --- /dev/null +++ b/bible/names/negev.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ኔጌብ + +ኔጌብ በደቡባዊ እስራኤል የሚገኝ በረሃማ አካባቢ ነው። + +* የመጀመሪያው ቃል፣ “ደቡብ” ማለት ሲሆን፣ አንዳንድ ትርጕሞች በዚሁ መልኩ ተጠቅመዋል። +* ምናልባትም ይህ ደቡባዊ አካቢ በዚህ ዘመን የኔጌብ በረሠ ካለበት ቦታ ጋር አንድ ላይሆን ይችላል። +* አብርሃም በቃዴስ ከተማ በነበረ ጊዜ፣ በኔጌብ ወይም በደቡባዊው አካባቢ ነበር። +* የይሁዳና የስምዖን ነገዶች በዚህ ደቡባዊ አካባቢ ነበር የሚኖሩት። +* ኔጌብ ውስጥ ትልቁ ከተማ ቤርሳቤህ ነው። diff --git a/bible/names/nehemiah.md b/bible/names/nehemiah.md new file mode 100644 index 0000000..ea16d40 --- /dev/null +++ b/bible/names/nehemiah.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ነህምያ + +ነህምያ የእስራኤልና የይሁዳ ሕዝብ በባቢሎናውያን በምርኮኝነት በተወሰዱ ጊዜ ባቢሎን መንግሥት ውስጥ ይኖር የነበረ እስራኤላዊ ነው። + +* የፋርስ ንጉሥ የአርጤክስስ ወይን ጠጅ አሳላፊ በነበረ ጊዜ ነህምያ ወደ ባቢሎን ለመመለስ ከንጉሡ ፈቃድ ጠየቀ። +* ባቢሎናውያን የደመሰሱትን የኢየሩሳሌም ቅጥር እንደ ገና እንዲሠራ እስራኤላውያንን የመራ ነህምያ ነበር። +* ወደ ንጉሡ ቤተ መንግሥት ከመመለሱ በፊት ለአሥራ ሁለት ዓመት የኢየሩሳሌም አስታዳሪ ነበር። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ የምናገኘው መጽሐፈ ነህምያ የኢየሩሳሌምን ቅጥሮች ለመሥራትና ሕዝቡን ለማስተዳደር ነህምያ ያደረገውን ውጣ ውረድ ያቀርባል። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ነህምያ የሚባሉ ሌሎች ሰዎችም ነበር። ማንነታቸውን መለየት እንዲቻል በእነዚህ የተለያዩ ሰዎች ስም ጋር የአባታቸው ስም ተያይዞአል፤ ለምሳሌ፣ “የሐካልያ ልጅ ነህምያ” እንደሚለው። diff --git a/bible/names/nileriver.md b/bible/names/nileriver.md new file mode 100644 index 0000000..2574d3b --- /dev/null +++ b/bible/names/nileriver.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ዐባይ ወንዝ፣ የግብፅ ወንዝ + +ዐባይ ወንዝ በሰሜን ምሥራቅ አፍሪካ በጣም ረጅምና ሰፊ ወንዝ ነው። + +* ዐባይ ወንዝ በግብፅ ውስጥ ወደ ሰሜን ይፈስሳል፤ ከዚያም ሜዲትራንያን ባሕር ውስጥ ይገባል። +* ለም በሆነ፣ ሸለቆው ውስጥ እህል በጥሩ ሁኔታ ያድጋል። +* የሚጠጡት ውሃ እና የሚመገቡት ምግብ ዋና ምንጭ በመሆኑ አብዛኞቹ ግብፃውያን ዐባይ ወንዝ አጠገብ ይኖራሉ። +* ሙሴ ሕፃን እያለ ቅርጫት ውስጥ ሆኖ ዐባይ ወንዝ ዳር ያሉ ቄጤማዎች መሐል እንዲሆን ተደርጎ ነበር። diff --git a/bible/names/nineveh.md b/bible/names/nineveh.md new file mode 100644 index 0000000..df24c64 --- /dev/null +++ b/bible/names/nineveh.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ነነዌ፣ የነነዌ ሰዎች + +ነነዌ የአሦር ዋና ከተማ ነበረች። የነነዌ ሰዎች ነነዌ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች ናቸው። + +* ከክፉ መንገዳቸው እንዲመለሱ አጠንክሮ እንዲናገር እግዚአብሔር ነቢዩ ዮናስን ወደ ነነዌ ሰዎች ላከ። ከክፉ መንገዳቸው በመመለሳቸው እግዚአብሔር ሳያጠፋቸው ቀረ። +* በኋላ ላይ አሦራውያን እግዚአብሔርን ማገልገል ተዉ። የእስራኤልን መንግሥት ድል በማድረግ ሕዝቡን ወደ ነነዌ ወሰዱ። diff --git a/bible/names/noah.md b/bible/names/noah.md new file mode 100644 index 0000000..6bc2277 --- /dev/null +++ b/bible/names/noah.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ኖኅ + +ኖኅ በዓለም የነበሩ ክፉ ሰዎችን ለማጥፋት እግዚአብሔር ዓለምን ሁሉ የሚያዳርስ ጎርፍ በላከበት ጊዜ ከ4000 ዓመት በፊት ይኖር የነበረ ሰው ነው። ጎርፉ ምድርን በሚሸፍንበት ጊዜ እርሱና ቤተ ሰቡ የሚኖሩበት ግዙፍ መርከብ እንዲሠራ እግዚአብሔር ለኖኅ ነገረው። + +* ኖኅ በማንኛውም ነገር ለእግዚአብሔር የታዘዘ ጻድቅ ሰው ነበር። +* ግዙፉን መርከብ እንዴት እንደሚሠራ እግዚአብሔር ሲነግረው ኖኅ በትክክል እግዚአብሔር በነገረው መሠረት ሠራው። +* መርከቡ ውስጥ ኖኅና ቤተ ሰቡ በመልካም ሁኔታ ነበር፤ በኋላም ልጆቹና የልጅ ልጆቹ ምድርን እንደ ገና በሰዎች ሞሉ። +* ከጥፋት ውሃ በኋላ የተወለደ ሁሉ የኖኅ ቤተ ሰብ ነው። diff --git a/bible/names/obadiah.md b/bible/names/obadiah.md new file mode 100644 index 0000000..1ab889a --- /dev/null +++ b/bible/names/obadiah.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አብድዩ + +አብድዩ በንጉሥ ሕዝቅያስ ዘመን ከነበሩ የእስራኤል ነቢያት አንዱ ነበር። + +* በዚያ ዘመን የነበሩ ነቢያት ሕዝቅኤልና ዳንኤል ናቸው። +* አብድዩ ትንቢት የተናገረው የዔሳው ዘር በሆኑት የኤዶም ሕዝብ ላይ ነበር። diff --git a/bible/names/omri.md b/bible/names/omri.md new file mode 100644 index 0000000..bce3404 --- /dev/null +++ b/bible/names/omri.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዖምሪ + +ዖምሪ በኋላ ስድስተኛው የእስራኤል ንጉሥ የሆነ የጦር አዛዥ ነበር። + +* ዖምሪ ቴርሳ ከተማ ተቀምጦ 12 ዓመት ገዝቷል። +* ከእርሱ በፊት እንደነበሩት የእስራኤል ንጉሦች ሁሉ ዓምሪ የእስራኤልን ሕዝብ የበለጠ ወደ ጣዓት አምልኮ የመራ ክፉ ንጉሥ ነበር። +* ዓምሪ በክፋት የሚታወቀው የአክዓብ አባት ነበር። diff --git a/bible/names/paddanaram.md b/bible/names/paddanaram.md new file mode 100644 index 0000000..2ff263f --- /dev/null +++ b/bible/names/paddanaram.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ፔዳን አራም (ሰሜን ምዕራብ መስጴጦምያ) + +ፔዳን አራም ወደ ምድረ ከንዓን ከመሄድ በፊት የአብርሃም ቤተሰብ የነበረበት ቦታ ነው። + +* የአብርሃም ወንድም የናኮር ቤተሰብ በፔዳን አራም ቀርቶ ነበር። እነርሱ፣ “አረማውያን” በመባል ሲታወቁ ቋንቋቸውም፣ “አራማይክ” ተብሏል። +* የካራን ከተማ የምትገኘው በፔዳን አራም ሲሆን፣ የርብቃ ወንድም ላባን ይኖር የነበረውም እዚያ ነበር። +* ፔዳን አራም የነበረችው የአሁኗ ሶርያ ባለችበት አካባቢ ወይም ደቡብ ምሥራቅ ቱርክ አካባቢ ሊሆን ይችላል። diff --git a/bible/names/paran.md b/bible/names/paran.md new file mode 100644 index 0000000..68055e4 --- /dev/null +++ b/bible/names/paran.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ፋራን + +የፋራን በረሐ ከግብፅ በስተምሥራቅና ከምድረ ከንዓን በስተደቡብ የሚገኝ ምድረበዳ ነበር። ፋራን የሚባል ተራራም ነበር፤ ምናልባትም ይህ ስም የሲና ተራራ ሌላ ስም ሊሆን ይችላል። + +* እነርሱን እንዲያባርር ሣራ አብርሃምን ካዘዘችው በኋላ ባርያይቱ አጋርና ልጇ እስማኤል በፋራን በረሐ ለመኖር ሄደው ነበር። +* ሙሴ እስራኤልን እየመራ ከግብፅ በወጡ ጊዜ በፋራን በረሐ ውስጥ አልፈው ነበር። +* ምድረ ከንዓንን እንዲስልሉና መረጃ እንዲያመጡ ሙሴ አሥራ ሁለት ሰዎችን ወደዚያ የላከው ፋራን ምድረበዳ ውስጥ ካለው ቃዴስ በርኔ ነበር። +* የጺን ምድረበዳ በጣም ሰፊ የሆነው የፋራን በረሐ ክፍል ሊሆን እንደሚችል ይታሰባል። diff --git a/bible/names/paul.md b/bible/names/paul.md new file mode 100644 index 0000000..5dfc20c --- /dev/null +++ b/bible/names/paul.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ጳውሎስ፣ ሳውል + +ጳውሎስ ለሌሎች ብዙ ሕዝቦች የምሥራቹን ቃል እንዲያደርስ ኢየሱስ የላከው የጥንት ቤተ ክርስቲያን መሪ ነበር። + +* ጳውሎስ ጠርሴስ በምትባል የሮም ከተማ የተወለደ አይሁዳዊ ሲሆን፣ የሮም ዜግነትም ነበረው። +* ጳውሎስ መጀመሪያ ይጠራ የነበረው ሳውል በተባለ አይሁዳዊ ስሙ ነበር። +* ጳውሎስ የአይሁድ ሃይማኖት መሪ ሆነ፤ እርሱ በኢየሱስ የማያምን ሰው ስለ ነበር ክርስቲያን የሆኑትን አይሁዳውያን ያስር ነበር። +* ኢየሱስ በታላቅ ብርሃን ወደ ሳውል መጥቶ ክርስቲያኖችን ማሳደዱን እንዲያቆም ነገረው። ከዚያም ኢየሱስ ሳውልን እንዲያስተምረው አንድ ክርስቲያን ሰው ላከ፤ ጳውሎስም በኢየሱስ አመነ። +* መጀመሪያ ላይ ሳውል ለአይሁድ ስለ ኢየሱስ ማስተማር ጀመረ። +* በኋላም በተለያዩ የሮም ከተሞች ለነበሩ ሰዎች ስለ ኢየሱስ እንዲያስተምር እግዚአብሔር ሳውልን ላከው። በዚያ ጊዜ ጳውሎስ በተሰኘ ሮማዊ ስም መጠራት ጀመረ። +* ጳውሎስ በተለያዩ ከተሞች የነበሩ ክርስቲያኖችን ለማበረታታትና ለማስተማር መልእክቶች ጻፈ። መልእክቶቹም መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ይገኛሉ። diff --git a/bible/names/peor.md b/bible/names/peor.md new file mode 100644 index 0000000..ddd3f78 --- /dev/null +++ b/bible/names/peor.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ፌጎር፣ ፌጎር ተራራ፣ ፌጎር በአል + +ፌፎር ከጨው ባሕር በስተ ምሥራቅ ሞዓብ ምድር ውስጥ የሚገኝ ተራራ ስም ነው። የሮቤል ነገድ የሚኖረው እዚህ ነበር። + +* “ቤት ፌፎር” የፌጎር ከተማ ሌላ ስም ነበር። +* “ፌጎር በአል” ሞዓባውያን ፌጎር ተራራ ላይ የሚያመልኩት የሐሰት አምላክ ነው። diff --git a/bible/names/perizzite.md b/bible/names/perizzite.md new file mode 100644 index 0000000..ea3a68c --- /dev/null +++ b/bible/names/perizzite.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ፌርዛውያን + +ፌርዛውያን በፓለስቲና ከነበሩ እስራኤላውያን ጋር ብዙ ውጊያ ያደረጉ፣ “ብሔር” ነበሩ። ስለ ማንነታቸው ወይም የት ይኖሩ እንደ ነበር ምንም ገለጻ አልተሰጠም። + +* ፌርዛውያን ከእስራኤል ጋር እንደ ተጋቡና ሐሰተኛ አማልክቶቻቸውን እንዲያመልኩ ተፅዕኖ እንዳደረጉባቸው በመጽሐፈ መሳፍትን ተደጋግሞ ተጠቅሷል። +* ፌርዛውያን፣ ከፋርሳውያን የተለዩ ናቸው፤ ስሞቹ እንዳይምታቱ መጠንቀቅ አለባችሁ። diff --git a/bible/names/persia.md b/bible/names/persia.md new file mode 100644 index 0000000..9d32a36 --- /dev/null +++ b/bible/names/persia.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ፋርስ፣ ፋርሳውያን + +ፋርስ በ550 ዓቅክ ታላቁ ቂሮስ የመሠረተው መንግሥት ነው። ማዕከሉ የነበረው የአሁኗ ዘመን ኢራን ያለችበት ቦታ ላይ ነበር። የፋርስ ነዋሪዎች፣ “ፋርሳውያን” ይባላሉ። + +* የፋርስ መንግሥት በጣም ሰፊና ኀያል ነበሩ። +* በንጉሥ ቂሮስ ትእዛዝ አይሁድ ከባቢሎን ምርኮ ነጻ ሆኑ፤ የፋርስ መንግሥት ባደረገው እገዛ የኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ እንደ ገና ተሠራ። +* ዕዝራና ነህምያ የኢየሩሳሌምን ቅጥር እንደ ገና ለመሥራት ወደ ኢየሩሳሌም ሲመለሱ የፋርስ መንግሥትን እየገዛ የነበረው ንጉሥ አርጤክስስ ነበር። +* ንጉሥ አርጤክስስን በማግባቷ አስቴር የፋርስ መንግሥት ልዕልት ሆነች። diff --git a/bible/names/peter.md b/bible/names/peter.md new file mode 100644 index 0000000..c73830f --- /dev/null +++ b/bible/names/peter.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ጴጥሮስ፣ ስምዖን ጴጥሮስ፣ ኬፋ + +እነዚህ ስሞች ከአሥራ ሁለቱ የኢየሱስ ሐዋርያት አንዱ የነበረው የጴጥሮስ መጠሪያዎች ናቸው። በጥንት ቤተ ክርስቲያን ታዋቂ መሪ ነበር። + +* ኢየሱስ እርሱን ከመጥራቱ በፊት ይህ ሰው ስምዖን ይባል ነበር። +* በኋላ ላይ ኢየሱስ፣ ኬፋ በማለትም ጠርቶታል፤ ይህም በአረማይክ ቋንቋ “ድንጋይ” ወይም፣ “ዐለት” ማለት ነው። ጴጥሮስ ተብሎም ተጠርቷል፤ ይህም በግሪክ ቋንቋ “ድንጋይ” ወይም፣ “ዐለት” ማለት ነው። +* በጣም የሚታወቀው ጴጥሮስ ወይም ስምዖን ጴጥሮስ በተሰኘው ስሙ ነው። +* ሰዎችን ለመፈወሰና የኢየሱስን የምሥራች ቃል ለመስበክ እግዚአብሔር በጴጥሮስ ተጠቅሟል። +* አማኝ ወገኖችን ለማበረታታትና ለማስተማር ጴጥሮስ አዲስ ኪዳን ውስጥ ያሉትን ሁለት መልእክቶች ጽፏል። diff --git a/bible/names/pharaoh.md b/bible/names/pharaoh.md new file mode 100644 index 0000000..5b0793a --- /dev/null +++ b/bible/names/pharaoh.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ፈርዖን፣ የግብፅ ንጉሥ + +በጥንት ዘመን ግብፅን ይገዙ የነበሩ ንጉሦችን ፈርዖን ነበር። + +* በጠቅላላው በ2000 ዓመቶች ውስጥ ከ300 በላይ ፈርዖኖች ግብፅን ገዝተዋል። +* እነዚህ የግብፅ ንጉሦች በጣም ኀያልና ሀብታም ነበሩ፥ +* ከእነዚህ ፈርዖኖች አንዳንዶቹ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተጠቅሰዋል። +* ብዙውን ጊዜ ይህ የማንነት መለያ እንደ ስም ጥቅም ላይ ውሏል። diff --git a/bible/names/philip.md b/bible/names/philip.md new file mode 100644 index 0000000..187dfd5 --- /dev/null +++ b/bible/names/philip.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ፊልጶስ (ወንጌላዊው) + +በኢየሩሳሌም በነበረችው የጥንት ቤተ ክርስቲያን ፊልጶስ ለድኾችና ችግረኛ ክርስቲያኖች በተለይም ለመበለቶች ጥንቃቄ እንዳይደርጉ ከተመረጡ ሰባት መሪዎች አንዱ ፊልጶስ ነበር። + +* ከኢየሩሳሌም ወደ ጋዛ በሚወስደው መንገድ ላገኘው ኢትዮጵያዊ ጨምሮ በይሁዳና በገሊላ አውራጃዎች ውስጥ ለነበሩ ብዙ ከተማ ሰዎች ወንጌልን እንዲያዳርስ እግዚአብሔር በፊልጶስ ተጠቅሟል። +* ከዓመታት በኋላ ፊልጶስ በቂሣርያ እየኖረ ሳለ ጳውሎስና ጓደኞቹ ወደ ኢየሩሳሌም ሲመለሱ ያረፉት እርሱ ቤት ውስጥ ነበር። +* ወንጌላዊው ፊልጶስ የኢየሱስ ሐዋርያ ከነበረው ፊልጶስ የተለየ ሰው እንደ ነበር አብዛኞቹ የመጽሐፍ ቅዱስ ምሁራን ይስማማሉ። diff --git a/bible/names/philippi.md b/bible/names/philippi.md new file mode 100644 index 0000000..dc2959a --- /dev/null +++ b/bible/names/philippi.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ፊልጵስዩስ + +ፊልጵስዩስ በጥንቷ ግሪክ ሰሜናዊ ክፍል ትገኝ የነበረች ከተማ ናት። + +* ጳውሎስና ሲላስ እዚያ ለነበሩ ሰዎች ስለ ኢየሱስ ለመስበክ ወደ ፊልጵስዩስ ሄደው ነበር። +* ጳውሎስና ሲላስ የታሰሩት በፊልጵስዩስ ነበር፤ እግዚአብሔር ግን በተአምር ከእስር ቤት አወጣቸው። +* ጳውሎስ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያለውን የፊልጵስዩስ መልእክት የጻፈው ፊልጵስዩስ ለነበሩ ክርስቲያኖች ነበር። diff --git a/bible/names/philiptheapostle.md b/bible/names/philiptheapostle.md new file mode 100644 index 0000000..6bcc65a --- /dev/null +++ b/bible/names/philiptheapostle.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ፊልጶስ (ሐዋርያው) + +ሐዋርያው ፊልጶስ ከመጀመሪያዎቹ አሥራ ሁለት የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት አንዱ ነበር። + +* ፊልጶስ የመጣው ከቤተ ሳይዳ ሲሆን፣ ናትናኤልን ከኢየሱስ ጋር ያስተዋወቀውም እርሱ ነበር። +* አንድ ቀን ከ5000 በላይ ለሆኑ ሰዎች የሚበቃ ምግብ እንዴት ማግኘት እንደሚቻል ኢየሱስ ፊልጶስን ጠይቆት ነበር። +* ኢየሱስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የመጨረሻውን እራት እየበላ በነበረ ጊዜ ስለ አባቱ እግዚአብሔር ነግሯቸው ነበር። እግዚአብሔር አብን እንዲያሳያቸው ፊልጶስ ኢየሱስን ጠየቀው። +* ይኸኛው ፊልጶስ ከወንጌላዊው ፊልጶስ ጋር እንዳይምታታ ለማድረግ አንዳንድ ቋንቋዎች የሚጠቀሙበት ዘዴ ይኖራቸው ይሆናል። diff --git a/bible/names/philistia.md b/bible/names/philistia.md new file mode 100644 index 0000000..42a71bd --- /dev/null +++ b/bible/names/philistia.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ፍልስጥኤም + +ፍልስጥኤም ምድረ ከነዓን ውስጥ በጣም ሰፊ የነበረው አካባቢ ስም ሲሆን፣ የምትገኘው በሜድትራንያን ባሕር ዳርቻ ነበር። + +* ያ አካባቢ የሚገኘው በስተ ሰሜን ከኢዮጴ አንሥቶ በስተ ደቡብ እስከ ጋዛ በሚደርስ በጣም ለም የባሕር ዳርቻ ነበር። 64 ኪሎ ሜትር ርዝመትና 16 ኪሎ ሜትር ስፋት ነበረው። +* ፍልስጥኤም ውስጥ የሚኖሩ የዝወትር የእስራኤል ጠላት የሆኑት “ፍልስጥኤማውያን” በሚባሉት ሕዝብ ነበር። diff --git a/bible/names/philistines.md b/bible/names/philistines.md new file mode 100644 index 0000000..1972343 --- /dev/null +++ b/bible/names/philistines.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ፍልስጥኤማውያን + +ፍልስጥኤማውያን ፍልስጥኤም በመባል በሚታወቀው የሜድትራንያን ባሕር ዳርቻ አካባቢ የሚኖሩ ሕዝብ ናቸው። የስማቸው ትርጕም፣ “የባሕር ሰዎች” ማለት ነው። + +* የአሽዶድ ከተማ የፍልስጥኤም ሰሜናዊ ክፍል ስትሆን፣ የጋዛ ከተማ ደግሞ ደቡባዊ ክፍል ነበረች። +* ፍልስጥኤማውያን ይበልጥ የሚታወቁት ከእስራኤል ጋር ለብዙ ዓመት ባደረጉት ጦርነት ነው። +* አብዛኛውን ጊዜ ከፍልስጥኤማውያን ጋር የሚደረገውን ጦርነት የመራ ንጉሥ ዳዊት ሲሆን፣ ገና ወጣት እያለ ፍልስጥኤማዊው ጦረኛ ጎልያድን አሸንፎ ነበር። diff --git a/bible/names/phinehas.md b/bible/names/phinehas.md new file mode 100644 index 0000000..2625d44 --- /dev/null +++ b/bible/names/phinehas.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ፊንሐስ + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ፊንሐስ ተብለው የተጠሩ ሁለት ሰዎች አሉ። + +* አንዱ ፊንሐስ የአሮን የልጅ ልጅና በእስራኤል ሐሰተኛ አማልክት መመለክን አጥብቆ ይቃወም የነበረው ካህን ነበር። +* ምድያማውያን ሴቶች ጋር በመጋባታቸውና ሐሰተኛ አማልክቶቻቸውንም በማምለካቸው እነርሱን ለመቅጣት ያህዌ ከላከው መቅሠፍት እስራኤልን ያዳነ ፊንሐስ ነበር። +* በተለያየ ጊዜ ፊንሐስ ምድያማውያንን ለማጥፋት ከእስራኤል ሰራዊት ጋር ሄዷል። +* ፊንሐስ ተብሎ የተጠራው ሌላው ሰው በነቢዩ ሳሙኤል ዘመን ከነበረው ካህኑ ዔሊ ክፉ ልጆች አንድ ነበር። +* ፍልስጥኤማውያን እስራኤልን በጠቁበትና የኪዳኑ ታቦትንም በወሰዱበት ጊዜ ፊንሐስና ወንድሙ ሐፍኒ ተገድለዋል። diff --git a/bible/names/phonecia.md b/bible/names/phonecia.md new file mode 100644 index 0000000..650778e --- /dev/null +++ b/bible/names/phonecia.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ፊንቂያ + +በጥንት ዘመን ፊንቂያ ሜዲትራንያን ባሕር ዳር የምትገኝ በጣም ሀብታም ከተማ ነበረች። የአሁኗ ሊባኖስ ካለችበት ምዕራብ አካባቢ ነበር የምትገኘው። + +* አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን የፊንቂያ ዋና ከተማ ጢሮስ ነበረች። ሌላዋ ሁነኛ የፊንቃውያን ከተማ ሲዶን ነበረች። +* ፊንቂያ በጣም የምትታወቀው በዝግባ ዛፎችና ሐምራዊ ጨርቅ በማቅለም ሲሆን፣ ሕዝቧ በባሕር በመጓጓዝና በንግድ የታወቀ ነበር። diff --git a/bible/names/pilate.md b/bible/names/pilate.md new file mode 100644 index 0000000..2c2f7da --- /dev/null +++ b/bible/names/pilate.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጲላጦስ + +ጲላጦስ ኢየሱስ እንዲገደል የፈረደ ሮማዊ ባለ ሥልጣን ነበር። + +* አገረ ገዢ ስለ ነበር ጲላጦስ ወንጀለኞችን በሞት የመቅጣት ሥልጣን ነበረው። +* ጲላጦስ ኢየሱስ ተሰቅሎ እንዲገደል እንዲፈረድበት አይሁድ ፈልገው ስለ ነበር ኢየሱስ ከባድ ወንጀለኛ እንደ ነበር በሐሰት ተናገሩ። +* ኢየሱስ ንጹሕ ሰው እንደ ነበር ጲላጦስ ቢያውቅም፣ ሕዝቡን በመፍራቱ ወታደሮቹ ኢየሱስን እንዲሰቅሉት አዘዘ። diff --git a/bible/names/pontus.md b/bible/names/pontus.md new file mode 100644 index 0000000..253447f --- /dev/null +++ b/bible/names/pontus.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጳርቴ፣ ጳንጦስ + +ጳርቴ ወይም ጳንጦስ በሮም መንግሥትና በጥንት ቤተ ክርስቲያን ዘመን የሮም አውራጃ ነበረች። የምትገኘው በአሁኑ ዘመን ቱርክ በሚባለው ሰሜናዊ ክፍል ጥቁት ባሕር ዳርቻ ነበር። + +* በበአለ ሃምሳ ቀን መንፈስ ቅዱስ መጀመሪያ ሐዋርያቱ ላይ ሲወርድ ከጳርቴ አውራጃ የመጡ ሰዎች በኢየሩሳሌም ነበሩ። +* ግሪካዊው አጵሎስ ከጳርቴ የመጣ ነበር። +* ጴጥሮስ በተለያዩ የጳንጦስ አካባቢዎች ተበትነው ለነበሩ ክርስቲያኖች ሁሉ መልእክት ጽፎአል። diff --git a/bible/names/potiphar.md b/bible/names/potiphar.md new file mode 100644 index 0000000..5e2e6da --- /dev/null +++ b/bible/names/potiphar.md @@ -0,0 +1,14 @@ +# ጴጥፍራ + +ያዕቆብና ሚስቶቹ እንዲሁም ልጆቹ በከነዓን ምድር በነበሩ ጊዜ ጴጥፍራ የግብፅ ፈርዖን ከፍተኛ ባለ ሥልጣን ነበር። ጴጥፍራ የዘቦች አለቃ ነበር። + +* ጴጥፍራ የያዕቆብ ልጅ ዮሴፍን ባርያው እንዲሆን ገዛው፤ በቤቱ ሁሉ ላይ ኃላፊ አደረገው። +* ዮሴፍ ባልፈጸመው በደል በሐሰት በተከሰሰ ጊዜ ጴጥፍራ ዮሴፍን አሳሰረው። + +ኀይል፣ ኀይላት +“ኀይል” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አብዛኛውን ጊዜ በታላቅ ብርታት ነገሮችን ማድረግን ወይም ነገሮች እንዲሆኑ የማድረግ ችሎታን ነው። +“ኀይላት” የሚያመለክተው ነገሮች እንዲሆኑ የማድረግ ታላቅ ችሎታ ያላቸው ሰዎችን ወይም መናፍስትን ነው። +* “የእግዚአብሔር ኀይል” ማንኛውንም ነገር በተለይም ለሰዎች የማይቻሉ ነገሮችን ለማድረግ እግዚአብሔር ያለውን ችሎታ ያመለክታል። +* እግዚአብሔር በፈጠረው ማንኛውም ነገር ላይ ፍጹም ኀይል አለው። +* እርሱ የሚፈልገውን እንዲያደርጉ እግዚአብሔር ለእሕዝቡ ኀይል ይሰጣል፤ ስለዚህ በሽተኞችን ሲፈውሱ ወይም ሌሎች ተአምራት ሲያደርጉ ያንን ያደረጉት በእግዚአብሔር ለይል ነው ማለት ነው። +* ኢየሱስና መንፈስ ቅዱስም እግዚአብሔር በመሆናቸው ይኸው ኀይል አላቸው። diff --git a/bible/names/priscilla.md b/bible/names/priscilla.md new file mode 100644 index 0000000..87ce04c --- /dev/null +++ b/bible/names/priscilla.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ጵርስቅላ + +ጵርስቅላ ከባልዋ ከአቂላ ጋር በሐዋርያዊ ተልዕኮው ከሐዋርያው ጳውሎስ ጋር አብራ ትሠራ የነበረች የመጀመሪያው መቶኛ ዓመት አይሁዳዊት ክርስቲያን ነበረች። + +* ጳውሎስ አቂላና ጵርስቅላን ያገኘው በቆሮንቶስ ነበር። +* አቂላና ጵርስቅላ ለጊዜው በሮም ኖረዋል። +* ባልና ሚስቱ ከጳውሎስ ጋር ድንኳን ይሰፉ ነበር፤ በሐዋርያዊ ሥራውም ይረዱት ነበር። +* አቂላና ጵርስቅላ የጳውሎስ ረዳቶች መሆናቸው አዲስ ኪዳን ውስጥ ብዙ ጊዜ ተጠቅሷል። +* ጵርስቅላ በጥንት ቤተ ክርስቲያን የነበረች ሴት መምህር መሆንዋ እንደ ምሳሌ ይጠቀሳል። diff --git a/bible/names/rabbah.md b/bible/names/rabbah.md new file mode 100644 index 0000000..607cd75 --- /dev/null +++ b/bible/names/rabbah.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ረባት + +ረባት በጣም ጠቃሚ የአሞራውያን ከተማ ነበረች። + +* ከአሞራውያን ጋር በተደረጉ ጦርነቶች ብዙ ጊዜ የተጠቃች ረባት ነበረች። +* የእስራኤል ንጉሥ ዳዊት መጨረሻ ላይ ካገኛቸው ድሎች አንዱ ረባትን መያዙ ነበር። +* ረባት በአሁኑ ዘመን ዮርዳኖስ አማን ከተማ ያለችበት ቦታ ላይ ነበረች። diff --git a/bible/names/rachel.md b/bible/names/rachel.md new file mode 100644 index 0000000..61bcea0 --- /dev/null +++ b/bible/names/rachel.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ራሔል + +ራሔል ከያዕቆብ ሚስቶች አንዷ ነበረች። እርሷና እኅቷ ልያ የያዕቆብ አጎት የላባን ልጆች ነበሩ። + +* ራሔል ከእስራኤል ነገዶች ሁለቱ የሆኑት የዮሴፍና የብንያም እናት ነበረች። +* መጀመሪያ ላይ ራሔል ልጅ መውለድ አልቻለችም ነበር። ሆኖም፣ እግዚአብሔር ዮሴፍን መውለድ አስቻላት። +* ከዓመታት በኋላ ብንያምን በመውለድ ላይ እያለች ራሔል ሞተች፤ ያዕቆብም ቤተ ልሔም አጠገብ ቀበራት። diff --git a/bible/names/rahab.md b/bible/names/rahab.md new file mode 100644 index 0000000..0113809 --- /dev/null +++ b/bible/names/rahab.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ረዓብ + +ረዓብ እስራኤላውያን ኢያሪኮን ሲያጠቁ እዚያ የነበረች ሴት ነበረች። አመንዝራም ነበረች። + +* እስራኤላውያን ኢያሪኮን ከማጥቃታቸው በፊት ኢይሪኮን ለምሰለል ሲመጡ ረዓብ ሁለቱን እስራኤላውያን ደበቀች። አምልጠው ወደ እስራኤላውያን ሰፈር እንዲመለሱም ረዳቻቸው። +* ረዓብ በያህዌ አመነች፤ ኢያሪኮ ስትደመሰስ እርሷና ቤተ ሰቧም ዳኑ። ከእስራኤላውያን ጋር አብረው ኖሩ። diff --git a/bible/names/ramah.md b/bible/names/ramah.md new file mode 100644 index 0000000..5766c3b --- /dev/null +++ b/bible/names/ramah.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ራማ + +ራማ ከኢየሩሳሌም በስተ ሰሜን 8 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ ጥንታዊ የእስራኤል ከተማ ነበረች። + +* ራማ ትገኝ የነበረው የያዕቆብ ሚስት ራሔል ዘሮች የነበሩበት አካባቢ ነበር። +* እስራኤላውያን በምርኮ ወደ ባቢሎን ሲወሰዱ፣ ወደዚያ ከመሄዳቸው በፊት መጀመሪያ የመጡት ወደ ራማ ነበር። +* ራማ የሳሙኤል እናትና አባት አገር ነበረች። diff --git a/bible/names/ramoth.md b/bible/names/ramoth.md new file mode 100644 index 0000000..9c2d267 --- /dev/null +++ b/bible/names/ramoth.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ራሞት + +ራሞት ገለዓድ ተራሮች ላይ የምትገኝ በጣም ጠቃሚ ከተማ ነበረች። ራሞት ገለዓድም ትባላለች። + +* ራሞት የጋድ ድርሻ ነበረች፤ የመማጸኛ ከተማም ነበረች። +* የእስራኤል ንጉሥ አክዓብና የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሳፍጥ ከአራም ንጉሥ ጋር የተዋጉት በራሞት ነበር። አክዓብ በጦርነቱ ተገደለ። +* በኋላ ላይ ንጉሥ አካዝያስና ንጉሥ ኢዮራም ከአራም ንጉሥ ራሞትን ለመውሰድ ሞክረው ነበር፤ ሆንም ንጉሥ ኢዮራም ቆሰለ። የእስራኤል ንጉሥ እንዲሆን በራሞት ተቀብቶ በነበረው በኢዩ ሁለቱም ተገደሉ። diff --git a/bible/names/rebekah.md b/bible/names/rebekah.md new file mode 100644 index 0000000..4c32055 --- /dev/null +++ b/bible/names/rebekah.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ርብቃ + +ርብቃ ከአብርሃም ወንድም ልጆች አንዷ ነበረች፤ የእርሷ አያት የአብርሃም ወንድም ነበር። + +* የአብርሃም ልጅ የይስሐቅ ሚስት እንድትሆን እግዚአብሔር ርብቃን መረጠ። +* ይስሐቅን ለማግባትና ከእርሱ ቤተ ሰብ ጋር ለመኖር ርብቃ ወደ ይስሐቅ አገር ለመሄድ አግሯን ትታ ክአብርሃም አገልጋይ ጋር ሄደች። +* ለረጅም ዓመታት ርብቃ ልጅ አልነበራትም፤ በኋላ ግን ኤሳውና ያዕቆብ በሚባሉ መንታ ልጆች እግዚአብሔር ባረካት። diff --git a/bible/names/redsea.md b/bible/names/redsea.md new file mode 100644 index 0000000..4f93197 --- /dev/null +++ b/bible/names/redsea.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ደንገል፣ ቄጤማ + +“ደንገል” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ውሃ ውስጥ፣ ብዙውን ጊዜም ወንዝ ወይም ምንጭ ዳር የሚበቅል ረጅም አገዳ ያለው ተክል ነው። + +* ሙሴ በሕጻንነቱ ዐባይ ወንዝ ዳር ባሉ ደንገሎች ወይም ቀጤማዎች መካከል ተጥሎ ነበር። +* በጥንት ግብፅ ይህ ተክል ወረቀት፣ ቅርጫትና ጀልባ ለመሥሪያ ያገለግል ነበር። +* የደንገል አገዳ በቀላሉ ይተጣጠፋል፤ ነፋስ ሲኖር ጎንበስ ቀና ይላል። diff --git a/bible/names/rehoboam.md b/bible/names/rehoboam.md new file mode 100644 index 0000000..f1435b3 --- /dev/null +++ b/bible/names/rehoboam.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሮብዓም + +ሮብዓም ከንጉሥ ሰሎሞን ልጆች አንዱ ሲሆን፣ ሰሎሞን ከሞተ በኋላ የእስራኤል ሕዝብ ንጉሥ ሆኗል. + +* ሮብዓም የእስራኤልን ሕዝብ በሚያስመርር ሁኔታ በመናገሩ አሥሩ ነገዶች እርሱ ላይ ዐመፁ። ከዚህም የተነሣ የእስራኤል መንግሥት ለሁለት ተከፈለ፤ በሰሜን ያለው የእስራኤል መንግሥት ሲባል፣ በደቡብ ያለው የይሁዳ መንግሥት ተባለ። +* ሮብዓም በእርሱ ታማኝ የሆኑ ሁነቱን ነገዶች በያዘው የይሁዳ መንግሥት ንጉሥ መሆኑን ቀጠለ። +* ሮብዓም ለእግዚአብሔር የማይታዘዝ ክፉ ንጉሥ ነበር፤ የተለያዩ አማልክትንም ያመልክት ነበር። diff --git a/bible/names/reuben.md b/bible/names/reuben.md new file mode 100644 index 0000000..d41ad40 --- /dev/null +++ b/bible/names/reuben.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሮቤል + +ሮቤል የመጀመሪያው የያዕቆብ ልጅ ነበር። እናቱ ልያ ትባላለች። + +* ወንድሞቹ ታናሽ ወንድማቸው ዮሴፍን ለመግደል ሲማከሩ፣ ከዚያ ይልቅ ጉድጓድ ውስጥ እንዲጥሉት በመናገር የዮሴፍን ሕይወት ያዳነ ሮቤል ነበር። +* በኋላም ተመልሶ በመምጣት ሮቤል ዮሴፍን አዳነ ሌሎች ወንድሞቹ ግን በዚያ በኩል እያለፉ ለነበር ነጋዴዎች ለባርነት ሸጡት። +* የሮቤል ዘሮች ከአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች አንዱ ሆነዋል። diff --git a/bible/names/rimmon.md b/bible/names/rimmon.md new file mode 100644 index 0000000..51ef163 --- /dev/null +++ b/bible/names/rimmon.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሪሞን + +ሪሞን የአንድ ሰው እና መጽሐፍ ቅዱስ የሚጠቅሳቸው ጥቂት ቦታዎች ስም ነው። ሪሞን የሚባል ጣዖትም ነበር። ቃል በቃል ትርጉሙ፣ “ሮማን” ማለት ነው። + +* ሮሞት ዛብሎን ውስጥ በሚገኘው በአሮት ከተማ ይኖር የነበረ ብንያማዊ ነው። የዚህ ሰው ልጆች ኢያቡስቴ የሚባለውን አንካሳ የዮናታን ልጅ ገድለዋል። +* ሪሞን በደቡባዊው የይሁዳ አካባቢ የነበረች ከተማ ነች። የሪሞት ዐለት ብንያማውያን ከመገደል ያመለጡበት መደበቂያ ቦታ ነበር። +* ሪሞት ፌሬዝ የይሁዳ ምድረ በዳ ውስጥ ያልታወቀ ቦታ ነው። diff --git a/bible/names/rome.md b/bible/names/rome.md new file mode 100644 index 0000000..3dd5493 --- /dev/null +++ b/bible/names/rome.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሮም፣ ሮማዊ + +በዚህ ባለንበት ዘመን ሮም የኢጣልያ ዋና ከተማ ናት። + +* ኢየሱስና ሐዋርያቱ ባገለገሉበት ዘመን ሮም የሮም መንግሥት ማዕከል ነበረች። +* የሮም መንግሥት እስራኤልን ጨምሮ ሜዲትራንያን ባሕር ዙሪያ የነበረውን አካባቢ ሁሉ ይገዛ ነበር። +* “ሮማዊ” የሚለው ቃል ሮማውያን ዜጎችንና ባለ ሥልጣኖችን ጨምሮ የሮም መንግሥት ከሚገዛው አካባቢ ጋር የተያያዙ ነገሮችን ሁሉ ያመለክታል። +* ሐዋርያው ጳውሎስ የኢየሱስን የምሥራች በመስበኩ እስረኛ ሆኖ ወደ ሮም ከተማ ተወስዶ ነበር። diff --git a/bible/names/ruth.md b/bible/names/ruth.md new file mode 100644 index 0000000..a6ff8b9 --- /dev/null +++ b/bible/names/ruth.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሩት + +ሩት መሳፍንት እስራኤላውያንን እየመሩ በነበረ ዘመን የነበረች ሞዓባዊት ሴት ናት። ጥንታዊ የኢየሱስ ክርስቶስ መገኛ ነበረች + +* ሩት ይበልጥ የምትታወቀው ለአማቷ ለኑኃሚን በነበራት ታማኝነት ነው። ሩት ከእርሷ ጋር ወደ እስራኤል በመመለስ በሚያስፈልጋት ረድታታለች +* አንዱንና እውነተኛውን የእስራኤል አምላክ ወደማመን መጥታለች +* ሩት አንድ እስራኤላዊ ሰው በማግባት ወንድ ልጅ ወልዳለች፣ ያም ልጅ የንጉሥ ዳዊት አያት ሆኗል diff --git a/bible/names/saltsea.md b/bible/names/saltsea.md new file mode 100644 index 0000000..c04f414 --- /dev/null +++ b/bible/names/saltsea.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የጨው ባሕር፣ ሙት ባሕር + +ሙት ባሕር ተብሎም የሚጠራው የጨው ባሕር የሚገኘው በምዕራብ በኩል ከእስራኤል በስተደቡብና በምሥራቅ በኩል ከሞአብ መካከል ነው + +* የዮርዳኖስ ወንዝ ወደ ደቡብ ወደ ጨው ባሕር ይፈስሳል +* ከአብዛኞቹ ባሕሮች ያነሰ በመሆኑ፣ “የጨው ባሕር” ተብሎም ይጠራል +* ይህ ባሕር ከፍ ያለ የማዕድኖች ክምችት አለው፤ እንዲህ በመሆኑም ውሃው ውስጥ ሕይወት ያለው ነገር አይኖርም። “ሙት ባሕር” የተባለው በዚህ ምክንያት ነው +* በአራባና በኔጌብ አካባቢ የሚገኝ በመሆኑ ብሉይ ኪዳን ውስጥ ይህ ባሕር “የአራባ ባሕር” እና፣ “የኔጌብ ባሕር” ተብሎ ይጠራል diff --git a/bible/names/samaria.md b/bible/names/samaria.md new file mode 100644 index 0000000..e307873 --- /dev/null +++ b/bible/names/samaria.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ሰማርያ፣ሳምራዊ + +ሰማርያ ለእስራኤል ሰሜናዊ አካባቢ ላለው ከተማና አካባቢው የተሰጠ ስም ነው። ይህ አካባቢ በምዕራብ በሳሮን ሜዳማ ቦታና በምሥራቅ በኩል በዮርዳኖስ ወንዝ መካከል ይገኛል + +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ የሰሜናዊ እስራኤል መንግሥት ዋና ከተማ ነበር። በኋላ ላይ ዙሪያውን ያለው አካባቢም ሰማርያ ተባለ +* አሦራውያን ሰሜናዊውን የእስራኤል መንግሥት ባሸነፉ ጊዜ እዚያ የነበሩ እስራኤላውያን ወደ ተለያዩ የአሦር ከተማ ወሰዷቸው። +* አሦራውያን ብዙ የባዕድ አገር ሰዎች ወደሰማርያ በማምጣት ከዚያ የተወሰዱ እስራኤላውያን ቦታ ላይ አሰፈሯቸው +* አንዳንድ እስራኤላውያን ከእነዚያ ከባዕድ አገር ከመጡ ሰዎች ጋር ተጋቡ፤ ከእነርሱ የተወለዱት ሳምራውያን ተባሉ +* ከፊል አይሁድ በመሆናቸውና የአረማውያን አማልክትን ያመልኩ ስለነበር አይሁድ ሳምራውያንን ይንቋቸው ነበር +* አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን ሰማርያ በሰሜን ከገሊላ ጋር፣ በደቡብ ከይሁዳ ጋር ይዋሰን ነበር diff --git a/bible/names/samson.md b/bible/names/samson.md new file mode 100644 index 0000000..101f470 --- /dev/null +++ b/bible/names/samson.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሳምሶን + +ሳምሶን ከእስራኤል መሳፍንት ወይም ታዳጊ አንዱ ነበር። ሳምሶን ከዳን ነገድ ነበር። + +* እግዚአብሔር ለሳምሶን የእስራኤልን ጠላቶች ማለት ፍልስጥኤማውያንን የሚያጠቃበት አስደናቂ ልዕለ ሰብ ብርታት ሰጥቶት ነበር +* ሳምሶን ጠጉሩን ላለመቆረጥና አልኮል ወይም ሌላ የሚያሰክር ነገር ላለመጠጣት ስለት ነበረበት +* አታላይ ሚስቱ ደሊላ ላቀረበችለት ልመና በመታለል የብርታቱን ምስጢር በመናገሩ ብርታቱን እንዲያጣ ጠጉሩን ቆረጠችው +* ሳምሶን እስር ላይ እያለ እግዚአብሔር ብርታቱን መልሶ እንዲገኝና ከብዙ ፍልስጥኤማውያን ጋር የሐሰተኛው አምላክ የዳጎንን ቤተመቅደስ ማፍረስ እንዲችል አደረገ diff --git a/bible/names/samuel.md b/bible/names/samuel.md new file mode 100644 index 0000000..a2af789 --- /dev/null +++ b/bible/names/samuel.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሳሙኤል + +ሳሙኤል የመጨረሻው የእስራኤል መስፍን እና ነቢይ ነበር፤ የእስራኤል ንጉሥ እንዲሆኑ ሳኦልንና ዳዊትን የቀባው እርሱ ነበር + +* ሳሙኤል አርማቴም በሚባል አገር ይኖሩ የነበሩ የሕልቃና እና የሐና ልጅ ነበር +* ሐና መካን ነበረች፤ ሳሙኤልን የወለደችው ወንድ ልጅ እንዲሰጣት ለእግዚአብሔር ባቀረበችው ጸሎት መልስ ነበር +* ሐና ባቀረበችው ጸሎት ልጇን ለእግዚአብሔር ለመስጠት ቃል ገብታ ነበር። +* ሳሙኤል ሕፃን በነበረ ጊዜ ካሕኑ ዔሊን በቤተ መቅደስ እንዲረዳ በገባችው ቃል መሠረት ወደዚያ ወሰደችው diff --git a/bible/names/sarah.md b/bible/names/sarah.md new file mode 100644 index 0000000..c0cbf4c --- /dev/null +++ b/bible/names/sarah.md @@ -0,0 +1,5 @@ +# ሣራ፣ ሦራ + +* ሣራ የአብርሃም ሚስት ነበረች +* መጀመሪያ ላይ የሣራ ስም ሦራ ነበር፤ እግዚአብሔር ግን ወደ ሣራ ለወጠው +* ሣራ ለእርሷና ለአብርሃም እንደሚሰጥ እግዚአብሔር ቃል የገባላቸውን ልጅ ወለደች diff --git a/bible/names/saul.md b/bible/names/saul.md new file mode 100644 index 0000000..6b39b52 --- /dev/null +++ b/bible/names/saul.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሳኦል (ብሉይ ኪዳን) + +ሳኦል የመጀመሪያው የእስራኤል ንጉሥ እንዲሆን እግዚአብሔር የመረጠው እስራኤላዊ ነበር + +* ሳኦል ረጅምና ቆንጆ እንዲሁም ብርቱ ወታደር ነበር። እስራኤላውያን ንጉሣቸው እንዲሆን የሚፈልጉት አይነት ሰው ነበር +* መጀመሪያ ላይ እግዚአብሔርን ቢያገለግልም፣ በኋላ ትዕቢተኛ በመሆን ለእግዚአብሔር አልታዘዘም። ከዚህም የተነሣ የንጉሥ ሳኦልን ቦታ እንዲወስድ እግዚአብሔር ዳዊትን ሾመ + +ከብዙ መቶ ዓመታት በኋላ ሳኦል የሚሉት ሌላ እስራኤላዊ ነበር፤ በኢየሱስ ካመነ በኋላ እግዚአብሔር ስሙን ጳውሎስ ወደሚል ለወጠው diff --git a/bible/names/seaofgalilee.md b/bible/names/seaofgalilee.md new file mode 100644 index 0000000..8368aa1 --- /dev/null +++ b/bible/names/seaofgalilee.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የገሊላ ባሕር + +የገሊላ ባሕር ምሥራቃዊ እስራኤል ያለ ሐይቅ ነው። የገሊላ ባሕር በዮርዳኖስ ወንዝ ውስጥ ወደ ደቡብ ከዚያም ወደ ሙት ባሕር ይፈስሳል። + +* የቅፍርናሆምና የቤተሳይዳ ከተሞች ገሊላ ባሕር አጠገብ ነበሩ +* የገሊላ ባሕር ሌሎች ስሞች፣ የጥብርያዶስ ባሕር፣ ጌንሳሬጥ ባሕርና የጌንሳሬጥ ሐይቅ የተሰኙ ናቸው diff --git a/bible/names/sennacherib.md b/bible/names/sennacherib.md new file mode 100644 index 0000000..451de8d --- /dev/null +++ b/bible/names/sennacherib.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ሰናክሬም + +ሰናክሬም ነነዌ ሀብታምና ተፈላጊ ከተማ እንድትሆን ታላቅ የአሦር ንጉሥ ነበር + +* ንጉሥ ሰናክሬም ከባቢሎንና ከይሁዳ መንግሥት ባደረጋቸው ጦርነቶች ይታወቃል +* በጣም እብሪተኛና በያህዌ የተሳለቀ ንጉሥ ነበር +* በንጉሥ ሕዝቅያስና በነቢዩ ኢሳይያስ ዘመን ሰናክሬም ኢየሩሳሌምን አጠቃ +* ያህዌ የሰነክሬም ሰራዊት እንዲደመሰስ አደረገ +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ያሉት መጽሐፈ ነገሥትና መጽሐፈ ዜና መዋዕል በአገዛዝ ዘመኑ ስላደረጋቸው አንዳንድ ነገሮች ያመለክታሉ diff --git a/bible/names/seth.md b/bible/names/seth.md new file mode 100644 index 0000000..b0766cc --- /dev/null +++ b/bible/names/seth.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሴት + +ሴት መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰ ሦስተኛው የአዳምና የሔዋን ልጅ ነበር + +* ሴት በወንድሙ በቃየን በተገደለው በአቤል ምትክ የተሰጣት ልጅ መሆኑን ሔዋን ተናግራ ነበር +* ሴት የኖኅና ከዚያ ወዲህ ላለው ማንኛውም ሰው ቀዳሚ አባት ነው +* የሴት ዘሮች፣ “የእግዚአብሔርን ስም ለመጥራት” የመጀመሪያዎቹ ተብለዋል diff --git a/bible/names/sharon.md b/bible/names/sharon.md new file mode 100644 index 0000000..c302c1f --- /dev/null +++ b/bible/names/sharon.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሳሮን፣ የሳሮን ሜዳ + +ሳሮን ከቀርሜሎስ ተራራ በስተ ደቡብ ሜድትራንያን ባሕር ዳርቻ ላይ የሚገኝ ጠፍጣፋና ለም ምድር ነው። “የሳሮን ሜዳ” በመባልም ይታወቃል + +* ኢዮጴን፣ ልድያንና ቂሳርያን ጨምሮ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሱ ጥቂት ከተሞች የሚገኙት የሳሮን ሜዳ ላይ ነበር +* “ሳሮን የሚባለው ሜዳ” ወይም፣ “የሳሮን መስክ” ተብሎ ሊተረጎምም ይችላል diff --git a/bible/names/sheba.md b/bible/names/sheba.md new file mode 100644 index 0000000..408294f --- /dev/null +++ b/bible/names/sheba.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሳባ + +በጥንት ዘመን ሳባ ደቡብ አረቢያ አንድ ቦታ የሚገኝ ሥልጣኔ ወይም አካባቢ ነበር + +* ሳባ ከ1200 ዓቅክ እስከ 275 ዓም ድረስ በአሁኑ ዘመን የመን ወይም ኢትዮጵያ አጠገብ የሚገኝ ቦታ ነበር +* ሳባ ውስጥ ይኖሩ የነበሩት ምናልባት የካም ዘሮች ሊሆኑ ይችላሉ +* የሀብቱንና የጥበቡን ዝና በመስማቷ ንግሥተ ሳባ ሰሎሞንን ለመጎብኘት መጥታ ነበር +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ “ሳባ” ተብለው የተጠሩ ጥቂት ሰዎች ነበሩ diff --git a/bible/names/shechem.md b/bible/names/shechem.md new file mode 100644 index 0000000..d1e5e6f --- /dev/null +++ b/bible/names/shechem.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሴኬም + +ሴኬም ከኢየሩሳሌም በስተሰሜን 40 ማይል ርቀት ላይ የሚገኝ ከነዓን ውስጥ የነበረ ከተማ ነው። ብሉይ ኪዳን ውስጥ ሴኬም ተብሎ የተጠራ ሰው ነበር። + +* ሴኬም ከወንድሙ ከኤሳው ጋር ከታረቀ በኋላ ያዕቆብ የሰፈረበት ቦታ ነበር +* ያዕቆብ ከዔሞር ልጆች በሴኬም ርስት ገዛ፤ በኋላም የቤተሰቡ መቃብር ቦታ ሆነ፤ ያዕቆብን ልጆቹ የቀበሩት እዚያ ነበር diff --git a/bible/names/shem.md b/bible/names/shem.md new file mode 100644 index 0000000..ca72724 --- /dev/null +++ b/bible/names/shem.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሴም + +ሴም ከሦስቱ የኖኅ ወንዶች ልጆች አንዱ ሲሆን፣ ኦሪት ዘፍጥረት ውስጥ የተለጸው የጥፋት ውሃ በመጣ ጊዜ ከአባቱ ጋር መርከቡ ውስጥ ገብቶ ነበር + +* ሴም በኋላ የእስራኤል ሕዝብ የሆኑት የሴማውያን ነገድ አባት ነበር +* የሴም ዕድሜ 600 ዓመት እንደነበር መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተመዝግቧል diff --git a/bible/names/shiloh.md b/bible/names/shiloh.md new file mode 100644 index 0000000..3aa3d02 --- /dev/null +++ b/bible/names/shiloh.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ሴሎ + +ሴሎ በኢያሱ መሪነት እስራኤላውያን አሸንፈው የያዟት በግንብ የተከበበች የከነዓናውያን ከተማ ነበረች + +* የሴሎ ከተማ የሚገኘው ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተ ምዕራብና ከቤቴል ከተማ ሰሜን ምሥራቅ ነበር +* ኢያሱ እስራኤልን እየመራ በነበረ ዘመን የሴሎ ከተማ የእስራኤላውያን መሰብሰቢያ ነበረች +* ከምድረ ከነዓን ለእያንዳንዳቸው የሚሰጠውን ርስት ድርሻ ከኢያሱ ለመስማት አሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች በሴሎ ተሰብስበው ነበር +* በኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ ከመሠራቱ በፊት እስራኤላውይን ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ለማቅረብ ወደሴሎ ይመጡ ነበር +* ሳሙኤል ሕፃን እያለ እርሱን ለጌታ ለመስጠት እናቱ ሐና ወደሴሎ ወስዳው ነበር። እግዚአብሔርን ስለማገልገል እየተማረ እዚያ ከካህኑ ከዔሊ ጋር ቆየ diff --git a/bible/names/shimei.md b/bible/names/shimei.md new file mode 100644 index 0000000..8f108ac --- /dev/null +++ b/bible/names/shimei.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሰሜኢ፣ ሳሚ + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ሰሜኢ ተብለው የተጠሩ ጥቂት ሰዎች ነበሩ። + +* የጌራ ልጅ ሳሚ ብንያማዊ ሲሆን፣ ልጁ አቤሴሎም ከኢየሩሳሌም ባሳደደው ጊዜ ንጉሥ ዳዊትን እየተራገመ ድንጋይ ወርውሮበት ነበር +* ብሉይ ኪዳን ሰሜኢ በማለት የጠራቸው አብዛኞቹ ሰዎች ሌዋውያን ካህናት ነበሩ diff --git a/bible/names/shinar.md b/bible/names/shinar.md new file mode 100644 index 0000000..dd415fe --- /dev/null +++ b/bible/names/shinar.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሰናዖር + +ሰናዖር፣ “የሁለት ወንዞች አገር” ማለት ሲሆን በደቡባዊ ሜሶፖታሚያ ላለው ሜዳ ወይም አካባቢ የተሰጠ ስም ነበር + +* በኋላ ላይ ሰናዖር ከላድ ከዚያም ባቢሎን ተብሏል +* ሰናዖር ውስጥ በጣም የታወቀው የባቤል ከተማ ሊሆን ይችላል፤ ረጅም ግንብ የሠሩ እዚያ የነበሩ ጥንታዊ ሕዝብ ነበሩ +* አብርሃም በዚያ ዘመን ከለድያ ተብሎ ይጠራ ወደነበረው ወደዚህ አካባቢ የመጣው ከዑር ነበር diff --git a/bible/names/sidon.md b/bible/names/sidon.md new file mode 100644 index 0000000..b614b2a --- /dev/null +++ b/bible/names/sidon.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሲዶን፣ ሲዶናውያን + +ሲዶን የከነዓን የመጀመሪያ ልጅ ነበር፤ ሲዶን የምትባል የከነዓናውያን ከተማም አለች + +* የሲዶን ከተማ ትገኝ የነበረው ሜድትራንያን ባሕር ዳርቻ፣ በአሁኑ ዘመን ሊባኖስ የምትባለው አገር ያለችበት አካባቢ ነበር +* “ሲዶናውያን” በጥንቷ ሲዶንና ዙሪያውን በነበረው አካባቢ በነበረችው በጥንቷ ሲዶን ይኖሩ የነበሩ ሕዝብ ናቸው። እንዚህ ሰዎች አረማውያን ነበሩ +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሲዶን ከጢሮስ ጋር በጥብቅ ተያይዛለች፤ ሁለቱም ከተሞች በሀብታምነታቸውና በመጥፎ ምግባራቸው ይታወቁ ነበር diff --git a/bible/names/silas.md b/bible/names/silas.md new file mode 100644 index 0000000..913616b --- /dev/null +++ b/bible/names/silas.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሲላስ፣ ስልዋኖስ + +ሲላስ በኢየሩሳሌም በነበሩ አማኞች መካከል መሪ ነበር + +* በኢየሩሳሌም የነበረችው ቤተ ክርስቲያን ከጳውሎስና ከበርናባስ ጋር ወደ አንጾኪያ እንዲሄድ ሲላስን መረጠች +* በኋላ ላይ ለሰዎች ስለ ኢየሱስ ለማስተማር ሲላስ ከጳውሎስ ጋር ወደ ሌሎች ከተሞች ተጉዟል +* ጳውሎስና ሲላስ በፊልጵስዩስ ከተማ ታስረው ነበር። እዚያ በነበሩ ጊዜ ሁሉ በእግዚአብሔር በመታመን እርሱን በመዝሙር ያመሰግኑ ነበር። እግዚአብሔር ከእስር ቤት አወጣቸው፤ የወህኒውንም ጠባቂ ለማዳን ተጠቀመባቸው diff --git a/bible/names/simeon.md b/bible/names/simeon.md new file mode 100644 index 0000000..591f769 --- /dev/null +++ b/bible/names/simeon.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ስምዖን + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ስምዖን የተባሉ ጥቂት ሰዎች ነበሩ + +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ የያዕቆብ (እስራኤል) እና የልያ ሁለተኛ ልጅ ስምዖን ይባል ነበር። የእርሱ ዘሮች ከአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች አንዱ ሆኗል። +* የስምዖን ነገድ የከነዓንን ደቡባዊ ጫፍ፣ ማለትም የይሁዳ ርስት ክፍል የነበረውን አካባቢ ይዞ ነበር +* ማርያምና ዮሴፍ ሕፃን ኢየሱስን ለእግዚአብሔር ለመስጠት ወደዚያ ባመጡት ጊዜ ስምዖን የሚባል ፃድቅ ሰው በኢየሩሳሌም ቤተመቅደስ ነበር ስምዖን ኢየሱስን ባረከ፤ የሰዎች ሁሉ አዳኝ የሚሆነውን መሲሕ በመስጠቱም እግዚአብሔርን አመሰገነ diff --git a/bible/names/simonthezealot.md b/bible/names/simonthezealot.md new file mode 100644 index 0000000..bea0c33 --- /dev/null +++ b/bible/names/simonthezealot.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቀናተኛው ስምዖን + +ቀናተኛው ስምዖን ከአሥራ ሁለት የኢየሱስ የቅርብ ደቀመዛሙርት አንዱ ነበር + +* ስለ ቀናተኛው ስምዖን የሚታወቀው በጣም ጥቂት ነው። በኢየሱስ ደቀመዛሙርት ዝርዝር ውስጥ ሦስቴ ተጠቅሷል +* ኢየሱስ ወደ ሰማይ ከተመለሰ በኋላ በአንድነት ከተሰበሰቡት አሥራ አንድ ደቀመዛሙርት አንዱ ስምዖን ነበር +* አንዳንድ ሰዎች፣ “ቀናተኛው” የሚለው የሚያመለክተው ስምዖን የሙሴን ሕግ በመጠበቅ ረገድ በጣም ቀናተኛ የነበሩና የሮም መንግሥትን አጥብቀው የሚቃወሙ፣ “ቀናተኞች” የሚባለው የአይሁድ ሃይማኖት ቡድን አባል ነበር በማለት ያስባሉ +* ሌሎች ደግሞ፣ “ቀናተኛ” የሚለው የስምዖንን ሃይማኖታዊ ቅንዓት ለማመልከት ብቻ ነው ይላሉ diff --git a/bible/names/sinai.md b/bible/names/sinai.md new file mode 100644 index 0000000..816be06 --- /dev/null +++ b/bible/names/sinai.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሲና፣ የሲና ተራራ + +ሲና በአሁኑ ዘመን የሲና ፔኔንሱላ ተብሎ በሚጠራው ደቡባዊ ክፍል የሚገኝ ተራራ ስም ነው + +* ከግብፅ ወደ ተስፋው ምድር ሲጓዙ እስራኤላውያን ወደ ሲና ተራራ መጥተው ነበር +* የሲና ተራራ በጣም ሰፉ ዐለታማ በረሐ ነው +* እግዚአብሔር ለሙሴ አሥሩን ትእዛዞች የሰጠው በሲና ተራራ ነበር diff --git a/bible/names/sodom.md b/bible/names/sodom.md new file mode 100644 index 0000000..826b225 --- /dev/null +++ b/bible/names/sodom.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሰዶም + +ሰዶም የአብርሃም ወንድም ልጅ ከሚስቱና ከልጆቹ ጋር ይኖርበት የነበረ ከከነዓን በስተ ደቡብ አካባቢ ያለ ከተማ ነበር + +* ሰዶም አካባቢ ያለው ምድር ውሃ የሞላበት ለም መሬት ነበር፤ መጀመሪያ ከነዓን በሰፈረ ጊዜ ሎጥ ለመኖር የመረጠው እዚያ ነበር +* ሰዶምና በአካባቢው የነበረው በጎሞራ ይኖሩ የነበሩ ሰዎች ለፈጸሙት ክፉ ሥራ ቅጣት እንዲሆን ሙሉ በሙሉ በመደምሰሳቸው የዚህ ከተማ ትክክለኛ ቦታ አይታወቅም +* የሰዶምና የገሞራ ሰዎች በጣም የሚታወቁበት ኅጢአት ወንድ ከወንድ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት ማድረግ ነበር diff --git a/bible/names/solomon.md b/bible/names/solomon.md new file mode 100644 index 0000000..c8010d5 --- /dev/null +++ b/bible/names/solomon.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሰሎሞን + +ሰሎሞን ከንጉሥ ዳዊት ልጆች አንዱ ነበር። የእናቱ ስም ቤርሳቤህ ይባል ነበር + +* ሰሎሞን በነገሠ ጊዜ ከእርሱ ማንኛውንም ነገር እንዲለምን እግዚአብሔር ነግሮት ነበር። ስለዚህም ሰሎሞን ሕዝቡን በአግባቡና በፍትሕ ማስተዳደር የሚችልበት ጥበብ እንዲሰጠው ጠየቀ። ሰሎሞን በቀረበው ጥያቄ እግዚአብሔር ደስ ስለተሰኘ ጥበብንና ብዙ ሀብትን ሰጠው +* ሰሎሞን አባቱ ዳዊት ለመሥራት ፈልጎ የነበረውን በኢየሩሳሌም የነበረውን የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ሠራ +* ምንም እንኳ ሰሎሞን በመጀመሪያው የአገዛዝ ዘመኑ በጥበብ ቢያስተዳድርም፣ በኋላ ግን በመታለል ባዕድ ሴቶች አገባ፤ አማልክቶቻቸውንም ማምለክ ጀመረ +* ሰሎሞን ታማኝነትን በማጉደሉ፣ ከእርሱ ሞት ብኋላ እስራኤላውያን ለሁለት መንግሥታት ተከፈሉ፤ እስራኤልና ይሁዳ። አብዛኛውን ጊዜ እነዚህ መንግሥታት እርስ በርስ ይዋጉ ነበር diff --git a/bible/names/stephen.md b/bible/names/stephen.md new file mode 100644 index 0000000..d2994aa --- /dev/null +++ b/bible/names/stephen.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# እስጢፋኖስ + +እስጢፋኖስ የመጀመሪያው ክርስቲያን ሰማዕት ማለትም በኢየሱስ በማመኑ የተገደለ የመጀመሪያ ሰው በመሆኑ ይበልጥ ይታወቃል። ሕይወቱንና አሟሟቱን የሚያመለክት ዝርዝር ሐዋርያት ሥራ የተሰኘው መጽሐፍ ውስጥ ተጽፏል + +* እስጢፋኖስ ለመበለቶች ምግብና ለሌሎች ክርስቲያኖች የሚያስፈልገውን በማደል ክርስቲያኖችን እንዲያገለግል በጥንት ቤተ ክርስቲያን የተመረጠ ሰው ነበር +* እግዚአብሔርንና የሙሴን ሕጎች ተሳድበሃል በማለት አይሁድ እስጢፋኖስን በሐሰት ከሰሱት +* እግዚአብሔር ከእስራኤል ጋር ከነበረው ግንኙነት ታሪክ በመጀመር እስጢፋኖስ በድፍረት ስለ ኢየሱስ እውነቱን ተናገረ +* የአይሁድ መሪዎች በጣም ታቆጡ፤ እስጢፋኖስን ከከተማ ውጪ በድንጋይ ቀጥቅጠው ገደሉት +* እርሱ ሲገደል በኋላ ላይ ሐዋርያው ጳውሎስ የተባለው የጠርሴሱ ሳውል ይመለከት ነበር +* እስጢፋኖስ ከመሞቱ በፊት፣ “ጌታ ሆይ፣ ይህን ኅጢአት አትቁጠርባቸው” በማለት በተነገረው የመጨረሻ ቃሉ በሚገባ ይታወቃል፤ ይህን ማለቱ ለሌሎች የነበረውን ፍቅር ያመለክታል diff --git a/bible/names/succoth.md b/bible/names/succoth.md new file mode 100644 index 0000000..e34f1cf --- /dev/null +++ b/bible/names/succoth.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሱኮት + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ሱኮት ተብለው የተጠሩ ሁለት ከተሞች አሉ። ሱኮት “መጠለያ” ወይም፣ “መጠጊያ” ማለት ነው + +* ሱኮት ተብላ የተጠራችው የመጀመሪያዋ ከተማ ከዮርዳኖስ ወንዝ ምሥራቅ ትገኝ ነበር +* ያዕቆብ ከቤተ ሰቡ እና ከነበሩት የቤት እንስሳት ጋር በሱኮት ቆዩ፤ በዚያም መጠጊያ መጠለያ ሠራላቸው +* ከመቶ ዓመታት በኋላ ጌዴዎንና ተዳክመው የነበሩት አብረውት ያሉ ሰዎች ምድያማውያንን እያሳደዱ በነበረ ጊዜ በሱኮት ቆይታ አድርገው ነበር፤ እዚያ የነበሩ ሰዎች ግን ምግብ እንኳ ሊሰጧቸው አልፈለጉም +* ሁለተኛዋ ሱኮት የምትገኘው በሰሜናዊ የግብፅ ድንበር ሲሆን ከግብፅ ባርነት አምልጠው ቀይ ባሕርን ከተሻገሩ በኋላ ካረፉባቸው ቦታዎች አንዷ ነበረች diff --git a/bible/names/syria.md b/bible/names/syria.md new file mode 100644 index 0000000..cf2545e --- /dev/null +++ b/bible/names/syria.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ሶርያ + +ሶርያ ከእስራኤል ሰሜን ምሥራቅ የሚገኝ አገር ነው። አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን በሮም መንግሥት የሚተዳደር አገር ነው + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን ሶርያውያን ወታደራዊ ዐቅም የነበራቸ የእስራኤላውያን ጠላት ነበሩ +* ሶርያውያን ንዕማን ነቢዩ ኤልሳዕ ከለምጹ የፈወሰው የሶርያ ወታደሮች አዛዥ ነበር +* አብዛኞቹ የሶርያ ነዋሪዎች ከኖኅ ልጅ ከሴም የተወለደው የአራም ዘሮች ናቸው +* የሶርያ ዋና ከተማ ደማስቆ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙ ጊዜ ተጠቅሳለች +* ሳውል እዚያ የነበሩ ክርስቲያኖችን ለማሳደድ ወደ ደማስቆ ለመሄድ መንገድ ላይ ነበር፤ ኢየሱስ ያን ከማድረግ አስቆመው diff --git a/bible/names/tamar.md b/bible/names/tamar.md new file mode 100644 index 0000000..2522c49 --- /dev/null +++ b/bible/names/tamar.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ትዕማር + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ትዕማር ተብለው የተጠሩ በርካታ ሴቶች ነበሩ። ትንቢተ ሕዝቅኤል ውስጥ ትዕማር የተባለ ቦታ ተጠቅሷል + +* ትዕማር የይሁዳ ልጅ ማስት ነበርች። የኢየሱስ ክርስቶስ ጥንታዊ አባት የሆነው ፋሬስ የተወለደው ከእርሷ ነበር +* ከንጉሥ ዳዊት ልጆች አንዷ ትዕማር ትባል ነበር፤ ከፊል መንድሟ አሆነው አምኖን አስገድዶ በመድፈር ሕይወቷን አበላሸ diff --git a/bible/names/tarshish.md b/bible/names/tarshish.md new file mode 100644 index 0000000..e4b989b --- /dev/null +++ b/bible/names/tarshish.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ተርሴስ + +ተርሴስ የኖኅ ልጅ የያፌት ልጅ ልጅ ስም ነው + +* ነቢዩ ዮናስ ወደ ተርሴስ እየተጓዘ በነበረ መርከብ በመሳፈር እግዚአብሔር ካዘዘው ተግባር ማምለጥ ሞከረ +* ተርሴስ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰ የወደብ ከተማ ነበር፤ ትክክለኛ ቦታው የት እንደሆነ ግን አይታወቅም። አንዳንዶች ካርቴጅን ወይም ከእስራኤል ርቀው ያል የፊንቃውያን ከተማን እንደሚያመለክት ያስባሉ +* ንጉሥ ሰሎሞን በጣም ሀብታም ከነበረችው ተርሴስ ጋር የንግድ ልውውጥ ያደርግ ነበር +* ወደ ነነዌ እንዲሄድ እግዚአብሔር ዮናስን ሲያዝዘው እርሱ ወደ ተርሴስ እያመራች የነበረች መርከብ ተሳፍሮ ወደ ኢዮጴ ሄደ diff --git a/bible/names/tarsus.md b/bible/names/tarsus.md new file mode 100644 index 0000000..05aa7c4 --- /dev/null +++ b/bible/names/tarsus.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጠርሴስ + +ጠርሴስ በአሁኑ ዘመን ማዕከላዊ ደቡብ ቱርክ ባለበት የሮም ኪልቂያ አውራጃ ውስጥ የነበረች ጥንታዊ ሀብታም ከተማ ናት + +* ዋነኛ ወንዝና ሜድትራንያን ባሕር ዳርቻ ላይ የነበረች መሆኗ በጣም ተፈላጊ የንግድ መተላለፊያ አድርጓታል +* በታሪክ አንድ ወቅት ላይ የኪልቅያ ዋና ከተማ ሆና ነበር +* ጠርሴስ የሐዋርያው ጳውሎስ ትውልድ ቦታ ናት diff --git a/bible/names/terah.md b/bible/names/terah.md new file mode 100644 index 0000000..09e134a --- /dev/null +++ b/bible/names/terah.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ታራ + +ታራ የኖኅ ልጅ የሴም ዘር ነው። የአብርሃም፣ የናኮርና የካራን አባት ነበር። + +* ታራ ከልጁ ከአብርሃም፣ ከወንድሙ ልጅ ከሎጥና ከአብራም ሚስት ሦራ ጋር ወደ ምድረ ከነዓን ለመሄድ ዑር የነበረውን ቤቱን ትቶ ወጥቶ ነበር። +* ወደ ከነዓን እየህዱ እያለ በሜስፖታሚያ ባለችው ካራን አጭር ቆይታ አድርገው ነበር፤ ታራ በ205 ዓመቱ በካራን ሞተ። diff --git a/bible/names/thessalonica.md b/bible/names/thessalonica.md new file mode 100644 index 0000000..ff63223 --- /dev/null +++ b/bible/names/thessalonica.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ተሰሎንቄ፣ የተሰሎንቄ ሰዎች + +አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን ተሰሎንቄ በጥንቱ የሮም ግዛት ውስጥ የነበረችው የመቄዶንያ ዋና ከተማ ነበረች። በዚያ ከተማ የነበሩ፣ “የተሰሎንቄ ሰዎች” ይባላሉ። + +* የተሰሎንቄ ከተማ በጣም ጠቃሚ ወደብ ነበረች፤ ሮምን ከተቀረው የሮም መንግሥት ጋር በሚያያዘው አውራ መንገድ ላይ ትገኝ ነበር። +* በሁለተኛው ሐዋርያዊ ጉዞው ጳውሎስ ከሲላስና ከጢሞቴዎስ ጋር ወደ ተሰሎንቄ መጥተው ነበር፤ ከዚህም የተነሣ በዚያ በጣም እየሰፋች የነበረች ቤተ ክርስቲያን ተመሥርታ ነበር። በኋላም በሦስተኛው ሐዋርያዊ ጉዞው ጳውሎስ ይህችን ከተማ ጎብኝቷል። +* ጳውሎስ በተሰሎንቄ ለነበሩ ክርስቲያኖች መልእክቶች ጽፏል። የ1ኛና የ2ኛ ተሰሎንቄ መልእክቶች አዲስ ኪዳን ውስጥ ተካትተዋል። diff --git a/bible/names/thomas.md b/bible/names/thomas.md new file mode 100644 index 0000000..39ca81e --- /dev/null +++ b/bible/names/thomas.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቶማስ + +ቶማስ ደቀ መዛሙርቱ እንዲሆኑ ኢየሱስ ከመረጣቸው ሰዎች አንዱ ነበር (ሐዋርያት ተብለዋል)። + +* የቶማስ ሌላው ስም ዳዲሞስ ሲሆን፣ ትርጕሙ፣ “መንታ” ማለት ነው። +* ቶማስ የኢየሱስን ቁስል በዓይኑ ካላየና በእጁም ካልዳሰሰ ከሞት መነሣቱን እንደማያምን በመናገሩ ይታወቃል። +* ወደ አብ የሚያደርሰውን መንገድ እንዴት ማወቅ እንደሚቻል እንዲነግረው ኢየሱስን የጠየቀ ቶማስ ነበር። diff --git a/bible/names/timothy.md b/bible/names/timothy.md new file mode 100644 index 0000000..be812b3 --- /dev/null +++ b/bible/names/timothy.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ጢሞቴዎስ + +ጢሞቴዎስ እርሱ በነበረበት ልስጥራ ከተማ ጳውሎስ ባገለገለ ጊዜ በክርስቶስ ያመነ ወጣት ሰው ነበር። በኋላም ጳውሎስ ባደረገው በርካታ ሐዋርያዊ ጉዞ አብሮት ነበር፤ የአዲስ አማኞች ማኅበረ ሰብ መጋቢ በመሆንም አገልግሏል። + +* አያቱ ሎይድና እናቱ አውንቅ በክርስቶስ ያመኑ አይሁዳውያን ቢሆኑም፣ አባቱ ግሪካዊ ነበር። +* ጢሞቴዎስ በግማሽ ጎኑ አይሁዳዊ ስለ ነበር እነርሱን ቅር ሲያሰኝ ከአይሁድ ጋር ተገናኝቶ እንዲያገልግላቸው ጳውሎስ ገረዘው። +* ጳውሎስና የቤተ ክርስቲያን ሽማግሌዎች እጃቸውን በመጫንና በጸሎት ወግ ባለው ሁኔታ ጢሞቴዎስን ሾሙት። +* አዲስ ኪዳን ውስጥያሉትን አንደኛና ሁለተኛ የጢሞቴዎስ መልእክቶች ጳውሎስ የጻፈው የአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ወጣት መሪ ለነበረው ጢሞቴዎስ መመሪያ ለመስጠት ነበር። diff --git a/bible/names/tirzah.md b/bible/names/tirzah.md new file mode 100644 index 0000000..1f2a7d1 --- /dev/null +++ b/bible/names/tirzah.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ቲርዛ + +ቲርዛ በጣም ጠቃሚ የከነዓናውያን ከተማ ነበረች፤ በኋላም የሰሜናዊው የእስራእል መንግሥት ጊዜያዊ ዋና ከተሞች አንዷ ሆና ነበር። + +* የቲርዛ ከተማ የምናሴ ነገድ በያዘው ክልል ውስጥ ነበር የምትገኘው። ከሴኬም ከተማ 10 ማይሎች ርቀት ላይ እንደ ነበረች ይታሰባል። +* ቲርዛ ርስት እንዲሰጣችአው ከጠየቁ የምናሴ ሴቶች ልጆች አንዷ ነበረች፤ እንዲህ ያደረጉት በዘመኑ በነበረው ባሕል ርስት የሚካፈሉ ወንድሞች ስላልነበራቸው ነበር። diff --git a/bible/names/titus.md b/bible/names/titus.md new file mode 100644 index 0000000..3b44b43 --- /dev/null +++ b/bible/names/titus.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቲቶ + +ቲቶ ሐዋርያው ጳውሎስ ያስተማረው የጥንት ቤተ ክርስቲያን መሪ ነበር። + +* ቲቶ በቀርጤስ የቤተ ክርስቲያን መሪዎችን የመሾም ኀላፊነት ተሰጥቶት ነበር። +* ከአዲስ ኪዳን መጻሕፍት አንዱ ጳውሎስ ለቲቶ የጻፈው መልእክት ነው። +* ከአሕዛብ ወገን የነበረ መሪ በመሆኑ ቲቶ እንዲገረዝ አልተጠየቀም። diff --git a/bible/names/troas.md b/bible/names/troas.md new file mode 100644 index 0000000..8c0dc45 --- /dev/null +++ b/bible/names/troas.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጢሮአዳ + +የጢሮአዳ ከተማ በጥንቱ የሮም እስያ አውራጃ ሰሜን ምዕራብ ባሕር ዳርቻ ትገኝ የነበረች ወደብ ናት። + +* በሐዋርያዊ ጉዞው እግረ መንገዱን ጳውሎስ ቢያንስ ሦስት ጊዜ ወደ ጢሮአዳ መጥቶ ነበር። +* አንድ ጊዜ እዚያ እያለ ጳውሎስ ስብከቱን እስከ ዕኩለ ሌሊት ድረስ በማርዘሙ አውጤኪስ የሚባል ወጣት አንቀላፋ። የተቀመጠው የተከፈተ መስኮት አጠገብ ስለ ነበር አውጤኪስ ወድቆ ሞተ። በእግዚአብሔር ኀይል ጳውሎስ ያንን ወጣት ከሞት አስነሣው። +* ጳውሎስ ሮም በነበረ ጊዜ ጢሮአዳ ትቶት የመጣውን መጽሐፍና ካባ እንዲያመጣለት ለጢሞቴዎስ ተናገረ። diff --git a/bible/names/tubal.md b/bible/names/tubal.md new file mode 100644 index 0000000..39b03b7 --- /dev/null +++ b/bible/names/tubal.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ቶቤል + +ቶቤል የኖኅ ልጅ የያፌት ልጅ ነው። + +* ቶቤል ትንቢተ ኢሳይያስና ሕዝቅኤል ውስጥ የተጠቀሱ ሕዝብ ናቸው። +* ይህ ሰው የላሜሕ ልጅ ከሆነው ቱባልቃየን የተለየ ነው። diff --git a/bible/names/tychicus.md b/bible/names/tychicus.md new file mode 100644 index 0000000..36cff23 --- /dev/null +++ b/bible/names/tychicus.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቲኪቆስ + +ቲኪቆስ ከጳውሎስ ጋር የወንጌል አገልጋዮች ከነበሩት አንዱ ነው። + +* ቲኪቆስ ጳውሎስ ወደ እስያ ባደረገው ጉዞ ቢያንስ በአንዱ አብሮት ነበር። +* ጳውሎስ፣ “የተወደደው” እና፣ “ታማኙ” በማለት ጠርቶታል። +* የጳውሎስን መልእክቶች ወደ ኤፌሶንና ወደ ቆላስይስ ያደረሰው ቲኪቆስ ነበር። diff --git a/bible/names/tyre.md b/bible/names/tyre.md new file mode 100644 index 0000000..00fcad2 --- /dev/null +++ b/bible/names/tyre.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ጢሮስ + +ጢሮስ በአሁኑ ዘመን ሊባኖስ በሚባለው ሜዲትራንያን ባሕር ዳርቻ ላይ የነበረች ጥንታዊ የከነዓናውያን ከተማ ናት። የከተማዋ አንድ ክፍል ከባሕሩ ዳርቻ አንድ ኪሎ ሜትር ወደ ውስጥ ገባ ካለው ደሴት ጋር ይያያዛል። + +* የጢሮስ ከተማ እስራኤላውያን ወደ ከነዓን ከመምጣታቸው በፊት ነበረች። ሁሌም የአረማውያን ከተማ ነበረች። +* ከነበረችበት ቦታና ከተፈጥሮ ሀብቷ የተነሣ ጢሮስ ሰፊ የንግድ እንቅስቃሴ የሚደረግበት ሀብታም ከተማ ነበረች። +* የጢሮስ ሕዝብ በምግባረ ብልሹነታቸው ይታወቃሉ። +* ብዙ ጊዜ ጢሮስ አጠገቧ ካለችው ጥንታዊት ከተማ ሲዶና ጋር ትያያዛለች። diff --git a/bible/names/ur.md b/bible/names/ur.md new file mode 100644 index 0000000..62f1126 --- /dev/null +++ b/bible/names/ur.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ዑር + +ዑር በጥንቱ ከለድያ አካባቢ ኤፍራጥስ ወንዝ ዳር የነበረ ጠቃሚ ከተማ ሲሆን የሚገኘው በዚህ ዘመን ኢራቅ በሚባለው አገር ውስጥ ነው። + +* አብርሃም የመጣው ከዑር ነበር፤ ወደ ምድረ ከነዓን እንዲሄድ እግዚአብሔር የጠራው ከዚያ ነበር። +* የአብርሃም ወንድምና የሎጥ አባት ሐራን የሞተው በዑር ነበር። ምናልባትም ዑርን ለቅቆ በወጣ ጊዜ ሎጥ ከአብርሃም ጋር እንዲሄድ ምክንያት የሆነው ይህ ሊሆን ይችላል። diff --git a/bible/names/uriah.md b/bible/names/uriah.md new file mode 100644 index 0000000..cf83ac4 --- /dev/null +++ b/bible/names/uriah.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ኦርዮን + +ኦርዮን ጻድቅ ሰውና ከንጉሥ ዳዊት ምርጥ ወታደሮች አንዱ ነበር። + +* ኦርዮን ቤርሳቤህ የምትባል በጣም ቆንጆ ሚስት ነበረችው። +* ዳዊት ከኦርዮን ሚስት ጋር አመነዘረ፤ እርሷም ከዳዊት ፀነሰች። +* ኀጢአቱን ለመሰወር ዳዊት ኦርዮንን አስገደለ፤ ከዚያም ዳዊት ቤርሳቤህን አገባ። diff --git a/bible/names/uzziah.md b/bible/names/uzziah.md new file mode 100644 index 0000000..b14f045 --- /dev/null +++ b/bible/names/uzziah.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዖዝያ፣ አዛርያስ + +በ800 ዓቅክ ዖዝያ በ16 ዓመቱ የይሁዳ ንጉሥ ሆነ፤ ለ52 ዓመት በኢየሩሳሌም ነገሠ፤ ይህ በጣም ረጅም ዘመን ነበር። ዖዝያ “አዛርያስ” ተብሎም ይጠራል። + +* ንጉሥ ዖዝያ በአደረጃጀቱና በወታደራዊ ችሎታው በጣም የታወቀ ነበር። ከተማውን ለመጠበቅና እዚያ ላይ ሆኖ ፍላጻዎችንና ትልልቅ ድንጋዮችን መወንጨፍ እንዲያስችለው ትልልቅ ግንቦች አስገንብቶ ነበር። +* ጌታን እያገለገለ እስከ ነበረ ድረስ ዖዝያ በልጽጎ ነበር። ሕይወቱ ማብቂያ አካባቢ ግን ትዕቢት አደረባት፣ ካህናት ብቻ ማድረግ የነበረባቸውን ዕጣን ቤተ መቅደስ ውስጥ በማመን እግዚአብሔር ላይ ዐመፀ። +* ከዚህ ኀጢአቱ የተነሣ በለምጽ ተመታ፤ እስከ ሕይወቱ ፍጻሜ ድረስ ከሌሎች ተገልሎ መኖር ነበረበት። diff --git a/bible/names/vashti.md b/bible/names/vashti.md new file mode 100644 index 0000000..670b6a4 --- /dev/null +++ b/bible/names/vashti.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አስጢን + +ከመጽሐፈ አስቴር እንደምንመለከተው አስጢን የፋርስ ንጉሥ የአርጤክስስ ሚስት ነበረች። + +* ወደ ግብዣው መጥታ ለሰካራም ጓደኞቹ እንድታሳይ ንጉሡ ያዘዘውን ባለማድረጓ አስጢን ከልዕልትነት ተሻረች። +* ከዚህም የተነሣ አዲስ ልዕልት ለማግኘት ፍለጋ ተጀመረና አስቴር አዲሷ የንጉሡ ሚስት እንድትሆን ተመረጠች። diff --git a/bible/names/zacchaeus.md b/bible/names/zacchaeus.md new file mode 100644 index 0000000..ece99ed --- /dev/null +++ b/bible/names/zacchaeus.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዘኬዎስ + +ዘኬዎስ የኢያሪኮ ሰው ሲሆን፣ በጣም የሚታወቀው ኢየሱስን ለማየት ዛፍ ላይ በመውጣቱ ነው። + +* ዘኬዎስ በኢየሱስ ሲያምን ሕይወቱ ሙሉ ብሙሉ ተለወጠ። +* የሀብቱን ግማሽ ለድኾች ለመስጠት ቃል ገባ። +* ያለ አግባብ ቀረጥ ላስከፈላቸው ሰዎች አራት እጥፍ አድርጎ ለመመለስ ቃል ገባ። diff --git a/bible/names/zadok.md b/bible/names/zadok.md new file mode 100644 index 0000000..c97521a --- /dev/null +++ b/bible/names/zadok.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሳዶቅ + +ሳዶቅ በንጉሥ ዳዊት ዘመን በእስራኤል የነበረ ሁነኛ ሊቀ ካህን ነበር። + +* አቤሴሎም ባመፀበት ጊዜ ሳዶቅ ዳዊትን ደግፎ ነበር፤ የቃል ኪዳኑን ታቦት ወደ ኢየሩሳሌም እንዲያመጣ ዳዊትን የረዳው እርሱ ነበር። +* ከዓመታት በኋላ የዳዊት ልጅ ሰሎሞን ንጉሥ እንዲሆን ሲቀባ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ተገኝቶ ነበር። +* በነህምያ ዘመን የኢየሩሳሌም ቅጥር ሲሠራ ሳዶቅ የተባሉ ሁለት ሰዎች ረድተው ነበር። +* የንጉሥ ኢዮአታም አያት ስም ሳዶቅ ይባል ነበር። diff --git a/bible/names/zebedee.md b/bible/names/zebedee.md new file mode 100644 index 0000000..7591747 --- /dev/null +++ b/bible/names/zebedee.md @@ -0,0 +1,3 @@ +# ዘብዴዎስ + +ዘብድዎስ ዓሣ አጥማጅ የገሊላ ሰው ነበር። ያዕቆብና ዮሐንስ የተባሉ ሁለት ልጆቹ አብረውት ይሠሩ ነበር። በኋላ ግን ሥራቸውን ትተው ሁለቱም የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ሆኑ። diff --git a/bible/names/zebulun.md b/bible/names/zebulun.md new file mode 100644 index 0000000..317341e --- /dev/null +++ b/bible/names/zebulun.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዛብሎን + +ዛብሎን የያዕቆብና የልያ የመጨረሻ ልጅ ሲሆን፣ ከአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች የአንዱ ስም ነበር። + +* ለዛብሎን ነገድ የተሰጠው ርስት ከሙት ባሕር በስተ ምዕራብ ያለው አካባቢ ላይ ነበር። +* አንዳንዴ ዛብሎን ይህ ነገድ የነበረበትን ቦታ ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል። +* “ዛብሎን” – “የላቀ፣ ከፍ ያለ” ማለት ነው። diff --git a/bible/names/zechariahnt.md b/bible/names/zechariahnt.md new file mode 100644 index 0000000..55b8ab9 --- /dev/null +++ b/bible/names/zechariahnt.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዘካርያስ - (አዲስ ኪዳን) + +ዘካርያስ በኋላ መጥምቁ ዮሐንስን የወለደ የአይሁድ ካህን ነበር። + +* ዘካርያስ እግዚአብሔርን ይወድና ለእርሱም ይታዘዝ ነበር። +* ዘካርያስና ሚስቱ ኤልሳቤጥ ልጅ እንዲወልዱ አጥብቀው ብዙ ዓመት ቢጸልዩም፣ መውለድ አልቻሉም ነበር። በጣም ባረጁ ጊዜ ግን እግዚአብሔር ጸሎታቸውን ሰምቶ ልጅ ሰጣቸው። +* የእርሱ ልጅ ዮሐንስ የመሲሑን መንገድ የሚያዘጋጅ ነቢይ እንደሚሆን ዘካርያስ ትንቢት ተናገረ። diff --git a/bible/names/zechariahot.md b/bible/names/zechariahot.md new file mode 100644 index 0000000..cc5d87d --- /dev/null +++ b/bible/names/zechariahot.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ዘካርያስ (ብሉይ ኪዳን) + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ዘካርያስ ተብለው የተጠሩ ብዙ ሰዎች ነበሩ። ከእነርሱም ዋና ዋናዎቹ፣ + +* በንጉሥ ዳዊት ዘመን የነበረው ታዋቂ የቤተ መቅደሱ በር ጠባቂ (1ዜና 26፡2፣14)። +* ኢዮራም የተባለው ወንድሙ የገደለው የንጉሥ ኢዮሳፍጥ ልጅ (2ዜና 21፡2)። +* ጣዖት በማምለካቸው ስለ ገሠፃቸው ሕዝቡ በድንጋይ ቀጥቅጠው የገደሉት ካህን (2ዜና 24፡20)። +* ለስድስት ወር ብቻ ሥልጣን ላይ ከቀየ በኋላ የተገደለው የእስራኤል ንጉሥ (2ነገሥት 14፡29)። +* በንጉሥ ዳርዮስ ቀዳማዊ ዘመን ትንቢት የተናገረ ነቢይ። የእርሱ ትንቢት የእግዚአብሔርን ቤት ለመሥራት እየተመለሱ የነበሩ ምርኮኞችን ያበረታታ ነበር። እርሱ የነበረው ዕዝራ፣ ነህምያ፣ ዘሩባቤልና ነቢዩ ሐጌ በነበሩበት ዘመን ነበር። diff --git a/bible/names/zedekiah.md b/bible/names/zedekiah.md new file mode 100644 index 0000000..c505574 --- /dev/null +++ b/bible/names/zedekiah.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሴዴቅያስ + +ሴዴቅያስ የመጨረሻው የይሁዳ ንጉሥ ነው (597-587 ዓቅክ)። + +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ሴዴቅያስ ተብለው የተጠሩ ብዙ ሰዎች ነበሩ። +* ናቡከደነፆር አብዛኞቹን ንጉሣውያን ቤተ ሰቦች ወደ ባቢሎን ከወሰደ በኋላ ንጉሥ ሴደቅያስ ሥልጣን ሲይዝ ያሃ አንድ ዓመቱ ነበር። +* ሴዴቅያስ ከኤርምያስና ከሕዝቅኤል ምክር ጠይቆ ነበር፤ ግን ጥሩ መሪ አልነበረም። +* ኢየሩሳሌም ከተከበበች በኋላ ተይዞ የባቢሎንንጉሥ ፊት ቀረበ፤ ሁለት ልጆቹ እፊቱ ተገደሉ፤ የእርሱም ዓይኖች ታወሩ። diff --git a/bible/names/zephaniah.md b/bible/names/zephaniah.md new file mode 100644 index 0000000..0e8fe99 --- /dev/null +++ b/bible/names/zephaniah.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሰፎንያስ + +ካህንና ነቢይን ጨምሮ ብሉይ ኪዳን ውስጥ ሶፎንያስ ተብለው የተጠሩ ብዙ ሰዎች ነበር። የሶፎንያስ ትንቢት የሚገኘው ትንቢተ ሶፎንያስ ውስጥነው። + +* ነቢዩ ሶፎንያስ የነበረው በኢየሩሳሌም ሲሆን፣ ትንቢት የተናገረው በይሁዳ ንጉሥ በኢዮስያስ ዘመን ነበር። +* ሶፎንያስ ሐሰተኛ አማልክት በማምለካቸው ሕዝቡን ገሐፀ። diff --git a/bible/names/zerubbabel.md b/bible/names/zerubbabel.md new file mode 100644 index 0000000..028c5c6 --- /dev/null +++ b/bible/names/zerubbabel.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ዘሩባቤል + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ ዘሩባቤል ተብለው የተጠሩ ሁለት ሰዎች ነበር። + +* ከእነዚህ አንዱ የኢዮአቄምና የሴዴቅያስ ዘር ነበር። +* የሰላይታል ልጅ ተብሎ የሚጠራው ሌላው ዘሩባቤል የባቢሎን ምርኮኞች እየተመለሱ በነበረበት አንዱ ጉዞ የይሁዳ ነገድ አለቃ ሆኖ የነበረው ነው። +* ይኸኛው ዘሩባብል የነበረው የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ እስራኤላውያን ከባቢሎን ምርኮ ነጻ እንዲወጡ ባደረገበት ዘመን ነበር። +* ዘሩባቤልና ሊቀ ካህኑ ኢያሱ ቤተ መቅደስና የእግዚአብሔር መሠዊያ ሲሠራ ከረዱት መካከል ነበር። +* ዘሩባቤል የነበረው ዕዝራና ነህምያ በነበሩበት ዘመን ነበር። diff --git a/bible/names/zoar.md b/bible/names/zoar.md new file mode 100644 index 0000000..8c1cd67 --- /dev/null +++ b/bible/names/zoar.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ዘዓር + +ዘዓር እግዚአብሔር ሰዶምና ገሞራን ሲያጠፋ ሎጥ ሮጦ ያመለጠባት ትንሽ ከተማ ነበረች። + +* የዘዓር የጥንት ትርጕም ትንሽ ማለት ነው። +* ዘዓር የሙት ባሕር ደቡብ መጨረሻ ላይ ትገኝ እንደ ነበር ይታሰባል። diff --git a/bible/other/12tribesofisrael.md b/bible/other/12tribesofisrael.md new file mode 100644 index 0000000..6cf9dbb --- /dev/null +++ b/bible/other/12tribesofisrael.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አሥራ ሁለት የእስራኤል ነገዶች + +አሥራ ሁለት የእስራኤል ነገዶች የተባሉት የያዕቆብ ልጆችና የእነርሱ ዘሮች ናቸው። + +* ያዕቆብ የአብርሃም የልጅ ልጅ ነበር፤ በኋላ እግዚአብሔር ስሙን እስራኤል አለው። +* የነገዶቹ ስም፣ ሮቤል፣ ስምዖን፣ ሌዊ፣ ይሁዳ፣ ዳን፣ ንፍታሌም፣ ጋድ፣ አሴር፣ ይሳኮር፣ ዛብሎን፣ ዮሴፍና ብንያም ናቸው። +* እግዚአብሔርንና ሕዝቡን ለማገልገል የተለዩ የካህናት ነገድ በመሆናቸው፣ የሌዊ ነገድ ከነዓን ውስጥ ምንም ርስት አልተሰጣቸውም ነበር። +* ዮሴፍ በሁለት ልጆቹ ማለት በኤፍሬምና በምናሴ በኩል ዕጥፍ የርስት ድርሻ ተቀብሏል። +* የነገዶቹ ዝርዝር መጠነኛ ልዩነት የተደረገላቸው ክፍሎች መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አሉ። ለምሳሌ አንዳንድ ጊዜ ሌዊ፣ ዮሴፍ ወይም ዳን ዝርዝሩ ውስጥ አይገኙም፤ ሌላ ጊዜ ደግሞ ሁለቱ የዮሴፍ ልጆች ኤፍሬምና ምናሴ ዝርዝሩ ውስጥ ይካተታሉ። diff --git a/bible/other/abyss.md b/bible/other/abyss.md new file mode 100644 index 0000000..797d186 --- /dev/null +++ b/bible/other/abyss.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጥልቆ/ጥልቁ + +“ጥልቅ/ጥልቁ”የሚለው ቃል በጣም ሰፊና ጥልቅ ጉድጓድን ወይም ማለቂያ የሌለው ሸለቆን ያመለክታል + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ጥልቅ/ጥልቁ” የቅጣት ቦታ ነው። +* ለምሳሌ ከሰውየው እንዲወጡ እየሱስ አጋንንቱን ባዘዛቸው ጊዜ ወደ ጥልቁ እንዳይሰዳቸው ለምነውት ነበር። +* “ጥልቅ/ጥልቁ” የሚለው ቃል፣ማለቂያ የሌለው ጥልቅ ጉድጓድ ወይም በጣም የጠለቀ፣ሸለቆ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።ሆኖም ፣ቃሉ ከ፣“ሐዲስ” “ሲዖል”ወይም ከገሃነም የተለየ መሆኑ መታወቅ አለበት። diff --git a/bible/other/acacia.md b/bible/other/acacia.md new file mode 100644 index 0000000..aa36950 --- /dev/null +++ b/bible/other/acacia.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ግራር + +“ግራር” የተሰኘው ቃል በጥንት ዘመን በከነዓን ምድር ይበቅል የነበረው በብዛት ይገኝ የነበረው ቁጥቋጦ ወይም ዛፍ ስም ነው። ዛሬም ቢሆን በዚያ አካባቢ በብዛት ይገኛል። + +* ብርቱካናማ፣ ቡኒ መልክ ያለው የግራር እንጨት በጣም ጠንካራና ረጅም ዘመን መኖር የሚችል በመሆኑ አንዳንድ ነገሮችን ለመሥራት ያገለግላል። +* ይህ እንጨት ውስጡ ውሃ የማይዝ ጥቅጥቅ ያለ በመሆኑ ለረዥም ዘመን አይበላሽም፤ምስጦችን የሚከላከል ተፈጥሮአዊ መከላከያ አለው። +* በመጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን የግራር እንጨት የቃል ኪዳኑን ታቦ ለመሥራት ጥቅም ላይ ውሏል። diff --git a/bible/other/accuse.md b/bible/other/accuse.md new file mode 100644 index 0000000..bc9118f --- /dev/null +++ b/bible/other/accuse.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መክሰስ፣ክስ፣ከሳሽ + +“መክሰስ”እና “ክስ” የተሰኙት ቃሎች በደል በማስረጉ አንድን ሰው መወቀስን ያመለክታል።ሌሎችን የሚከስ ሰው ከሳሽ ይባላል። + +* የሐሰት ክስ የሚባለው፣የአይሁድ መሪዎች በክፉ ተግባር እየሱስን በከሰሱ ጊዜ እንደሆነው አንድ ሰው ላይ እውነት ያልሆነ ክስ ሲቀርብ ነው። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ ባለው የዮሐንስ ራዕይ መሠረት ሰይጣን፣ “ከሳሽ”ተብሎ አል። diff --git a/bible/other/acknowledge.md b/bible/other/acknowledge.md new file mode 100644 index 0000000..f792325 --- /dev/null +++ b/bible/other/acknowledge.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መቀበል + +“መቀበል”የሚለው ቃል ለአንድ ሰው ወይም ሁኔታ ተገቢ ዕውቅና ወይም ይሁንታ ሲሰጠው ማለት ነው። + +* እግዚአብሔርን መቀበል እርሱ የተናገረው እውነት መሆኑን በሚያሳይ መልኩ መንቀሳቀስን ይጨምራል። +* የእግዚአብሔርን አምላክነት የሚቀበሉ ሰዎች ለስሙ ክብር በሚያመጣ መልኩ ለእርሱ በመታዘዝ ያንን ያሳያሉ። +* አንድን ነገር መቀበል ያንኑ ከሚያረጋግጥ ቃልና ተግባር ጋር እውነት መሆኑን መቀበል ማለት ነው። diff --git a/bible/other/acquit.md b/bible/other/acquit.md new file mode 100644 index 0000000..50a453e --- /dev/null +++ b/bible/other/acquit.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ነጻ ማድረግ + +“ነጻ ማድረግ” አንድ ሰው ከተከሰሰበት በደል ወይም ርኩሰት ነጻ መሆኑን በግልጽ መናገር ወይም ማወጅ ማለት ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ኃጢአተኛን ይቅር ማለትን አስመልክቶ ለመናገር ይህ ቃል ጥቅም ላይ ይውላል። +* ብዙውን ግዜ ዐውዱ በእግዚአብሔር ላይ ኃጢአት ያደረጉና በእርሱ ላይ ያመፁ ሰዎችን አለ አግባብ ነጻ ማድረግን ይመለከታል። +* “ንጽህናን ማወጅ”ወይም “ከበደል ነጻ ማድረግ” ተብሎ መተርጎም ይችላል diff --git a/bible/other/administration.md b/bible/other/administration.md new file mode 100644 index 0000000..811438f --- /dev/null +++ b/bible/other/administration.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አስተዳደር፣አስተዳዳሪ + +“አስተዳደር” እና “አስተዳዳሪ” የተሰኙት ቃሎች የአንድ አገር ሰዎች ሥርዓት ባለው መንገድ እንዲኖሩ መምራትን ወይም ማስተዳደርን ያመለክታል። + +* ዳንኤልና ሌሎች ሦስት አይሁዳውያን ወጣቶች በተወሰኑ የባቢሎን ክልሎች አስተዳዳሪዎች ፥ወይም የመንግሥት ባለ ሥልጣናት፣ እንዲሆኑ ተሹመው ነበር +* አዲስ ኪዳን ውስጥ “አስተዳደር” የተሰኘው ቃል ከመንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች አንዱን ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል ሕንፃዎችና ሌሎች ንብረቶች እንደ መቆጣጠርና መጠበቅ ሁሉ ሰዎችን መምራትና ማስተዳደርም ይችላል። diff --git a/bible/other/admonish.md b/bible/other/admonish.md new file mode 100644 index 0000000..ad60cb9 --- /dev/null +++ b/bible/other/admonish.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መምከር + +“መምከር” ጠንከር አድርጎ ማስጠንቀቅ ወይም ምክር መስጠት ማለት ነው። + +* ብዙውን ግዜ ፣ “መምከር” አንድን ሰው አንድ ነገር እንዲያደርግ ምክር መስጠት ማለት ነው። +* በክርስቶስ አካል ውስጥ አማኞች ኅጢአትን እንዲያርቁና የተቀደሰ ሕይወት እንዲኖሩ እርስ በርስ መመካከር እንዳለባቸው ይማራሉ። +* “መምከር” የሚለው ቃል “ኅጢያት እንዳያደርጉ ማበረታታት” ወይም “ኅጢያት እንዳያደርጉ ማስጠንቀቅ” ተብሎ መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/adversary.md b/bible/other/adversary.md new file mode 100644 index 0000000..532dda2 --- /dev/null +++ b/bible/other/adversary.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ጠላት/ባለጋራ + +“ጠላት/ባለጋራ” አንዳንድ ሰው ወይም አንድን ነገር የሚቃወም ሰው ወይም ሰዎች ማለት ነው። + +* ጠላት የሚባለው ሊቃወማችሁ ወይም ሊጎዳችሁ የሚሞክር ሰው ሊሆን ይችላል። +* አንድ አገር ሌላውን አገር የሚወጋ ከሆነ ፣”ጠላት” ሊባል ይችላል +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ዲያቢሎስ፣ “ጠላት” እና “ባላጋራ” ተብሎ ተጠርቷል። +* ጠላት “ተዳራሪ” ወይም “ባለጋራ” ተብሎ ሊተረጎም ቢችልም የሚያመለክተው ጽኑ ዐይነት ተቃውሞን ነው። diff --git a/bible/other/afflict.md b/bible/other/afflict.md new file mode 100644 index 0000000..3b6bae1 --- /dev/null +++ b/bible/other/afflict.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መከራ ማድረስ፣ መከራ + +“መከራ ማድረስ” አንድን ሰው ማሰቃየት ወይም መጉዳት ማለት ነው። “መከራ” ከዚህ የሚመጣ ሕመም፣ ስሜታዊ ሐዘን ወይም ሌላ ዐይነት ጉዳት ነው። + +* ከሐጢያታቸው ንስሐ እንደቡና ወደ እርሱ እንዲመለሱ ለማድረግ እግዚአብሔር ሕዝቡን መሕመም ወይም በሌላ ችግር መታ። +* ንጉሣቸው እግዚአብሔርን ለመታዘዝ ባለ መፈለጉ እግዚአብሔር የግብፅ ሕዝብ ላይ መከራ ወይም መቅሠፍት እንዲመጣባቸው አደረገ። diff --git a/bible/other/age.md b/bible/other/age.md new file mode 100644 index 0000000..a49a7a2 --- /dev/null +++ b/bible/other/age.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዘመን/ዕድሜ + +“ዘመን/ዕድሜ” አንድ ሰው የኖረበት ዓመት ቁጥር ያመለክታል አጠቃላይ በሆነ መልኩ ጊዜን ወይም ወቅትን ያመለክታል። + +* የተወሰነ የጊዜ ገደብን የሚያመለክቱ ሌሎች ቃሎች “ዘመን” እና “ወቅት” የተሰኙት ናቸው። +* እየሱስ ፣ይህን ዘመን፣ ክፋት፣ ኅጢአትና ዐመፃ ምድርን ሞልቶ ያለበት አሁን ያለው ጊዜ ብሎታል። +* በአዲስ ሰማይና በአዲስ ምድር ጽድቅ የሚገዛበት ወደ ፊት የሚመጣ ጊዜም ይኖራል። diff --git a/bible/other/alarm.md b/bible/other/alarm.md new file mode 100644 index 0000000..cbcc38a --- /dev/null +++ b/bible/other/alarm.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ማስጠንቀቂያ/መሸበር + +ማስጠቀቂያ የሚጎዳቸውን ነገር አስመልክቶ ሰዎችን ማሳሰብ ማስጠንቀቅ ማለት ነው።መሸበር አደገኛ ወይም ስጋት ያለውን ነገር በተመለከተ በጣም መጨነቅና መፍራት ማለት ነው። + +* ሞዓባውያን የይሁዳን መንግሥት ለማጥቃት እያቀዱ እንደ ነበር ሲሰማ ንጉሥ ኢዮሳፍጥ በጣም ተሸበረ። +* በመጨረሻው ቀን ጥፋት እየደረሰ መሆኑን ሲሰሙ መሸበር እንደሌለባቸው ኢየሱስ ለደቀመዛሙርቱ ተናገረ። +* “የማስጠንቀቂያ ደወል” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ማስጠንቀቅ ማለት ነው። በጥንት ዘመን ሰዎች መለከት ወይም ደወል የመሳሰሉ ነገሮችን ድምጽ በማሰማት የማስጠንቀቂያ ያስተላልፉ ነበር። የማስጠንቀቂያ ድምጽ ማሰማት ለሰዎች ስለ አደጋ መናገር እነርሱም ሌሎችን እንዲያስጠነቅቁ፥ ማድረግንም ይጨምራል። diff --git a/bible/other/alms.md b/bible/other/alms.md new file mode 100644 index 0000000..36c0dc3 --- /dev/null +++ b/bible/other/alms.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ምጽዋት + +“ምጽዋት” የሚለው ቃል ድኾችን ለመርዳት የሚሰጥ ገንዘብን፣ምግብን ወይም ሌሎች ነገሮችን ያመለክታል። + +* መጽዋት መስጠት ብዙውን ግዜ ጻድቅ ለመሆን ሃይማኖታቸው የሚጠይቀውን ነገር እንደ ማድረግ ይቆጠራል። +* የሌሎችን ትኩረት ለመሳብ ሲባል ምጽዋት በሰዎች ፊት ምስጠት እንደሌለበት ኢየሱስ ተናግሮአል። +* ይህ ቃል”ገንዘብ” ወይም “ለድኾች የሚሰጥ ስጦታ” ወይም “ድኾችን መርጃ ” ተብሎ መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/altarofincense.md b/bible/other/altarofincense.md new file mode 100644 index 0000000..8cc37c8 --- /dev/null +++ b/bible/other/altarofincense.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የዕጣን መሠዊያ + +* የዕጣን መሠዊያ ከእንጨት ይሠራና ላዩና ጎኖቹ በወርቅ ይለበጣል። ግማሽ ሜትር ርዝመት ግማሽ ሜትር ስፋትና አንድ ሜትር ያህል ቁመት ነበረው። +* መጀመሪያ ላይ መገናኛው ድንኳን ውስጥ ነበር የሚቀመጠው በኋላም ቤተ መቅደሱን ውስጥ ይቀመጥ ነበር። +* በየጠዋቱና በየምሽቱ ካህን ላዩ ላይ ዕጣን ያቃጥላል። +* “ዕጣን ማቃጠያ መሠዊያ” ወይም “የወርቅ መሠዊያ” ወይም፣ “ዕጣን ማቃጠያ” ወይም “የዕጣን ገበታ”ተብሎ መርጎምም ይቻላል። diff --git a/bible/other/amazed.md b/bible/other/amazed.md new file mode 100644 index 0000000..5cda690 --- /dev/null +++ b/bible/other/amazed.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መደነቅ፣ መገረም + +እነዚህ ቃሎች “አንድ የተለየ ነገር በመደረጉ መደነቅን” ነው የሚያመለክቱት። + +* እነዚህ ቃሎች የተተረጎሙት፣ “በመደነቅ መመታት” ወይም፣ “ከራስ ውጪ መሆን” የሚል ሐሳብ ካላቸው የግሪክ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው። እነዚህ ፈሊጣዊ አነጋገሮች አንድ ሰው በጣም መገረሙን ወይም መደንገጡን ያመለክታሉ። ሌሎች ቋንቋዎችም ይህን የሚገልጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ሊኖራቸው ይችላል። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙውን ጊዜ የመደነቅ ወይም የመገረም ምክንያት ሲሆን የሚታየው እግዚአብሔር ብቻ ማድረግ የሚችለው ተአምር ነው። +* ብዙውን ጊዜ የእነዚህ ቃሎች ትርጕም ፍጹም ያልተጠበቀና ይሆናል ተብሎ ያልታሰበ ነገር ከመሆኑ የተነሣ ግራ የመጋባት ስሜትንም ይጨምራል። +* እነዚህን ቃሎች ለመተርጎም ሌሎች ቃሎች “በጣም መገረም” ወይም፣ “በጣም መደንገጥ” የሚሉት ሊሆኑ ይችላሉ። diff --git a/bible/other/ambassador.md b/bible/other/ambassador.md new file mode 100644 index 0000000..7910389 --- /dev/null +++ b/bible/other/ambassador.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# እንደራሴ(አምባሳደር)፣ተወካይ + +እንደ ራሴ(አምባሳደር)ሀገሩን በይፋ በመወከል ለውጪ አገሮች ጋር ግንኙነት እንዲያደርግ የሚመረጥ ሰው ነው፥ ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ጥቅም ላይ የሚውል ሲሆን አንዳንዴ ጠቅለል ባለ ሁኔታ፣ “ተወካይ” ተብሎም ይተረጎማል። + +* እንድ እንደ ራሴ ወይም ተወካይ ከላከው ሰው ወይም መንግስት ለሰዎች መልእክት ይሰጣል። +* “ተወካይ” የተሰኘው ይበልጥ አጠቃላይ የሆነውን ቃል በሚወክለው ሰው ቦታ ሆኖ እንዲሠራ እንዲናገር ሥልጣን የተሰጠውን ሰው ያመለክታል። +* በዚህ ዓለም ክርስቶስ የሚወክልና የእርሱን መልዕክት ለሌሎች የሚያስተምሩ በመሆናቸው ክርስቲያኖች የክርስቶስ፣ “እንደራሴዎች” ወይም “ተወካዮች” መሆናቸውን ሐዋርያው ጳውሎስ አስተምርሯል። +* ጥቅም ላይ በዋለበት ዐውድ መሠረት ይህ ቃል፣ መንግሥታዊ ተወካይ ወይም፣የተሾመ መልእክተኛ ወይም “የመረጠ” ተወካይ ወይም፣በእግዚዘብሔር ተወካይ ተብሎ መተርጎም ይችላል። +* “የእንደራሴዎች ቡድን” የሚለው፣ “ጥቂት መንግስታዊ መልዕክተኞች” ወይም፣ “የተመረጡ ተወካዮች ቡድን” ወይም ሰዎችን ሁሉ በመወከል ለሰዎች እንዲናገር ሥልጣን ያለው ቡድን ተብሎ መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/angry.md b/bible/other/angry.md new file mode 100644 index 0000000..7bb6e34 --- /dev/null +++ b/bible/other/angry.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መቀጣት፤ቁጣ + +‘’መቀጣት’’ ወይም ‘’ቁጣ’’አንድ ነገር ወይም ሰወ ላይ ደስ አለመሰኘት፤መበሳጫትና መናደድ ማለት ነው፤ + +* የሰዎች ቁጣ ብዙዉን ጊዜ ሃጢአትና ራስ ሚ ያለበት ቢሆንም አንዳንድ ግን የፍትህ መጉደልን ወይም ጭቆና ላይ በጽድቅ መቆጣት ሊሆን ይችላል። +* የእግዚአብሔር ቁጣም እንዲሁ ሃጢአትን አስመልክቶ በጣም መከፋቱን ያመለክታል። +* ለቁጣ ማነሣሣት የተሰኘው ሐረግ “ማስቆጣት ማለት ነው። diff --git a/bible/other/anguish.md b/bible/other/anguish.md new file mode 100644 index 0000000..3dc90e7 --- /dev/null +++ b/bible/other/anguish.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ስቃይ + +‘’ስቃይ” የሚለው ቃል ከባድ ህመምን ወይም ጭንቀትን ያመለክታል። + +* ስቃይ ሲባል አካላዊ ወይም ስሜታዊ ሕመም ወይም ጭንቀት ሊሆን ይችላል፤ +* ብዙውን ጊዜ ከባድ ስቃይ ወስጥ ያሉ ሰወች ያንን ራ ሁኔታቻው ላይ ያሳዩታል፤ +* ለምሳል ከባድ ሕመም ወይም ስቃይ ውስጥ ያለ ሰው ጥርሱን ይነክስ ወይም ይጮህ ይሆናል። +* “ስቃይ” የሚለው ቃል ስሜታዊ ጭንቀት ወይም “ጥልቅ ሃዘን”ወይም ጽኑ ህመም ተብሎ መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/archer.md b/bible/other/archer.md new file mode 100644 index 0000000..c591606 --- /dev/null +++ b/bible/other/archer.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ቀስተኛ + +* “ቀስተኛ” የሚለው ቃል በቀስትና ደጋን የመጠቀም ችሎታ ያለውን ሰው ያመለክታል +* በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ቀስተኛ በሰራዎት ውስጥ ሆኖ ለመዋጋት ቀስትና ደጋን የሚጠቀም ወታደር ነው +* ቀስተኛ በአሦራውያን ወታደራዊ ኅይል ውስጥ ሁነኛ ድርሻ ነበራቸው +* አንዳንዶች ይህን ቃል በተመለከተ፥ “የደጋን ሰው” የሚል ቃል ይኖራቸዋል። diff --git a/bible/other/armor.md b/bible/other/armor.md new file mode 100644 index 0000000..9a88c96 --- /dev/null +++ b/bible/other/armor.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መሣሪያ + +* “መሣሪያ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አንድ ወታደር በጦርነት የሚዋጋበትንና ከጠላት ጥቃት ራሱን የሚከለክልበትን ትጥቅ ነው። መንፈሳዊ መሣሪያን ለማመልከትም በምሳሌያዊ መንገድ ጥቅም ላይ ይውላል። +* ከወታደሩ መሣሪያዎች ጥቂቶቹ የራስ ቁር፥ ጋሻ፥ ጥሩር፥ ጉልበት መሸፈኛና ሰይፍ ናቸው። +* በምሳሌያዊ መንገድ ሲጠቀምበት ቁሳዊ መሣሪያን በመንፈሳዊ ውጊያ እንዲረዳው እግዚአብሔር ለአማኝ ከሰጠው መንፈሳዊ መሣሪያ ጋር ያነጻጽረዋል +* ኅጢአትንና ሰይጣንን እንዲዋጉበት እግዚአብሔር ለሕዝቡ ከሰጣቸው መንፈሳዊ መሣሪያ አንዳንዶቹ እውነት፥ ጽድቅ፥ የሰላም ወንጌል፥ እምነት፥ ድነትና መንፈስ ቅዱስ ናቸው +* ይህም፥ “የወታደሩ ማጥቂያ” ወይም “መከላከያ የጦር ልብስ” ወይም “መከለያ ሽፋን” ወይም እንዲሁ “ መሣሪያዎች” ተብሎ መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/arrogant.md b/bible/other/arrogant.md new file mode 100644 index 0000000..5674869 --- /dev/null +++ b/bible/other/arrogant.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# እብሪት + +* “እብሪት” የሚለው ቃል ብዙውን ጊዜ በውጫዊ ሁኔታ በግልጽ የሚታይ ትዕቢት ማለት ነው። +* እብሪተኛ ሰው ብዙውን ጊዜ በራሱ ይመካል +* ብዙውን ጊዜ እብሪት ሌሎች ሰዎች የእኔን ያህል አስፈላጊ አይደሉም ውይም የእኔ ዐይነት ስጦት የላቸውም በማለት ማሰብን የጨምራል +* እግዚአብሔርን የማያከብሩና በእርሱ ላይ ያመፁ ሰዎች እግዚአብሔር እጅግ ታልቅ መሆኑን ስለማይቀበሉ እብሪተኞች ናቸው diff --git a/bible/other/ash.md b/bible/other/ash.md new file mode 100644 index 0000000..2b674ed --- /dev/null +++ b/bible/other/ash.md @@ -0,0 +1,12 @@ +# ዐመድ + +“ዐመድ” የሚለው የሚያመለክተው እንጨት ከተቃጠለ በኋላ የሚቀረውን ግራጫ ዱቄት መሳይ ነገርን ነው። ዋጋ ቢስ ውይም ጥቅም የሌለውን ነገር ለማመልከት ምሳሌያዊ በሆን መልኩ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ጥቅም ላይ ውሏል። + +* የ “ዐመድ ክምር” የዐመዶች ቁልል ማለት ነው። +* በጥንት ዘመን ዐመድ ላይ መቀመጥ የሐዘን ወይም የለቅሶ ምልክት ነበር። +* ሐዘን ሲያጋጥም ማቅ መልበስና ዐመድ ላይ መቀመጥ ወይም ርስ ላይ ዐመድ መነስነስ የዘመኑ ባሕል ነበር። +* አንድ ሰው ጥቅም የሌለውን ነገር የሚይያሳድድ ከሆነ ተግባሩ፥ “ዐመድ እንደመብላት” ነው ይባል ነበር +* አንዳንዴ መጽሐፍ ቅዱስ ስለዐመድ ሲናገር፥ “አፈር” በሚለው ቃል ይጠቀማል። ደረቅ መሬት ላይ የሚገኘውን በጣም የላመ ደቃቅ አቧራን ያመለክታል። +* “ዐመድ” የሚለውን ቃል ሲተረጉሙ፥ እንጨት ከተቃጠለ በኋላ የሚቀረውን ለማመልከት ነው + +የትርጉም ሥራው ፕሮጀክት በሚጠቀምበት ቃል ተጠቀሙ diff --git a/bible/other/assembly.md b/bible/other/assembly.md new file mode 100644 index 0000000..a4fde22 --- /dev/null +++ b/bible/other/assembly.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ስብሰባ(ጉባኤ)፥ መሰብሰብ + +“ስብሰባ(ጉባኤ)” የሚለው ቃል ችግሮች ላይ ለመወያየት፥ ምክር ለመስጠትና ውሳኔ ለማሳለፍ በአንድነት የተሰበሰቡ ሰዎችን ያመለክታል + +* አንድ ስብሰባ በመደበኛነት የተደራጀ ሕጋዊነት ያለው አካል ሊሆን ይችላል ወይም ደግሞ ለተወሰነ ዓላማ ወይም ወቅት በአንድነት የሚገናኝ ጊዜያዊ የሰዎች ስብስብ ሊሆን ይችላል። +* በብሉይ ኪዳን ዘመን፥ “የተቀደሰ ስብስባ (ጉባኤ)” የሚባል የተለየ ዐይነት ስብሰባ ነበር፤ ይህ የእስራኤል ሕዝብ ያህዌን ለመምለክ በአንድነት የሚገናኙበት ጊዜ ነበር። +* አንዳንድ “ስብሰባ(ጉባኤ)” የሚለው ቃል በአጠቃላይ እንደማኅበረሰብ እስራኤላውያንን ያመለክታል። +* ግዙፍ የጠላት ወታድሮች ክምችት አንዳንዴ “ስብሰባ(ጉባኤ) ተብሎ ይጠራል። ይህን ሰራዊት በማለት መተርጎም ይቻላል። +* አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን ኢየሩሳሌምን በመሳሰሉ ዋና ዋና ከተሞች ይኖሩ የነበሩ 70 የአይሁድ መሪዎች ስብሰባ አንዳንድ ሕግ ነክ ጉዳዮችን ለመወሰንናበሰዎች መካከል ለተፈጠረ አለመግባባት መፍትሔ ለመስጠት ይሰበሰቡ ነበር። ይህ ስብሰባ ሳንሐድሪን ወይም “ሸንጎ” በመባል ይታወቅ ነበር። diff --git a/bible/other/assign.md b/bible/other/assign.md new file mode 100644 index 0000000..d32d31f --- /dev/null +++ b/bible/other/assign.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መመደብ፥ ተመደበ + +“መመደብ” ወይም፥ “መደበ” የሚለው ቃል የተወሰነ ተግባርን እንዲፈጽም አንድን ሰው መሾምን ያመለክታል + +* ንጉሥ ሳኦል ከእስራኤል ወታቶች ጎበዝ የሆኑትን በወታደርነት እንዲያገለግሉ እንደሚመድባቸው ነቢዩ ሳሚኤል አመልክቶ ነበር። +* ሙሴ እያንዳንዱ የእስራኤል አሥራ ሁለት ነገድ ከነዓን ውስጥ የሚኖርበትን ምደ ድርሻ መድቦለት ነበር +* በብሉይ ኪዳን ሕግ መሠረት አንዳንድ የእስራኤል ነገዶች በካህንነት፥ በእጅ ባልሙያነት፥ በመዘምራንነትና በግንበኝነት ይመደቡ ነበር። +* በዐውዱ መሠረት፥ “መመደብ” የሚለው ቃል፥ “መስጠት” ወይም “መሾም” ወይም “ለተወሰነ ዐይነት ተግባር መምረጥ” ብሎ መተርጎም ይቻላል +* “ተመደበ” የሚለው “ተሾመ” ወይም፥ “አንድ ሥራ ተሰጠው” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል diff --git a/bible/other/astray.md b/bible/other/astray.md new file mode 100644 index 0000000..2a2a936 --- /dev/null +++ b/bible/other/astray.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መሳት፥ ሳተ፥ ወደ ስህተት ተመራ + +“መሳት” እና “ሳተ” በእግዚአብሔር ፈቃድ ላይ መመፅ ማለት ነው። “ወደ ስህተት መመራት” ሌሎች ሰዎች ወይም ሁኔታዎች ለእግዚአብሔር ወዳለመታዘዝ እንዲመራቸው መፍቀድ ማለት ነው + +* “መሳት” የሚለው ቃል ግልጽ የሆነውን መንገድ፥ ወይም ሰላም ያለበትን ቦታ ትቶ በተሳሳተና አደገኛ በሆነ መንገድ የመሄድን ስዕል ይሰጣል +* የእረኛቸውን ግጦሽ መስክ የሚተው በጎች፥ “ስተዋል(ኮብልለዋል)” እግዚአብሔር ኃጢአተኞችን እርሱን ትተው ከኮበለሉ በጎች ጋር ያመሳስላቸዋል። diff --git a/bible/other/avenge.md b/bible/other/avenge.md new file mode 100644 index 0000000..bea9ab3 --- /dev/null +++ b/bible/other/avenge.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መበቀል፥ በቀል፥ ብቀላ + +“መበቀል” ወይም፥ “በቀል” እርሱ ላደርሰው ጉዳት ለመክፈል ሲባል አንድን ሰው መቅጣት ማለት ነው። የመበቀያ ወይም በቀል የተፈጸመበት ተግባር “ብቀላ” ይባላል + +* ብዙውን ጊዜ፥ “መበቀል” የሚለው ቃል ለተፈጸመው በደል ፍትሕ ሲደረግ ወይም የተበላሸው ሲስተካከል የማየት ፍላጎትን ያመለክታል +* እግዚአብሔር መበቀል ካለበት ያንን የሚያደርገው ኃጢአትና ዐመፅን ለመቅጣት በመሆኑ ሥራው ጽድቅን መሠረት ያደረገ ነው የሚሆነው። diff --git a/bible/other/awe.md b/bible/other/awe.md new file mode 100644 index 0000000..de75cb5 --- /dev/null +++ b/bible/other/awe.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መደነቅ፥ አክብሮት፥ አስፈሪ + +“አክብሮት” የሚለው የመደነቅ ስሜትንና ታላቅነትን፥ ኅያልነትንና ባለ ግርማነትን በማየት የሚመጣ ጥልቅ አክብሮትን ያመለክታል + +* “አስፈሪ” የሚለው የፍርሃት ስሜትን የማሳድር ሰውን ወይም ነገርንና ሁኔታን ያመለክታል +* ነቢዩ ሕዝቅኤል የእግዚአብሔርን ክብር ራእይ ሲያይ፥ “ፍርሃት” ወይም ፥ “ድንጋጤ” አድሮበት ነበር +* ለእግዚአብሔር መገኘት ወይም ሐልምት የሰው ልጅ የሚያሳያቸው የተለመዱ ምላሾች መፍራት፥ ጎንበስ ማለት፥ መንበርከክ፥ ፊትን መሸፈንና መንቀጥቀጥ ናቸው። diff --git a/bible/other/ax.md b/bible/other/ax.md new file mode 100644 index 0000000..f2d9620 --- /dev/null +++ b/bible/other/ax.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መጥረቢያ + +* መጥረቢያ ዛፍን ወይም እንጨትን ለመቁረጥና ለመፍለጥ የሚያገለግል መሣሪያ ነው +* ብዙውን ጊዜ መጥረቢያ ረጅም የእንጨት እጀታ(መያዣ) እና ጫፉ ላይ የተያያዘ ብረት ይኖረዋል +* በእናንተ አካባቢ መጥረቢያ የሚመስል ሌላ መሣሪያ ካላችሁ “መጥረቢያ” የሚለውን ቃል ስትተረጉሙ የዚያን መሣሪያ ስም ማስገባት ትችላላችሁ +* ይህ ቃል መተርጎም የሚችልባቸው ሌሎች መንገዶች፥ “ዛፍ መቁረጫ መሣሪያ” ወይም “ብረት ያለበት የእንጨት መሣሪያ” ወይም፥ “ረጅም እጀታ ያለው እንጨት መቁረጫ መሣሪያ” የተሰኙትንም ይጨምራል +* ከብሉይ ኪዳን ከምናየው አንድ አጋጣሚ አንድ የመጥረቢያ ብረት ወንዝ ውስጥ ወድቆ ነበር፤ ስለዚህ ያ የመጥረቢያ ብረት ከእንጨት እጅታው የሚላቀቅ ዓይነት ነበር ቢባል የተሻለ ይሆናል diff --git a/bible/other/banquet.md b/bible/other/banquet.md new file mode 100644 index 0000000..24a225a --- /dev/null +++ b/bible/other/banquet.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ግብዣ + +ብዙውን ጊዜ ግብዣ የተለያዩ የምግብ ዓይነቶች የሚቀርቡበት ታዋቂ ሰፊ ድግስ ነው + +* በጥንት ዘመን የፖለቲካ መሪዎችንና ታዋቂ እንግዶችን ለማዝናናት ነገሥታት የተለያዩ ግብዣዎች ያደርጉ ነበር +* ይህ “የጣፈጠ ምግብ” ወይም፥ “ሁነኛ ድግስ” ወይም ፥ “ብዙ ምግቦች ያሉበት ድግስ” ተብሎ መተርጎም ይችላል diff --git a/bible/other/barley.md b/bible/other/barley.md new file mode 100644 index 0000000..05afe51 --- /dev/null +++ b/bible/other/barley.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ገብስ + +“ገብስ” እንጀራ ወይም ዳቦ ለማዘጋጀት የሚጠቅም የእህል አይነት ነው + +* ገብስ ረዘም ያል አገዳ ያለው ተክል ሲሆን፥ ዘሮቹ ወይም እህሉ የሚያድገው ጫፍ ያለው ራሱ ላይ ነው። +* ገብስ ሞቃት የአየር ፀባይ ባለው አካባቢ ጥሩ ሆኖ ያድጋል፤ ስለዚህም በፀደይ ወይም በጋ ወሮች የታጨዳል +* ገብስ ሲወቃ ለምግብ የሚውለው ዘር ጥቅም ከሌለው ገለባ ይለያል +* የገብስ እህል ፍሬው ዱቄት እንዲሆን ይፈጫል፤ ከዚያም በውሃ ወይም በዘይት ይለወስና እንጀራ ወይም ዳቦ ይዘጋጃል +* ገብስ በማይታወቅበት አካባቢ፥ “ገብስ የሚባል እህል” ወይም፥ “ የገብስ እህል” ብሎ መተርጎም ይቻላል diff --git a/bible/other/barren.md b/bible/other/barren.md new file mode 100644 index 0000000..6a55951 --- /dev/null +++ b/bible/other/barren.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መካን(መኻን) + +“መካን” መሆን ልጅ አለመውለድ ወይም ፍሬያማ አለመሆን ማለት ነው + +* መካን የሆነ አፈር ወይም መሬት ምንም ዓይነት ተክል ማብቀል አይችልም +* መካን ሴት ልጅ መፅነስ ወይም መውለድ የማትችል ሴት ናት diff --git a/bible/other/basket.md b/bible/other/basket.md new file mode 100644 index 0000000..b1ca944 --- /dev/null +++ b/bible/other/basket.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቅርጫት + +“ቅርጫት” እርስ በርስ ከተጠላለፉ ነገሮች የሚሠራ መያዣን ያመለክታል + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን ቅርጫት የዛፎች ልጥ(ቅርፊት)፥ ቅርንጫፎችና ሐረጎችን ከመሳሰሉ ጠንካራ የተክል ውጤቶች ይሠራ ነበር +* ቅርጫት መንሳፈፍ እንዲችል ውሃ በማያስገባ ነገር ይሸፈን ነበር +* ሙሴ ሕፃን ልጅ በነበር ጊዜ እናቱ ውሃ የማያስገባ ቅርጫት ሠርታ እንዲንሳፈፍ አባይ ወንዝ ውስጥ ጥላው ነበር +* በዚህ ታሪክ “ቅርጫት” ተብሎ የተተረጎመው ቃል ኖኅ የሠራውን ጀልባ ለማመልከት “መርከብ” ከተባለው ቃል ጋር ተመሳሳይ ነው። በሁለቱም ዐውዶች ያለው የጋራ ትርጉም፥ “ የሚንሳፈፍ መያዣ ነገርን” ማመልከቱ ነው diff --git a/bible/other/bear.md b/bible/other/bear.md new file mode 100644 index 0000000..3ad7451 --- /dev/null +++ b/bible/other/bear.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መሸከም + +ቃል በቃል ከተወሰደ፣ “መሸከም” አንድን ነገር ራስ ላይ መጫን ማለት ነው። ይህ ቃል በርካታ ምሳሌያዊ ጠቀሜታዎችም አሉት። + +* በማኅፀንዋ ልጅ የተሸከመች ሴት ያረገዘች ሴት ማለት ነው። +* “ሸክም መሸከም” አስቸጋሪ በሆነ ሁኔታ ውስጥ ማለፍ ማለት ነው። ይህ አስቸጋሪ ሁኔታ አካላዊ ወይም ስሜታዊ መከራ ሊሆን ይችላል። +* “ልጅ የአባቱን ኀጢአት ይሸከማል” ማለት፣ “አባቱ ለፈጸመው ኀጢአት ኀላፊነት አለበት” ወይም፣ “በአባቱ ኀጢአት ይቀጣል” ማለት ነው። diff --git a/bible/other/bearanimal.md b/bible/other/bearanimal.md new file mode 100644 index 0000000..98ce539 --- /dev/null +++ b/bible/other/bearanimal.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ድብ + +ድብ ጥቁር ቡናማ ጠጉርና ጠንካራ ጥርሶችና ጥፍሮች ያሉት ባለአራት እግር ግዙፍ እንስሳ ነው። መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ድብ በእስራኤል በብዛት ይገኝ ነበር + +* እነዚህ አራዊት የሚገኙት ጫካዎች ውስጥና ተራራማ አካባቢዎች ነበር፤ ዓሶችን፥ ጥቃቅን ነፍሳትንና ተክሎችን ይመገባሉ +* በብሉይ ኪዳን ድብ የብርታትና ጥንካሬ ምሳሌ ተደርጎ ይቀርባል +* በጎች ይጠብቅ በነበረ ጊዜ እረኛው ዳዊት ከድብ ጋር ታግሎ አሸንፎ ነበር +* ሁለት ድቦች ከጫካ መጥተው ኤልሳዕ ላይ ያላገጡ በርካታ ልጆችን ገደሉ diff --git a/bible/other/beast.md b/bible/other/beast.md new file mode 100644 index 0000000..8a0cd97 --- /dev/null +++ b/bible/other/beast.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አውሬ + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙውን ጊዜ ስለሌላ “እንስሳ” ለመናገርም ጥቅም ላይ ይውል ነበር + +* የዱር አውሬ በነጻነት ጫካ ውስጥ ወይም ገላጣ ሜዳዎች ላይ የሚኖርና ሰዎች ለማዳ ያላደረጉት የእንስሳ ዓይነት ነው +* ለማዳ አውሬ ሰዎች ጋር የሚኖርና ምግብ ለመሆን የሚጠበቅ ወይም እርሻን ለመሳሰሉ ሥራዎች የሚያገለግል እንስሳ ነው። “የቤት እንስሳ” የሚለው ቃል እንዲህ ያሉትን እንስሳት ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላሉ +* የብሉይ ኪዳኑ ትንቢተ ዳንኤልና የአዲስ ኪዳኑ የዮሐንስ ራእይ ክፉ ኅይሎችንና እግዚአብሔርን የሚቃወሙ ባለሥልጣኖችን የሚወክሉ አራዊት ያሉባቸው ራእዮችን ይዘዋል። +* ከእነዚህ አራዊት አንዳንዶቹ ከአንድ በላይ ራሶችና ብዙ ቀንዶች ያሏቸው ያልተለመዱ ዓይነት ፍጥረቶች ነበሩ። ብዙውን ጊዜ ትልቅ ሥልጣንና ኅይል ያላቸው ሲሆኑ፥ አገሮችን፥ ሕዝቦችንና ሌሎች የፖለቲካ ኅይሎችን ይወክሉ ነበር +* እነዚህን ቃሎች ለመተርጎም እንደ ዐውዱ አገባብ “ፍጡራን” ወይም፥ “ፍጡር ነገሮች” ወይም፥ “እንስሳት” ወይም፥ “የዱር እንስሳት” ማለት ይቻላል diff --git a/bible/other/beg.md b/bible/other/beg.md new file mode 100644 index 0000000..d90bfb6 --- /dev/null +++ b/bible/other/beg.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መለመን፥ ለማኝ + +“መለመን” አንድን ነገር አጥብቆ መጠየቅ ማለት ነው። ብዙውን ጊዜ ገንዘብ ወይም እንጀራ መጠየቅን ይመለከታል። + +* “ለማኝ” ከሰዎች ገንዘብ ወይም እንጀራ ለመጠየቅ መንገድ ዳር የሚቀመጥ ወይም የሚቆም ወይም ከቦታ ቦታ የሚዘዋወር ሰው ነው +* ብዙውን ጊዜ ሰዎች አጥብቀው አንድን ነገር ሲፈልጉ፥ ይለምናሉ፤ የለመኑት ነገር እንደሚሰጣቸው ግን አያውቁም። ይህ፥ “መወትወት” ወይም፥ “አጥብቆ መጠየቅ” ተብሎ መተርጎም ይችላል +* የሚናገርው ገንዘብ ወይም እንጀራ መጠየቅን አስመልክቶ ከሆን፥ “ገንዘብ መጠየቅ” ወይም፥ “እንጀራ መጠየቅ” ወይም፥ “ዘወትር አንድን ነገር መጠየቅ” ተብሎ መተርጎምም ይቻላል። diff --git a/bible/other/believer.md b/bible/other/believer.md new file mode 100644 index 0000000..5ebab57 --- /dev/null +++ b/bible/other/believer.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አማኝ + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “አማኝ” ኢየሱስ ክርስቶስ አዳኝ መሆኑን የሚያምንና የሚደግፍ ማለት ነው + +* አማኝ ቃል በቃል፥ “የሚያምን ሰው” ማለት ነው +* በክርስቶስ የሚያምኑና ለቃሉ የሚታዘዙ በመሆናቸው የኋላ ኋላ “ክርስቲያን” የሚለው ቃል የአማኞች ዋና መጠሪያ ሆን diff --git a/bible/other/betray.md b/bible/other/betray.md new file mode 100644 index 0000000..c0e841a --- /dev/null +++ b/bible/other/betray.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አሳልፎ መስጠት (መካድ)፣ አሳልፎ ሰጪ (ካጂ) + +“አልፎ መስጠት” (መካድ) ሌላውን ሰው የሚያሳስትና የሚጎዳ ተግባር ነው። “አሳልፎ ሰጪ” (ካጂ) የተማመነበትን ወድጁን አሳልፎ የሚሰጥ ወይም የሚክድ ሰው ነው። + +* ኢየሱስን እንዴት አድርጎ እንደሚያስይዘው ለአይሁድ መሪዎች ተናግሮ ስለ ነበር ይሁዳ፣ “አሳልፎ ሰጪ” (ካጂ) ነው። +* በተለይ ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ መስጠቱ በጣም የከፋ ወንጀል ነበር፤ ምክንያቱም ምንም እንኳ እርሱ የኢየሱስ ደቀ መዝሙር ቢሆንም የኋላ ኋላ ትክክል ላልሆነው የኢየሱስ መገደል ምክንያት የሆነውን መረጃ ለአይሁድ መሪዎች ይሰጥ ነበር፤ ለዚህ ተግባሩም ገንዘብ ይቀበል ነበር። diff --git a/bible/other/biblicaltimeday.md b/bible/other/biblicaltimeday.md new file mode 100644 index 0000000..198d5be --- /dev/null +++ b/bible/other/biblicaltimeday.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን፣ ቀን + +“ቀን” ቃል በቃል 24 ሰዓት ውስጥ ያለው ጊዜ ነው። ምሳሌያዊ ሆነ መንገድም ጥቅም ላይ ይውላል። + +* የእስራኤላውያንና የአይሁዳውያን ቀን የሚጀምረው ፀሐይ ከምትወጣበት ቀን አንስቶ ፀሐይ የምትጠልቅበት ሁለተኛው ቀን ድረስ ያለው ነው። +* አንዳንዴ “ቀን” የሚለው ቃል፣ “የያህዌ ቀን” ወይም፣ “የመጨረሻው ቀን” እንደሚባሉት፣ ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ረዘም ያለ ወቅት ወይም ዘመንን ያመለክታል። +* አንዳንድ ቋንቋዎች እነዚህ ምሳሌያዊ አጠቃቀሞች ለመግለጽ የተለያዩ ፈሊጣዊ ቋንቋዎች ይጠቀሙ ይህናል ወይም “ቀን” የሚለውን ቃል የሚተረጕሙት ቃል በቃል ብቻ (ምሳሌያዊ ሳይሆኝ) ይሆናል። +* “ቀን” ለሚለው ቃል ሌሎች ትርጕሞች እንደ ዐውዱ አገባብ፣ “ጊዜ”” ወይም፣ “ወቅት” ወይም፣ “ሁኔታ” ወይ፣ “ኹነት” የተሰኙትን ይጨምራል። diff --git a/bible/other/biblicaltimehour.md b/bible/other/biblicaltimehour.md new file mode 100644 index 0000000..3994fb1 --- /dev/null +++ b/bible/other/biblicaltimehour.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የመጽሐፍ ቅዱስ ጊዜ፣ ሰዓት + +ብዙውን ጊዜ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሰዓቱ የሚለው ቃል ብዙውን ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውለው አንድ ነገር የተፈጸመበትን ጊዜ ለይቶ ለመናገር ነው። + +* አይሁድ ብርሃን ያለበትን ቀን መቊጠር የሚጀምሩት ፀሐይ ከወጣችበት ጊዜ (ከጠዋቱ 12 አካባቢ) አንሥቶ ነው። ለምሳሌ፣ “የሌሊቱ ሦስተኛ ሰዓት” ከተባለ፣ በዚህ ዘመን አቆጣጠር፣ “ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት አካባቢ” ማለት ነው። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ጊዜን የሚያመለክቱ ማጣቀሻዎች፣ በትክክል ከዘመናችን አቆጣጠር ዘዴ ጋር ስልማይስማሙ፣ “ዘጠኝ ሰዓት አካባቢ” ወይም፣ “ስድስት ሰዓት ገደማ” የተሰኙ ሐረጎችን መጠቀም ይቻላል። +* እየተነገረ ያለው ስለ የትኛው የቀኑ ክፍል እንደ ሆነ ግልጽ ለማድረግ፣ “ምሽት ላይ” ወይም፣ “ጠዋት ላይ” ወይም፣ “ከሰዓት በኋላ” የሚሉ ሐረጎች ይጨምራሉ። diff --git a/bible/other/biblicaltimemonth.md b/bible/other/biblicaltimemonth.md new file mode 100644 index 0000000..774f592 --- /dev/null +++ b/bible/other/biblicaltimemonth.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የመጽሐፍ ቅዱስ ጊዜ ወር + +“ወር” ሲባል አራት ሳምንት ገደማ ያለው ወቅ ነው። እንደምንጠቀምበት የጊዜ አቆጣጠር (በጨረቃ ወይም በፀሐይ) መሠረት አንድ ወር ውስጥ ያሉ ቀኖች ሊለያዩ ይችላሉ። + +* በጨረቃ ቀን አቆጣጠር የእያንዳንዱ ወር ርዝማኔ ጨረቃ በመሬት ዙሪያ ለመዞር እንደሚወስድበት ጊዜ መጠን (ማለት 29 ቀን) ይወሰናል። በዚህ አቆጣጠር በዓመት ውስጥ 12 ወይም 13 ወሮች ይኖራሉ። +* “አዲስ ጨረቃ” ወይም ብርማ ብርሃን ያለበት የጨረቃዋ ገጽታ ጅማሬ በጨረቃ አቆጣጠር የምንጠቀም ከሆነ የእያንዳንዱ ወር ጅማሬ ይሆናል። +* እስራኤላውያን ይጠቀሙ የነበሩት በጨረቃ አቆጣጠር ስለ ነበር መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሱ ወሮች ስም በሙሉ የጨረቃ አቆጣጠርን መሠረት ያደረጉ ናቸው። +* በዚህ ዘመን ጥቅም ላይ የዋለው የፀሐይ አቆጣጠር መሬት በፀሐይ ዙሪያ ለመዞር የሚወስድባት ጊዜ ላይ (365 ቀን ገደማ) የተመሠረተ ነው። በዚህ አቆጣጠር መሠረት ዓመቱ ሁሌም በአሥራ ሁለት ወሮች ይከፈላል፤ የየወሮቹ ርዝመት ከ28 እስከ 31 ቀኖች ገደብ ይወሰናል። diff --git a/bible/other/biblicaltimewatch.md b/bible/other/biblicaltimewatch.md new file mode 100644 index 0000000..8e0906b --- /dev/null +++ b/bible/other/biblicaltimewatch.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የመጽሐፍ ቅዱስ ጊዜ፤ ትጋት + +መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን፣ “ትጋት” ይባል የነበረው አንድ የከተማ ጠባቂ ወይም ዘበኛ ጠላት ከሚሰነዝረው የትኛውም ጥቃት ለመጠበቅ ግዳጅ ላይ የሚሆንበት የሌሊቱ ጊዜ ነው። + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን እስራኤላውያን፣ “ጅማሬ” (ከፀሐይ መጥለቅ እስከ ሌሊቱ 4 ሰዓት)፣ “መካከለኛ” (ክሌሊቱ 4 እስከ 8 ሰዓት) እና “ጠዋት” (ከ8 ሰዓት እስከ ፀሐይ መውጣት) በመባል የሚጠሩ ሦስት ትጋቶች ነበሩዋቸው። +* በአዲስ ኪዳን ዘመን፣ አይሁድ የሮማውያንን ሥርዐት ስለ ተከተሉ “መጀመሪያ” (ከፀሐይ መጥለቅ እስከ ምሽቱ 3 ሰዓት)፣ “ሁለተኛ” (ከ3 ሰዓት እስከ 12 ሰዓት እኩለ ሌሊት)፣ “ሦስተኛ” (ከ6 እስከ 9) እና፣ “አራተኛ” (9 ሰዓት እስከ ፀሐይ መውጣት ድረስ) አራት ትጋቶች ነበሯቸው። +* እየተነገረ ባለው ትጋት መሠረት እነዚህም፣ “በጣም ሲመሽ” ወይም፣ “ዕኩለ ሌሊት” ወይም፣ “ጠዋት ማለዳ” በተሰኘ አጠቃላይ ቃሎች መተርጎም ይችላሉ። diff --git a/bible/other/biblicaltimeweek.md b/bible/other/biblicaltimeweek.md new file mode 100644 index 0000000..d436b55 --- /dev/null +++ b/bible/other/biblicaltimeweek.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የመጽሐፍ ቅዱስ ጊዜ፤ ሳምንት + +ሳምንት ሰባት ቀኖች ያሉት ጊዜ ነው። + +* በአይሁድ አቆጣጠር ስልት መሠረት ሳምንት የሚጀምረው ፀሐይ ቅዳሜ ከጠለቀችበት ጊዜ ይጀምርና በሚቀጥለው ቅዳሜ ፀሐይ እስከጠለቀችበት ጊዜ ይጀምርና በሚቀጥለው ቅዳሜ ፀሐይ እስከምትጠልቅበት ድረስ ያለው ጊዜ ነው፥ +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አንዳንዴ፣ “ሳምንት” የሚለው ቃል ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ሰባት የጊዜ ክፍሎችን ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላል፤ ለምሳሌ ሰባት ዓመት። +* “የሳምንቶች በዓል” ከፋሲካ ሰባት ሳምንት በኋላ የሚመጣ የመከር ጊዜ በዓል ነው። በዓለ ሃምሳ ተብሎም ይጠራል። diff --git a/bible/other/biblicaltimeyear.md b/bible/other/biblicaltimeyear.md new file mode 100644 index 0000000..fd711c2 --- /dev/null +++ b/bible/other/biblicaltimeyear.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የመጽሐፍ ቅዱስ ጊዜ፤ ዓመት + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ቃል በቃል ጥቅም ላይ ከዋለ፣ “ዓመት” 354 ቀኖች የያዙ ጊዜን ያመለክታል። ይህ ጨረቃ በምድር ዙሪያ ለመዞር የሚወስድባትን ጊዜ መጸት እንደማይደርገው እንደ ጨረቃ አቆጣጠር ነው። + +* በዚህ ዘመን ጥቅም ላይ የዋለው የፀሐይ ዑደትን መሠረት ያደረገው አቆጣጠር እያንዳንዳቸው 12 ወሮች ያሉት 365 ቀኖች አሉት፤ ይህም ምድር በፀሐይ ዙሪያ ለመዞር የሚወስድባት ጊዜ ማለት ነው። +* በሁለቱም ቀን አቆጣጠር አንድ ዓመት 12 ወሮች አሉት። ይሁን እንጂ የጨረቃ አቆጣጠር ከፀሐይ አቆጣጠር ከዓመት 11 ቀኖች ስለሚቀንስ የጨረቃ ቀን አቆጣጠር ላይ አንድ ተጨማሪ ወር ይኖረዋል። ይህም ሁለቱም የቀን አቆጣጠሮች እርስ በርስ የሚመጣጠን ጊዜ እንዲኖራቸው ይረዳል። +* አንድ ልዩ ሁኔታ የተፈጸመበትን ጊዜ እንዲሁ በደፈናው ለማመልከት መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ዓመት” የሚለው ቃል ምሳሌያዊ በሆነ መንገድም ጥቅም ላይ ይውላል። ይህን የሚመለከቱ ምሳሌዎች፣ “የያህዌ ዓመት” ወይም፣ በረሐብ ዘመን” ወይም፣ “የተወደደችው የጌታ ዓመት” የተሰኙትም ያካትታሉ። በዚህ ዐውድ መሠረት፣ “ዓመት” – “ጊዜ” ወይም፣ “ወቅት” ወይም፣ “ዘመን” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/blemish.md b/bible/other/blemish.md new file mode 100644 index 0000000..a27358d --- /dev/null +++ b/bible/other/blemish.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# እንከን፣ ነውር + +“እንከን” ወይም ነውር አንድ እንስሳ ወይም ሰው ላይ ያለ ጉድለትን ወይም ሙሉ ያለመሆንን ያመለክታል። ሰዎች ላይ ያለ በደልን ወይም መንፈሳዊ ጉድለትንም ያመለክታል። + +* አንዳንድ መሥዋዕቶችን በተመለከተ እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ሲናገር እንከን ወይም ነውር የሌለበትን እንስሳ እንዲያቀርቡ መመሪያ ሰጥቷል። +* ይህ ሥዕል ኢየሱስ ክርስቶስ ምንም ኃጢአት የሌለው ፍጹም መሥዋዕት መሆኑን ያመለክታል። +* በክርስቶስ የሚያምኑ አማኞች በእርሱ ደም ከኃጢአታቸው ነጸተዋል፤ ስለዚህም እንከን ወይም ነውር የሌለባቸው ተብለዋል። +* እንደ ዐውደ ምንባቡ ይህን፣ “ጉድለት” ወይም፣ “ነቀፋ” ወይም፣ “ኃጢአት” በማለት መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/bloodshed.md b/bible/other/bloodshed.md new file mode 100644 index 0000000..3acd228 --- /dev/null +++ b/bible/other/bloodshed.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የደም መፍሰስ + +“የደም መፍሰስ” በግድያ፣ በጦርነት ወይም በሌላ አደጋ የሰዎችን ሞት ያመለክታል። + +* ቃል በቃል ሲወሰድ፣ “ደም መፍሰስ” ሰውየው አካል ላይ ካለ ቁስል ደም መውጣቱን ነው የሚያመለክተው። +* “ደም መፍሰስ” ብዙውን ጊዜ ሰዎች በብዛት መገደላቸውን ለማሳየት ጥቅም ላይ ይውላል። +* አጠቃላይ በሆነ መልኩ የግድያ ኃጢአት መፈጸምን ያሳያል። diff --git a/bible/other/blotout.md b/bible/other/blotout.md new file mode 100644 index 0000000..e777a52 --- /dev/null +++ b/bible/other/blotout.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መደምሰስ፣ ደመሰሰ + +“መደምሰስ” እና፣ “ደመሰሰ” የሚለው ቃል ሰዎችን ወይም ነገሮችን ጨርሶ ማስወገድ ወይም ማጥፋትን የሚያመለክት ፈሊጣዊ ቃል ነው። + +* እነዚህ ፈሊጣዊ ቃሎች፣ ይቅር በማለትና ጨርሶ ማሰብ ባለ መፈለግ፣ የሰዎችን ኃጢአት “ሲደመስስ” ቀና በሆነ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል። +* ብዙዎን ጊዜ በኃጢአታቸው ምክንያት ሰዎችን በማጥፋት እግዚአብሔር “ሲደመስስ” ወይም፣ “ሲያስወግድ” ያለውን ሁኔታ ለማመልከት በአሉታዊ መልካም ጥቅም ላይ ይውላል። +* መጽሐፍ ቅዱስ የሰዎች ስም ከእግዚአብሔር ሕይወት መጽሐፍ “መደምሰሱን” ወይም፣ “መጥፋቱን” በተመለከተ ይናገራል፤ እንዲህ ሲሆን ሰውየው የዘላለም ሕይወት አያገኝም ማለት ነው። diff --git a/bible/other/bold.md b/bible/other/bold.md new file mode 100644 index 0000000..aa6f2b2 --- /dev/null +++ b/bible/other/bold.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ደፋር፣ በድፍረት፣ ድፍረት + +እነዚህ ቃሎች አስቸጋሪና አደገኛ ቢሆን እንኳ እውነትን ለመናገርና ትክክለኛውን ለማድረግ ደፋርና ጎበዝ መሆንን ነው የሚያመለክቱት። + +* ደፋር ሰው ለተበደሉ መከራከርን ጨምሮ መልካምና ትክክል የሆነ ነገርን ለመናገር አይፈራም። ይህ፣ “ጎበዝ” ወይም “ፍርሃት የለሽ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። +* ከአዲስ ኪዳን እንደምንመለክተው ለታሰሩ ወይም ሊገደሉ እንደሚችሉ ቢያውቁ እንኳ ደቀ መዛሙርት በአደባባይ ስለ ኢየሱስ፣ “በድፍረት” እውነቱን መናገራቸውን እንደ ቀጠለ እንመለከታለን። ይህ፣ “በልበ ሙሉነት” ወይም፣ “በጽናት” ወይም፣ “ያለ አንዳች ፍርሃት” ተብሎ መተርጎም ይችላል። +* እነዚህን የጥንት ደቀ መዛሙርት የክርስቶስን መስቀል ላይ ሞት ቤዛነት የምሥራች “በድፍረት” ከመናገራቸው የተነሣ በእስራኤልና በአጎራባች አገሮች በመጨረሻም ወደ ተቀረው ዓለም ሁሉ ወንጌል ተስፋፋ። “ድፍረት” የሚለው ቃል፣ “የማያወላውል ጽናት” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/bookoflife.md b/bible/other/bookoflife.md new file mode 100644 index 0000000..3418f79 --- /dev/null +++ b/bible/other/bookoflife.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የሕይወት መጽሐፍ + +“የሕይወት መጽሐፍ” የሚለው ቃል እርሱ ያዳናቸውንና የዘላለም ሕይወት ያሰጣቸውን ሰዎች ስም የጻፈበትን መዝገብ ያመለክታል። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ይህን፣ “የበጉ የሕይወት መጽሐፍ” ይለዋል። “የኢየሱ የበጉ የሆኑ ሰዎች የተጻፈበት የሕይወት መጽሐፍ” ተብሎ መተርጎምም ይችላል። የእርሱ በማመን የዘላለም ሕይወት እንዲኖራቸው የኢየሱስ መስቀል ላይ መሞት የሰዎችን ኃጢአት ዕዳ ከፍሏል። +* መጽሐፍ፣ “ጥቅልል ጽሑፍ” ወይም፣ “ደብዳቤ፣ መልእክት” ወይም፣ “ጽሑፍ” ወይም፣ “ሕጋዊ ሰነድ” ማለትም ይሆናል። ቃል በቃል ወይም ምሳሌያዊ ሊሆን ይችላል። diff --git a/bible/other/bow.md b/bible/other/bow.md new file mode 100644 index 0000000..97432b0 --- /dev/null +++ b/bible/other/bow.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ማጎንበስ፣ ጎንበስ ማለት + +ማጎንበስ ለአንድ ሰው ክብርን ለማሳየት በትሕትና ከወገብ እጥፍ ማለት ነው። “ጎንበስ ማለት” በጣም መታጠፍ ወይም በጣም ዝቅ ብሎ መንበርከክ ማለት ሲሆን፣ ብዙውን ጊዜ ግንባርንና እጆችን መሬት ላይ ማድረግንም ይጨምራል። + +* ሌሎች ገለጻዎች፣ “ጉልበትን ማጠፍ” (ማለት መንበርከክ)፣ “ራስን ዝቅ ማድረግ” (ማለት አክብሮትን ወይም ሐዘንን ለማሳየት ራስን በትሕትና ወደ ፊት ዘንበል ማለትን) ይጨምራል። +* ጎንበስ ማለት የጭንቀት ወይም የሐዘን ምልክትም ይሆናል። በጣም “ጎንበስ ያለ” ሰው ወደ መጨረሻ የዝቅተኝነት ደረጃ ወርዷል ማለት ነው። +* አንድ ሰው ነገሥታትንና ሌሎች መሪዎችን በመሳሰሉ ከፍ ያለ ደረጃ ወይም ከፍ ያለ ሥልጣን ባላቸው ሰዎች ፊት ሲቀርብ ብዙውን ጊዜ ጎንበስ ይላል። +* በእግዚአብሔር ፊት ማጎንበስ እርሱን የማምለክ መገለጫ ነው። +* ከተአምራቱና ከትምህርቱ የተነሣ እርሱ ከእግዚአብሔር ዘንድ የመጣ መሆኑን ሰዎች ሲገነዘቡ ኢየሱስ ፊት ማጎንበሳቸውን መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። +* መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን አንድ ቀን ኢየሱስ ሲመጣ ሰዎች ሁሉ እርሱን ለማምለክ ይንበረከካሉ። diff --git a/bible/other/bowweapon.md b/bible/other/bowweapon.md new file mode 100644 index 0000000..c473279 --- /dev/null +++ b/bible/other/bowweapon.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ደጋንና ቀስት + +ይህ ከደጋን ገመድ ቀስትን ማስፈንጠርን የሚያካትት መሣሪያ ዐይነት ነው። መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ጠላትን ለማጥቃት ወይም ለምግብ የሚሆን እንስሳን ለመግደል ያገለግል ነበር። + +* ደጋን ከእንጨት፣ ክአጥንት፣ ከብረት፣ ወይም የሚዳቋ ቀንድን ከመሳሰሉ ሌሎች ጠንካራ ነገሮች ይሠራል። የጎበጠ ቅርጽ አለው፤ በሲባጎ፣ በገመድ ወይም በጅማት በጥብቅ ይወጠራል። +* ቀስት ጫፉ ላይ ሹል የሆነ ስለታም ዘንግ መሳይ ነገር ነው። በጥንት ዘመን እንጨትን፣ አጥንትን፣ ድንጋይን ወይም ብረትን ከመሳሰሉ የተለያዩ ነገሮች ቀስት ይሠራ ነበር። +* አዳኞችና ጦረኞች ሁሉ በደጋንና በቀስት ይጠቀሙ ነበር። +* “ቀስት” የተሰኘው ቃል አንዳንድ የጠላትን ጥቃት ወይም መለኮታዊ ፍርድን ለማመልከት መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ምሳሌያዊ በሆነ አነጋገር ጥቅም ላይ ይውል ነበር። diff --git a/bible/other/bread.md b/bible/other/bread.md new file mode 100644 index 0000000..db6af42 --- /dev/null +++ b/bible/other/bread.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# እንጀራ፣ ዳቦ + +እንጀራ ውሃና ዘይት ተቀላቅሎ ከተቦካ ዱቄት ሊጥ ይሠራል። ከዚያ ሊጡ የእንጀራውን ወይም የዳቦውን ቅርጽ እንዲይዝ ተደርጎ ይጋገራል። + +* ብዙውን ጊዜ የእንጀራ ወይም የዳቦ ሊጥ ኩፍ እንዲል እርሾን የመሰለ ነገር ይገባበታል። +* ኩፍ እንዳይል ከተፈለገ እንጀራን ወይም ዳቦን ያለ እርሾ ሊጋገር ይችላል። መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንዲህ ያለው፣ “ያልቦካ እንጀራ” ተብሎ የሚጠራ ሲሆን፣ በፋሲካ ሰሞን አይሁድ የሚበሉት እንዲህ ያለውን እንጀራ ነው። +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን እንጀራ ወይም ዳቦ የብዙ ሰዎች ዋና ምግብ ሲሆን፣ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ቃሉ ማንኛውንም ምግብ ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላል። +* “ገጸ ኅብስት” የሚለው ቃል መገናኛው ድንኳን ወይም ቤተ መቅደስ ውስጥ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት እንዲሆኑ አሥራ ሁለት ኅብስቶች ወይም እንጀራዎች ወይም ዳቦዎች የወርቁ መሠዊያ ላይ ይቀመጡ ነበር። እነዚህ ኅብስቶች አሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶችን የሚወክሉ ሲሆን፣ የሚበሏቸው ካህናቱ ብቻ ነበሩ። ይህ ቃል፣ “እግዚአብሔር በመካከላቸው መሆኑን የሚያመለክቱ ኅብስቶች” ተብሎ መተርጎም ይችላል። +* “ከሰማይ እንጀራ” የተሰኘው ምሳሌያዊ አነጋገር በምድረ በዳ በነበሩ ጊዜ እግዚአብሔር ለእስራኤል የሰጠውን፣ “መና” የሚባለውን የተለየ ነጭ ምግብ ያመለክታል። +* ኢየሱስም፣ “ከሰማይ የወረደ እንጀራ” እና፣ “የሕይወት እንጀራ” በማለት ራሱን ጠርቷል። +* ከመሞቱ በፊት ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ የፋሲካውን ምግብ አብረው እየበሉ በነበረ ጊዜ ያልቦካውን የፋሲካ እንጀራ መስቀል ላይ ከሚቆስለውና ከሚገደለው የራሱ አካል ጋር አመሳስሎት ነበር። diff --git a/bible/other/breastplate.md b/bible/other/breastplate.md new file mode 100644 index 0000000..a0dce48 --- /dev/null +++ b/bible/other/breastplate.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጥሩር + +ጥሩር የሚባለው በጦርነት ጊዜ ወታደሩን ለመከለል ደረትን የሚሸፍን መሥራሪያ ነው። እስራኤላዊው ሊቀ ካህን ይለብስ የነበረው ልዩ ዐይነት ልብስ ክፍል ጥሩር ይባል ነበር። + +* ወታደሮች የሚጠቀሙበት ጥሩር ከእንጨት፣ ከብረት ወይም ከቆዳ ነበር የሚሠራው። ዓላማው ቀስት፣ ጦር ወይም ሰይፍ የወታደሩን ደረት እንዳይወጋው መከላከል ነበር። +* እስራኤላዊ ሊቀ ካህን የሚለብሰው ጥሩት ከጨርቅ የተሠራ ሲሆን፣ የከበሩ ጌጣጌጦች ይያያዙበት ነበር። ቤተ መቅደሱ ውስጥ እግዚአብሔርን የማገልገል ሥራውን ሲያከናውን ካሁኑ ይህን ይለብስ ነበር። የሊቀ ካህኑ ጥሩር፣ “ደረት መሸፈኛ” ይባልም ነበር። diff --git a/bible/other/breath.md b/bible/other/breath.md new file mode 100644 index 0000000..1dffafb --- /dev/null +++ b/bible/other/breath.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# እስትንፋስ + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “እስትንፋስ” የሚለው ቃል ብዙውን ጊዜ ሕይወትን ለመስጠት ወይም በሕይወት መሆንን ለማመልከት በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ውሏል። + +* እግዚአብሔር አዳም ውስጥ የሕይወትን እስትንፋስ፣ “እፍ” እንዳለበት መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። አዳም ሕያው ነፍስ የሆነው ያኔ ነበር። +* ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱ ላይ እፍ በማለት፣ “መንፈስን ተቀበሉ” ሲላቸው ምናልባትም መንፈስ ቅዱስ ወደ እነርሱ መምጣቱን በምሳሌ ለማመልከት ቃል በቃል ከእርሱ የወጣ እስትንፋስ እፍ ብሎባቸው ይሆናል። +* “መተንፈስ” እና፣ “እፍ ማለት” የተሰኙት ቃሎች መናገርን ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላሉ። +* “የእግዚአብሔር እስትንፋስ” ወይም፣ “የያህዌ እስትንፋስ” የተሰኘው ምሳሌያዊ ሐረግ ብዙውን ጊዜ ዐመፀኞችና ክፉ ሕዝቦ ላይ ያወረደውን የእግዚአብሔር ቊጣ ያመለክታል። እስትንፋሱ የኃይሉ መተላለፊያ ነው። diff --git a/bible/other/bribe.md b/bible/other/bribe.md new file mode 100644 index 0000000..9a5e060 --- /dev/null +++ b/bible/other/bribe.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ጉቦ፣ መማለጃ + +“ጉቦ” ወይም መማለጃ፣ ትክክል ወይም ተገቢ ያልሆነ ነገር እንዲያደርግ እዚያ ሰው ላይ ተጽዕኖ ለማሳደር ገንዘብን የመሰለ አንዳች ዋጋ ያለው ነገር መስጠት ማለት ነው። + +* የኢየሱስን ባዶ መቃብር ይጠብቁ የነበሩ ወታደሮች በእርግጥ የሆነውን ነገር እንዳይናገሩ የገንዘብ ጉቦ ተቀብለው ነበር። +* አንዳንዴ ወንጀልን አይቶ እንዳላየ እንዲያልፍ ወይም አንድ ውሳኔ እንዲያደርግ ለመግንሥት ባለ ሥልጣንም ጉቦ ይሰጣል። +* ጉቦ መስጠትንም ሆነ መቀበልን መጽሐፍ ቅዱስ ይከለክላል። +* “ጉቦ” የሚለው ቃል፣ “ተገቢ ያልሆነ ክፍያ” ወይም፣ “ለውሸት የሚደረግ ገንዘብ” ወይም፣ “ሕግን ወይም ደንብን ለመተላለፍ የሚሰጥ ገንዘብ” ተብሎ ሊተርጎም ይችላል። +* “ጉቦ መስጠት” – “አንድ ሰው ላይ ተጽዕኖ ለማሳደር የሚደረግ ክፍያ” ወይም፣ “ተገቢ ያልሆነ ነገር እንዲደረግ የሚሰጥ ገንዘብ” ወይም፣ “ተወዳጅ ለመሆን ገንዘብ መስጠት” በተሰኘ ቃል ወይም ሐረግ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/bride.md b/bible/other/bride.md new file mode 100644 index 0000000..09fb814 --- /dev/null +++ b/bible/other/bride.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሙሽራ (ሙሽሪት) + +ሙሽሪት የወደፊት ባልዋ ከሚሆነው ሙሽራ ጋር ለመጋባት የጋብቻ ሥርዓት ላይ ያለች ሴት ናት። + +* ሙሽራ የተሰኘው ቃል በኢየሱስ የሚያምኑ አማኞችን ማለትም ቤተ ክርስቲያንን ለማመልከት ጥቅም ላይ የሚውል ተለዋጭ ዘይቤ ነው። +* ኢየሱስ፣ “የቤተ ክርስቲያን ሙሽራ” በሚል ተለዋጭ ዘይቤ ተጠርቷል። diff --git a/bible/other/bridegroom.md b/bible/other/bridegroom.md new file mode 100644 index 0000000..e71cc0d --- /dev/null +++ b/bible/other/bridegroom.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሙሽራ (ወንድ) + +ጋብቻ ሥርዓት ላይ ያለ ሙሽራ ሙሽራዪቱን የሚያገባው ሰው ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን በአይሁድ ባሕል ሥርዓቱ ሁሉ ማዕከል የሚያደርገው የእርሱን ሙሽሪት ለመውሰድ የሚመጣው ሙሽራ ላይ ነበር። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ኢየሱስ፣ “ለሙሽሪት” ማለትም ለቤተ ክርስቲያን የሚመጣ ሙሽራ ተብሎ ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ተጠርቷል። +* ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ሙሽራው ከእነርሱ ጋር እያለ ደስ እንደሚላቸው እርሱ ሲሄድ ግን የሚከፋቸው ሚዜዎች መስሎአቸዋል። diff --git a/bible/other/bronze.md b/bible/other/bronze.md new file mode 100644 index 0000000..6d63d0a --- /dev/null +++ b/bible/other/bronze.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ናስ (ነሐስ) + +“ናስ” - መዳብናን ቆሮቆሮን አብሮ በማንጠር የሚሠራ አንድ ዐይነት ብረት መሳይ ነገር ነው። ጥቁር ቡኒ መልክ ቢኖረውም በመጠኑ ወደ ቀይም ወሰድ ያደርገዋል። + +* ናስ በውሃ መሸርሸርን ይከላከላል፤ ጥሩ የሙቀት አስተላላፊም ነው። +* በጥንት ዘመን ናስ መገልገያ መሣሪያዎችን፣ የጦር ዕቃዎችን፣ የቅርጽ ሥራዎችን፣ መሠዊያዎችን፣ ድስቶችን፣ የወታደር ትጥቆችን የመሳውሰሉ ነገሮችን ለመሥራት ያገለግል ነበር። +* የሐሰተኛ አማልክት ምስሎችም ከናስ ይሠሩ ነበር። +* የናስ ዕቃዎች የሚሠሩት በመጀመሪያ ናሱን በማቅለጥና ፈሳሹን ቅርጽ ማውጫ ላይ በማፍሰስ ነው። ይህ ሂደት፣ “ቅርጽ ማውጣት” ይባላል። diff --git a/bible/other/burden.md b/bible/other/burden.md new file mode 100644 index 0000000..9276316 --- /dev/null +++ b/bible/other/burden.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ሸክም + +ሸክም ከባድ ጫና ነው። ቃል በቃል የጥንት እንስሳት የሚሸከሙትን ሸክም ያመልክታል። “ሸክም” የሚለው ቃል በርካታ ምሳሌያዊ ትርጕሞችም አሉት። + +* ሸምክ አንድ ሰው መፈጸም ያለበትን ከባድ ሥራን ወይም ጠቃሚ ኀላፊነትንም ማመልከት ይችላል። ከባድ ሸክም፣ “ተሸክሞአል” ወይም፣ “ከባድ ጫና ተጭኖታል” ማለት ይቻላል። +* አንድ ጨካኝ መሪ ሕዝቡ ላይ ከባድ ሸክም ሊጭን ይችላል፤ ለምሳሌ ብዙ ግብር ወይም ቀረጥ እንዲከፍሉ በማስገደድ። +* ሌላው ላይ ሸክም መሆን የማይፈልግ ሰው እዚያ ሰው ላይ ችግር መፍጠር አይፈልግም። +* ኃጢአት የሚያስከትለው በደለኝነት ለዚያ ሰው ሸክም ነው። +* “የጌታ ሸክም” የሚለው ምሳሌያዊ አገላለጽ አንድ ነቢይ ለእግዚአብሔር ሕዝብ ያለበትን፣ “የእግዚአብሔር ሸክም” ያመለክታል። +* “ሸክም” የተሰኘው ቃል፣ በምንባቡ ዐውድ መሠረት፣ “ኃላፊነት” ወይም፣ “ተግባር” ወይም፣ “መልእክት” ተብሎ ሊተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/burntoffering.md b/bible/other/burntoffering.md new file mode 100644 index 0000000..524af6a --- /dev/null +++ b/bible/other/burntoffering.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የሚቃጠል መሥዋዕት፣ በእሳት መሠዋት + +“የሚቃጠል መሥዋዕት” የሚባለው መሠዊያው ላይ በእሳት ተቃጥሎ ለእግዚአብሔር የሚቀርብ መሥዋዕት ዐይነት ነው። የሚቃጠለው ለሕዝቡ ኀጢአት ስርየት ለመሆን ነው። “በእሳት መሠዋት” ተብሎም ይጠራል። + +* ለዚህ መሥዋዕት የሚቀርብ እንስሳት ብዙውን ጊዜ በጎችና ፍየሎች ቢሆኑም፣ በሬዎችና ወፎችም መሥዋዕት ይሆናሉ። +* የሚቃጠል መሥዋዕት በሚቀርብበት ጊዜ ከቆዳው ውጪ የእንስሳው አካል በሙሉ ይቃጠላል። ቆዳው ወይም ሌጦው ለካህኑ ይሰጠዋል። +* በዓመት ሁለት ጊዜ የሚቃጠል መሥዋዕት እንዲያቀርቡ እግዚአብሔር የአይሁድን ሕዝብ አዝዞ ነበር። diff --git a/bible/other/bury.md b/bible/other/bury.md new file mode 100644 index 0000000..3e1b16e --- /dev/null +++ b/bible/other/bury.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# መቅበር፣ ቀበረ፣ ቀብር፣ መቀበሪያ + +“መቅበር” የሞተ ሰውን አካል ጉድጓድ ውስጥ ወይም ሌላ መቀበፊያ ቦታ ውስጥ ማኖርን ያመለክታል። “ቀብር” የሚለው ቃል አንድ ነገር የመቅበር ሥራ ሲሆን፣ አንድን ነገር ለመቅበር የሚያገለግል ቦታንም ያመለክታል። + +* ብዙውን ጊዜ ሰዎች የሞተ አካልን መሬት ውስጥ በማኖርና በኋላም በአፈር በመሸፈን ይቀብራሉ። +* አንዳንዴ የሞተው አካል ከመቀበሩ በፊት የሬሳ ሳጥን ወይም ያንን የመሰሉ ነገር ውስጥ ያኖሩታል። +* አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን ብዙውን ጊዜ የሞቱ ሰዎች ዋሻ ወይም ተመሳሳይ ቦታ ውስጥ ይቀመጡ ነበር። ኢየሱ ከሞቱ በኋላ አካሉ በጨርቅ ተጠቅልሎ ከድንጋይ በተፈለፈለ መቃብር ውስጥ ከተደረገ በኋላ መቃብሩ በትልቅ ድንጋይ ተዘጋ። +* “የቀብር ቦታ” ወይም፣ “የቀብር ክፍል” ወይም፣ “የቀብር ዋሻ” ቃሎች በሙሉ የሞቱ አካል የሚቀመጥባቸው ቦታዎችን ያመለክታሉ። +* ሌሎች ነገሮችም ይቀበራሉ፤ ለምሳሌ አካን ከኢያሪኮ ያለ አግባብ የወሰደውን ብርና ሌላም ነገር ቀብሮ ነበር። +* “ፊቱን ቀበረ” የሚለው ሐረግ ብዙውን ጊዜ የሚያመለክተው፣ “ፊትን በእጆች መሸፈንን” ነው። +* አንዳንዴ “መደበቅ” የሚለው ቃል አካን በኢያሪኮ የወሰደውን ነገር ሲደብቅ እንደ ሆነው፣ “መቅበር” ማለትም ይሆናል። ይህም ማለት የወሰደውን መሬት ውስጥ ቀበረው ማለት ነው። diff --git a/bible/other/camel.md b/bible/other/camel.md new file mode 100644 index 0000000..79daa96 --- /dev/null +++ b/bible/other/camel.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ግመል + +ግመል ጀርባው ላይ አንድ ወይም ሁለት ሻኛ ያለው ግዙፍ ባለ አራት እግር እንስሳ ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ግመል በእስራኤልና በአካባቢው አገሮች የሚገኝ ትልቁ እንስሳ ነበር። +* ግመል ሰዎችና ሌሎች ነገሮችን ለመሸከም በዋነኛነት ደረጃ ጥቅም ላይ ይውል ነበር። +* አንዳንድ ሕዝቦች ግመልን ለምግብነትም ይጠቀሙበት የነበረ ቢሆንም፣ ግመል ንጹሕ ያልሆነ እንስሳ መሆኑንና መበላትም እንደሌለበት እግዚአብሔር በመናገሩ እስራኤላውያን ግን አይበሉትም ነበር። +* በአሸዋ ላይ በፍጥነት መጓዝና ያለ ምግብ ውሃ ለበርካታ ሳምንቶች መኖር ይችል ስለ ነበር ግመል በጣም ጠቃሚ እንስሳ ነው። diff --git a/bible/other/captive.md b/bible/other/captive.md new file mode 100644 index 0000000..d13c615 --- /dev/null +++ b/bible/other/captive.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ምርኮኛ፣ ምርኮ + +“ምርኮና” እና፣ “ምርኮ” የተሰኙ ቃሎች መኖር በማይፈልጉበት የባዕድ አገር እንዲኖሩ ሰዎችን መያዝ ወይም ማስገደድን ያመለክታሉ። + +* ከይሁዳ መንግሥት የነበሩ እስራኤላውያን ለ70 ዓመት የባቢሎን መንግሥት ምርኮኞች ሆነው ነበር። +* ዳንኤልና ነህምያ ለባቢሎን ንጉሥ ይሠሩ የነበሩ እስራኤላዊ ምርኮኞች ነበሩ። +* “ምርኮኛ መሆን” የተሰኘው ፈሊጣዊ አነጋገር ሌላውን ወገን መያዝን የሚያመልክት ሌላ አባባል ነው። +* “ምርኮኛ ትሆናላችሁ” የሚለው አባባል፣ “እንደ ምርኮኛ ለመኖር ትገደዳላችሁ” ወይም፣ “እስረኞች ሆናችሁ ወደ ሌላ አገር ትወሰዳላችሁ” ተብሎ መተርጎም ይችላል። +* ሐዋርያው ጳውሎስ ማንኛውንም ዐሳብ፣ “መማረክና” ለክርስቶስ እንዲታዘዝ ማድረግ እንዳለባቸው በምሳሌያዊ መልኩ ለክርስቲያኖች ይናገራል፥ +* አንድ ሰው የኃጢአት ምርኮኛ መሆን ስለሚችልበት ሁኔታም ይናገራል፤ ይህም ኃጢአት፣ “ይቆጣጠረዋል” ማለት ነው። diff --git a/bible/other/castout.md b/bible/other/castout.md new file mode 100644 index 0000000..da7458b --- /dev/null +++ b/bible/other/castout.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ማውጣት፣ ማባረር + +አንድ ነገር ወይም አንድን ሰው፣ “ማውጣት” ወይም፣ “ማባረር” ያ ነገር ወይም ሰው ከዚያ እንዲሄድ ማስገደድ ማለት ነው። + +* “ማውጣት” – “መወርወር፣ መጣል” ከተሰኘው ጋር ተመሳሳይ ነው። መረብ መጣል፣ መረቡን ባሕር ውስጥ መወርወር ማለት ነው። +* ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ አንድን ሰው፣ “ማውጣት” ወይም፣ “ማባረር” ያ ሰው እዚያ እንዳይኖር መከልከል ወይም ማስገደድ ማለት ነው። diff --git a/bible/other/caughtup.md b/bible/other/caughtup.md new file mode 100644 index 0000000..47a9ac3 --- /dev/null +++ b/bible/other/caughtup.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መንጠቅ፣ ነጠቀ + +ብዙውን ጊዜ፣ “መንጠቅ” የሚለው ቃል ተአምራዊ በሆነ መንገድ እግዚአብሔር በድንገት አንድን ሰው ወደ ሰማይ ሲወስድ ነው። + +* “ነጠቀ” የሚለው ቃል በፍጥነት አንድ ሰው ላይ መድረስ ማለት ነው። ከዚህ ቃል ጋር ተመሳሳይ ትርጕም ያለው፣ “አስገድዶ መያዝ” የሚለው ነው። +* ክርስቶስ ተመልሶ ሲመጣ እርሱን በአየር ለመቀበል ክርስቲያኖች በአንድነት እንደሚነጠቁ ጳውሎስ ይናገራል። +* “ኃጢአቴ ያዘኝ” የተሰኘው ምሳሌያዊ አንጋገር፣ “የኃጢአቴን ውጤት እየተቀበልሁ ነው” ወይም፣ “ከኃጢአቴ የተነሣ እየተሰቃየሁ ነው” ወይም፣ “ኃጢአቴ ችግር አምጥቶብኛል” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/cedar.md b/bible/other/cedar.md new file mode 100644 index 0000000..aae8b3c --- /dev/null +++ b/bible/other/cedar.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዝግባ + +“ዝግባ” የሚለው ቃል ቀይ ቡናማ እንጨት ያለው ሾጣጣ ጫፍ ያለውን ግዙፍ ዛፍ ያመለክታል። እንደ ሌሎች ሾጣጣ ዛፎች ሁሉ እንደ መርፌ የሾሉ ቅጠሎች አሉት። + +* ብሉይ ኪዳን ይህ ዛፍ በብዛት ይበቅልበት ከነበረው ከሊባኖስ ጋር አያይዞ ስለ ዝግባ ዛፍ ብዙ ይናገራል። +* የዝግባ ዛፍ የኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ ሲሠራ ጥቅም ላይ ውሏል። +* መሥዋዕት ለማቅረብና ሰዎችን በማንጻት ሥርዓትም ጥቅም ላይ ይውል ነበር። diff --git a/bible/other/census.md b/bible/other/census.md new file mode 100644 index 0000000..97d4dca --- /dev/null +++ b/bible/other/census.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቆጠራ + +“ቆጠራ” የሚለው ቃል ሥርዓት ባለው መልኩ በአገሩ ወይም በመንግሥቱ ውስጥ ያሉ ሰዎች መቊጠርን ያመለክታል። + +* ብሉይ ኪዳን የእስራኤል ሰዎች እንዲቆጠሩ እግዚአብሔር በተለያየ ጊዜ አዝዞ እንደ ነበር መዝግቦአል፤ ለምሳሌ እስራኤል መጀመሪያ ከግብፅ ሲወጡና በኋላም ከነዓን ከመግባታቸው ጥቂት ቀደም ሲል። +* ብዙውን ጊዜ ቆጠራ የሚደረገው ግብር የሚከፍሉ ምን ያህል ሰዎች እንደ ሆኑ ለማወቅ ነበር። +* ለምሳሌ ከዘፀአት እንደምንመለከተው አንድ ጊዜ እያንዳንዱ ሰው ለመቅደሱ ሥራ የሚሆን ግማሽ ሰቄል እንዲከፍል ለማድረግ የእስራኤል ሰዎች ተቆጥረው ነበር። +* ኢየሱስ ሕፃን በነበረ ጊዜ መንግሥታቸው ውስጥ የሚኖረውን ሕዝብ ለማወቅና ግብር እንዲከፍሉ ለማድረግ የሮም መንግሥት የሕዝብ ቆጠራ አድርጎ ነበር። diff --git a/bible/other/chaff.md b/bible/other/chaff.md new file mode 100644 index 0000000..3de379d --- /dev/null +++ b/bible/other/chaff.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ገለባ + +ደረቅ የእህል ዘር መከላከያ ሽፋን ነው። ገለባ ለምግብነት አይጠቅምም፤ ስለዚህም ከእህሉ እንዲለያይ ይደረግና በኋላ ይጣላል። + +* ብዙውን ጊዜ ገለባው ከእህሉ የሚለየው እህሉን ወደ አየር በመበተን ነበር፤ ነፋስ ገለባውን ይወስደዋል፣ እህሉ ግን መሬት ላይ ይወድቃል። ይህ ሂደት “ማበራየት” ይባላል። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ይህ ቃል ክፉ ሰዎችንና ጥቅም የሌለው ነገርን ለማመልከት በምሳሌያዊ አነጋገር ጥቅም ላይ ይውላል። diff --git a/bible/other/chariot.md b/bible/other/chariot.md new file mode 100644 index 0000000..c5ff74f --- /dev/null +++ b/bible/other/chariot.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሰረገላ + +በጥንት ዘመን ሰረገሎች በፈረሶች የሚጎተቱ ቀለል ያለ ክብደት ያላቸው ባለ ሁለት ተሽከርካሪ (ጎማ) መጓጓዣ ነበሩ። + +* ሰዎች ሰረገሎቹ ላይ በመቀመጥ ወይም በመቆም ሰዎች ለጦርነት ወይም ለመጓጓዣ ይጠቀሙባቸው ነበር። +* በጦርነት ጊዜ ሰረገሎች ያሉት ሰራዊት በፍጥነትና በቀላሉ ከቦታ ቦታ በመንቀሳቀስ ሰረገሎች በሌሉት ሰራዊት ላይ የበላይነት ይኖራቸው ነበር። +* የጥንት ግብፃውያንና ሮማውያን በፈረሶችና በሰረገሎች በመጠቀም ይታወቁ ነበር። diff --git a/bible/other/cherubim.md b/bible/other/cherubim.md new file mode 100644 index 0000000..a428047 --- /dev/null +++ b/bible/other/cherubim.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ኪሩቤል፣ ኪሩብ + +“ኪሩብ” እና “ኪሩቤል” በመባል በብዙ ቊጥር የሚጠሩት እግዚአብሔር የፈጠራቸው የተለዩ ዓይነት ሰማያዊ አካሎች ናቸው። ኪሩቤል ክንፎችና የእሳት ነበልባል እንዳላቸው መጽሐፍ ቅዱስ ያመለክታል። + +* ኪሩቤል የእግዚአብሔርን ክብርና ኃይል ይገልጣሉ፤ የተቀደሱ ነገሮች ጠባቂዎችም ይመስላሉ። +* አዳምና ሔዋን ኃጢአት ካደረጉ በኋላ፣ ሰዎች ወደ ሕይወት ዛፍ እንዳይደርሱ የእሳት ነበልባል የሆነ ሰይፍ ያላቸው ኪሩቤልን ከገነት አትክልት ቦታ አኖረ። +* ፊት ለፊት የቆሙና የኪዳኑ ታቦት፣ የስርየት መክደኛ ላይ ክንፎቻቸውን ያጋጠሙ ሁለት ኪሩቤል እንዲሠሩ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን አዘዘ። +* መገናኛው ድንኳን ውስጥ የነበሩ መጋረጃዎችም ላይ የኪሩቤልን ምስል በጥልፍ እንዲሠሩም ነግሮአችዋል። +* አንዳንድ ምንባቦች ውስጥ እነዚህ ፍጥረቶች አራት ፊቶች ማለትም የሰው፣ የአንበሳ፣ የበሬ እና የንስር ፌት እንዳላቸው ተገልጿል። +* አንዳንዴ ኪሩቤል መላእክት እንደ ሆነ ይታሰባል፤ መጽሐፍ ቅዱስ ግን ያንን በግልጽ አይናገርም። diff --git a/bible/other/chief.md b/bible/other/chief.md new file mode 100644 index 0000000..db8b46f --- /dev/null +++ b/bible/other/chief.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አለቃ፣ ዋና + +“አለቃ” የሚለው ቃል በተወሰኑ አካል ላይ ከፍ ያለ ሥልጣን ያለውን ወይም በጣም አስፈላጊ መሪን ያመለክታል። + +* ለዚህ ምሳሌ የሚሆኑ፣ “የሙዚቀኞች፣ የመዘምራን አለቃ” “የካህናት አለቃ” እና፣ “የግብር ሰብሳቢዎች አለቃ” እና “መሪ አለቃ” የተሰኙትንም ይጨምራል። +* ዘፍጥረት 36 ላይ አንዳንድ ሰዎች የቤተ ሰባቸው ወይም የጎሳቸው፣ “አለቃ” ተብለው እንደ ተጠሩ የአንድ የተወሰነ ቤተ ሰብን ራስ ወይም መሪ ያመለክታል። እንዲህ ሲሆን፣ “መሪዎች” ወይም፣ “ራሶች” ተብሎ መተርጎም ይችላል ወይም፣ +* ስምን ለማመልከት ጥቅም ላይ ከዋለ፣ “ሙዚቀኞችን፣ መዘምራንን የሚመራ” ወይም፣ “ካህናትን የሚያስተዳድር” እንደሚለው፣ “የሚመራ” ወይም፣ “የሚገዛ ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፥ diff --git a/bible/other/chiefpriests.md b/bible/other/chiefpriests.md new file mode 100644 index 0000000..18794e6 --- /dev/null +++ b/bible/other/chiefpriests.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የካህናት አለቆች + +ኢየሱስ በዚህ ምድር በነበረ ጊዜ የካህናት አለቆች ከፍ ያለ ሥልጣን የነበራቸው የአይሁድ ሃይማኖት መሪዎች ነበሩ። + +* የካህናት አለቆች ቤተ መቅደስ ውስጥ በሚደረገው የአምልኮ አገልግሎት ማንኛውም ነገር ላይ ኃላፊነት ነበራቸው፤ ለቤተ መቅደስ የሚሰጠውን ገንዘብ የሚቆጣጠሩትም እነርሱ ነበሩ። +* ከተራዎቹ ካህናት የበለጠ ደረጃና ሥልጣን ነበራቸው። ከእነርሱ የሚበልጥ ሥልጣን የነበረው ሊቀ ካህኑ ብቻ ነበር። +* የካህናት አለቆች ከኢየሱስ ዋነኛ ጠላቶች ጥቂቶቹ ሲሆኑ፣ እርሱን እንዲይዙና እንዲገድሉት ሮማውያን መሪዎች ላይ ከባድ ተጽዕኖ ያደረጉ እነርሱ ነበሩ። diff --git a/bible/other/chronicles.md b/bible/other/chronicles.md new file mode 100644 index 0000000..fe10986 --- /dev/null +++ b/bible/other/chronicles.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ዜና መዋዕል + +“ዜና መዋዕል” የሚለው ቃል በዘመናት ውስጥ በጽሑፍ የሰፈረ ሰነድን ነው። + +* ሁለት የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት፣ “1ዜና መዋዕል” እና “2ዜና መዋዕል” ተብለው ተጠርተዋል። +* “ዜና መዋዕሎች” የተባሉት መጻሕፍት ከአዳም አንሥቶ የሰዎችን ስም በመዘርዘር የእስራኤልን ሕዝብ ታሪክ በከፊል አስፍረዋል። +* “1ዜና መዋዕል” የንጉሥ ሳኦልን ፍጻሜና በንጉሥ ዳዊት አገዛዝ ዘመን የተከናወኑ ሁኔታዎች አስፍሮአል። +* “2ዜና መዋዕል” የቤተ መቅደሱ መሠራትንና የሰሜኑ የእስራኤል መንግሥት ከደቡብ የይሁዳ መንግሥት መከፈሉን ጨምሮ የንጉሥ ሰሎሞንንና የበርካታ ሌሎች ነገሥታት አገዛዝ አስፍሮአል። +* 2ዜና መዋዕል የሚያበቃው የባቢሎን ምርኮ መጀመሩን በመግለጽ ነው። diff --git a/bible/other/citizen.md b/bible/other/citizen.md new file mode 100644 index 0000000..2bc12e9 --- /dev/null +++ b/bible/other/citizen.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዜጋ + +አንድ ዜጋ በአንድ የተወሰነ አገር ወይም መንግሥት ውስጥ የሚኖር ሰው ነው። በተለይም የዚያ አገር ነዋሪ መሆኑን በልጽ ዕውቅና የተሰጠው ሰውን ያመለክታል። + +* እንደ ዐውዱ ሁኔታ ይህ፣ “ነዋሪ” ወይም፣ “ሕጋዊ ኗሪ” ተብሎ መተርጎም ይችላል። +* አንድ ዜጋ የአንድ ትልቅ አገር ክፍል በሆነ አገር በንጉሥ፣ በፕሬዚደንት ወይም ጠቅላይ ሚኒስትር የሚተዳደር አገር ውስጥ መኖር ይችላል። ለምሳሌ ጳውሎስ ብዙ የተለያዩ አውራጃዎች በውስጡ የያዘው የሮም መንግሥት ዜጋ ነበር፤ ጳውሎስ ከእነዚህ አውራጃዎች በአንዱ ይኖር ነበር። +* በምሳሌያዊ አነጋገር በኢየሱስ የሚያምኑ ሰዎች የመንግሥተ ሰማይ፣ “ዜጋ” ተብለዋል፤ ይህ የሚያሳየው አንድ ቀን እዚያ የሚኖሩ መሆኑን ነው። እንደ አንድ አገር ዜጋ ሁሉ ክርስቲያኖች የእግዚአብሔር መንግሥት ዜጎች ናቸው። diff --git a/bible/other/clan.md b/bible/other/clan.md new file mode 100644 index 0000000..19c4ab7 --- /dev/null +++ b/bible/other/clan.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጎሳ + +“ጎሳ” ከአንድ አባት የተገኙ ረጅም ሐረግ ያለው ቤተ ሰብ አካሎች ናቸው። + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን እስራኤል በጎሳቸው ወይም በቤተ ሰብ ወገናቸው ይቆጠሩ ነበር። +* አንዳንዴ ግለ ሰቦችም በጎሳቸው ስም ይጠሩ ነበር። ለምሳሌ የሙሴ ሚስት አባት ዮቶር ራጉኤል በተሰኘው የጎሳው ስም ተጠርቷል። +* ጎሳ፣ “የቤተ ሰብ ስብስብ” ወይም፣ “ረጅም የቤተ ሰብ ዝርዝር” ወይም፣ “ዘመዶች” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/clothed.md b/bible/other/clothed.md new file mode 100644 index 0000000..6a1945f --- /dev/null +++ b/bible/other/clothed.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መልበስ፣ ለበሰ + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ከዋ፣ “ለበሰ” አንድ ነገር፣ “ተቀዳጀ” ወይም አንድ ነገር ታጠቀ ወይም በአንዳች ሁኔታ ዝግጁ ሆነ ማለት ነው። አንድ ነገር፣ “መልበስ” አንድ ዐይነት ፀባይ ወይም ባሕርይ አዳበረ ማለት ነው። + +* የምትለብሱት ልብስ ውጫዊ አካላችሁን እንደሚሰፍንና ለሰው ሁሉ እንደሚታይ፣ አንድ ዓይነት ባሕርይ፣ “ስትለብሱም” ሌሎች ሰዎች በቀላሉ ያዩታል። “ትሕትናን መልበስ” ሰው ሁሉ በቀላሉ እንዲያየው ተግባራችሁና አናኗራችሁ ሁሉ ትሕትናን የሚያንጸባርቅ ይሆናል። +* “ከላይ ኃይል መልበስ” ሲባል ከላይ የሚመጣ ኃይል መቀበል ማለት ነው። +* ቃሉ፣ “እፍረት መከናነብ” ወይም፣ “ውርደት ልበሱ” የተሰኙትን የመሳሰሉ አሉታዊ ነገሮችን ለማመልከትም ይጠቅማል። diff --git a/bible/other/comfort.md b/bible/other/comfort.md new file mode 100644 index 0000000..6747a4c --- /dev/null +++ b/bible/other/comfort.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ማጽናናት፣ አጽናኝ + +“ማጽናናት” እና “አጽናኝ” የተሰኙት ቃሎች አካላዊም ይሁን ጉዳት ያደረሰባቸው ሰዎች መርዳትን፣ አይዞአችሁ ባይነትን ነው የሚያመለክተው። + +* ሌሎችን የሚያጽናና ሰው፣ “አጽናኝ” ይባላል። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ “አጽናኝ”እግዚአብሔር ለሕዝቡ ምን ያህል ቸር እና አፍቃሪ መሆኑና በመከራቸውም እንደሚረዳቸው ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል። +* በመንፈስ ቅዱስ በኩል እግዚአብሔር ሕዝቡን እንዲያጽናና አዲስ ኪዳን ይናገራል። መጽናናትን የተቀበሉ መጽናናት መከራ ለደረሰባቸው ሌሎች ሰዎች ያንኑ መጽናናት መስጠት ይችላሉ። +* “የእስራኤል አጽናኝ” የተሰኘው ገለጻ ሕዝቡን ለመታደግ የሚመጣውን መሲሕ ያመለክታል። +* ኢየሱስ መንፈስ ቅዱስን፣ በእርሱ የሚያምኑት ሰዎችን የሚረዳ፣ “አጽናኝ” ብሎታል። diff --git a/bible/other/commander.md b/bible/other/commander.md new file mode 100644 index 0000000..9e31d1e --- /dev/null +++ b/bible/other/commander.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አዛዥ፣ እዝ + +“አዛዥ” የተወሰኑ ወታደሮችን የመምራትና የማዘዝ ኃላፊነት ያለውን የሰራዊት መሪ ያመለክታል። + +* ሰራዊት፣ “ማዘዝ” ያንን ሰራዊት መምራት፣ በዚያ ሰራዊት ላይ ባለ ሥልጣን መሆን ማለት ነው። +* አንድ አዛዥ በቁጥር ጥቂት ወይም ብዙ (ለምሳሌ በሺህ የሚቆጠሩ) ወታደሮች ላይ ኃላፊነት ሊኖረው ይችላል። +* እርሱ የመላእክት ሰራዊት አዛዥ እንደ መሆኑ መጠን ይህ ቃል ያህዌንም ይመለከታል። +* “አዛዥ” የተሰኘውን ቃል ለመተርጎም፣ “መሪ” ወይም “ባለ ሥልጣን” ማለት ይቻላል። +* ሰራዊት፣ “ማዘዝ”፣ ሰራዊት፣ “መምራት” ወይም ሰራዊቱ ላይ፣ “ባለ ሥልጣን” መሆን ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/commit.md b/bible/other/commit.md new file mode 100644 index 0000000..08b8f8a --- /dev/null +++ b/bible/other/commit.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መስጠት (መፈጸም)፣ የተሰጠ (ፈጸመ)፣ ስጦታ + +በዚህ አግባብ መሠረት፥ “መስጠት” ሲባል አንድን ነገር ለማድረግ መወሰን ወይም ቃል መግባት ማለት ነው። + +* አንድን ነገር ለማድረግ ቃል የገባ ሰው፣ ከዚያ አንጻር፣ “የተሰጠ” ሰው ይባላል። +* ለአንድ ሰው አንዳች ዐይነት ተግባር፣ “መስጠት” ያንን ሰው ለዚያ ተግባር መወሰን ማለት ነው። ለምሳሌ ያህል በ2ቆሮንቶስ መልእክቱ ጳውሎስ፣ እግዚአብሔር ሰዎች ከእርሱ ጋር እንዲታረቁ የማድረግን አገልግሎት እግዚአብሔር፣ “ሰጥቶናል” ይላል። +* “መፈጸም” እና፣ “ፈጸም” የተሰኙት ቃሎች ብዙውን ጊዜ ኃጢአትን፣ ዝሙትን፣ ወይም፣ መግደልን የመሳሰሉ መጥፎ ነገሮችን ማድረግን ያመለክታሉ። +* “ተግባር ተሰጠው” የሚለው፣ “ያ ሥራ ለእርሱ ተሰጠ” ወይም ሥራው በአደራ ተሰጠውፋ ወይም በኃላፊነት ተሰጠው ተብሎ መተርጎምም ይችላል። +* “መስጠት” የተሰኘው ቃል፣ “የተሰጠ ተግባር” ወይም፣ “ቃል መስጠት” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/companion.md b/bible/other/companion.md new file mode 100644 index 0000000..a2f3bba --- /dev/null +++ b/bible/other/companion.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ባልንጀራ + +“ባልንፈራ” እንደ ጓደኛ ወይም እንደ የትዳር አጋር ከአንድ ሰው ጋር አብሮ መሆንን ወይም ኅብረት ማድረግን ያመለክታል። + +* ጓደኛሞች ብዙ ነገሮችን ይጋራሉ፤ አብረው ይበላሉ፤ እርስ በርስ ይረዳዳሉ ይደጋገፋሉ። +* በምንባቡ መሠረት ይህ ቃል፣ “ጓደኛ” ወይም “አብሮ ተጓዥ” ወይም “ረዳት” ተብሎ መተሮም ይችላል። diff --git a/bible/other/conceive.md b/bible/other/conceive.md new file mode 100644 index 0000000..f74bb58 --- /dev/null +++ b/bible/other/conceive.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መፅነስ፣ ፅንስ + +ብዙዎን ጊዜ “መፅነስ” እና፣ ፅንስ” የተሰኙ ቃሎች የሚያመለክቱት ልጅ ማርገዝን ነው። ያረገዙ እንስሳትን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል። + +* “ሕፃን መፅነስ” የሚለው ሐረግ “ማርገዝ” ተብሎ ወይም ይህን ለማመልከት ተቀባይነት ባለው ሌላ መንገድ መተርጎም ይችላል። +* ከዚህ ጋር ተያያዥነት ያለው፣ “ፅንስ” የሚለው ቃል፣ “የእርግዝና ጅማሬ” ወይም፣ “እርጉዝ የመሆን ሂደት” ተብሎ መተርጎም ይችላል። +* እነዚህ ቃሎች ዐሳብን፣ ዕቅድን ወይም ተግባርን የመሳሰሉ ነገሮችን መፍጠር ወይም ማሰብንም ሊያመለክቱ ይችላሉ። እነዚህን እንደ ዐውዱ መሠረት፣ “ማሰብ” ወይም “ማቀድ” ወይም፣ “መፍጠር” ብሎ መተርጎም ይቻላል። +* አንዳንዴ ይህን ቃል ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ እንጠቀምበታለን፤ ለምሳሌ “ምሦትም ከፀነሰች በኋላ” እንደሚለው፤ እንዲህ ማለት ክፉ ምኞት አእምሮ ውስጥ ሲፈጠር ውይም ክፉ ምኞት ወድ ልብ ሲመጣ ነው። diff --git a/bible/other/concubine.md b/bible/other/concubine.md new file mode 100644 index 0000000..72b2b40 --- /dev/null +++ b/bible/other/concubine.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ዕቁባት + +ዕቁባት ቀድሞውኑ ሚስት ያለችው ወንድ ሁለተኛ ሚስት ናት። ብዙውን ጊዜ ዕቁባት የሰውየው ሕጋዊ ሚስት አትሆን። + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን ዕቁባት የሚሆኑት እንስት ባሪያዎች ነበሩ። +* በግዢ፣ በጦር ጊዜ ድል በማድረግ ወይም ለዕዳ በሚደረግ ክፍያ ዕቁባት ማግኘት ይቻላል። +* አንድ ንጉሕ ብዙ ዕቁባቶች ካሉት ብዙውን ጊዜ የኃይሉና የሥልጣኑ ምልክት ተደርጎ ይወሰድ ነበር። +* ዕቁባት የመያዝ ልምምድ ከእግዚአብሔር ፈቃድ የሚጻረር መሆኑን አዲስ ኪዳን ያስተምራል። diff --git a/bible/other/confidence.md b/bible/other/confidence.md new file mode 100644 index 0000000..ea17876 --- /dev/null +++ b/bible/other/confidence.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# እምነት፣ መተማመን + +“እምነት” እኛ “መተማመን” አንድ ነገር እውነት መሆኑንና ያም ነገር በእርግጥ የሚፈጸም መሆኑን እርግጠኛ መሆንን ያመለክታሉ። በድፍረትና በልበ ሙሉነት መንቀሳቀስንም ያመለክታሉ። + +* እርሱ እንደማይዋሽና ምንጊዜም ቃሉን እንደሚጠብቅ በማወቃቸው እግዚአብሔርን በሰጣቸው የተስፋ ቃሎች አማኞች እርግጠኞች ናቸው። +* እርግጠኝነት መሠረት የሚያደርገው አስቸጋሪ ሁኔታዎች ቢኖሩ እንኳ በእግዚአብሔር መተማመን ላይ ነው። +* ሌሎች የመጸሐፍ ቅዱስ ትርጕሞች፣ “ተስፋ” በማለት የተረጎመበትን አንዳንድ ትርጕሞች፣ “እርግጠኝነት” ብለውታል፤ ይህም ያ ነገር እንደሚፈጸም በሚገባ ማወቅን ግምት ውስጥ በማስገባት ነው። +* ብዙውን ጊዜ፣ “እምነት” የሚያመለክተው በተለይ የእግዚአብሔርን ተስፋ ቃል እውነተኛነትን፣ አንድ ቀን አማኞች ሁሉ ለዘላለም በሰማይ ከእግዚአብሔር ጋር እንደሚሆኑ እርግጠኛ መሆንን ያመለክታል። +* “በእግዚአብሔር ማመን” እርሱ ቃል የገባውን ለመቀበልና ለመለማመድ በፍጹም ልብ መጠበቅ ማለት ነው። diff --git a/bible/other/confirm.md b/bible/other/confirm.md new file mode 100644 index 0000000..22631a2 --- /dev/null +++ b/bible/other/confirm.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ማጽናት፣ ማረጋገጥ፣ ማጽኛ + +“ማጽናት” የሚለው ቃል አንድ ነገር እውነት ወይም እርግጥ ወይም አስተማማኝ መሆኑን መናገር ወይም መመልከት ማለት ነው። + +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ከእነርሱ ጋር የገባውን ኪዳን እንደሚያጸና እግዚአብሔር ለሕዝቡ ይናገራል። ይህም ማለት ለእነርሱ የገባውን ቃል እንደሚጠብቅና እንደሚፈጽም መናገሩ ነው። +* አንድ ሰው የጻፈውን ማጽናት እርሱ የጻፈው እውነት መሆኑን መቀበል ማለት ነው። +* የእምነት “ማጽኛ” እውነት መሆኑን በሚያረጋግጥ መልኩ ለሰዎች የኢየሱስ ክርስቶስን ወንጌል ማስተማር ማለት ነው። +* “በመሐላ ማጽናት” አንድ ነገር እውነተኛ አስተማማኝ መሆኑን ጠንከር አድርጎ መናገር ወይም መማል ማለት ነው። +* ማጽናት የሚለውን የመተርጎም፣ “እውነት መሆኑን መናገር” ወይም፣ “አስተማማኝነቱን መግለጥ” ወይም፣ “ከዚያ ጋር መስማማት” ማለት ይቻላል። በዐውዱ መሠረትም፣ “ማረጋገጥ” ወይም፣ “ቃልን መስጠት” ማለት ይቻላል። diff --git a/bible/other/consume.md b/bible/other/consume.md new file mode 100644 index 0000000..5f60d81 --- /dev/null +++ b/bible/other/consume.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መጨረስ + +ቃል በቃል ሲወሰድ እስኪያልቅ ድረስ አንድን ነገር መጠቀም ማለት ሲሆን በርካታ ምሳሌያዊ ትርጕሞችም ይኖሩታል። + +* መጸሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “መጨረስ” የሚለው ቃል ብዙውን ጊዜ ነገሮችን ወይም ሰዎችን ማጥፋት ይመለከታል። +* እሳት ነገሮችን እንዲጨርስ (እንደሚበላ) ሲነገር ዐመድ እስከሆኑ ድረስ እቃጥሎ ይፈጃቸዋል ማለት ነው። +* እግዚአብሔር፣ “የሚባላ እሳት” ተብሏል፤ ይህ ኃጢአት ላይ ያለውን ቊጣ የሚገልጽ ነው። ቊጣው በንስሐ ይማይመለሱ ኃጢአተኛ ላይ ከባድ ቅጣት ያመጣል። +* ምግብ መጨረስ እስኪያልቅ ድረስ መብላት ወይም መጠጣት ማለት ነው። +* “ምድሪቱን በላ” የሚለው ሐረግ፣ “ምድሪቱን አጠፋ” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/contempt.md b/bible/other/contempt.md new file mode 100644 index 0000000..b196a77 --- /dev/null +++ b/bible/other/contempt.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ንቀት፣ የተናቀ + +“ንቀት” አንድ ሰው ለሌላው ሰው ወይም ለሌላው ነገር ክብር መንፈጉን የሚያሳይበት መንገድ ነው። ክብር የተነፈገው፣ “የተናቀ” ይባላል። + +* አንድ ሰው በግልጽ እግዚአብሔርን አለማክበሩን የሚያሳይበት መንገድ ንቀት ሲሆን፣ “ማቃለል” ወይም፣ “ማዋረድ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። +* “መናቅ” የአንድን ሰው ዋጋ ማሳነስ ወይም፣ ከራስ ይልቅ ሌላው ሰው ለምንም ነገር ተገቢ እንዳልሆነ መቍጠር ማለት ነው። +* ንጉሥ ዳዊት ዝሙት በማድረግና ሰውን በመግደል ኃጢአት የፈጸመ ጊዜ ዳዊት እኔን ንቆአል በማለት እግዚአብሔር ተናግሮአል። እንዲህ በማድረጉ ለእግዚአብሔር ይገባ የነበረውንክብር ነፍጎአል። diff --git a/bible/other/corrupt.md b/bible/other/corrupt.md new file mode 100644 index 0000000..ef2a70f --- /dev/null +++ b/bible/other/corrupt.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ብልሹ፣ ብልሽት + +“ብልሹ” እና፣ “ብልሽት” የሰዎችን ክፋትና ግብረ ገባዊ ዝቅጠት ያመለክታል። + +* ቃል በቃል ሲወሰድ፣ “ብልሹ” ማለት፣ “የተጣመመ” ወይም በግብረ ገባዊ ይዞታው “የወደቀ” ማለት ነው። +* ብልሹ ሰው ከእውነት ወደ ኋላ የተመለሰና ወራሳ ወይም ጸያፍ ነገሮችን የሚያደርግ ሰው ነው። +* አንድን ሰው ማበላሸት ወራዳና ጸያፍ ነገሮች እንዲያደርግ በዚያ ሰው ላይ ተጽዕኖ ማድረግ ማለት ነው። diff --git a/bible/other/council.md b/bible/other/council.md new file mode 100644 index 0000000..f7cf857 --- /dev/null +++ b/bible/other/council.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ሸንጎ፣ ምክር + +ሸንጎ በጣም አስፈላጊ ጉዳዮችን በተመለከት ለመወያየት፣ ምክር ለመስጠትና ውሳኔ ለማሳለፍ የተሰበሰቡ ሰዎች ማለት ነው። + +* ሕገ ነክ የሆኑ ጕዳዮችን አስመልክቶ ውሳኔ ማሳለፍን ከመሳሰሉ ዓላማዎች አንጻር ብዙ ጊዜ ሸንጎ የሚቋቋመው ዕውቅና ባለውና ዘላቂነት ባለው መልኩ ነው። +* ከፍ ያለ ሥልጣን የነበረው የአይሁድ ሸንጎ ሳንሔድሪን በመባል የሚታወቀው ነበር። ሳንሔድሪን ሊቃነ ካህናትን፣ ሽማግሎዎችን፣ ጸሐፍትን፣ ፈሪሳውያንና ሰዱቃውያንም የመሳሰሉ አይሁድ መሪዎችን የሚያካትት 70 አባሎች ነበሩት። +* ወንጌልን በማስተማሩ የታሰረ ጊዜ ሐዋርያው ጳውሎስ የሮማውያን ሸንጎ ፊት ቀርቦ ነበር። +* እንደ ዐውዱ ሁኔታ፣ “ሸንጎ” – “ሕጋዊ ጉባኤ” ወይም፣ “የፖለቲካዊ ጉባኤ” ተብሎ መተርጎም ይችላል። +* “ሸንጎ ውስጥ መሆን” ታላላቅ ነገሮችን መወሰን የሚችል ስብሰባ ውስጥ መሆን ማለት ነው። diff --git a/bible/other/counselor.md b/bible/other/counselor.md new file mode 100644 index 0000000..e630276 --- /dev/null +++ b/bible/other/counselor.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ምክር፣ መካሪ፣ አማካሪ + +ምክር ማለት አንድ ሰው ማስተዋል ያለበት ውሳኔ እንዲያደርግ ተገቢውን ሐሳብ መስጠት ማለት ነው። መልካም “መካሪ” ወይም፣ “አማካሪ” ሰዎች ትክክልኛ ምርጫ ማድረግ እንዲችሉ አስፈላጊ ሐሳብ ይሰጣል። + +* ብዙ ጊዜ ነገሥታት የሕዝቡን ሕይወት የሚነኩ አስፈላጊ ነገሮችን በተመለከተ ትክክለኛ ውሳኔ እንዲያደርጉ የሚረዷቸው አማካሪዎች ነበሯቸው። +* አንዳንድ የሚሰጠው ምክር መልካም ላይሆን ይችላል። ተገቢ ያልሀነ አንድ ርምጃ እንዲወሰድ ወይም ራሱንና ሕዝቡን የሚጎዳ ዐዋጅ እንዲያወጣ ክፉ መካሪዎች ንጉሡን ያሳስታሉ። +* እንደ ዐውዱ ሁኔታ፣ “ምክር” ወይም “መካሪ” የተሰኙ ቃሎች፣ “ውሳኔ ለማድረግ የሚጠቅም ሐሳብ” ወይም፣ “ጠቃሚ አስተያየት” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/courage.md b/bible/other/courage.md new file mode 100644 index 0000000..80b5bf9 --- /dev/null +++ b/bible/other/courage.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ድፍረት፣ ደፋር + +“ድፍረት” አስቸጋሪ፣ አስፈሪ ወይም አደገኛ ነገሮችን በጉብዝና መጋፈጥ ወይም አንድ ነገር ማድረግ ማለት ነው። + +* “ደፋር” ፍርሃት ወይም ተስፋ መቁረት ሊያሳድርበት በሚችል ሁኔታ ውስጥ እንኳ ቢሆን በጉብዝና የሚንቀሳቀስ ሰው ያመለክታል። +* አንድ ሰው ደፋርነቱን የሚያሳየው ስሜታዊና አካላዊ ሕመምን በጽናትና በትዕግሥት መቋቋም ሲችል ነው። +* “አይዞህ” የተሰኘው የተለመደ ቃል፣ “ጎበዝ ሁን” ወይም፣ “አትፍራ” ወይም፣ “ነገሮችን እንደሚለወጡ እርግጠኛ ሁን” ማለት ነው። +* ኢያሱ ወደ አደገኛው የከነዓን ምድር ለመሄድ በተዘጋጀ ጊዜ ሙሴ፣ “አይዞህ” በማለት አበረታታው። +* “ደፋር” – “ልበ ሙሉ” ወይም፣ “ፍርሃት የለሽ” ወይም፣ “ጀግና” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። +* እንደ ዐውዱ ሁኔታ፣ “አይዞህ” የሚለው፣ “ልብህ ይበርታ” ወይም፣ “ተረጋጋ” ወይም፣ “አትናወጥ” ተብሎ መተርጎም ይችላል። +* “በድፍረት መናገር” – “ያለ ፍርሃት መናገር” ወይም “በልበ ሙሉነት መናገር” ወይም “በእርግጠኝነት መናገር” ማለት ነው። diff --git a/bible/other/courtyard.md b/bible/other/courtyard.md new file mode 100644 index 0000000..7f5778f --- /dev/null +++ b/bible/other/courtyard.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# አደባባይ፣ ችሎት + +“አደባባይ” ዙሪያውን የተከበበና ከላይ በኩል ክፍት የሆነ ገላጣ አካባቢ ነው። + +* “ችሎት” ዳኞች ፍትሕ ብሔርና ወንጀል ነክ ነገሮችን የሚዳኙበት ቦታ ማለት ነው። +* መገናኛው ድንኳን በወፍራም የጨርቅ መጋረጃዎች ግድግዳነት በታጠረ አንድ አደባባይ ተከብቦ ነበር። +* የቤተ መቅደሱ ሕንፃ ሦስት የውስጥ አደባባዮች ነበሩት፤ አንዱ ለካህናት፣ አንዱ ለአይሁዳውያን ወንዶችና ሌላው ደግሞ ለአይሁዳውያን ሴቶች። +* አነዚህ የውስጥ አደባባይች አሕዛብ እንዲያመልኩ ከተፈቀደበት ውጫዊ አደባባይ የሚለያቸው በቁመት ዝቅ ያሉ የድንጋይ ግድግዳ ነበራቸው። +* የአንድ ቤት አደባባይ ቤቱ መካከል ላይ ያለ ግልጥ ቦታ ነው። +* “የንጉሥ ችሎት” የሚለው ሐረግ ቤተ መንግሥቱን ወይም ፍርድ የሚሰጥበትን ቦታ ሊያመለክት ይችላል። +* “ይያህዌ አደባባይ” ይያህዌ መኖሪያን ወይም ሰዎች ያህዌን ለማምለክ የሚሰጡበት ቦታን የሚያመለክት ምሳሌያዊ አንጋገር ነው። diff --git a/bible/other/cow.md b/bible/other/cow.md new file mode 100644 index 0000000..506d493 --- /dev/null +++ b/bible/other/cow.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ላም፣ ጥጃ፣ ወይፈን፣ ከብት + +“ከብት” የሚለው ሳር የሚበሉ በዋነኛነት ደረጃ ለሚሰቱት ሥጋና ወተት ሰዎች የሚያረቧቸው ባለ አራት እግር የእርሻ እንስሳት ናቸው። እንዲህ ካሉት እንስሳት እንስቷ “ላም” ስትባል፣ ተባዕቱ፣ “ወይፈን” ከእነርሱ የሚወለደው፣ “ጥጃ” ይባላል። + +* በአንዳንድ አገሮች ባሕል መሠረት ሰዎች ከብቶችን በተለያዩ ዕቃዎች ይለዋወጣሉ። አንዳን ድጊዜ ወንዱ ማግባት ለፈለጋት ልጃገረድ ወላጆች በትሎሽ መልክ ከብት ይሰጣል። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የአይሁድ ሕዝብ ከብቶችን በተለይም፣ ቀይ ጊደር በመባል የምትታወቀውን መሥዋዕት ያቀርቡ ነበር። +* “ጊደር” ገና ጥጃ ያልወለደች ላም ናት። +* “በሬ” ሞፈር ቀንበር በመሸከም ለእርሻ ሥራ የሚያገለግል ከወይፈን ከፍ ያለ የቤት እንስሳ ነው። diff --git a/bible/other/creation.md b/bible/other/creation.md new file mode 100644 index 0000000..c74bb25 --- /dev/null +++ b/bible/other/creation.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መፍጠር፣ ፍጥረት፣ ፈጣሪ + +“መፍጠር” አንድን ነገር ማድረግ ወይም ሕልውና እንዲኖረው ማድረግ ማለት ነው። የተፈጠረ ነገር “ፍጥረት” ይባላል። በመላው አጽናፍ ያለውን ወደ ሕልውና ያመጣ እርሱ በምሆኑ እግዚአብሔር፣ “ፈጣሪ” ይባላል። + +* ይህ ቃል እግዚአብሔር ዓለምን መፍጠሩን ለማመልከት ጥቅም ላይ ከዋለ ፍጥረትን እም ኀበ አልቦ ወይም ከምንም አስገኝቷል ማለት ነው። +* ሰዎች ነገሮችን የሚፈጥሩት ቀድሞውኑ ከነበሩ ነገሮች ነው። +* ሰላምን ማስገኘትን ወይም ንጹሕ ልብን መፍጠርን የመሳሰሉ ረቂቅ ነገሮችን ለማመልከት አንዳንዴ፣ “ፈጠረ” የሚለው ቃል በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል። +* “ፍጥረት” መጀመሪያ እግዚአብሔር ማንኛውንም ነገር ሲፈጥር የሆነውን የዓለምን ካለ መኖር ወደ መኖር መምጣት ሊያመለክት ይችላል። ወይም ደግም እግዚአብሔር የፈጠረውን ማንኛውንም ነገር ሁሉ ሊያመለክት ይችላል። አንዳንዴ፣ “ፍጥረት” በተለይ ዓለም ውስጥ ያሉ ሰዎችን ያመለክታል።፥ diff --git a/bible/other/creature.md b/bible/other/creature.md new file mode 100644 index 0000000..55ac22b --- /dev/null +++ b/bible/other/creature.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ፍጡር + +“ፍጡር” ሰዎችንና እንስሳትን ጨምሮ እግዚአብሔር የፈጠረውን ሕያው ነገር ሁሉ ያመለክታል። + +* ነቢዩ ሕዝቅኤል በራእይ የእግዚአብሔርን ክብር ሲያይ አራት፣ “ሕያዋን ፍጡራን” ማየቱን ይናገራል። በትክክል ምንነታቸውን መረዳት ባለ መቻሉ ነበር ይህን ስም የሰጣቸው። +* ሕይወት ያላቸውንና ሕይወት የሌላቸውን ነገሮች (መሬትን፣ ባሕርንና ከዋክብትን) ጨምሮ እግዚአብሔር የፈጠራቸው የተለያዩ ነገሮችን ስለሚያካትት፣ “ፍጥረት” የሚለው ቃል የተለየ ትርጕም ሊኖረው እንደሚችል ልብ ማድረግ ይኖርብናል። “ፍጡር” ሕይወት ያላቸው ነገሮችን ብቻ ነው የሚያመለክተው። diff --git a/bible/other/criminal.md b/bible/other/criminal.md new file mode 100644 index 0000000..29eee0f --- /dev/null +++ b/bible/other/criminal.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ወንጀል፣ ወንጀለኛ + +“ወንጀል” ብዙውን ጊዜ የሚያመለክተው የአንድ አገርን ወይም መንግሥትን ሕግ የማፍረስ ኃጢአትን ነው። እንዲህ ያለውን በደል የፈጸመ ሰው ወንጀለኛ ይባላል። + +* ሰውን መግደል ወይም የሌላውን ንብረት መስረቅ ወንጀል ከሚባሉት ጥቂቶቹ ናቸው። +* ብዙውን ጊዜ ወንጀለኛ እስር ቤት ወይም ወህኒ ቤት ውስጥ ተጠብቆ ይቀመጣል። +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ከፈጸሙት በደል የተነሣ ሊበቀሏቸው ከሚፈልጉ ሰዎች ለመሸሽ ወንጀለኞች ከአንዱ ቦታ ወደ ሌላው ይቅበዘበዙ ነበር። diff --git a/bible/other/crown.md b/bible/other/crown.md new file mode 100644 index 0000000..01628ef --- /dev/null +++ b/bible/other/crown.md @@ -0,0 +1,14 @@ +# አክሊል፣ አክሊል መድፋት (መጫን) + +አክሊል ንጉሦችና ልዕልታትን የመሳሰሉ መሪዎች ራሳቸው ላይ የሚያደርጉት ክብ ቅርጽ ያለው ጌጥ ነበር። አክሊል መድፋት አንድ ሰው ራስ ላይ አክሊል ማኖር ማለት ሲሆን፣ በምሳሌያዊ ትርጕሙ፣ “ማክበርን” ያመለክታል። + +* ብዙውን ጊዜ አክሊል የሚሠራው ከወርቅ ወይም ከብር ሲሆን የተለያዩ የከበሩ ድንጋዮች ፈርጥ ይኖሩታል። +* አክሊል የነገሥታትን ሥልጣንና ሀብት ያመለክታል። +* በንጽጽር ሮማውያን ኢየሱስ ራስ ላይ ያኖሩት ከእሾክ ቅርንጫፎች የተሠራ አክሊል እርሱን ለመጉዳትና በእርሱ ለማፌዝ ታስቦ የተደረገ ነበር። +* በጥንት ዘመን በተለያዩ ስፖርታዊ ውድድሮች ያሸነፉ ሰዎች ከወይራ ዛፍ ቅርንጫፎች የተሠራ አክሊል ይሸለሙ ነበር። በሁለተኛው የጢሞቴዎስ መልእክቱ ሐዋርያው ጳውሎስ የጠቀሰው እንዲህ አይነቱን አክሊል ነበር። +* በምሳሌያዊ አነጋገር ጥቅም ላይ ከዋለ፣ “አክሊል መድፋት (መጫን)” ያንን ሰው ማክበር ማለት ነው። ለእርሱ ስንታዘዝና እርሱን ስናመሰግን እግዚአብሔርን እናከብራለን። ይህ እርሱ ላይ አክሊል የማኖርና ንጉሥነቱን የመቀበል ያህል ነው። +* ጳውሎስ አማኝ ወገኖችን፣ “የደስታዬ አክሊል”ይላቸዋል። እዚህ ላይ “አክሊል” የሚለውን ቃል የተጠቀመው እነዚያ አማኞች በታማኝነት እግዚአብሔርን ከማገልገላቸው የተነሣ በእነርሱ ምን ያህል ደስ እንደ ተሰኘና ክብር እንደ ተሰማው በሚያመልክት ምሳሌያዊ መልኩ ነው። +* ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ጥቅም ላይ ሲውል፣ “አክሊል” – “ዋጋ” ወይም፣ “ክብር” ወይም፣ “ሽልማት” ተብሎ መተርጎም ይችላል። +* ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ጥቅም ላይ ሲውል፣ “አክሊል መድፋት (መጫን)” ማክበር ወይም መሸለም ተብሎ መተርጎም ይችላል። +* አንድ ሰው አክሊል ካገኘ፣ “ራሱ ላይ አክሊል ተደረገ” ተብሎ መተርጎም ይችላል። +* “ክብርና ግርማ ተቀዳጀ” የተሰኘው አገላለጽ፣ “ክብርና ግርማ ተሰጠው” ወይም፣ “ክብርና ግርማ ተቀበለ”፣ “ክብርና ግርማ ለበሰ” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/cry.md b/bible/other/cry.md new file mode 100644 index 0000000..5244d4a --- /dev/null +++ b/bible/other/cry.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መጮኽ + +“መጮኽ” እንባ አውጥቶ ማልቀስ ወይም ጭንቅ ውስጥ ያለ ሰው የሚያሰማው ጥሪ ሊሆን ይችላል። + +* “መጮኽ” ርዳታ በመፈለግ መጣራት ወይም ጮኽ ብሎ ድምፅን ማሰማት ማለት ነው። +* ይህ ቃል፣ “በአስቸኳይ መጣራት” ወይም፣ “ርዳታ መጠየቅ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። +* “ወደ አንተ እጮኻለሁ” የሚለው፣ “እንድትረዳኝ አንተን ጠራሁ” ወይም፣ “በመከራዬ እንድትደርስልኝ አንተን ጠራሁ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/cupbearer.md b/bible/other/cupbearer.md new file mode 100644 index 0000000..024b492 --- /dev/null +++ b/bible/other/cupbearer.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ወይን ጠጅ ኀላፊ + +በብሉይ ኪዳን ዘመን፣ “ወይን ጠጅ ኀላፊ” ለንጉሡ ወይን በጽዋ የሚያቀርብ ሰው ሲሆን፣ ወይኑ ያልተመረዘ መሆኑን ለማረጋገጥ ብዙውን ጊዜ ኀላፊው መጀመሪያ እንዲቀምስ ይደረግ ነበር። + +* ቃል በቃል ትርጕሙ፣ “ጽዋ አቅራቢ” ወይም፣ “ጽዋውን የሚያቀርብ ሰው” ማለት ነው። +* ወይን ጠጅ ኀላፊ በንጉሡ ዘንድ የተወደደና እምነት የሚጣልበት ነበር። +* ታማኝና ከመሆኑ የተነሣ ወይን ጠጅ ኀላፊው መሪው በሚያደርገው ውሳኔ ተጽዕኖ የማሳደር ዐቅም ነበረው። +* ነህምያ እስራኤላውያን በባቢሎን ምርኮ ውስጥ በነበሩ ዘመን የፋርስ ንጉሥ የአርጤክስስ ወይን ጠጅ አሳላፊ ነበር። diff --git a/bible/other/curtain.md b/bible/other/curtain.md new file mode 100644 index 0000000..6c7fb34 --- /dev/null +++ b/bible/other/curtain.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መጋረጃ + +መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን “መጋረጃ” የሚያመለክተው መገናኛው ድንኳንንና ቤተ መቅደሱን ለመሥራት ጥቅም ላይ ይውል የነበረውን ወፍራምና በጣም ከባድ ጨርቅ ነበር። + +* መገናኛው ድንኳን የተሠራው ከላይና ከጎን በተዘረጉ አራት ተደራራቢ መጋረጃዎች ነበር። እነዚህ መጋረጃዎች ከጨርቅ ወይም ከእንስሳት ቆዳ ይሠሩ ነበር። +* የጨርቅ መጋረጃዎች በመገናኛው ድንኳን አደባባይ ዙሪያ ግድግዳ በመሆን ያገለግሉ ነበር። እነዚህ መጋረጃዎች ከተልባ እግር ማለትም ከናይለንም ይሠሩ ነበር። +* በመገናኛው ድንኳንም ሆነ በቤተ መቅደሱ ግንባታ ሥራ በቅድስተ ቅዱሳኑና በተቀደሰው ቦታ መካከል በጣም ትልቅ የጨርቅ መጋረጃ ይደረግ ነበር። ኢየሱስ መስቀል ላይ በሞተ ጊዜ በተአምር ለሁለት የተቀደደው ይኸው መጋረጃ ነበር። diff --git a/bible/other/cutoff.md b/bible/other/cutoff.md new file mode 100644 index 0000000..2280380 --- /dev/null +++ b/bible/other/cutoff.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መቁረጥ + +“መቁረጥ” የሚለው ቃል ማግለልን፣ ማስወገድን ወይም ከዋው ወገን መነጠልን ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውል የነበረ ፈሊጣዊ ቃል ነው። ከኀጢአት የተነሣ በመልኮታዊ ፍርድ መገደልን ሊያመለክትም ይችላል። + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ማፍረስ ከእግዚአብሔር ሕዝብና ከእርሱ ፊት መቆረጥን ወይም መለየትን ያስከትል ነበር። +* እርሱን ባለማምለካቸውና ለእርሱ ባለ መታዘዛቸው እንዲሁም የእስራኤል ጠላት ከመሆናቸው የተነሣ እስራኤል ያልሆኑ ሰዎችን እንደሚቆርጥ እግዚአብሔር ተናግሮአል። +* መቁረጥ የሚለው ቃል እግዚአብሔር የወንግዙ ውሃ እንዳይወርድ ያደረገበትን ሁኔታ ለማመልከትም ጥቅም ላይ ውሏል። diff --git a/bible/other/darkness.md b/bible/other/darkness.md new file mode 100644 index 0000000..9c9b918 --- /dev/null +++ b/bible/other/darkness.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ጨለማ + +ቃል በቃል፣ “ጨለማ” የብርሃን አለመኖር ማለት ነው። ይህ ቃል የተለያዩ ምሳሌያዊ ትርጕሞችም አሉት። + +* እንደ ተዋጭ ዘይቤ፣ “ጨለማ” – “ርኵሰት” ወይም፣ “ክፉ” ወይም፣ “መንፈሳዊ ዕውርነት” ማለት ነው። +* ማንኛውም ኀጢአትና ግብረ ገባዊ ብልሽትንም ሊያመለክት ይችላል። +* “የጨለማ ግዛት” የሚለው አገላለጽ ክፉ የሆነውንና በሰይጣን የተገዛውን ሁሉ ያመለክታል። +* “ጨለማ” የሞት ተለዋጭ ዘይቤ በምሆንም ያገለግላል። +* እግዚአብሔርን የማያውቁ ሰዎች፣ “ጨለማ ውስጥ እየኖሩ ነው” ይባላል፤ ይህም የጽድቅ አኗኗርን መረዳት አይችሉም ማለት ነው። +* እግዚአብሔር ብርሃን ነው (ጽድቅ) ጨለማም (ክፉ) በእርሱ ዘንድ ከቶ የለም። +* እግዚአብሔርን የሚንቁ ሰዎች የሚቀጡበት ቦታ አንዳንድ፣ “በውጭ ያለው ጨለማ” ይባላል። diff --git a/bible/other/death.md b/bible/other/death.md new file mode 100644 index 0000000..2d6fe16 --- /dev/null +++ b/bible/other/death.md @@ -0,0 +1,3 @@ +# ሞት፣ መሞት፣ ሞተ + +እነዚህ ቃሎች አካላዊንም ሆነ መንፈሳዊ ሞትን ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላሉ። አካላዊ በሆነ መልኩ የሰውየው አካል መሥራትን ማቆሙን ያመለክታል። በመንፈሳዊ አንጋገር በኀጢአታቸው ምክንያት ሰዎች ከቅዱሱ እግዚአብሔር መለየታቸውን ያመለክታል። diff --git a/bible/other/deceive.md b/bible/other/deceive.md new file mode 100644 index 0000000..71a1491 --- /dev/null +++ b/bible/other/deceive.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ማሳሳት፣ መሳት፣ ስሕተት፣ አሳሳች + +“ማሳሳት” እውነት ያልሆነ ነገር እንዲታመን ማድረግ ነው። ሌሎችን የማሳሳት ተግባር “ማሳት” ይባላል። + +* “ስሕተት” የተሰኘው ሌላ ቃልም እንዲሁ እውነት ያለሆነ ነገር እንዲታመን ማድረግ ነው። +* ሐሰትን እንዲያምኑ የሚያደርግ ሰው “አሳሳች” ነው። ለምሳሌ ሰይጣን፣ “አሳሳች” ተብሎ ተጠርቷል። እርሱ የሚቆጣጠራቸው ክፉ መናፍስትም አሳሳቾች ናቸው። +* እውነተኛ ያልሆነ ሰው፣ ተግባር ወይም መልእክት፣ “አሳሳች” ተብሎ ሊጠራ ይችላል። +* “ማሳት” እና፣ “ስሕተት” የተሰኙት ቃሎች ተመሳሳይ ትርጕም ቢኖራቸውም ጥቅም ላይ የሚውሉበትን መንገድ በተመለከተ መጠነኛ ልዩነት አላቸው። +* “አሳሳች” እና “አሳች” የተሰኙት ገላጭ ቃሎች ተመሳሳይ ትርጕም አላቸው፤ በተመሳሳይ ዐውድ ጥቅም ላይ ይውላሉ። diff --git a/bible/other/declare.md b/bible/other/declare.md new file mode 100644 index 0000000..081a732 --- /dev/null +++ b/bible/other/declare.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ማወጅ፣ ዐዋጅ + +“ማወጅ” እና “ዐዋጅ” የተሰኙት ቃሎች የሚያመለክቱት ሰው ሁሉ እንዲያውቀው ተፈልጎ በግልጽ በአደባባይ ለሕዝብ የሚነገር ሲሆን፣ እንዲህ የሚደረገው ለጉዳዩ አጽንዖት ለመስጠት ታስቦ ነው። + +* “ዐዋጅ” ለተነገረው አጽንዖት መስጠት ብቻ ሳይሆን፣ ዐዋጁን ለተናገረ ሰው ትኵረት ውስጥ ያስገባል። +* ለምሳሌ በብሉይ ኪዳን ዘመን ብዙውን ጊዜ ከእግዚአብሔር የመጣ መልእክት፣ “የያህዌ ዐዋጅ” ወይም፣ “ያህዌ እንዲህ በማለት ያውጃል” የሚል መቅድመ ነገር ይሰጠው ነበር። ይህ አባባል እየተናገር ያለው ያህዌ ለመሆኑ አጽንዖት ይሰጣል። መልእክቱ የመጣው ከያህዌ መሆኑ ምን ያህል አስፈላጊ ወይም ጠቃሚ መሆኑን ያመለክታል። diff --git a/bible/other/decree.md b/bible/other/decree.md new file mode 100644 index 0000000..ac013a9 --- /dev/null +++ b/bible/other/decree.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ዐዋጅ + +ዐዋጅ የሚባለው ሕግን ወይም መምሪያን ለሰዎች በአደባባይ በግልጽ መናገር ነው። + +* የእግዚአብሔር ሕጎችም ዐዋጅ፣ መመሪያ ወይም ትእዛዞች ተብለዋል። +* እንደ ሕግና ትእዛዝ ሁሉ ሰዎች ለዐዋጅም መታዘዝ አለባቸው። +* አንድ ሰብዓዊ መሪ ላደረገው ዐዋጅ ምሳሌ የሚሆነን በሮም የሚኖር ሰው ሁሉ ወደ ተወለደበት አካባቢ ሄዶ እንዲቆጠር ያዘዘው የአውጉስጦስ ቄሳር ዐዋጅ ነው። +* አንድ ነገር ማወጅ ልንታዘዘው የሚገባ ትእዛዝ መስጠት ማለት ነው። ይህም፣ “ማዘዝ” ወይም፣ “መናገር” ወይም፣ “መመሪያ መስጠት” ተብሎ መተርጎም ይችላል። +* “ዐዋጅ” ተነገረ ማለት ያ ነገር፣ “በእርግጥ ይሆናል” ወይም፣ “ያ ነገር በፍጹም አይለወጥም” ወይም፣ “ያ ነገር እንዲደረግ ተወስኖአል” ማለት ነው። diff --git a/bible/other/dedicate.md b/bible/other/dedicate.md new file mode 100644 index 0000000..625f3bc --- /dev/null +++ b/bible/other/dedicate.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መቀደስ፣ ቅድስና + +መቀደስ ለአንድ ራሱን ለቻለ ዓላማ ወይም ተግባር አንድን ነገር መለየት ወይም መስጠት ማለት ነው። + +* ዳዊት ወርቁንና ብሩን ለጌት ቀደሰ። +* ብዙውን ጊዜ፣ “ቅድስና” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ለተለየ ዓላማ አንድ ነገር የመለየት ደንብን ወይም ሥርዓትን ነው። +* መሠዊያን የመቀደስ ሥርዓት ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ማቅረብንም ይመለከታል። +* ያህዌን ብቻ እንዲያመልኩና የእርሱን ከተማ እንዲጠብቁ በአዲስ መልኩ ቃል በማስገባት እንደ ገና የተገነቡትን የኢየሩሳሌም ቅጥሮች በመቀደሱ ሂደት ነህምያ እስራኤላውያንን መራቸው። ይህም በሙዚቃ መሣሪያዎችና በዝማሬ የታጀበ ምስጋና ለእግዚአብሔር ማቅረብንም አካትቶ ነበር። +* “መቀደስ” የሚለው ቃል “ለአንድ ዓላማ መለየት” ወይም፣ “አንድ የተለየ ተግባር ለመፈጸም መሰጠት” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/deer.md b/bible/other/deer.md new file mode 100644 index 0000000..ee906db --- /dev/null +++ b/bible/other/deer.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አጋዘን + +አጋዘን ጫካዎች ውስጥ ወይም ተራሮች ላይ የሚኖር ግዙፍና የሚያምር ባለ አራት እግሮች እንስሳ ነው። ወንዱ አጋዘን በጣም ትላልቅ ቀንዶች አሉት። + +* አጋዘን ከፍ ብሎ ለመዝለልና በፍጥነት ለመኖጥ የሚያስችሉት ቀጫጭንና ጠንካራ እግሮች አሉት። +* የእግሮቻቸው ሸኾና ስንጥቅ መሆኑ በማንኛውም ቦታ እንዲራመዱና ማንኛውንም ከፍታ ለመወጣት ይረዳቸዋል። diff --git a/bible/other/defile.md b/bible/other/defile.md new file mode 100644 index 0000000..aaf4dc1 --- /dev/null +++ b/bible/other/defile.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ማርከስ፣ መርከስ + +“ማርከስ” እና፣ “መርከስ” የተሰኙት ቃሎች መበከልን ወይም በከፍተኛ ደረጃ መቆሸሽን ያመለክታሉ። አንድ ነገር ከአካላዊ፣ ከግብረ ገባዊ ወይም ከሃይማኖታዊ ሥርዓት ጋር በተያያዘ ርኵስ ተብሎ ሊጠራ ይችላል። + +* እርሱ፣ “ርኵስ” ወይም “ያልተቀደሰ” ያለውን በመብላት ወይም በመንካት ራሳቸውን እንዳያረክሱ እግዚአብሔር እስራኤላይውያንን አስጠንቅቆ ነበር። +* የሞቱ አካሎችና ተላላፊ በሽታዎችን የመሳሰሉ ነገሮችን እግዚአብሔር ርኵሳን ብሏቸዋል፤ እነርሱን የሚነኩ ሰዎች ይረክሳሉ። +* ከዝሙት ኃጢአት እንዲርቁ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን አዞአል። ይህ ኃጢአት ያረክሳችዋል፤ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነት እንዲያጡ ያደርጓቸዋል። +* የተወሰኑ ሥርዓቶችን በመፈጸም እንደ ገና ንጹሕ እስኪሆን ድረስ ለጊዜውም ቢሆን ሰውን የሚያረክሱ ከአካል የሚወጡ ነገሮች ነበር። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ አንድን ሰው በእውነት የሚያረክሱት ኃጢአተኛ ዐሳብና ተግባር እንደ ሆኑ ኢየሱስ አስተምሮአል። diff --git a/bible/other/delight.md b/bible/other/delight.md new file mode 100644 index 0000000..657f814 --- /dev/null +++ b/bible/other/delight.md @@ -0,0 +1,4 @@ +# የሚያስደስት + +«የሚያስደስ ነገር» ማለት ሰውን በእጅጉ የሚያስደት ወይንም በዙ ሐሴትን የሚያመጣ ነገር ማለት ነው +በ አንድ ነገር መደሰት ማለት diff --git a/bible/other/deliverer.md b/bible/other/deliverer.md new file mode 100644 index 0000000..381ce44 --- /dev/null +++ b/bible/other/deliverer.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መታደግ፣ ታዳጊ (የሚታደግ) + +አንድን ሰው መታደግ እርሱን ማዳን ማለት ነው። ታዳጊ ከባርነት፣ ከጭቆና ወይም ከሌላ አደጋ ሰዎችን የሚታደግ ወይም ነጻ የሚያወጣ ነው። + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን እነርሱን ለማጥቃት በመጡ ሌሎች ላይ እንዲዘምቱ በማድረግ እስራኤልን የሚጠብቁና የሚመሩ ታዳጊዎች እግዚአብሔር አስነሥቶ ነበር። +* እነዚህ ታዳጊዎች፣ “መሳፍንት” ተብለውም ይጠሩ ነበር፤ ብሉይ ኪዳን ውስጥ ያለው መጽሐፈ መስፍንት እነዚህ መሳፍንቶች እስራኤልን የመሩት መቼ እንደ ነበር በዝርዝር አስፍሮአል። +* እግዚአብሔርም፣ “ታዳጊ” ተብሎአል። ከእስራኤል ታሪክ በሙሉ እንደምንመለከተው እርሱን ሕዝቡን ከጠላቶቻቸው ታድጎአቸው ወይም አድኖአቸው ነበር። diff --git a/bible/other/descendant.md b/bible/other/descendant.md new file mode 100644 index 0000000..1f464e3 --- /dev/null +++ b/bible/other/descendant.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ዘር (ልጅ) + +ዘር (ልጅ) ቀጥተኛ የደምና ሥጋ ዝምድና ያለው ወይም የሩቅ ዘመድ የሆነ ሰው ነው። + +* ለምሳሌ አብርሃም የኖኅ ዘር ነው። +* የአንድ ሰው ልጆች፣ የልጅ ልጆች፣ የልጅ ልጅ ልጆች፣ ወዘተ የእርሱ ዘሮች ናቸው። diff --git a/bible/other/desecrate.md b/bible/other/desecrate.md new file mode 100644 index 0000000..a5b8fb9 --- /dev/null +++ b/bible/other/desecrate.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ማርከስ፣ ማጉደፍ + +ለአምልኮ ጥቅም ላይ ማዋል በማይቻልበት ሁኔታ የተቀደሰ ቦታን ወይም ነገርን መጉዳት ወይም መበከል ማለት ነው። + +* ለአንድ ነገር አክብሮትን አለማሳየት ብዙውን ጊዜ ያንን ነገር ማርከስ ወይም ማጉደፍ ማለት ነው። +* ለምሳሌ ቤተ መንግሥታቸው ውስጥ ለግብዣ በመጠቀም አረማውያን ነገሥታት ከእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የተወሰዱ የተለየ ክብር ያላቸው ዕቃዎችን አርክሰዋል ወይም አጉድፈዋል። +* በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ የነበረውን መሠዊያ ለማርከስ ወይም ለማጉደፍ ጠላቶች የሞተ ሰው አጥንት ተጠቅመው ነበር። +* ይህ ቃል፣ “ቅድስና መንፈግ” ወይም፣ “ክብር መንፈግ” ወይም “ማቆሸሽ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/desert.md b/bible/other/desert.md new file mode 100644 index 0000000..299e7dc --- /dev/null +++ b/bible/other/desert.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# በረሐ፣ ምድረ በዳ + +በረሐ ወይም ምድረ በዳ በጣም ጥቂት ተክሎችና ዛፎች ብቻ የሚያድጉበት ደረቅና ጠፍ ቦታ ነው። + +* በረሐ ጥቂት ተክሎች ወይም እንስሳት ያሉት ደረቅ የአየር ፀባይ ያለው አካባቢ ነው። +* እንዲህ ያለው ቦታ በጣም አስቸጋሪ በመሆኑ በረሐ ውስጥ የሚኖሩ በጣም ጥቂት ሰዎች ናቸው። ይህ ቦታ፣ “ምድረ በዳ” ተብሎም ይጠራል። +* “ምድረ በዳ” ሲባል በጣም ሩቅ፣ የተተወና ከሰዎች መኖሪያ የተገለለ የሚል ዐሳብ አለው። +* ይህ ቃል፣ “ሰው የማይኖርበት” ወይም፣ “ሩቅ ቦታ” ወይም “የተተወ ቦታ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/desolate.md b/bible/other/desolate.md new file mode 100644 index 0000000..e8b98ac --- /dev/null +++ b/bible/other/desolate.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ባድማ፣ ወና ማድረግ + +“ባድማ” ወይም “ወና ማድረግ” መኖሪያ የነበረውን ከእንግዲህ መኖሪያ እስከማይሆን ድረስ አንድ ቦታ ማጥፋት መደምሰስ ማለት ነው። + +* ሰውን አስመልክቶ ጥቅም ላይ ከዋለ፣ “ባድማ” ጥፋትን፣ ብቸኝነትንና ሐዘንን ያመለክታል። +* “ወና ማድረግ” የሚለው ሐረግ መተው ወይም መረሳት ማለት ነው። +* እህል ሲያበቅል የነበረ ቦታ ባድማ ከሆነ ተባይችን ወይም ወራሪ ሠራዊትን የመሳስሉ እህሉን የሚያጠፉ ነገሮች አሉ ማለት ነው። +* “ባድማ አካባቢ” ጥቂት እህል ወይም አትክልት ብቻ የሚያድጉበት በመሆኑ ብዙ ሰዎች የማይኖሩበት ቦታ ማለት ነው። +* ማኅበረ ሰቡ ያገለላቸው የቆዳ በሽታ ያለባቸው ሰዎችና የመሳሰሉትና አደገኛ አራዊት የሚኖሩበት “ባድማ ምድር” ወይም “ጠፍ መሬት” ይባላል። +* አንድ ከተማ “ወና ሆኖአል” ከተባለ ሕንፃዎች ፈራርሰዋል ወይም ተሰርቀዋል፤ ሕዝቡም በምርዶ ተወስደዋል ማለት ነው። ከተማው ባዶ ሆኖአል፤ ሁሉም ነገር ወድሞአል ማለት ነው። ይህ ማውደም፣ ማጥፋት ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ትርጕም ቢኖረውም፣ የበለጠ አጽንዖት የሚሰጠው ባዶ መሆኑን ነው። +* እንደ ዐውዱ ሁኔታ፣ “ጥፋት” ወይም፣ “ውድመት” ወይም፣ “መደምሰስ” ወይም፣ “የተተወና ፈላጊ የሌለው” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/destiny.md b/bible/other/destiny.md new file mode 100644 index 0000000..09e9cea --- /dev/null +++ b/bible/other/destiny.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መወሰን፣ ፍጻሜ + +“መወሰን” የሚለው ቃል ወደ ፊት ሰዎች ላይ የሚደርሰውን ያመለክታል። አንድ ሰው አንዳች ነገር እንዲያደርግ፣ “ተወስኖ” ከሆነ ያ ሰው ወደ ፊት የሚያደርገውን እግዚአብሔር ወስኖታል ማለት ነው። + +* እግዚአብሔር አንድን ሕዝብ ለጥፋት፣ ከወሰኑ ከኃጢአቱ የተነሣ እግዚአብሔር ያንን ሕዝብ ለመቅጣት ወስኖአል ወይም መርጦአል ማለት ነው። +* ይሁዳ፣ ለጥፋት፣ “ተወስኖአል” ሲባል ከዐመጻው የተነሣ ይሁዳ እንደጠፋ በእግዚአብሔር ተወስኖአል ማለት ነው። +* በመንግሥተ ሰማይም ይሁን በገሃነም እያንዳንዱ ሰው የመጨረሻና ዘላለማዊ ፍጻሜ እንዲኖረው ተወስኖአል። +* የመጽሐፈ መክብብ ጸሐፊ የሰው ሁሉ ፍጻሜ አንድ ዐይነት ነው ሲል የኋላ ኋላ ሰዎች ሁሉ ይሞታሉ ማለቱ ነው። diff --git a/bible/other/destroyer.md b/bible/other/destroyer.md new file mode 100644 index 0000000..ecaccdb --- /dev/null +++ b/bible/other/destroyer.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አጥፊ + +ቃል በቃል ሲወስድ፣ “አጥፊ” የሚለው ቃል፣ “የሚያጠፋ ሰው” ማለት ነው። + +* ይህ ቃል ብሉይ ኪዳን ውስጥ ብዙውን ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለው ወራሪ ሠራዊት እንደሚያደርገው ሌላውን ሕዝብ የሚያጠፋ ለማለት ነው። +* የግብፃውያንን በኩር ወንዶች እንዲገድል እግዚአብሔር የላከው መልአክ፣ “የበኩር ልጆችን የሚያጠፋ” ተብሎ ተጠርቷል። +* ከዮሐንስ ራእይ እንደምንመለከተው በመጨረሻው ዘመን ሰይጣን ወይም ርኩሳን መናፍስት፣ “አጥፊ” ተብለዋል። “አጥፊው” እርሱ ራሱ ነው፤ ምክንያቱም የእርሱ ዓላማ እግዚአብሔር የፈጠረውን ሁሉ ማጥፋትና ማበላሸት ነው። diff --git a/bible/other/detestable.md b/bible/other/detestable.md new file mode 100644 index 0000000..faf31e7 --- /dev/null +++ b/bible/other/detestable.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# የተጠላ፣ መጥላት + +“የተጠላ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የማይወደድና የተናቀ ነገር ነው። አንድን ነገር “መጥላት” ያንን ነገር አጥብቆ አለመውደድ ማለት ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ክፉን ስለ መጥላት ደጋግሞ ይናገራል። ይህም ክፉን አለመውደድና ክፉን መጽሐፍ ማለት ነው። +* ሐሰተኛ አማልክትን የሚያመልኩ ሰዎች የሚያደርጉትን ክፉ ሥራ አስመልክቶ ሲናገር እግዚአብሔር፣ “የተጠላ” በሚለው ቃል ተጠቅሟል። +* ጎረቤቶቻቸው የነበሩ አገሮች ያደርጉ የነበረውን ኃጢአትና ርኵሰት እንዲጠሉ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን አዝዞአል። +* ቅጥ ያጣ የግብረ ሥጋ ግንኙነትን እግዚአብሔር፣ “የተጠላ” ብሎታል። +* ጥንቆላ፣ መተትና ሕፃናትን መሥዋዕት ማድረግ ሁሉ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠሉ ናቸው። +* “መጥላት” የሚለውን ቃል፣ “አለመውደድ” ወይም፣ “መጸየፍ” ወይም፣ “መናቅ” ብሎ መተርጎም ይቻላል። +* እርሱ ራሱ፣ “ርኵስ” ያላቸውንና ለምግብነት መዋል እንደሌለባቸው የተናገረላቸው አንዳንድ እንስሳት፣ እንዲጠሉ እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ተናግሮአል። ይህ፣ “በጣም መጸለይ” ወይም፣ “ማስወገድ” ወይም፣ “ተቀባይነት እንደሌለው ነገር መቁጠር” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/devastated.md b/bible/other/devastated.md new file mode 100644 index 0000000..582d024 --- /dev/null +++ b/bible/other/devastated.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ማውደም፣ ውድመት + +“ማወደም” ወይም፣ “ውድመት” የተባለው ቃል ንብረትን፣ ምድርን ወይም ሌላ ጠቃሚ ነገርን ጨርሶ ማጥፋትን ያመለክታል። ብዙውን ጊዜ በዚያ ምድር የሚኖሩ ሰዎችን መቆጣጠርን ወይም ጨርሶ ማጥፋትንም ይጨምራል። + +* ቃሉ የሚያመለክተው በከፍተኛ ደረጃ የተፈጸመ ጥፋትን ነው። +* ለምሳሌ እዚያ ይኖሩ ከነበሩ ሰዎች ኀጢአት የተነሣ እግዚአብሔር የሰዶም ከተማን በማውደም ሕዝቡን ቀጣ። +* “ውድመት” የተሰኘው ቃል ትጣትን ወይም ጥፋትን ተከትሎ የሚመጣ ታላቅ ሐዘንንም ይጨምራል። diff --git a/bible/other/devour.md b/bible/other/devour.md new file mode 100644 index 0000000..47d12b7 --- /dev/null +++ b/bible/other/devour.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መብላት፣ መዋጥ፣ ጨርሶ ማቃጠል + +ይህ ቃል የሚያመለክተው በአደገኛ ሁኔታ መብላትን ወይም ጨርሶ ማቃጠልን ነው። + +* ጳውሎስ ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ በዚህ ቃል በመጠቀም እርስ በርስ መጠፋፋት እንደሌለባቸው ማለትም በቃልም ሆነ በተግባር አንዳቸው ሌላውን ማጥቃት ወይም ማጥፋት እንደሌለባቸው አማኞችን አሰጠንቅቆ ነበር (ገላትያ 5፡15)። +* መዋጥ የሚለው ቃል ምሳሌያዊ በሆን መልኩ ጥቅም ላይ ከዋለ አገሮች እርስ በርስ እንደሚጠፋፉት ወይም እሳት ቤቶችንና ሰዎች እንደሚያቃጥለው፣ “ጨርሶ ማጥፋት” ማለት ነው። +* ይህ ቃል፣ “ሙሉ በሙሉ ማጥፋት” ወይም፣ “ጨርሶ መደምሰስ” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/discernment.md b/bible/other/discernment.md new file mode 100644 index 0000000..80ec98e --- /dev/null +++ b/bible/other/discernment.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መለየት፣ የመለየት ችሎታ + +“መለየት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አንድን ነገር መረዳትን በተለይም ያ ነገር ትክክል ወይም ስሕተት መሆኑን በሚገባ መረዳትን ነው። + +* የመለየት ችሎታ አንድን ነገር ወይም ሁኔታ አስመልክቶ መረዳትና አስተዋይ ውሳኔ ላይ መድረስን ያመለክታል። +* ጥበብና መልካም ዳኝነት ሲኖር ማለት ነው። diff --git a/bible/other/disgrace.md b/bible/other/disgrace.md new file mode 100644 index 0000000..f34833d --- /dev/null +++ b/bible/other/disgrace.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# መዋረድ፥ ውርደት + +“መዋረድ” ክብርንና ተቀባይነት ማጣትን ያመለክታል። + +* አንድ ሰው ኃጢአት ካደረገ ውርድትና ክብርን ማጣት ያስከትልበታል። +* “ውርደት” መጥፎ ሥራን ወይም ያንን ያደረገውን ሰው ያመለክታል። +* አንዳንድ ጊዜ መልካም ያደረጉ ሰዎች ላይ ውርደት ወይም እፍረት የሚያስከትል ነገር ይደረግባቸዋል። +* ለምሳሌ የኢየሱስ መስቀል ላይ መሞት የውርደት አሟሟት ነበር። እንዲህ ያለ ውርደት የደረሰበት ኢየሱስ መጥፎ ነገር በማድረጉ አልነበረም። +* ውርደት የሚለውን ቃል አሳፋሪ ወይም፣ “ክብር የሚነፍግ” ብሎ መተርጎም ይቻላል። +* ሐሰተኛ አማልክት በማምለካቸውና ክፉ በማድረጋቸው እስራኤላውያን ያህዌን አዋርደዋል። +* ኢየሱስ አጋንንት ያደሩበት ሰው እንደ ሆነ በመናገር አይሁድ እርሱን አዋርደዋል። diff --git a/bible/other/dishonor.md b/bible/other/dishonor.md new file mode 100644 index 0000000..4160a33 --- /dev/null +++ b/bible/other/dishonor.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መዋረድ፣ ውርደት + +“ማረድ” አንድ ሰው እንዲያፍር ወይም እንዲሸማቀቅ ማድረግ ማለት ነው። ብዙውን ጊዜ ይህ የሚደረገው ሰዎች ፊት ነው። + +* አንድ ሰው እንዲያፍር ማድረግ፣ “ውርደት” ይባላል። +* እግዚአብሔር አንድን ሰው ካዋረደ፣ ትዕቢተኛ ውድቀት እንዲደርስበት ያደርጋል፤ ያንን የሚያደርገው ትዕቢቱን እንዲጥል ሰውየውን ለመርዳት ነው። +* “ማዋረድ” የሚለው፣ “ማሳፈር” ወይም፣ “ማሳቀቅ” ወይም፣ “ማስደንገጥ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/disobey.md b/bible/other/disobey.md new file mode 100644 index 0000000..4fe83db --- /dev/null +++ b/bible/other/disobey.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# አለመታዘዝ፣ የማይታዘዝ + +“አለመታዘዝ” ሥልጣን ላይ ያለ ሰው ትእዛዝን ወይም መመሪያን አለመቀበል ማለት ነው። ይህን የሚያደርግ ሰው የማይታዘዝ ይባላል። + +* ማድረግ የሌለበትን የሚያደርግ ሰው ታዛዥ አይደለም። +* የታዘዙትን አለማድረግ አለመታዘዝ ነው። +* ሆን ብሎ የታዘዘውን የማያደርግ ዐመፀኛ ሰው፣ “የማይታዘዝ” ይባላል። +* “የማይታዘዙ ሰዎች” የሚለውን፣ “ዐመፀኞች” ወይም፣ “እግዚአብሔር ያዘዘውን የማያደርጉ” ብሎ መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/disperse.md b/bible/other/disperse.md new file mode 100644 index 0000000..1e08744 --- /dev/null +++ b/bible/other/disperse.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መበታተን፣ የተበተነ + +መበታተን የሰዎችን ወይም የነገሮችን በተለያዩ አቅጣጫ መበታተን ያመለክታል። + +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ እርስ በርስ ተራርቀው በተለያየ ቦታ እንዲኖሩ ለማድረግ እግዚአብሔር ሕዝቡን እንደሚበትን ይናገራል። እንዲህ የሚያደርገው በኀጢአታቸው እነርሱን ለመቅጣት ነው። ተራርቀውና ተለያይተው መኖራቸው በንስሐ እንዲመለሱና እንደ ገና እግዚአብሔርን ማምለክ እንዲጀምሩ ሊያደርጋቸው ይችላል። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ መበታተን የሚለው ቃል የሚያመለክተው ስደትን ለማምለጥ ቤታቸውን ትተው ወደ ተለያዩ ቦታዎች የሄዱ ክርስቲያኖችን ነው። +* የተበተኑ የሚለውን፣ “በተለያዩ ቦታ ያሉ አማኞች” ወይም፣ “ወደ ተለያዩ አገሮች የሄዱ ሰዎች” ብሎ መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/divination.md b/bible/other/divination.md new file mode 100644 index 0000000..a29aaab --- /dev/null +++ b/bible/other/divination.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሟርት፣ ሟርተኛ፣ ሟርተኝነት + +ሟርት እና ሟርተኛ የሚለው ቃል ልዕለ ተፈጥሮአዊ ከሆነው የመናፍስት ዓለም መረጃ ለማግኘት የሚደረግ መከራን ያመለክታል። ይህን የሚለማመድ ሟርተኛ ይባላል። + +* ሞራ ገላጭ፣ ጠጠር ጣይ፣ የዛር ወይም የውቃቢ አምልኮ ልምምድ ሁሉ ሟርተኝነት ነው። +* ለእስራኤል ልጆች በሰጠው ትእዛዝ ምንም ዓይነት ሟርተኝነት ወይም ሟርት ተግባር እንዳይሳተፉ እግዚአብሔር ነግሮአቸው ነበር። +* ሕዝቡ ከኡሪምና ከቱሚም መመሪያ እንዲቀበሉ እግዚአብሔር ፈቅዷል፤ ኡሪምና ቱሚም የከበሩ ድንጋዮች ሲሆኑ ለዚህ ዓላማ ሊቀ ካህኑ ይጠቀምባቸው ነበር። ከክፉ መናፍስት ማንኛውንም ዐይነት መመሪያ እንዲቀበሉ እግዚአብሔር ለሕዝቡ አልፈቀደም። +* ጥንቆላ፣ መተትና አስማት እንዲሁም ድግምት የክፉ መንፈስ ተግባር ናቸው፤ እነዚህን ነገሮ ችንስዳንለማመድ እግዚአብሔር አዝዞአል። diff --git a/bible/other/divorce.md b/bible/other/divorce.md new file mode 100644 index 0000000..4eee2a5 --- /dev/null +++ b/bible/other/divorce.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መፋታት፣ ፍቺ + +መፋታት ጋብቻ የሚቋረጥበት ሕጋዊ አሠራር ነው። ፍቺ ያደረጉ ባልና ሚስት ከእንግዲህ ትዳር ውስጥ አይደሉም ማለት ነው። + +* የመፋታት ቃል በቃል ትርጕሙ፣ “መለያየት” ወይም፣ “ማሰናበት” ማለት ሲሆን፣ ሌሎች ቋንቋዎችም እንዲህ ያሉ ፈሊጣዊ አነጋገሮች ይኖሩዋቸዋል። +* “የፍቺ ጽሑፍ” የሚለው፣ “ባልና ሚስቱ መለያየታቸውን የሚያመለክት ሰነድ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/doctrine.md b/bible/other/doctrine.md new file mode 100644 index 0000000..d40a112 --- /dev/null +++ b/bible/other/doctrine.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# አስተምህሮ + +ቃል በቃል ሲወሰድ አስተምህሮ ትምህርት በተለይም ሃይማኖታዊ ትምህርት ማለት ነው። + +* ከክርስቲያናዊ ትምህርት አንጻር አስተምህሮ፣ ስለ እግዚአብሔር አብ፣ ወልድና መንፈስ ቅዱስ ማለትም የእርሱን ባሕርይና እርሱ ያደረገውን ሁሉ የሚያካትት ትምህርት ነው። +* ክርስቲያኖች እርሱን የማያስከብር የተቀደሰ ሕይወት እንዴት መኖር እንደሚችሉ እግዚአብሔር ያስተማረው ማንኛውም ትምህርት ነው። +* አስተምህሮ የሚለው ቃል አንዳንዴ ከሰዎች የሚመጣ ሐሰተኛ የዓለም ሃይማኖቶችን ትምህርት ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል። ቃሉ ጥቅም ላይ የዋለበት ዐውድ ትርጕሙን ግልጽ ያደርገዋል። +* በቀላል አነጋገር አስተምህሮ ትምህርት ማለት ነው። diff --git a/bible/other/donkey.md b/bible/other/donkey.md new file mode 100644 index 0000000..6688bcc --- /dev/null +++ b/bible/other/donkey.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አህያ፣ በቅሎ + +አህያ ከፈረስ የሚያንስና ትላልቅ ጆሮዎች ያሉ ፈረስን የሚመስል ባለ አራት እግር አገልጋይ እንስሳ ነው። + +* በቅሎ ከወንድ አህያና ከሴት ፈረስ የምትወለድ መሐን እንስሳ ናት። +* በቅሎዎች ብርቱ እንስሳት በመሆናቸው ለተለያየ አገልግሎት ከፍ ያለ ጥቅም አላቸው። +* አህዮችና በቅሎዎች ዕቃዎችንና ሰዎን ለመሸከም ያገልግላሉ። +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን በሰላም ጊዜ ንጉሦች ያሚጓዙት በአህያ ሲሆን፣ በጦርነት ጊዜ የሚጓዙት በፈረስ ነበር። +* ከመስቃሉ አንድ ሳምንት በፊት ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም የገባው በአህያ ውርንጭላ ተቀምጦ ነበር። diff --git a/bible/other/doom.md b/bible/other/doom.md new file mode 100644 index 0000000..a355295 --- /dev/null +++ b/bible/other/doom.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጥፋት + +ጥፋት የሚለው ቃል ምንም ይግባኝ ወይም ማምለጫ የሌለው ፍርድና ኩነኔን ያመለክታል። + +* የእስራኤል ሕዝብ በምርኮ ወደ ባቢሎን ሲወሰዱ እነርሱ ላይ ጥፋት መምጣቱን ነቢዩ ሕዝቅኤል አመልክቷል። +* በዐውዱ መሠረት ይህ ቃል፣ “ቅጣት” ወይም፣ “ተስፋ የሌለው ጥፋት” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/doorpost.md b/bible/other/doorpost.md new file mode 100644 index 0000000..7641c17 --- /dev/null +++ b/bible/other/doorpost.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መቃን + +አንድን በር ደግፎ የሚይዝ በሩ ግናራ ቀኝ ላይ ያለ ቀጥ ያለ ጣውላ ነው። + +* እስራኤላውያን ከግብፅ ከመውጣቸው ጥቂት ቀደም ሲል አንድ በግ እንዲያርዱና የበራቸውን መቃን ደም እንዲቀቡ እግዚአብሔር ነግሮአቸው ነበር። +* በብሉይ ኪዳን ዘመን የተቀረውን የሕይወት ዘመኑን ጌታውን ማገልገል የፈለገ ባርያ ጆሮውን የጌታው ቤት መቃኖች ላይ ያደርግና በወስፌ ወይም በሚስማር ይበሳ ነበር። +* ይህ ቃል፣ “በሩ ግራና ቀኝ ላይ ያለ ጣውላ” ተብሎ መረትጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/dove.md b/bible/other/dove.md new file mode 100644 index 0000000..c6a4df5 --- /dev/null +++ b/bible/other/dove.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ርግብ፣ ዋኖስ + +ርግብና ዋኖስ በጣም የሚመሳሰሉ የተለያየ መልክ ያላቸው ትናንሽ ወፎች ናቸው። ርግብ በምጠኑ ፈካ ያለች ስትሆን ወደ ነጭነት ትጠጋለች። + +* በአንድ ቋንቋዎች ሁለት የተለያዩ ስሞች ሲኖሯቸው፣ ሌሎች ግን ሁለቱንም በአንድ ስም ይጠሯቸዋል። +* ርግብና ዋኖስ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ይቀርቡ ነበር፤ በተለይም ትልቅ እንስሳ መሥዋዕት ለማቅረብ ዐቅማቸው የማይፈቅድ ሰዎች እነዚህን ወፎች ነበር የሚያቀርቡት። +* ርግብ ጎርፍ ሲጎድል የወይራ ቅጠል ይዛ ወደ ኖኅ መጣች። +* ርግቦች ንጽሕናን፣ ጨዋነትንና ሰላምን ይወክላሉ። +* ትርጕም በሚሠራበት ቋንቋ ርግብና ዋኖስ የማይታወቁ ከሆነ፣ “ርግብ ተብሎ የምትጠራ ትንሽ ወፍ” ወይም፣ “. . . የምትመስል (ያገሩን ወፍ) ትንሽ ወፍ” ብሎ መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/dream.md b/bible/other/dream.md new file mode 100644 index 0000000..66d7a9d --- /dev/null +++ b/bible/other/dream.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሕልም + +ሕልም ሰዎች ተኝተው እያለ የሚያዩት ወይም አእምሮአቸው ውስጥ የሚለማመዱት ነገር ነው። + +* ብዙ ጊዜ ሕልሞች በእውን ያሉ ይመስላሉ ግን አይደለም። +* አንዳንዴ እግዚአብሔር ሰዎችን በሕልም ያስተምራል። አስፈላጊ ከሆነም በቀጥታ በሕልም ይናገራል። +* ከመጸሐፍ ቅዱስ እንደምንመለከተው እግዚአብሔር ወደ ፊት የሚሆነውን የሚያመለክት ሕልም ለሰዎች ይሰጣል። +* ሕልም ከራእይ የተለየ ነው። ሕልም ሰዎች ተኝተው እያለ የሚያዩት ሲሆን፣ ብዙ ጊዜ ግን ራእይ የሚያዩት ነቅተው እያለ ነው። diff --git a/bible/other/drinkoffering.md b/bible/other/drinkoffering.md new file mode 100644 index 0000000..1ddc0bc --- /dev/null +++ b/bible/other/drinkoffering.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የመጠጥ ቍርባን + +የመጠጥ ቍርባን ወይን ጠጅ መሠዊያ ላይ ማፍሰስን የሚያካትት ለእግዚአብሔር የሚቀርብ መሥዋዕት ነው። ብዙውን ጊዜ የሚቀርበው ከሚቃጠል መሥዋዕትና ከእህል መሥዋዕት ጋር በአንድነት ነው። + +* የእርሱ ሕይወት እንድ መጠጥ መሥዋዕት እንደሚፈስ ጳውሎስ ተናግሮአል። ይህም ማለት መከራ ቢደርስበትም ምናልባት ከዚያ የተነሣ ሊገደል ቢችልም እግዚአብሔርን ለማገልገልና ለሰዎችም ስለ ኢየሱስ ለመናገር ሙሉ በሙሉ ሕይወቱን ሰጥቷል ማለት ነው። +* የኢየሱስ መስቀል ላይ ሞት የመጨረሻው የመጠጥ ቍርባን ነበር፤ ምክንያቱም የእርሱ ደም ለእኛ ኃጢአት መስቀል ላይ ፈስሶአል። diff --git a/bible/other/drunk.md b/bible/other/drunk.md new file mode 100644 index 0000000..dfaff3a --- /dev/null +++ b/bible/other/drunk.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መስከር፣ ሰካራም + +መስከር የአልኮል መጠጥ አብዝቶ በመጠጣት አእምሮን መሳት ወይም ከተለመደው የተለየ ፀባይ ማሳየት ማለት ነው። + +* ሰካራም የሚባለው ብዙ ጊዜ የሚሰክር ሰው ነው። እንዲህ ያለው ሰው፣ “እልኮሊክ” ተብሎም ይጠራል። +* አማኞች መንፈስ ቅዱስ እንዲገዛቸው እንጂ፣ መስከር እንደሌለባቸው መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። +* መጽሐፍ ቅዱስ መስከር ሞኝነት መሆኑንና ወደ ሌሎች ኃጢአቶችም እንደሚመራ ይናገራል። +* መስከር የሚለውን ለመተርጎም ሌሎች መንገዶች፣ “መጠት ማብዛት” ወይም፣ “ከልክ በላይ መጠጣት” የተሰኙት ሊሆኑ ይችላሉ። diff --git a/bible/other/dung.md b/bible/other/dung.md new file mode 100644 index 0000000..0626cbc --- /dev/null +++ b/bible/other/dung.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# እበት፣ ማዳበሪያ + +እበት የእንስሳ እዳሪ ሲሆን፣ መሬትን ለማለስለስ ወይም ለማዳበር በሚውልበት ጊዜ ማዳበሪያ ይባላል። + +* ምንም ጥቅም የሌለው ወይም የማያስፈልግ ነገርን ለማመልከት በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል። +* የደረቀ እበት ለማገዶ ያገለግላል። +* ከኢየሩሳሌም ቅጥር በስተ ደቡብ የነበረው ቆሻሻ መጣያ፣ ምናልባት የከተማው ቆሻሻ የሚጠራቀምበት ቦታ ሊሆን ይችላል። diff --git a/bible/other/eagle.md b/bible/other/eagle.md new file mode 100644 index 0000000..4a7e9bf --- /dev/null +++ b/bible/other/eagle.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ንስር + +ንስር እንደ ዓሣ፣ አይጥ፣ እባብና ጫጩት የመሳሰሉ ትንንሽ እንስሳትን የሚመገብ በጣም ግዙፍና ብርቱ ወፍ ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ የሰራዊትን ፍጥነትና ብርታት ንስር የሚመገበውን እንስሳ በፍጥነትና በድንገት ነጥቆ ከሚወስድበት ሁኔታ ጋር ያመሳስላል። +* በእግዚአብሔር የሚተማመኑ እንደ ንስር ወደ ላይ እንደሚመጥቁ ኢሳይያስ ይናገራል። ይህ በእግዚአብሔር በመተማመንና ለእርሱም በመታዘዝ የሚገኘውን ነጻነትና ብርታት የሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር አንው። +* ከትንቢተ ዳንኤል እንደምንመለከተው የንጉሥ ናቡከደነፆር ጸጉር ርዝመት ከንስር ላባዎች ጋር ተነጻጽሮአል፤ ይህም ከ50 ሳንቲ ሜትር የበለጠ ይረዝም ነበር ማለት ነው። diff --git a/bible/other/earth.md b/bible/other/earth.md new file mode 100644 index 0000000..8fa6cf9 --- /dev/null +++ b/bible/other/earth.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ምድር፣ ምድራዊ + +“ምድር” ሕይወት ያላቸው ሌሎች ነገሮችን ጨምሮ የሰው ልጆች የሚኖሩበትን ዓለም ያመለክታል። + +* ምድር ሲባል መሬትን ወይም አፈርን ሊያመለክት ይችላል። +* ምድር ላይ የሚኖሩ ሰዎችን ለማመልከት ይህ ቃል በምሳሌያዊ መንገድ ጥቅም ላይ ይውላል። +* “ምድር ሆይ፣ ደስ ይበልሽ” እና፣ “ምድርንም ይገዛል” የተሰኙ አገላለጾች ይህ ቃል ጥቅም ላይ ከሚውልባቸው ምሳሌዎች ጥቂቱ ናቸው። diff --git a/bible/other/elder.md b/bible/other/elder.md new file mode 100644 index 0000000..fd61a0f --- /dev/null +++ b/bible/other/elder.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ሽማግሌ + +ሽማግሌዎች በእግዚአብሔር ሕዝብ መሐል መንፈሳዊና ተግባራዊ መሪነት ኀላፊነት ያላቸው መንፈሳዊ ማስተዋል ያላቸው ስሞች ናቸው። + +* መጀመሪያ ላይ ይህ ቃል የተወሰደው ሽማግሌዎቹ የሚሆኑት በዕድሜያቸውና በሕይወት ልምዳቸው ከወጣቶች ይልቅ አስተዋይ የሆነ ስምች ስለ ነበሩ ነው። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ሽማግሌዎች ማኅበራዊ ፍትሕንና የሙሴ ሕግን በተመለከተ እስራኤላውያን በመምራት ያገለግሉ ነበር። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ የአይሁድ ሽማግሌዎች ማኅበረ ሰባቸውንና በመምራትና ሕዝባቸውን በመዳኘት ቀጥለው ነበር። +* በጥንት ቤተ ክርስቲያን ክርስቲያን ሽማግሌዎች በየአካባቢው በነበረ የአማኞች ጉባኤ መንፈሳዊ አመራር ይሰጡ ነበር። +* መንፈሳዊ ማስተዋል ያላቸው ወጣቶችም የቤተ ክርስቲያን ሽማግሌዎች ይሆኑ ነበር። +* ይህ ቃል፣ “በዕድሜ የገፉ ሰዎች” ወይም፣ “ቤተ ክርስቲያንን የሚመሩ መንፈሳዊ ማስተዋል ያላቸው ሰዎች” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/encourage.md b/bible/other/encourage.md new file mode 100644 index 0000000..c45d15d --- /dev/null +++ b/bible/other/encourage.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ማበረታታት + +መበረታታት የሚለው የሚያመለክተው በቃልም ሆነ በተግባር ሌሎች እንዲጽናኑ፣ ተስፋ እንዲኖራቸው፣ ድፍረትና ጽናት እንዲኖራቸው ማድረግን ነው። + +* ተመሳሳዩ ቃል፣ “መምከር” የሚለው ሲሆን የተስሳተውን ነገር በመተው መልካምና ትክክል የሆነውን ነገር እንዲያደርጉ ሰዎችን ማደፋፈር የሚል ትርጕም አለው። +* ሐዋርያው ጳውሎስና ሌሎች የአዲስ ኪዳን ሐዋርያት እርስ በርስ እንዲበረታቱና አንዳቸው ሌላውን በፍቅር እንዲያገለግሉ ክርስቲያኖችን አስተምረዋል። diff --git a/bible/other/endure.md b/bible/other/endure.md new file mode 100644 index 0000000..dcafcd2 --- /dev/null +++ b/bible/other/endure.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መታገሥ፣ ትዕግሥት (ጽናት) + +መታገሥ ረጅም ጊዜ መቆየት ወይም አስቸጋሪ ነገርን መቋቋም ማለት ነው። + +* የፈተና ጊዜ ሲመጣ ተስፋ ሳይቆርጡ ጸንቶ መቆም ማለትም ነው። +* “መታገሥ - “መቻል” – “በመከራና ስደት ውስጥ መጽናት” ማለት ነው። +* “እስከ መጨረሻ ጽኑ” በማለት ለክርስቲያኖች የተሰጠው ማበረታቻ ምንም እንኳ ያንን ማድረጋቸው ከባድ መከራ ሊያመጣባቸው ቢችልም ለኢየሱስ መታዘዝ እንደሚገባቸው ያሳስባቸዋል። +* “መከራን መታገሥ” ሲባል፣ “መከራን መለማመድ” ማለትም ነው። diff --git a/bible/other/enslave.md b/bible/other/enslave.md new file mode 100644 index 0000000..17a8fbd --- /dev/null +++ b/bible/other/enslave.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ባርያ ማድረግ፣ ባርነት + +አንድን ሰው ባርያ ማድረግ ያ ሰው ለጌታ እንዲገዛ ማስገደድ ወይም አንድን መግዛት ማለት ነው። ባርነት በሰዎች ወይም በነገሮችና በሁኔታዎች ቁጥጥር ሥር መሆን ማለት ነው። + +* ባርያ የሆነ ወይም በባርነት ያለ ሰው ያለ ምንም ክፍያ ሌላውን ማገልገል አለበት፣ የፈለገውን ማድረግ አይችልም። +* ባርያ ማድረግ የሰውን ነጻነት መንጠቅ ማለት ነው። +* ከርእሱ ቁጥጥርና ኃይል ኢየሱስ ነጻ እስኪያወጣቸው ድረስ ምሳሌያዊ በሆነ አነጋገር የሰው ልጆች የኃጢአት ባርያዎች ናቸው። +* አንድ ሰው በክርስቶስ አዲስ ሕይወት ሲቀበል የኃጢአት ባርያ መሆኑ ይቀርና የጽድቅ ባርይ ይሆናል። diff --git a/bible/other/envy.md b/bible/other/envy.md new file mode 100644 index 0000000..24581de --- /dev/null +++ b/bible/other/envy.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ቅናት፣ መመኘት + +ቅናት ያ ሰው ካለው ሀብት የተነሣ ወይም የሚደነዙ ችሎታዎች በለቤት ከመሆኑ የተነሣ ሌላውን ሰው መመቅኘት ማለት ነው። “መመኘት” ያ ሰው ያለውን ነገር ለራስ ለማድረግ አጥብቆ እስከ መፈለግ ድረስ በቅናት መነሣሣት ማለት ነው። + +* በሌላው ሰው ስኬት፣ ጥሩ ዕድል ወይም ሀብት መቅናት አሉታዊ የጸጸት ስሜት ነው። +* መመኘት የሌላውን ሰው ሀብት ሌላው ቀርቶ የትዳር ጓደኛውን እንኳ የራስ ለማድረግ አጥብቆ መፍለግ ማለት ነው። diff --git a/bible/other/evildoer.md b/bible/other/evildoer.md new file mode 100644 index 0000000..8f4569b --- /dev/null +++ b/bible/other/evildoer.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ክፉ አድራጊ + +“ክፉ አድራጊ” ኀጢአትና ዐመጻን የሚያደርጉ ሰዎች አጠቃላይ መገለጫ ነው። + +* ለእግዚአብሔር የማይገዙ ሰዎችን የሚያመለክት አጠቃላይ ቃልም ይሆናል። +* ይህን ቃል ክፉ ወይም ዐመጸኛ በማለት መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/exile.md b/bible/other/exile.md new file mode 100644 index 0000000..1af182c --- /dev/null +++ b/bible/other/exile.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ምርኮ፣ ምርኮኛ + +“ምርኮ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ከአገራቸው ርቀው ሌላ ቦታ እንዲኖሩ የተገደዱ ሰዎችን ያመለክታል። + +* ብዙ ጊዜ ሰዎች ለቅጣት ወይም በፖለቲካ ምክንያት ከአገር ውጪ እንዲኖሩ ይገደዳሉ። +* በጦርነት የተሸነፉ ሰዎች ለእርሱ እንዲሠሩ ተብሎ አሸናፊው ሰራዊት አገር ውስጥ እንዲኖሩ ይወሰዳሉ። +* የባቢሎን ምርኮ የሚባለው ብዙ የአይሁድ ዜጎች ከአገራቸው ተወስደው በባቢሎን እንዲኖሩ የተገደዱበት የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ ነው። +* “ምርኮኛ” የሚለው ቃል ከአገር ከወገናቸው ርቀው በባዕድ ምድር የሚኖሩ ሰዎችን ያመለክታል። diff --git a/bible/other/exult.md b/bible/other/exult.md new file mode 100644 index 0000000..a97c266 --- /dev/null +++ b/bible/other/exult.md @@ -0,0 +1,3 @@ +# በስኬት መደሰት + +? diff --git a/bible/other/face.md b/bible/other/face.md new file mode 100644 index 0000000..4265d43 --- /dev/null +++ b/bible/other/face.md @@ -0,0 +1,12 @@ +# ፊት + +“ፊት” የሚለው ቃል የአንድ ሰው ራሱ ከፊት በኩል ያለውን ክፍል ነው፤ ቃሉ አያሌ ምሳሌያዊ ትርጉሞች አሉት። + +* “ፊትህ” ማለት፣ “አንተ” ማለት ሲሆን፣ በተመሳሳይ፣ “ፊቴ” ማለት፣ “እኔ” ወይም፣ “የእኔ” ማለት ነው። +* አንድ ሰው ወይም አንድን ነገር፤ “ፊት ለፊት” መግጠም ማለት በቀጥታ ያን ሰው ወይም ነገር ወዳለበት አቅጣጫ መመልከት ማለት ነው። +* “ፊት ለፊት መገናኘት” ማለት፣ “ፊት ለፊት መተያየት” ማለት ነው። +* “ፊት ለፊት መሆን” ሁለት ሰዎች በቅርብ ርቀት እርስበርስ ሲተያዩ ማለት ነው። +* ኢየሱስ፣ “ወደኢየሩሳሌም ለመሄድ ፊቱን አቀና” ማለት ወደዚያ ለመሄድ ወሰነ ማለት ነው። +* አንድ ሰው ወይም አገር ላይ፣ “ፊትን ማክበድ” ላለመርዳት መወሰን ወይም ያን ሰው ወይ አገር ችላ ማለት ማለት ነው። +* “የምድሪቱ ፊት” የሚለው ሐረግ የምድሪቱን ውጫዊ ገጽታ የሚያመለክት ሲሆን ብዙውን ጊዜ፣ ምድርን ሁሉ የሚያመለክት አጠቃላይ ቃል ነው። ለምሳሌ፣ “የምድርን ፊት የሚሸፍን ራብ” ሲባል፣ ብዙ ሰዎችን ጉዳት ላይ የጣለ ራብ መስፋፋቱን ነው የሚያመለክተው። +* “ከሕዝብህ ፊትህን አትሰውር” የሚለው ምሳሌያዊ አገላለጽ፣ “ሕዝብህን ችላ አትበል” ወይም፣ “ሕዝብህን አትተው” ወይም፣ “ለሕዝብህ ማሰብን አትተው” ማለት ነው። diff --git a/bible/other/falseprophet.md b/bible/other/falseprophet.md new file mode 100644 index 0000000..c442b90 --- /dev/null +++ b/bible/other/falseprophet.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሐሰተኛ ነብይ + +ሐሰተኛ ነብይ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ከእግዚአብሔር ያልተቀበለውን መልእክት ከእግዚአብሔር እንደተቀበለ የሚናገር ሰው ነው። + +* የሐሰተኛ ነብያት ትንቢት አይፈጸምም። +* ሐሰተኛ ነብያት በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ መጽሐፍ ቅዱስ ከሚለው ጋር የሚቃረን መልእክት ያስተምራሉ። +* ይህ ቃል፣ “በሐሰት በእግዚአብሔር ስም የሚናገር ሰው” ወይም፣ “የሐሰተኛ አምላክ ነብይ” በማለት መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/falsewitness.md b/bible/other/falsewitness.md new file mode 100644 index 0000000..ca32496 --- /dev/null +++ b/bible/other/falsewitness.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የሐሰት ምስክር፣ ጠማማ ምስክር፣ ሐሰተኛ ወሬ + +“ሐሰተኛ ምስክር” እና “ጠማማ ምስክር” ሰዎችን ወይም ሁኔታዎችን በተመለከተ እውነቱን የማይናገር ሰው ሲሆን፣ ብዙውን ጊዜ እንዲህ ሲደረግ የሚታየው በመደበኛ ፍርድ ቦታ ነው። + +* ሐሰተኛ ወሬ የሚባለው ሐሰተኛ ምስክር የተናገረው ነው። +* “በሐሰት መመስከር” ሰዎችን ወይ ሁኔታዎችን በተመለከተ እውነት ያልሆነውን መናገር ነው። +* አንድ ሰው እንዲቀጣ ወይም እንዲገደል ለማድረግ ሰዎች ሐሰተኛ ምስክሮችን ቀጥረው ስለነበረበት ሁኔታ መጽሐፍ ቅዱስ በርካታ ታሪኮች አሉት። diff --git a/bible/other/family.md b/bible/other/family.md new file mode 100644 index 0000000..972d198 --- /dev/null +++ b/bible/other/family.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቤተሰብ + +መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቤተሰብ በዚህ ዘመን፣ “የሩቅ” ቤተሰብ የምንለውን ጨምሮ በጋብቻ ወይም በመወለድ የተዛመዱ ሰዎች መኅበረሰብ ነው። + +* የአይሁድ ቤተሰብ በአምልኮና በአስተምህሮ አማካይነት ከአንዱ ወደሌላው የሚተላለፍ ባሕል ያለው ሃይማኖታዊ ማኅበረሰብ ነው። +* ብዙውን ጊዜ የቤተሰቡ ዋና ባለሥልጣን የሚሆነው አባት ነው። +* ቤተሰብ ሲባል፣ አገልጋዮችን፣ የሩቅ ዘመዶችን ሌላው ቀርቶ ቤት ውስጥ ያሉ ባዕድ ሰዎችንም ያካትታል። +* አንዳንድ ቋንቋዎች “ነገድ” ወይም፣ “ጎሳ” የተሰኘ ሰፋ ያለ ቃል ይጠቀሙ ይሆናል፤ እየተናገረ ያለው ከወላጆችና ከልጆች ውጪ ስላሉት ከሆነ በዐውዱ መሠረት በእነዚህ ቃሎች መጠቀም ተገቢ ነው። diff --git a/bible/other/famine.md b/bible/other/famine.md new file mode 100644 index 0000000..0a5f1cd --- /dev/null +++ b/bible/other/famine.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ችጋር + +ችጋር በመላው አገር ወይም አካባቢ የምግብ እጥረትን የሚጨምር ጥፋት ሲስፋፋ ማለት ነው። + +* የዝናብ አለመኖርን፣ ጥሩ ያልሆነ የአየር ሁኔታን፣ የሰብል መቀጨጭ ወይም ተባዮችን በመሳሰሉ ተፈጥሮአዊ ምክንያቶች የተነሳ የምግብ እጥረት ይከሰታል። +* ከጦርነት ወይም መልካም ካልሆነ አስተደድር የተነሣም የምግብ እጥረት ሊኖር ይችላል። +* ከመጽሐፍ ቅዱስ እንደምንመለከተው በእርሱ ላይ ኀጢአት ያደረገ ሕዝብን ለመቅጣት እግዚአብሔር ብዙ ጊዜ ራብ እንዲኖር ያደርግ ነበር። +* አሞጽ 8፣11 ላይ “ራብ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ለእነርሱ ባለመናገር ሕዝቡን ይሚቀጣበት ጊዜ እንደሚመጣ በሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር ነው። diff --git a/bible/other/fast.md b/bible/other/fast.md new file mode 100644 index 0000000..b67ddbd --- /dev/null +++ b/bible/other/fast.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ጾም + +መጾም ምግብን ወይም አንዳንድ የምግብ ዐይነቶችንና መጠጦችን ለተወሰነ ጊዜ ማቆም ነው። + +* ጾም ሰዎች ትኩረታቸውን እግዚአብሔር ላይ እንዲያደርጉና በምግብ አስተሳሰባቸው ሳይበታተን መጸለይ እንዲችሉ ይረዳል። +* የተሳሳተ ዓላማ ይዞ በመጾም ኢየሱስ የአይሁድ ሃይማኖት መሪዎችን ተቃውሞ ነበር። ይጾሙ የነበረው ምን ያህል ሃይማኖተኞች መሆናቸውን ሌሎች እንዲያዩላቸው ነበር። +* አንዳንዴ ሰዎች የሚጾሙት በአንድ ነገር ምክንያት በጣም ማዘናቸውንና መተከዛቸውን ለማሳየት ነው። +* ይህ ቃል፣ “መመገብን መተው” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/father.md b/bible/other/father.md new file mode 100644 index 0000000..5103bf1 --- /dev/null +++ b/bible/other/father.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አባት፣ ጥንተ አባት + +ቃል በቃል ከተወሰደ፣ “አባት” የአንድ ሰው ወንዱ ወላጅ ማለት ነው። ይህን ቃል በተመለከተ በርካታ ምሳሌያዊ አነጋገሮች አሉት። + +* ብዙውን ጊዜ፣ “አባት” ወይም “ጥንተ አባት” የተሰኙ ቃሎች ጥቅም ላይ የሚውሉት በቀድሞ ዘመን የነበሩ ጥንታውያን ወላጆችን ለማማልከት ነው። +* “የ…አባት” የሚለው አገላለጽ የአንድ አገር መሪ ወይም መሥራችን የሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር ነው። ለምሳሌ ዘፍጥረት 4 ላይ፣ “እርሱም በድንኳን ውስጥ ለሚቀመጡ ሁሉ አባት ነበር” ሲል፣ “ድንኳን ውስጥ ለመኖር የመጀመሪያ ለሆኑት ሕዝቦች ጎሳ መሪ” ማለት ሊሆን ይችላል። +* ሐዋርያው ጳውሎስ ወንጌልን በማካፈል ክርስቲያን እንዲሆኑ የረዳቸው ሰዎች “አባት” በማለት በምሳሌያዊ መልኩ ራሱን ይጠራል። diff --git a/bible/other/feast.md b/bible/other/feast.md new file mode 100644 index 0000000..2679e43 --- /dev/null +++ b/bible/other/feast.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# በዓል + +በዓል ሰዎች በአንድነት ተሰብስበው በመመገብ የሚይሳልፉት ሁኔታ ሲሆን፣ እንዲህ የሚደረገው አንድን ሁኔታ አብሮ ለማክበር ሊሆን ይችላል። “በዓል ማድረግ” በልዩ አይነት ሁኔታ የተዘጋጀ ምግብ በብዛት መመገብን ያሳያል። + +* አይሁዳውያን እንዲያከብሩ እግዚአብሔር ያዘዛቸው በዓሎች ብዙውን ጊዜ አብሮ ደስተኛ ጊዜ ማሳለፍንም ያካትታል። +* ነገሥታትና ሌሎች ሀብታሞችና ታዋቂ ሰዎች ብዙውን ጊዜ መብልና መጠጥ ለሰዎች የሚያቀርቡበት ግብዣ (በዓል) ያደርጋሉ። +* ስለጠፋው ልጅ በተነገረው ታሪክ ልጁ ወደቤቱ በተመለሰ ጊዜ አባትዮው የተለየ ግብዣ (በዓል) አድርጎ እንደነበረ እናያለን። +* አንዳንዴ ግብዣው ለጥቂት ቀኖች ወይም ከዚያም በላይ ሊቆይ ይችላል። diff --git a/bible/other/fellowshipoffering.md b/bible/other/fellowshipoffering.md new file mode 100644 index 0000000..e22686a --- /dev/null +++ b/bible/other/fellowshipoffering.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የኅብረት መሥዋዕት፣ የሰላም መሥዋዕት + +የኅብረት መሥዋዕት ብሉይ ኪዳን ውስጥ የሰላም መሥዋዕት ተብሎ ይጠራል። ተባዕት ወይም እንስት እንስሳ መሥዋዕት የሚቀርብበት ነው። + +* ይህ መሥዋዕት ከሚቀርብበት ምክንያቶች ጥቂቶቹ፣ ስእለትን ለመፈጸም፣ ለእግዚአብሔር ምስጋናና ውዳሴ ለማቅረብ፤ +* የመሥዋዕቱ የተወሰነው ክፍል ለእግዚአብሔር ከቀረበ በኋላ የኅብረቱን መሥዋዕት ካህናቱ፣ መሥዋዕቱን ያመጣው ሰው እና ሌሎች እስራኤላውያን ይከፋፈሉታል። +* ከዚህ መሥዋዕት ጋር ያልቦካ እንጀራንም የሚያካትት አብሮ መብላትም ይኖራል። diff --git a/bible/other/festival.md b/bible/other/festival.md new file mode 100644 index 0000000..40ee203 --- /dev/null +++ b/bible/other/festival.md @@ -0,0 +1,15 @@ +# በኣል + +አጠቃላይ በሆነ መልኩ በኣል የማኅበረሰቡ ሰዎች በአንድነት የሚያከብሩት ሁኔታ ነው። + +* በብሉይ ኪዳን መሠረት፣ “በዓል” ቃል በቃል፣ “የተወሰነ ወይም የተመደበ ቀን” ማለት ነው። +* እስራኤላውያን የሚያከብሯቸው በዓሎች እግዚአብሔር እንዲጠብቁት ባዘዛቸው መሠረት በተለየ ሁኔታ የተመደበ ጊዜ ወይም ወቅት ናቸው። +* እስራኤላውያን በየዓመቱ የሚያከብሯቸው ዋና ዋና በዓሎች አሉ፤ +* የፋሲካ በዓል +* የቂጣ በዓል +* የመከር በዓል +* በዓለ-ሃምሳ +* የመለከት በዓል +* የስርየት በዓል +* የዳስ በዓል +* የእነዚህ በዓሎች ዓላማ እግዚአብሔርን ለማመስገንና ሕዝቡን ለመታደግ፣ ለመጠበቅና የሚያስፈልገውን በመስጠት ያደረጋቸውን ድንቅ ነገሮች ለማስታወስ ነው። diff --git a/bible/other/fig.md b/bible/other/fig.md new file mode 100644 index 0000000..80753ee --- /dev/null +++ b/bible/other/fig.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# በለስ + +በለስ የበለስ ዛፍ ላይ የሚበቅል ትንሽና ጣፋጭ ፍሬ ነው። ሰዎች ትኩሱን፣ ቀቅለው ወይም አድርቀው በለስ መብላት ይችላሉ፣ ወይም ይከትፏቸውና እንደቂጣ አድርገው ይበሏቸዋል። + +* የበለስ ዛፎች ቁመት 6 ሜትር ድረስ ያድጋል፤ ሰፋፊ ቅጠሎቻቸው ጥሩ ጥላ ይሆናል። +* እስራኤላውያን እዚያ ከመምጣታቸው በፊት ያበለስ ዛፍ ምድረ ከነዓን ውስጥ በጣም ጠቃሚ መብል ነበር። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በለስ ለምግብና ሌላም ገቢ ለማግኘት ዋና ምንጭ ነበር። +* መጽሐፍ ቅዱስ የእስራኤልን መበልጸግ ወይም አለመበልጸግ ምልክት እንዲሆን በለስን በምሳሌያዊ መልኩ ይጠቀማል (1 ነገሥት 4፣25፤ ኤርምያስ 5፣17) diff --git a/bible/other/fir.md b/bible/other/fir.md new file mode 100644 index 0000000..2a5d51a --- /dev/null +++ b/bible/other/fir.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጥድ + +ጥድ ዓመቱን ሙሉ አረንጓዴ የሆነ፣ ዘሩን የሚይዝበት ሾጣጣ መያዣዎች ያሉት የዛፍ ዓይነት ነው። + +* የጥድ ዛፍ ሁሌም አረንጓዴ ሆኖ የሚገኝ ዛፍ በመሆን ይታወቃል። +* በጥንት ዘመን የጥድ ዛፍ እንጨት የሙዚቃ መሣሪያ ለመሥራት፣ ጀልባዎችን፣ ቤቶችንና ቤተመቅደሶችን ለመሥራት ጥቅም ላይ ይውል ነበር። diff --git a/bible/other/fire.md b/bible/other/fire.md new file mode 100644 index 0000000..3be5eff --- /dev/null +++ b/bible/other/fire.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# እሳት + +እሳት አንድ ነገር ሲቃጠል የሚገኝ ሙቀት፣ ብርሃንና ነበልባል ነው። + +* እንጨት ሲቃጠል ከሰልና ዐመድ ይሆናል። +* ቅዱሳት መጽሐፍት ውስጥ እሳት የሚታየውና የሚዳሰሰው ነገር ብቻ ሳይሆን ኃይልንም ይወክላል። +* የማያምኑ ሰዎች የመጨረሻ ፍርድ በገሃነም እሳት ውስጥ መጣል ነው። +* እሳት ወርቅን ያጠራል፣ ቅዱሳት መጻሕፍት ይህን እውነት መከራና ፈተና የሰውን ሕይወት የማጥራት ችሎታ እንዳላቸው ለማመልከት ይጠቀሙበታል። diff --git a/bible/other/firstborn.md b/bible/other/firstborn.md new file mode 100644 index 0000000..489510b --- /dev/null +++ b/bible/other/firstborn.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# በኩር + +“በኩር” የሚለው ቃል መጀመሪያ የሚወለደውን የሰውም ሆነ የእንስሳትን የመጀመሪያ ልጅ ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙውን ጊዜ “በኩር” የሚያመለክተው መጀመሪያ የሚወለድ ወንድ ልጅን ነው። +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን የበኩር ልጅ ሌሎች ልጆች የሚያገኙትን የቤተሰብ ዕጥፍ የመውረስ መብት ነበረው። +* ብዙውን ጊዜ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት የሚቀርበው መጀመሪያ የተወለደው እንስሳ ነበር። +* ይህ ቃል ምሳሌያዊ በሆነ መልኩም ጥቅም ላይ ይውላል። ለምሳሌ ከሌሎች ሕዝቦች የተለየ መብት ስለሰጣቸው የእስራኤል ሕዝብ የእግዚአብሔር በኩር ተብለው ተጠርተው ነበር። +* በሌሎች ሁሉ ላይ ባለው ሥልጣንና የበላይነት የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስም “በኩር” ተብሏል። diff --git a/bible/other/firstfruit.md b/bible/other/firstfruit.md new file mode 100644 index 0000000..def888c --- /dev/null +++ b/bible/other/firstfruit.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# በኩራት + +“በኩራት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በእያንዳንዱ መከር ወቅት ከሚሰበሰበው እህል ሆነ አትክልት የመጀመሪያውን ፍሬ ነው። + +* የስጦታ መሥዋዕት እንደሆነ እስራኤላውያን ለእግዚአብሔር በኩራት ያቀርቡ ነበር። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ቃሉ ቤተሰቡ ውስጥ የሚወለደውን የመጀመሪያ ወንድ ልጅ ለማመልከት ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል። ያም ማለት የቤተሰቡ የመጀመሪያ ልጅ እንደመሆኑ መጠን፣ የቤተሰቡ ስም እና ክብር የሚጠራው በእርሱ ነው ማለት ነው። +* ኢየሱስ ከሞት በመነሣቱ ለሞቱትና አንድ ቀን ከሞት ለሚነሡት አማኞች ሁሉ፣ “በኩራት” ነው ብሎአል። +* በኢየሱስ የሚያምኑ አማኞችም፣ የፍጥረታቱ በኩራት ተብለዋል፤ ይህ የሚያመለክተው ኢየሱስ ያዳናቸው ሕዝቡ እንዲሆኑ የጠራቸው ያላቸውን መብትና ቦታ ነው። diff --git a/bible/other/fisherman.md b/bible/other/fisherman.md new file mode 100644 index 0000000..7f9674e --- /dev/null +++ b/bible/other/fisherman.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዓሣ አጥማጆች + +ዓሣ አጥማጆች ለመግብ የሚሆናቸውንና ሸጠው ገንዘብ የሚያገኙበትን ዓሣ ከባሕር የሚያጠምዱ ሰዎች ናቸው። አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን ዓሣ አጥማጆች ዓሣ የሚያጠምዱት በመረብ አማካይነት ነበር። + +* በኢየሱስ ከመጠራታቸው በፊት ጴጥሮስና ሌሎቹ ሐዋርያት ዓሣ ያጠምዱ ነበር። +* የእስራኤል ምድር የተለያዩ ባሕሮች ባሉበት ቦታ በመሆኑ ስለዓሣ እና ዓሣ አጥማጆች ብዙ ማጣቀሻዎች አሉት። +* ይህ ቃል፣ “ዓሣ የሚይዙ ሰዎች” ወይም፣ “ዓሣ በመያዝ ገንዘብ የሚያገኙ” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/flock.md b/bible/other/flock.md new file mode 100644 index 0000000..6a04cf5 --- /dev/null +++ b/bible/other/flock.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መንጋ + +“መንጋ” በጎችንና ፍየሎችን ወይም በሬዎችንና ላሞችን ወይም አሳማዎችን ያመለክታል + +* መንጋ ቤተክርስቲያን ውስጥ ያሉ የአማኞች ኅብረትንም ያመለክታል። +* ይህን መንጋ የሚመራና የሚመግብ እረኛ ይባላል። diff --git a/bible/other/flood.md b/bible/other/flood.md new file mode 100644 index 0000000..03b9818 --- /dev/null +++ b/bible/other/flood.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጎርፍ + +ብዙውን ጊዜ ጎርፍ የሚባለው ምድሩን ሁሉ የሚሸፍን ብዛት ያለው ውሃ ነው። የአንድን ነገር ብዛት ወይም በድንገት ነገር ለማመልከትም ምሳሌያው በሆነ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል። + +* በኖኅ ዘመን የነበሩ ሰዎች በጣም ክፉዎች ከመሆናቸው የተነሣ እግዚአብሔርን ምድርን ሁሉ ሌላው ቀርቶ የተራሮችን ጫፍ እንኳየሚሸፍን ጎርፍ አመጣ። ሌሎች ጎርፎች የተወሰነ የምድርን ክፍል ብቻ ነው የሚሸፍኑት። +* ይህ ቃል. “እንባዬ እንደ ጎርፍ ፈሰሰ” ለማለትም ጥቅም ላይ ይውላል። diff --git a/bible/other/flute.md b/bible/other/flute.md new file mode 100644 index 0000000..fd57551 --- /dev/null +++ b/bible/other/flute.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዋሽንት + +መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ዋሽንት ከአጥንትና ከእንጨት የሚሠራ የሙዚቃ መሣሪያ ሲሆን ድምፅ እንዲያወጣ መተላለፊያዎች ይሠሩለትም ነበር። + +* ብዙውን ጊዜ እረኞች ራሳቸውን ዘና ለማድረግና እንስሶቻቸውንም ለማረጋጋት ዋሽንት ይጫወቱ ነበር። +* በጥንቱ ቤተ መቅደስ በዝማሬ አገልግሎት ዋሽንት ጥቅም ላይ ይውል ነበር። +* ንጉሥ ናቡከደነፆር ለጣኦቶቹ ክብር ሰዎች እንዲጫወቱ ካዘዛቸው የሙዚቃ መሣሪያዎች አንዱ ዋሽንት ነበር። diff --git a/bible/other/footstool.md b/bible/other/footstool.md new file mode 100644 index 0000000..f9811f5 --- /dev/null +++ b/bible/other/footstool.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የእግር መረገጫ + +“የእግር መረገጫ” አንድ ሰው እግሮቹን በተለይም በሚቀመጥ ጊዜ እግሮቹን የሚያሳርፍበት ነገር ነው። መገዛትንና ዝቅ ያለ ማንነትን የሚያመለክት ትርጕም ያለው ምሳሌያው ቃልም ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ሰዎች እግሮች ዝቅ ያለ ክብር ያላቸው የሰውነት ክፍሎች እንድ አሆልኑ ያስቡ ነበር። ስለሆነም፣ “የእግር መረገጫ” እግር የሚያርፍበት ከመሆኑ የተነሣ፣ “የእግር መረገጫ” ከዚያ የባሰ ዝቅ ያለ ነገር ተደርጎ ነበር የሚቆጠረው። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እግዚአብሔር፣ “ጠላቶቼን የእግሮቼ መረገጫ አደርጋለሁ” ሲል በእርሱ በሚያምፁ ሰዎች ላይ ሥልታን እንዳለው፣ እንደሚቆጣጠራቸውና ጨርሶ እንደሚያሸንፋቸው ማመልከቱ ነው። ሙሉ በሙሉ ለእግዚአብሔር ፈቃድ እስኪገዙ ድረስ በጣም ዝቅ ይላሉ ይዋረዳሉ። +* “በእግዚአብሔር እርግ መረገጫ መስገድ” እርሱ ዙፋኑ ላይ ተቀምጦ እያለ ለእርሱ ለመስገድ ዝቅ ማለት ወይም መንበርከክ ማለት ነው። ይህም በድጋሚ በእግዚአብሔር ፊት ዝቅ ማለትንና ለእርሱ መገዛትን ነው የሚያመለክተው። +* የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ዳዊት፣ “የእግሩ መረገጫ” ይለዋል። ይህም እርሱ በሕዝቡ ላይ ያለውን ፍጡም ሥልጣንና የበላይነት ያመለክታል። ይህ እግዚአብሔር ዙፋኑ ላይ ያለ፣ እግሮቹን መረገጫ ላይ ያደረገንጉሥ ሥዕል የሚያመልክት ሲሆን ማንኛውም ነገር ለእርሱ መገዛቱን ነው የሚያሳየው። diff --git a/bible/other/foreigner.md b/bible/other/foreigner.md new file mode 100644 index 0000000..f0d3941 --- /dev/null +++ b/bible/other/foreigner.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ባዕድ፣ መጻተኛ + +“ባዕድ” ወይም “መጻተኛ” የሚለው ከራሱ አገር ውጪ የሚኖርን ሰው ያመለክታል። በተለይም ብሉይ ኪዳን ውስጥ ከራሱ ሕዝብ መካከል ወጥቶ ሌላ ሕዝብ ጋር የሚኖር ሰው ማለት ነው። + +* መጻተኛ በቋንቋም ሆነ በባሕሉ የተለየ ሰው ነው። +* ክርስቶስን ከማወቃቸው በፊት ለእግዚአብሔር ኪዳን፣ “መጻተኞች” እንደ ነበሩ ሐዋርያው ጳውሎስ ለኤፌሶን ሰዎች ይጽፋል። +* “መጻተኛ” የሚለውን ቃል፣ “ከሌላ አገር የመጣ” ብሎ መተርጎም ይቻላል፤ እንዲህ ሲባል ግን እናንተ የማታውቁት ሰው ሁሉ ማለት እንዳልሆነ መረዳት ይኖርባችኋል። diff --git a/bible/other/foreordain.md b/bible/other/foreordain.md new file mode 100644 index 0000000..d8db88e --- /dev/null +++ b/bible/other/foreordain.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አስቀድሞ ማወቅ + +ቃሉ የሚያማለክተው ገና ከመሆኑ በፊት አንድን ነገር ማወቅን ነው። + +* እግዚአብሔር በጊዜ አይወሰንም። ባለፈው ጊዜ፣ አሁንና ወደ ፊት የሚሆነውን ሁሉ ያውቃል። +* በተለይ ቃሉ ጥቅም ላይ የዋለው ኢየሱስ ክርስቶስን አዳኝ አድርጎ በመቀበል የሚድኑ ሰዎችን እግዚአብሔር አስቀድም የሚያውቅ መሆኑን ከማመልከት አንጻር ነው። diff --git a/bible/other/forever.md b/bible/other/forever.md new file mode 100644 index 0000000..c9d840e --- /dev/null +++ b/bible/other/forever.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዘላለም + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ዘላለም” የሚያመለክተው ፍጻሜ የሌለውን ጊዜ ነው። አንዳንዴ፣ በታም ረጅም ጊዜን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል። + +* “ከዘላለም እስከ ዘላለም” አንድ ነገር ሁሌም እንደሚኖር አጽንዖት የሚሰጥ ቃል ነው። +* “ከዘላለም እስከ ዘላለም” የሚለው ሐረግ ዘላለም ወይም የዘላለም ሕይወት ምን ማለት መሆልኑን የሚያሳይ አገላለጽ መንገድ ነው። ማለቂያ ወይም ማብቂያ የሌለውን ጊዜ ያመለክታል። +* የዳዊት ዙፋን፣ “ለዘላለም” እንደሚጸና እግዚአብሔር ይናገራል። ይህ የሚያመለክተው የዳዊት ዘር የሆነው ኢየሱስ ለዘላለም እንደሚነግሥ ነው። diff --git a/bible/other/fornication.md b/bible/other/fornication.md new file mode 100644 index 0000000..e7844ba --- /dev/null +++ b/bible/other/fornication.md @@ -0,0 +1,3 @@ +# ወሲባዊ እርኩሰት + +ወሲባዊ እርኩሰት የሚለው ኃረግ በአንድ ወንድ እና ሴት መካከል የከጋብቻ ውጪ የሚፈጸም ወሲብን ያመለክታል። ይህ ከእግዚአብሔር ሕግ ጋር ይቃረናል። diff --git a/bible/other/foundation.md b/bible/other/foundation.md new file mode 100644 index 0000000..b56a405 --- /dev/null +++ b/bible/other/foundation.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መሠረት፣ መሠረተ + +“መሠረተ” የሚለው ግሥ አንድ ነገር ላይ ሠራ ወይም ገነባ ማለት ነው። መሠረት አንድ ሕንፃ የሚያርፍበት ከታች ያለው አካል ነው። + +* ሕንፃውን በሙሉ መሸከም እንዲችል የአንድ ቤት ወይም ግንባታ መሠረት በጣም ጠንካራ መሆን አለበት። +* “መሠረት” የሚለው ቃል የአንድ ነገር ጅማሬን ወይም አንድ ነገር የተፈጠረበትን ጊዜም ያመለክታል። +* በምሳሌያዊ አነጋገር በክርስቶስ የሚያምኑ ክርስቶስ ራሱ የማእዘን ራስ ከሆነበት፣ በነቢያትና በሐዋርያት ትምህርት ላይ ከተመሠረተ ሕንፃ ጋር ተመሳስለዋል። +* “የመሠረተ ድንጋይ” የመሠረቱ አካል የሆነ ድንጋይ ነው። መላውን ሕንፃ መሸከም የሚችሉ መሆናቸውን ለማረጋገጥ ድንጋዮቹ፣ “የፈተናሉ” ወይም፣ “በተለያየ መከራ ያልፋሉ።” diff --git a/bible/other/fountain.md b/bible/other/fountain.md new file mode 100644 index 0000000..7b64f70 --- /dev/null +++ b/bible/other/fountain.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ምንጭ + +ምንጭ በተፈጥሮው ከመሬት የሚፈልቅ ወይም የሌላ ዓይነት ወራጅ ውሃ መነሻ ቦታ ነው። + +* ይህ ቃል እግዚአብሔር የበረከት ምንጭ መሆኑን ለማመልከት መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል። +* በዝመናችንም ለመጠጥ የሚሆን ውሃ የሚገኝባቸው ሰው ሠራሽ ጉድጓዶች ስላሉ በተፈጥሮ የተገኘውን ወራጅ ውሃ በሚያመለክት ቃል ወይም ሐረግ መጠቀሙ የተሻለ ይሆናል። +* ዘካርያስ 13፡1፣ “በዚያን ቀን የዳዊትን ቤትና የኢየሩሳሌምን ነዋሪዎች ከኃጢአትና ከርኵሰት የሚያነጻ ምንጭ ይከፈታል” ይላል። +* ማርቆስ 5፡29 ደም ደም ይፈስሳት ስለ ነበረችው ሴት ሲናገር፣ “የሚፈስሰው ደሟ (ምንጭ) ወዲያውኑ ቀመ” ይላል። diff --git a/bible/other/frankincense.md b/bible/other/frankincense.md new file mode 100644 index 0000000..6703e35 --- /dev/null +++ b/bible/other/frankincense.md @@ -0,0 +1,13 @@ +# ዕጣን + +ዕጣን ከዛፍ ሙጫ የሚገኝ ጣፋጭ ሽታ ያለው ቅመም ነው። ሽቱኑ ሌላም ጣፋጭ መዓዛ ያለው ነገር ለመሥራት ያገለግላል። + +* የሞተ ሰው አካልን ለመቃብር ለማዘጋጀት የሚያገለግል ጠቃሚ ቅመም ነው። ተፈጥሮአዊ ፈስውና መረጋጋት ያስገኛል። +* ሕፃኑ ኢየሱስን በኢየሩሳሌም ለማየት ከምሥራቅ የመጡት ጠቢባን ይዘውይ ከነበረ ሦስት ስጦታ አንዱ ዕጣን ነበር። + +ነጻ መሆን፣ ነጻነት፣ አርነት +“ነጻ መሆን” ወይም፣ “ነጻነት” ባርያ አለመሆንን በምንም ዓይነት ቀንበር ሥር አለመሆንን ያመለክታል። +* “አርነት” የሚለውም ቃል፣ “ነጻነት” ከሚለው ጋር አንድ ትርጕም አለው። +* “ነጻ ማድረግ” ወይም፣ “ነጻ ማውጣት” የተሰኘው አገላለጽ ከእንግዲህ ከባርነት ወይም ቀንበር ሥር እንዳይሆን ማድረግ ማለት ነው። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እነዚህ ቃሎች ብዙውን ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውሉት በኢየሱስ የሚያምኑ ሰዎች ከእንግዲህ ከኃጢአት ኀይል በታች አለመሆናቸውን በሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር ነው። +* “አርነት መውጣት” ወይም በመንፈስ ቅዱስ ትምህርትና ምሪት ነጻ ሆኖ መኖር እንጂ፣ “ነጻነት” ከእንግዲህ የሙሴን ሕግ ከመጠበቅ ግዴታ ነሣ መሆንንም ሊያመለክት ይችላል። diff --git a/bible/other/free.md b/bible/other/free.md new file mode 100644 index 0000000..37756b0 --- /dev/null +++ b/bible/other/free.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የበጎ ፈቃድ ስጦታ + +የበጎ ፈቃድ ስጦታ ማለት የአይሁድ ሕግ ከሚጠይቀው መሥዋዕት የበለጠ ወይም ያለፈ መሥዋዕት ማለት ነው። + +* በበጎ ፈቃድ የሚቀርበው መሥዋዕት እንስሳ ከሆነ፣ ነጻ ስጦታ በመሆኑ መጠነኛ ጉድለት ቢኖረው እንኳ ይፈቀዳል። +* የበዓሉ አንድ አካል በመሆኑ እስራኤላውያን ሁሉ በበጎ ፈቃድ መሥዋዕት የቀረበውን እንስሳ ይበላሉ። +* መጽሐፍ ዕዝራ እንደ ገና ቤተ መቅደሱን እንደ ገና ለመሥራት መሰጠት የተጀመረ የተለየ ዓይነት የበጎ ፈቃድ ስጦታ ይናገራል። ይህም የወርቅና የብር ሳንቲሞችንና የካህናት ልብሶችንም ይጨምራል። +* የበጎ ፈቃድ ስጦታ መትረፍረፍንና የተዋጣ መከር የማግኘት ጊዜን ስለሚያመለክት ለእስራኤላውያን የደስታ ጊዜ ነበር። diff --git a/bible/other/freewilloffering.md b/bible/other/freewilloffering.md new file mode 100644 index 0000000..43c731e --- /dev/null +++ b/bible/other/freewilloffering.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# የበጎ ፈቃድ ስጦታ + +የፈቃደኝነት መሥዋዕት ማለትበሙሴ ሕግ ያልተጠየቀ የመሥዋዕት አይነት ነው። +የበጎ ፈቃድ ስጦታ ማለት የአይሁድ ሕግ ከሚጠይቀው መሥዋዕት የበለጠ ወይም ያለፈ መሥዋዕት ማለት ነው። + +* በበጎ ፈቃድ የሚቀርበው መሥዋዕት እንስሳ ከሆነ፣ ነጻ ስጦታ በመሆኑ መጠነኛ ጉድለት ቢኖረው እንኳ ይፈቀዳል። +* የበዓሉ አንድ አካል በመሆኑ እስራኤላውያን ሁሉ በበጎ ፈቃድ መሥዋዕት የቀረበውን እንስሳ ይበላሉ። +* መጽሐፍ ዕዝራ እንደ ገና ቤተ መቅደሱን እንደ ገና ለመሥራት መሰጠት የተጀመረ የተለየ ዓይነት የበጎ ፈቃድ ስጦታ ይናገራል። ይህም የወርቅና የብር ሳንቲሞችንና የካህናት ልብሶችንም ይጨምራል። +* የበጎ ፈቃድ ስጦታ መትረፍረፍንና የተዋጣ መከር የማግኘት ጊዜን ስለሚያመለክት ለእስራኤላውያን የደስታ ጊዜ ነበር። diff --git a/bible/other/fruit.md b/bible/other/fruit.md new file mode 100644 index 0000000..214c0cc --- /dev/null +++ b/bible/other/fruit.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ፍሬ፣ ፍሬያማ + +ቃል በቃል ሲወሰድ፣ “ፍሬ” የሚበላ የተክል ክፍል ነው። “ፍሬያማ” ብዙ ፍሬ ያለው ማለት ነው። እነዚህ ቃሎች ምሳሌያዊ በሆነ ንግግር ውስጥ ጥቅም ላይ ይውላሉ። + +* መጽሐፍ ቅዱስ፣ የሰውን ተግባርና ዐሳብ ለማመልከት፣ “ፍሬ” በሚለው ቃል ብዙ ጊዜ ይጠቀማል። ዛፍ ላይ ያለው ፍሬ ዛፉ ምን ዓይነት መሆኑን እንደሚያሳይ ሁሉ፣ የአንድ ሰው ቃልና ተግባርም የእርሱን ማንነት ያሳያሉ። +* አንድ ሰው መልካም ወይም መጥፎ መንፈሳዊ ፍሬ ማፍራት ይችላል፤ ይሁን እንጂ፣ “ፍሬያማ” የሚለው ቃል ሁሌም የሚያመለክተው ብዙ መልካም ፍሬ መገኘቱን የሚያመለክተው አዎንታዊ ጎኑን ነው። +* “ፍሬያማ” የሚለው ቃል በምሳሌያዊ መልኩ፣ “ባለጸጋ” ማለትም ይሆናል። ይህም ባለ ብዙ ሀብት ወይም ምግብ እንደ መሆን ሁሉ. ብዙ ልጆችና የልጅ ልጆች ያሉት መሆንን ይጨምራል። +* አጠቃላይ በሆነ አነጋገር፣ “የ. . .ፍሬ” ከአንድ ሰው የሚመጣ ወይም ከእርሱ የሚገኝ ነገርን ያመለክታል። ለምሳሌ፣ “የጥበብ ፍሬ” ሲባል ጠቢብ በመሆን የተገኘ መልካም ነገርን ያመለክታል። +* “የምድሪቱ ፍሬ” የሚለው ሐረግ ምድሪቱ የምታስገኘውን ሰዎች የሚመገቡትን በአጠቃላይ ያመለክታሉ። ይህም እንኳ እንደ ብርቱካን ወይም ማንጎ የመሳሰልቱን ፍሬዎች ብቻ ሳይሆን አትክልቶችን፣ ለውዝንና የእህል ዐይነቶችን ሁሉ ይጨምራል። +* “የመንፈስ ፍሬ” የተሰኘው ምሳሌያዊ አነጋገር በሚታዘዙት ሰዎች ሕይወት ውስጥ መንፈስ ቅዱስ የሚያስገኘው መንፈሳዊ ባሕርያት ያመለክታል። +* “የማኅፀን ፍሬ” የሚለው ፈሊጣዊ ንግግር፣ “ከምኅፀን የሚገኘውን” ማለትም ልጆችን ያመለክታል። diff --git a/bible/other/furnace.md b/bible/other/furnace.md new file mode 100644 index 0000000..a725327 --- /dev/null +++ b/bible/other/furnace.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ምድጃ + +ምድጃ መንደድ ያለበት ነገር የሚቀጣጠልበትና የሚነድበት ትልቅ ማንደጃ ነው። + +* በጥንት ዘመን አብዛኞቹ ምድጃዎች ጥቅም ላይ ይውሉ የነበረው ብረት ነክ ነገሮችን ለማቅለጥ ማብሰያ ድስቶችን፣ ጌጣጌጦችንና ጣዖቶችን የመሳሰሉ ነገሮችን ለመሥራት ነበር። +* የሸክላ ውጤቶችን ለመሥራትም ምድጃዎች ይጠቅማሉ። +* በታም የሞቀና የጋለ ነገርን ለማመልከትም ምድጃ እንደ ምሳሌ ያገለግላል። diff --git a/bible/other/gate.md b/bible/other/gate.md new file mode 100644 index 0000000..603287d --- /dev/null +++ b/bible/other/gate.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# በሮች፣ የበር ሳንቃ + +“በር” ቤት ወይም ከተማ አጥር ወይም ግድግዳ ላይ ያለ ወደ ቤት የሚገባበት ላይ የተያያዘ ከለላ ነው። “የበር ሳንቃ” በርን ለመዝጋት መንቀሳቀስ የሚችል ከእንጨት ወይም ከብረት የተሠራ ጣውላ ነው። + +* ሰዎች፣ እንስሳት፣ ጭነት ወደ ከተማ እንዲወጡና እንዲገቡ የከተማ በር ይከፈታል። +* ለከተማዋ መከላከያ እንዲሆን ግድግዳውና በሩ ወፍራምና ጠንካራ ይሆናል። የጠላት ወታደሮች ወደ ከተማው እንዳይገቡ በሮቹ በብረት ወይም በእንጨት ጣውላ ይዘጉና ይቆለፋሉ። +* የከተማ ግንቦች ወይም አጥሮች በጣም ወፍራምና መተላለፊያም ያላቸው ስለ ነበሩ ከፀሐይ ሙቀት የሚከላከል ቀዝቀዝ ያለ ጥላ ነራቸው፤ ስለዚህም ሰዎች ተሰብስበው ለመነጋገር፣ ንግድ ለመለዋወጥና ዳኝነትን ለመሳሰሉ ጉዳዮች እዚያ ይገናኙ ነበር። diff --git a/bible/other/generation.md b/bible/other/generation.md new file mode 100644 index 0000000..912ff6e --- /dev/null +++ b/bible/other/generation.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ትውልድ + +ትውልድ የሚባለው በአንድ ዘመን የተወለደና በአንድ ዘመን የነበረ የሰዎች ስብስብ ነው። + +* ብዙውን ጊዜ ከወላጆች እስከ ልጆች ያሉ ሰዎች ናቸው። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙውን ጊዜ አንድ ትውልድ የ40 ዓመታት ዕድሜ እንዳለው ይታሰብ ነበር። diff --git a/bible/other/giant.md b/bible/other/giant.md new file mode 100644 index 0000000..5bf9a3a --- /dev/null +++ b/bible/other/giant.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ግዙፍ + +ግዙፍ የሚለው ቃል ብዙውን ጊዜ የሚያመለክተው ያልተለመደ ቁመትና ጉልበት ያለውን ሰው ነው። + +* ዳዊትን ውጊያ የገጠመው ፍልስጥኤማዊው ወታደር ጎልያድ በጣም ረጅም. ትልቅና ጠንካራ ስለ ነበር ግዙፍ ተብሏል። +* ምድረ ከነዓንን የሰለሉ እስራኤላይውና ሰላዮች እዚያ የሚኖሩ ሰዎች በጣም ግዙፍ እንደ ሆኑ ተናገሩ። diff --git a/bible/other/gird.md b/bible/other/gird.md new file mode 100644 index 0000000..34ea5c9 --- /dev/null +++ b/bible/other/gird.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መታጠቂያ + +“መታጠቂያ” የሚለው ቃል አንዳች ነገር ዙሪያ የሚታሰር ነገርን ነው። ብዙ ጊዜ የሚያመለክተው ቀሚስ ወይም እጀ ጠባብ ወደ መሬት እንዳይወርድ ወገብ ላይ ለማሰር የሚያገለግል ቀበቶ ወይም ሻሽን ነው። + +* “ወገባችሁን ታጠቁ” የሚለው የተለመደ መጽሐፍ ቅዱሳዊ አነጋገር እግሮቻችሁ በፍጥነት መራመድ እንዲችሉ የልብሳችሁን ጫፍ ቀበቶአችሁ ውስጥ ሸጉጡት ማለት ነው። +* “መታጠቅ” በአንድ ነገር ዙሪያ መሄድ ማለትም ይሆልናል። +* ወገባችሁን ታጠቁ” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጕሙ በሚሠራበት ቋንቋ ተመሳሳይ ትርጕም በሚሰጥ ፈሊጣዊ አነጋገር ሊተረጎም ይችላል። ወይም ደግም ምሳሌያዊ ባልሆነ አነጋገር፣ “ራሳችሁን ለተግባር አዘጋጁ” ወይም፣ “ተዘጋጁ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/glean.md b/bible/other/glean.md new file mode 100644 index 0000000..6922267 --- /dev/null +++ b/bible/other/glean.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ቃርሚያ፣ መቃረም + +ቃርሚያ አጫጆች የተዉትን ፍራ ፍሬ ወይም እህል ለመሰብሰብ እርሻ ወይም አትክልት ቦታ ውስጥ መሄድ ማለት ነው። + +* መበለቶች፣ ድኾችና መጻተኞች ምግባቸውን እንዲያገኙ ኋላ ኋላ እየሄዱ እንዲቃርሙ ይፈቅድላቸውል፤ ይህም ብዙ እህል ለመሰብሰብ ያስችላቸዋል። +* ለዚህ ጥሩ ምሳሌ የምትሆን፣ የሞተው ባሏ ዘመድ በሆነው ቦዔዝ እርሻ ውስጥ በነበሩት አጫጆች መካከል እንድትቃርም ተፈቅዶላት የነበረችው ሩት ናት። diff --git a/bible/other/glorify.md b/bible/other/glorify.md new file mode 100644 index 0000000..c5c68a6 --- /dev/null +++ b/bible/other/glorify.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ማክበር + +አንድ ሰው ወይም ነገር ምን ያህል ታላቅና አስፈላጊ መሆኑን ማሳየት ወይም መናገር ማለት ነው። ቃል በቃል ሲወሰድ፣ “ክብር መስጠት” ማለት ነው። + +* እርሱ ስላደረገው ድንቅ በመናገር ሰዎች እግዚአብሔርን ማክበር ይችላሉ። +* ለእርሱ ክብር በሚያስገኝ መንገድ በመኖርና እርሱ ምን ያህል ታላቅና ቸር መሆኑን በማሳየት እግዚአብሔርን ማክበርም ይችላሉ። +* መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር ራሱን አከበረ ሲል ብዙውን ጊዜ በተአምራቱ አማካይነት አስደናቂ ታላቁነቱን አሳየ ማለቱ ነው። +* የወልድን ፍጹምነት፣ ውበትና ታላቅነት ለሰዎች በመግለጥ እግዚአብሔር አብ እግዚአብሔር ወልድን ያከብራል። +* በክርስቶስ የሚያምን ሁሉ ከእርሱ ጋር ይከብራል። ከሞት በሚነሡበት ጊዜ ክብሩን እንዲያንጸባርቁና ለፍጥረት ሁሉ ጸጋውን ለማሳየት ይለወጣሉ። diff --git a/bible/other/gnashteeth.md b/bible/other/gnashteeth.md new file mode 100644 index 0000000..1b7d01b --- /dev/null +++ b/bible/other/gnashteeth.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጥርስ ማፋጨት + +ጥርስ ማፋጨት ማለት ጥርሶችን በማያያዝ ወደ ፊት ወደ ኋላ በማድረግ ወይም ግራና ቀኝ በማድረግ እርስ በርሳቸው እንዲፋጩ ማድረግ ማለት ነው። ይህ ብዙውን ጊዜ የሚያሳየው ከባድ ስቃይን (ሕመምን) ወይም ቊጣን ነው። + +* ገሃነም ውስጥ የሚኖሩ ከሚደርስባቸው ከባድ ስቃይ የተነሣ ጥርሳቸውን እንደሚያፏጩ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። +* የአገርህ ባሕል አንድ ሰው ሲቆጣ ጥርሱን የማያፋጭ ከሆነ ይህ ሐረግ፣ “በቍጣ ጥርስን ማፋጨት” ብሎ መተርጎም ይቻላል። ወይም በአንተ ባሕል ሰዎች ሲቆጡ የሚያደርጉትን እንደ እግርን አንስቶ መሬቱን በኀይል መርገጥን የላይ የታች ጥርሶችን ግጥም አድርጎ መያዝን ወይም መጮኽን የመሳሰሉ ቃሎች መጠቀም ይቻላል። diff --git a/bible/other/goat.md b/bible/other/goat.md new file mode 100644 index 0000000..3dedbb9 --- /dev/null +++ b/bible/other/goat.md @@ -0,0 +1,13 @@ +# ፍየል + +ፍየል መጠነኛ ቁመት ያለው፣ ከበግ ጋር የሚመሳሰልና በዋነኛነት ደረጃ ወተትና ሥጋ ለማግኘት ሰዎች የሚያረቡት ባለ አራት እግር እንስሳ ነው። የፍየል ግልገል “ወጠጤ” ይባላል። + +* እንደ ብጎች ሁሉ ፍየሎችም መሥዋዕት ይቀርቡ ነበር፤ በተለይም ለመሥዋዕት የሚፍለጉት በፋሲካ በዓል ነበር። +* ምንም እንኳ ፍየሎች ከበጎች ጋር ቢመሳሰሉም በግልጽ የሚታዩ ጥቂት ልዩነቶችም አሏቸው። +* ፍየሎች ጥቁርና ሻካራ ጠጉር አላቸው፤ የበጎች ጠጉር ግን ሱፍ ልብስ ይሠራበታል። +* የፍየል ጭራ ወደ ላይ የቆመ ሲሆን የበግ ጭራ ግን የተንጠለጠለ ነው። +* ፍየሎች ጉጉ ስለሆኑ፣ ሌሎች ፍየሎች ባሉበት ቦታ አይሆኑም ወይም ሌሎች በሚሄዱበት አይሄዱም፤ በጎች ግን ከሌሎች በጎች ጋር አብረው መሆን ምቾት ይሰጣቸዋል፤ እረኛውን የመከተል ባሕርይም አላቸው። +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ፍየሎች በእስራኤል በዋናነት ደረጃ ወተት የሚገኘው ከፍየሎች ነበር። +* የፍየሎች ቆዳ ድንኳን የወይን ጠጅ የሚያዝበት ስልቻ መመሥሪያ ያገለግል ነበር። +* በብሉይም ሆነ በአዲስ ኪዳን ፍየሎች የኀጢአተኞች ምሳሌ ተደርገው ይቀርቡ ነበር፤ ምናልባትም ለዚህ ምክንያቱ ፍየሎች ከሚጠቃቸው ሰው የመኮብለል ብርቱ ዝንባሌ ስላላቸው ሊሆን ይችላል። +* እስራኤላውያን ፍየሎችን እንደ የኀጢአት ተሸካሚ ምሳሌ ያደርጓቸው ነበር። diff --git a/bible/other/gold.md b/bible/other/gold.md new file mode 100644 index 0000000..44be65e --- /dev/null +++ b/bible/other/gold.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ወርቅ + +ወርቅ ቢጫ መልክ ያለው በጣም ውድ ነገር ነው። በጥንት ዘመን ወርቅ ከማንኛውም የበለጠ ውድ ነገር ነበር። + +* ወርቅ በተፈጥሮው ጥራት ባለው ደረጃ የሚገኝ ሲሆን፣ ለዘመናት የሚዘልቅ ዕድሜ እንዳለው ይታወቃል። + +መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ጣዖቶች፣ ጌጣጌጦች፣ መሠዊያዎች፣ የቃል ኪዳኑ ታቦት የተወሰነ ክፍልና መገናኛው ድንኳን ወይም ቤተ መቅደሱ ውስጥ የነበሩ ሌሎች ነገሮች የሚሠሩት ከወርቅ ነበር። አንዳንዴ፣ “ወርቅ” የሚባለው ወርቅ የተለበጠ እንጂ እውነተኛ ወርቅ ላይሆን ይችላል። በዚህ ጊዜ፣ “ወርቃማ” ወይም፣ “ወርቅ የተለበጠ” በተሰኙ ሐረጎች እንጠቀማለን። +* ወርቅ በመግዛትና በመሸጥ ተግባር ውስጥ ወርቅ ሁነኛ ቦታ አለው። የዋጋውን ልክ ለመወሰን በሚዛን ይመዘናል። +* በሁለተኛው ቤተ መቅደስ ከተገነባ በኋላ ወርቅ ሳንቲሞችንም ለመሥራት ጥቅም ላይ መዋል ጀመረ። diff --git a/bible/other/gossip.md b/bible/other/gossip.md new file mode 100644 index 0000000..e76a37c --- /dev/null +++ b/bible/other/gossip.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሐሜት + +ሐሜት ከሰዎች በስተጀርባ ሆነው እነርሱ በተመለከተ የሚናገሩት አፍራሽና አሉታዊ ቃል ነው። ብዙውን ጊዜ በእንዲህ ያለ መልኩ የተነገረው እውነት ሆኖ አይገኝም። + +* ሰዎች ላይ እውነት ያልሆነ ወሬ ማውራትና ማስወራት ትክክል እንዳይደለ አዲስ ኪዳን ይናገራል። ሐሜትና ስም ማጥፋት የዚህ ዓይነቱ አሉታዊ ንግግር ምሳሌ ናቸው። +* እነርሱ ላይ የተወራው ወሬ የግላቸውና በምስጢር መያዝ የነበረበት በመሆኑ ሐሜት የተወራበትን ሰው ወይም ሰዎች ይጎዳል። diff --git a/bible/other/governor.md b/bible/other/governor.md new file mode 100644 index 0000000..0235906 --- /dev/null +++ b/bible/other/governor.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ገዢ፣ መግዛት + +ገዢ፣ አገርን፣ አካባቢን ወይም ክልልን የሚገዛ ሰው ነው። “መግዛት” ሰዎችን ወይም ነገሮችን መምራት ወይም ማስተዳደር ማለት ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ገዢ በንጉሥ ወይም በንጉሠ ነገሥት ነበር የሚሾሙት። +* ገዦች ከንጉሥ ወይም ከንጉሠ ነገሥት ሥልጣን ሥር ነበሩ። diff --git a/bible/other/grain.md b/bible/other/grain.md new file mode 100644 index 0000000..9b64ab9 --- /dev/null +++ b/bible/other/grain.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# እህል + +ብዙውን ጊዜ፣ “እህል” የሚያመለክተው እንደ ስንዴ፣ ገብስ፣ በቆሎ፣ ማሽላ ወይም ሩዝን የመሳሰሉ ለምግብ የሚሆኑ እህል ዘሮችን ነው። አንዳንዴ ዘሩ ራሱን ያመለክታል። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በዋናነት የተጠቀሱ እህሎች ስንዴና ገብስ ናቸው። +* የእህል ራስ እህሉ ያለበት የተክሉ አካል ነው። diff --git a/bible/other/grainoffering.md b/bible/other/grainoffering.md new file mode 100644 index 0000000..c2e8756 --- /dev/null +++ b/bible/other/grainoffering.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የእህል ቍርባን + +የእህል ቍርባን የሚባለው ብዙውን ጊዜ ከሚቃጠል መሥዋዕት በኋላ ለእግዚአብሔር የሚቀርበውን የስንዴ ወይም የገብስ ዱቄት ነው። + +* ለእህል መሥዋዕት የሚቀርበው እህል ድቅቅ ተደርጎ የተፈጨ እህል ሲሆን አንዳንዴ መሥዋዕት ከመሆኑ በፊት ለበሰለ ወይም ላይበስል ይችላል። +* የእህሉ ዱቄት ውስጥ ዘይትና ጨው ቢገባም፣ እርሾና ማር ግን እንዲገቡበት አይፈለግም። diff --git a/bible/other/grape.md b/bible/other/grape.md new file mode 100644 index 0000000..216c82c --- /dev/null +++ b/bible/other/grape.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የወይን ፍሬ + +ወይን ፍሬ የወይን ሐረጉ እዚህና እዚያ ተበታትነው የሚያድጉ ትናንሽ ክብ ፍሬዎች ናቸው። ወይን ጠጅ የሚሆነው እነዚህ ፍሬዎች ተጨምቀው ነው። + +* ሰዎች የወይን እርሻቸው ውስጥ ወይን ይተክላሉ። ብዙውን ጊዜ ይህ የሚሆነው የወይን ግንዶችን መደዳውን በመትከል ነው። +* የወይን ፍሬዎች ብዙ ጊዜ ስለማይቆዩ ከበሰሉ በኋላ ለመብላት ሰዎች ያደርቋቸዋል። እነዚህ የደረቁት ወይኖች ዘቢብ ይባላሉ። ብሉይ ኪዳን ስለ ዘቢብ ጥፍጥፍ የሚለው አለው። diff --git a/bible/other/groan.md b/bible/other/groan.md new file mode 100644 index 0000000..045677e --- /dev/null +++ b/bible/other/groan.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መቃተት + +“መቃተት” የሚለው ቃል ከአካላዊ ወይም ስሜታዊ ሕመም የተነሣ ከጥልቅ የሚወጣ አጭር ድምፅ ነው። ብዙውን ጊዜ መቃተት የሚገለጠው ያለ ምንም ቃል ነው። + +* አንድ ሰው ሐዘን ሲሰማው ሊቃትት ይችላል። +* በከባድና አስጨናቂ ሸክም ምክንያት መቃተት ሊፈጠር ይችላል። +* ይህን ቃል ለመተርጎም ሌሎች መንገዶች፣ “አጭር የስቃይ ድምፅ ማሰማት” ወይም፣ “ከጥልቅ የሚወጣ ሐዘን” የተሰኙት ሊሆኑ ይችላሉ። diff --git a/bible/other/guiltoffering.md b/bible/other/guiltoffering.md new file mode 100644 index 0000000..94f43bd --- /dev/null +++ b/bible/other/guiltoffering.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የበደል መሥዋዕት + +“በደል” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ኀጢአት ማድረግን ወይም ወንጀል መፈጸምን ነው። + +* “መበደል” ግብረ ገባዊ ያልሆነ ነገር ማድረግ ማለትም በእግዚአብሔር ላይ ማመፅ ማለት ነው። +* “የበደል” ተቃራኒ፣ “ንጹሕነት” ነው። diff --git a/bible/other/hail.md b/bible/other/hail.md new file mode 100644 index 0000000..13fdad4 --- /dev/null +++ b/bible/other/hail.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ድንጋይ + +ይህ ቃል የሚያመለክተው ከሰማይ የሚወርድ ጠጣር ነገርን ነው። + +* ጢስ ወይም ጠጠር መልክ ከሰማይ የሚወርድ ድንጋይ “የበረዶ ድንጋይ” ይባላል። እነዚህ የበረዶ ድንጋዮች ብዙውን ጊዜ ትንንሾች ቢሆኑም (ጥቂት ሳንቲ ሜትር ስፋት ያላቸው) እስከ 20 ሳንቲ ሜትር ስፋት ያላቸውና ከአንድ ኪሎ በላይ የሚመዝኑ ትልልቅ የበረዶ ድንጋዮችም አሉ። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ የምናገኘው የዮሐንስ ራእይ ሰዎች ላይ ስለሚወርድ ፍርድ ይናገራል፤ ይህ ፍርድ 50 ኪሎ ግራም የሚመዝን የበረዶ ድንጋይንም ይጨምራል። diff --git a/bible/other/hand.md b/bible/other/hand.md new file mode 100644 index 0000000..23439c1 --- /dev/null +++ b/bible/other/hand.md @@ -0,0 +1,12 @@ +# እጅ፣ ቀኝ እጅ + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “እጅ” የሚለው ቃል በምሳሌያዊ አነጋገር በበርካታ ቦታዎች ጥቅም ላይ ውሏል። + +* ብዙውን ጊዜ “እጅ” የእግዚአብሔርን ኀይልና ሥራ ለማመልከት ተጠቅሷል፤ “እጁ ይህን ሁሉ አላደረገችምን?” እንደሚለው። +* “በእጅ ተላልፎ መሰጠት” የሚለው አገላለጽ አንድ ሰው በሌላው ሰው ቁጥጥር ሥልጣን ሥር እንዲሆን አሳልፎ መስጠትን ያመለክታል። +* “እጆችን መጫን” አንድን ሰው ለእግዚአብሔር አገልግሎት ለመለየት ወይም እንዲፈወስ ለመጸለይ እጆችን እርሱ ላይ ማድረግን ያመለክታል። +* “እጅ” የሚለው ቃል በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ሲውል፣ “እጆችህን አትጫን” ማለትም ማንንም አትጉዳ የሚለውን ይጨምራል። +* “ከ . . . እጅ ማዳን” አንድ ሰው ሌላውን እንዳይጎዳ ማስቆም ማለት ነው። +* “በቀኝ እጅ” በቀኝ በኩል ወይም በቀኝ ወገን ቦታ መያዝ ማለት ነው። +* በ . . . እጅ” የሚለው ሐረግ በዚያ ሰው እጆች የተከናወነ ወይም የተደረገ ተግባር ያመለክታል፤ ለምሳሌ፣ “በጌታ እጅ” ማለት ያንን ያደረገ እግዚአብሔር ነው ማለት ነው። +* ጳውሎስ፣ “ይህን በእጄ የጻፍኩ እኔ ነኝ” ሲል ያ መልእክት የተጻፈው እርሱ በቃል በሚነግረው በሌላው ሰው እጅ ሳይሆን በእርሱ ራሱ እጅ የተጻፈ መሆኑን ያመለክታል። diff --git a/bible/other/hang.md b/bible/other/hang.md new file mode 100644 index 0000000..bd4764f --- /dev/null +++ b/bible/other/hang.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መስቀል + +አንድን ነገር መስቀል ያንን ነገር ከመሬት በላይ ማንጠልጠል ማለት ነው። + +* በስቅላት የሚፈጸም ቅጣት ብዙውን ጊዜ ሰውዬው አንገት ላይ ገመድ በማጥለቅ መስቀያ ወይም የዛፍ ቅርንጫፍ ላይ ማንጠልጠል ነው። ይሁዳ ራሱን ያጠፋው በዚያ መልኩ ነበር። +* የኢየሱስ መስቀል ላይ መሰቀል የተፈጸመው በሌላ መንገድ ነበር፤ ወታደሮቹ እጅና እግሮቹን በሚስማር ከቸነከሩ በኋላ ነበር ይተቸነከረበትን መስቀል ያቆሙት። diff --git a/bible/other/hard.md b/bible/other/hard.md new file mode 100644 index 0000000..da8f05b --- /dev/null +++ b/bible/other/hard.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጠንካራ፣ ጥንካሬ + +“ጠንካራ” የሚለው ቃል እንደ ዐውዱ ሁኔታ የተለያዩ ትርጕሞች ይኖሩታል። ብዙዎን ጊዜ የሚያመለክተው አስቸጋሪ፣ አዳጋች ወይም የማይበገር ነገርን ነው። + +* “ልበ ጠንካራ” የተሰኘው ፈሊጣዊ አነጋገር ግትርና ንስሐ የማይገቡ ሰዎችን ያመለክታል። ይህ አነጋገር ከክፉ ሥራቸው የተነሣ ከባድ መከራ ቢደርስባቸው እንኳ በእግዚአብሔር ላይ ማመፃቸውን የሚቀጥሉ ሰዎች መገለጫ ነው። +* “የልብ ጥንካሬ” እና “የልባቸው ጥንካሬ” የሚለው ምሳሌያዊ ገለጻም እንዲሁ ግትር አለመታዘዝን ያመለክታል። +* “ጠንክሮ መሥራት” ወይም፣ “ጠንክሮ መሞከር” ማለት በጽናትና በትጋት አንድን ነገር ማድረግ፣ አንድን ነገር ጥሩ አድርጎ ለመሥራት ከባድ ጥረት ማድረግን ያመለክታል። diff --git a/bible/other/harp.md b/bible/other/harp.md new file mode 100644 index 0000000..0c80122 --- /dev/null +++ b/bible/other/harp.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# በገና + +በገና ባለ ገመድ የሙዚቃ መሣሪያ ሲሆን፣ ቀጥ ያሉ ክሮች ወይም ገመዶች ይኖሩታል። + +* የጥድ እንጨት በገናና ሌሎች የሙዚቃ መሣሪያዎች ለመሥራት ያገለግላል። +* በጥንት ዘመን በገና ብዙውን ጊዜ በእጅ ተይዞ መንገድ ሲሄዱ የሚጫወቱት ነበር። +* ብዙውን ጊዜ በገና ጥቅም ላይ የሚውለው እግዚአብሔርን ለማመስገን ነበር። +* ዳዊት በገና ሲደረድር ንጉሥ ሳኦል ከጭንቀት መንፈስ ፋታ ያገኝ ነበር። በበገና የተዜሙ በርካታ መዝሙሮችንም ጽፎአል። diff --git a/bible/other/harvest.md b/bible/other/harvest.md new file mode 100644 index 0000000..4ecc8d3 --- /dev/null +++ b/bible/other/harvest.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መከር + +“መከር” የሚለው ቃል እህል፣ ፍራፍሬ ወይም አትክልት መሰብሰብን ያመለክታል። + +* በመደበኛ ደረጃ የመከር ጊዜ የሚመጣው እህል ፍሬ ሲያፈራ ነው። +* እስራኤላውያን፣ “የመከር በዓል” ወይም፣ “የመሰብሰብ በዓል” የሚሉት በዓል ነበራቸው። ከመሰበሰበው እህል፣ አትክልት ወይም ፍራፍሬ የመጀመሪያውን ለእርሱ እንዲሰጡ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን አዝዞአል። +* በምሳሌያዊ አነጋገር፣ “መከር” የሚለው ቃል በኢየሱስ ያመኑ ሰዎችን ያመለክታሉ፣ ወይም መንፈሳዊ ዕድገትን ያመለክታል። +* መከር መንፈሳዊ ባሕርያትን ይወክላል። diff --git a/bible/other/haughty.md b/bible/other/haughty.md new file mode 100644 index 0000000..6d59c50 --- /dev/null +++ b/bible/other/haughty.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ዕቡይ + +ዕቡይ ሰው ከሚገባው በላይ ስለ ራሱ ከፍ ያለ ግምት አለው። + +* “ዕቡይ” የእብሪተኝነት ዝንባሌ ያለው፣ “ትዕቢተኛ” ሰው ነው። +* ስለ ራሱ በትዕቢት የሚያስብ ሰውን ለማመልከት መጽሐፍ ቅዱስ “ዕቡይ ዐይን” ወይም፣ “ዕቡይ አንገት” የተሰኙ አገላለጾች አሉት። + +ከ . . . ጋር ግንኙነት፣ ከ . . . ጋር መተኛት፣ አብሮ ተኛ +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እነዚህ ቃሎች በተዘዋዋሪ ግብረ ሥጋ ግንኙነት መፈጸምን የሚያመለክቱ ናቸው። +* ከአንድ ሰው ጋር መተኛት ከዚያ ሰው ጋር ግብረ ሥጋ መፈጸምን የሚመልከት የተለመደ አነጋገር ነው። የዚህ ኀላፊ ጊዜ፣ “አብሮ ተኛ” የሚለው ነው። +* “መሐልዩ መሓልይ ዘሰሎሞን” በተሰኘው የብሉይ ኪዳን መጽሐፍ ULB የተሰኘው ትርጕም፣ “ፍቅር መሥራት” ብሎታል፤ በዚያ ዐውድ ውስጥ፣ “ፍቅር” ግብረ ሥጋ ግንኙነትን ያመለክታል። ይህ፣ “ከ . . . ጋር ፍቅር መሥራት” ከሚለው አገላለጽ ጋር ይገናኛል። diff --git a/bible/other/head.md b/bible/other/head.md new file mode 100644 index 0000000..194e21e --- /dev/null +++ b/bible/other/head.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ራስ + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ራስ” በርካታ ምሳሌያዊ ትርጕሞች አሉት። + +* ብዙውን ጊዜ ይህ ቃል ሰዎች ላይ ባለ ሥልጣን መሆንን ያመለክታል፤ ለምሳሌ፣ “በሕዝቦች ላይ ራስ አደረግኸኝ” እንደሚለው ይህ፣ “የሕዝቦች መሪ አደረግኸኝ” ወይም፣ “ሥልጣን ሰጠኸኝ” ተብሎ መተርጎም ይችላል። +* ኢየሱስ፣ “የቤተ ክርስቲያን ራስ” ተብሏል። የሰው ራስ የሰውነት ብልቶቹን እንደሚምራና አቅጣጫ እንደሚያስይዝ ሁሉ ኢየሱስም “የአካሉን” ማለትም የቤተ ክርስቲያን ብልቶች (አባሎች) ይመራል፤ አቅጣጫ ያስይዛል። +* ባል የሚስቱ ራስ ወይም ባለ ሥልጣን መሆኑን አዲስ ኪዳን ያስተምራል። ሚስቱንና ቤተሰቡ የመምራትና አቅጣጫ የማስያዝ ኀላፊነት ተሰጥቶታል። +* “በራሱ ላይ ምላጭ አያልፍም” የሚለው አገላለጽ፣ “ጠጉሩ አይቆረጥም ወይም አይላጭም” ማለት ነው። +* “ራስ” የአንድን ነገር ጅማሬ ወይም ምንጭ ሊያመለክትም ይችላል፤ ለምሳሌ፣ “የመንገዱ ራስ” እንደሚለው። +* ሰውየውን ሽማግሌ ነው ለማለት የሰውየው “ራሱ ግራጫ ነው” ሲባል ራሱን ብቻ ሳይሆን ሙሉውን ሰው ይወክላል፤ “የዮሴፍ ራስ” ዮሴፍን ያመለክታል። +* “ደማቸው በራሱ ላይ ይሁን” ሲባል ለእነርሱ ሞት ኀላፊነቱን ይወስዳል፤ በዚያም ምክንያት ይቀጣል ማለት ነው። diff --git a/bible/other/heal.md b/bible/other/heal.md new file mode 100644 index 0000000..37ce3ab --- /dev/null +++ b/bible/other/heal.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መፈወስ፣ ፈወሰ + +መፈወስ የሰው ቁስል፣ ሕመም ወይም ዕዐይነ ስውርነትና የመሳሰሉ ጉድለቶች ከእንግዲህ እንዳይኖሩ ማደረግ ነው። ወይም የታመመውን ወይም ዐቅም ያጣውን ሰው እንደ ገና ጤነኛ ማድረግ ነው። + +* የተፈወሰ ሰው ደኅና ሆኖአል ማለት ነው። +* ተፈጥሮአዊ ፈውስ የሚሆነው ቀስ በቀስ ነው። +* ብዙውን ጊዜ ተአምራዊ ፈውስ የሚሆነው አቅጽበት ነው፤ ለምሳሌ ጴጥሮስ ሽባውን ሰው ወዲያውኑ መራመድ እንዲችል እንዳደረገው። diff --git a/bible/other/heifer.md b/bible/other/heifer.md new file mode 100644 index 0000000..1fc51ec --- /dev/null +++ b/bible/other/heifer.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ጊደር + +ጊደር ገና ያልወለደች ወጣት ላም ናት። +ወራሽ +ወራዕ የሚባለው የአንድ የሞተ ሰው ንብረት ወይም ገንዘብ የመቀበል ሕጋዊ ዕውቅና የተሰጠው ሰው ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ዋናው ወራሽ የመጀመሪያው ወንድ ልጅ ነበር፤ አብዛኛውን የአባቱን ንብረትና ገንዘብ የሚቀበል እርሱ ነበር። +* እርሱ መንፈሳዊ አባታቸው በምሆኑ ክርስቲያን የሚወርሱትን መንፈሳዊ ጥቅም አስመክቶ መጽሐፍ ቅዱስ፣ “ወራሽ” የሚለውን ቃል ይጠቀምበታል። +* እንደ የእግዚአብሔር ልጆች ክርስቲያኖች ከክርስቶስ ጋር አብረው ወራሾች መሆናቸው ተነግሯል። diff --git a/bible/other/heir.md b/bible/other/heir.md new file mode 100644 index 0000000..ca91dd5 --- /dev/null +++ b/bible/other/heir.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ወራሽ + +ወራሽ የሚባለው የአንድ የሞተ ሰው ንብረት ወይም ገንዘብ የመቀበል ሕጋዊ ዕውቅና የተሰጠው ሰው ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ዋናው ወራሽ የመጀመሪያው ወንድ ልጅ ነበር፤ አብዛኛውን የአባቱን ንብረትና ገንዘብ የሚቀበል እርሱ ነበር። +* እርሱ መንፈሳዊ አባታቸው በምሆኑ ክርስቲያን የሚወርሱትን መንፈሳዊ ጥቅም አስመክቶ መጽሐፍ ቅዱስ፣ “ወራሽ” የሚለውን ቃል ይጠቀምበታል። +* እንደ የእግዚአብሔር ልጆች ክርስቲያኖች ከክርስቶስ ጋር አብረው ወራሾች መሆናቸው ተነግሯል። diff --git a/bible/other/highplaces.md b/bible/other/highplaces.md new file mode 100644 index 0000000..98d37b6 --- /dev/null +++ b/bible/other/highplaces.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ከፍታ ቦታዎች + +“ከፍታ ቦታዎች” የሚለው ሐረግ የጣዖት አምልኮ መሠዊያና ማምለኪያ ቤት የሚሠራባቸው ኮረብቶች ወይም ተራሮች ላይ ያሉ ቦታዎችን ያመለክታል። + +* በእነዚህ ከፍታ ቦታዎች ለሐሰተኛ አማልክት መሠዊያዎች በመሥራት ብዙዎቹ የእስራኤል ንጉሦች እግዚአብሔርን በድለው ነበር። ይህም ሕዝቡ በከፍተኛ ደረጃ ጣዖት እንዲያመልኩ አደረገ። +* እግዚአብሔርን የሚፈራ ንጉሥ በእስራኤል በነገሠ ጊዜ ሁሉ ከፍታ ቦታዎችን ያስወግድና ጣዖት አምልኮን ያጠፋ ነበር። +* ይሁን እንጂ፣ ከእነዚህ መልካም ንጉሦች አንዳንዶቹ ቸልተኛ ነበሩ፤ መላው የእስራኤል ሕዝብ ጣዖት ማምለኩን እንዲቀጥል ምክንያት የሆኑትን ከፍታ ቦታዎች አላስወገዱም። diff --git a/bible/other/holycity.md b/bible/other/holycity.md new file mode 100644 index 0000000..f029702 --- /dev/null +++ b/bible/other/holycity.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ቅድስት ከተማ + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ቅድስት ከተማ” የሚያመለክተው የኢየሩሳሌም ከተማን ነው። + +* በመጨረሻው ዘመን ቅድስት ከተማ የምትሆነው እግዚአብሔር በሕዝቡ መከከል የሚኖርባት አዲሲቱ ሰማያዊት ኢየሩሳሌም ናት። +* ይህን ሐረግ በተቀረው ትርጕም ውስጥ “ቅዱስ” እና፣ “ከተማ” ለሚለው ጥቅም ላይ በዋሉት ቃሎች መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/honey.md b/bible/other/honey.md new file mode 100644 index 0000000..4d22535 --- /dev/null +++ b/bible/other/honey.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ማር፣ የማር እንጀራ + +ማር ንቦች ከአበባ የሚሠሩት ጣፋጭና ሙጫነት ያለው የሚበላ ነገር ነው። የማር እንጀራ ንቦቹ ማሩን የሚያኖሩበት እንደ ሰም ያለው ቅርጽ ነው። + +* እንደ ዐይነቱ ማር ቢጫማ፣ ወይም ቡኒ ዐይነት መልክ ይኖረዋል። +* በጣም ጣፋጭ ወይም በጣም አስደሳች ነገርን ለመወከል አንዳንዴ ማር በምሳሌያዊ አነጋገር ጥቅም ላይ ይውላል። አንዳንዴ ያ ጣፋጭና አስደሳች ነገር “ማር” ነው ሲባል፣ ሌላ ጊዜ፣ “እንደ ማር” ይባላል። +* አንዳንዴ ማር የዛፍ ሽንቁርን ወይም ንቦቹ መኖሪያ የሚያደርጉትን ዱር ቦታ ውስጥ ሁሉ ሊገኝ ይችላል። ሰዎች ለመብል ወይም ለመሸጥ ንቦች ያነባሉ፤ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጥቀሰው ማር ግን የዱር ማር ሊሆን ይችላል። +* በጦርነት ጊዜ ኀይልና ብርታት ለማግኘት የሳኦል ልጅ ዮናታን ጫካ ውስጥ ያገኘውን የዱር ማር በላ። +* አንድ ጊዜ ሳምሶን የሞተ አንበሳ ውስጥ ማር አግኝቶ ነበር። +* በረሐ በነበረ ጊዜ መጥምቁ ዮሐንስ አንበጣና ማር ይበላ ነበር። diff --git a/bible/other/hooves.md b/bible/other/hooves.md new file mode 100644 index 0000000..5a04065 --- /dev/null +++ b/bible/other/hooves.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሰኮና + +ሰኮና ግመልን፣ ላምና በሬን፣ ፈረሶችን፣ አህዮችን፣ በጎችና ፍየሎችን የመሳሰሉ አንዳንድ እንስሳት ታችኛውን የእግራቸውን ክፍል የሚሸፍን ጠንካራ ነገር ነው። + +* ሰኮና በምራመዱበት ጊዜ ለእንስሳቱ እግር ይከላከላል። +* ሰኮናቸው የተከፈለና የሚያመስኩ እንስሳት ለመብላት ንጹሕ መሆናቸን እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ተናግሮአል። diff --git a/bible/other/horn.md b/bible/other/horn.md new file mode 100644 index 0000000..fc2fe96 --- /dev/null +++ b/bible/other/horn.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቀንድ፣ ቀንዶች + +ቀንዶች ላምና በሬ፣ በጎችና ፍየሎች የመሳሰሉ እንስሳት ራስ ላይ የሚበቅል ቋሚና ሹል ነገር ነው። ብርታትን፣ ኀይልን፣ ሥልጣንና ንጉሥነትን ለማመልከትም “ቀንድ” በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል። + +* የበግ ቀንድ በአንዳንድ ሃይማኖታዊ ክብረ በዓላት ጊዜ የሚነፋውን፣ “ሸፋር” የተሰኙ የሙዚቃ መሣሪያ መሥሪያ ይሆናል። +* ከናስ የተሠራው የዕጣን መሠዊያ ላይ በአራቱም አቅጣጫ የቀንድ ቅርጽ ያለው ነገር እንዲያደርጉ እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ተናግሮአል። እነዚህ ነገሮች “ቀንዶች” ተብለው ቢጠሩም ትክክለኛ የእንስሳት ቀንዶች አልነበሩም። +* ውሃ ወይም ዘይት ለመያዣ የሚያገለግለው ቀንድ መሰል ብልቃጥ አንዳንዴ፣ “ቀንድ” ተብሎ ይጠራል። የዘይት ብልቃጥ ሳሙኤል ዳዊት ላይ እንዳደረገው አንድን ንጉሥ ለመቀባት ያገለግላል። diff --git a/bible/other/horror.md b/bible/other/horror.md new file mode 100644 index 0000000..e757ac9 --- /dev/null +++ b/bible/other/horror.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሽብር፣ ተሸበረ + +“ሽብር” የሚለው ቃል ከፍተኛ የፍርሃት ወይም የድንጋጤ ስሜት ያመለክታል። ሽብር የሚሰማው ሰው፣ “ተሸበረ” ይባላል። + +* ሽብር ከተራ ፍርሃት የበለጠ ግልጽና በጣም ከባድ ነው። +* ብዙውን ጊዜ አንድ ሰው ሲሸበር ይንቀጠቀጣል ወይም ይርበተበታል። diff --git a/bible/other/horse.md b/bible/other/horse.md new file mode 100644 index 0000000..bfd3db4 --- /dev/null +++ b/bible/other/horse.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ፈረስ + +ፈረስ ግዙፍ ባለ አራት እግር እንስሳ ሲሆን፣ መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን በአብዛኛው ለእርሻ ሥራና ለሰዎች መጓጓዣ ያገለግል ነበር። + +* አንዳንድ ፈረሶች ሰረገላና ጋሪ ለመጎተት ሲያገለግሉ፣ ሌሎች ሰዎችን በመሸከም ያገለግሉ ነበር። +* ወደ ተፈለገው አቅጣጫ ፈረሶችን መምራት እንዲቻል አፋቸው ውስጥ ልጓም ይገባል። +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን በአመዛኙ በጦርነት ጊዜ ካላቸው ጠቀሜታ የተነሣ ፈረሶች እንደ ትልቅ ሀብት የባለጠጋነት መለኪያ ይቆጠሩ ነበር። ለምሳሌ ንጉሥ ሰሎሞን አንድ ሺህ ፈረሶች ነበሩት። +* ፈረስ የሚመስሉ እንስሳት አህያና በቅሎ ናቸው። diff --git a/bible/other/horsemen.md b/bible/other/horsemen.md new file mode 100644 index 0000000..381144a --- /dev/null +++ b/bible/other/horsemen.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ፈረሰኛ + +መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን “ፈረሰኛ” የሚባለው ብዙውን ጊዜ ፈረስ ላይ ሆኖ ወደ ጦርነት የሚሄድ ሰው ነበር። + +* ፈረሶች ሰረገለና ጋሪ ለመሳብ ይረዳሉ። +* ይሁን እንጂ እስራኤላውያን ብዛት ያላቸው ፍረሰኞች አልነበሯቸውም። +* ድል ለማድረግ በያህዌ ከሙታን ይልቅ፣ በጦርነት ጊዜ በፈረሰኞች ብዛት መተማመን የአረማውያን ባሕል እንደ ሆነ ያምኑ ነበር። diff --git a/bible/other/hour.md b/bible/other/hour.md new file mode 100644 index 0000000..3d5616b --- /dev/null +++ b/bible/other/hour.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሰዓት + +አንድ ነገር የተፈጸመው ምቼና እንዴት እንደ ነበር ከማመልከት በተጨማሪ፣ “ሰዓት” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለቻቸው በርካታ ምሳሌያዊ መንገዶች አሉ። + +* አንድ ጊዜ፣ “ሰዓት” አንድ ነገር የሚደረግበትን መደበኛ ጊዜ ያመለክታል፤ ለምሳሌ፣ “የጸሎት ሰዓት” እንደሚለው። +* ኢየሱስ መከራ የሚቀበልበትንና የሚሞትበትን ጊዜ አስመልክቶ፣ ምንባቡ “ሰዓቱ ደርሷል” ሲል እንደዚያ እንደሚሆን እግዚአብሔር ከብዙ ዘከን አስቀድሞ የወሰነው ትክክለኛ ጊዜ መጣ ማለት ነው። +* “ሰዓት” የሚለው ቃል፣ “በዚያ ጊዜ” ወይም፣ “ያኔውኑ” ለማለትም ጥቅም ላይ ይውላል። +* ምንባቡ፣ “ሰዓቱ” ዘገዬ ሲል ፀሐይ ወዲያውኑ የምትጠልቅበት የቀኑ የመጨረሻ ክፍል ማለት ነው። diff --git a/bible/other/house.md b/bible/other/house.md new file mode 100644 index 0000000..a05750f --- /dev/null +++ b/bible/other/house.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቤት + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙውን ጊዜ፣ “ቤት” ጥቅም ላይ የዋለው በምሳሌያዊ መልኩ ነው። + +* አንዳንዴ፣ አንድ ቤት ውስጥ አብሮ የሚኖሩ ሰዎችን የምያመለልክት፣ “ቤተ ሰብ” እንደ ማለት ይሆናል። +* ብዙ ጊዜ፣ “ቤት” የአንድን ሰው ቅድመ አባቶች፣ ዘሮች ወይም ዘመዶች ያመለክታል፤ ለምሳሌ፣ “የዳዊት ቤት” እንደሚለው። +* “የእግዚአብሔር ቤት” እና፣ “የያህዌ ቤት” የተሰኘው ሐረግ መገናኛውን ድንኳን ወይም ቤተ መቅደስን ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላል። በጠቅላላው እግዚአብሔር ያለበትን ወይም የሚኖርበትን የሚያመለክት ሊሆን ይችላል። +* ዕብራውያን 3 ላይ፣ “የእግዚአብሔር ቤት” ሲል እንደ ተለዋጭ ዘይቤ የእግዚአብሔርን ሕዝብ ወይም የበለጠ ጠቅለል ባለ መልኩ መላውን የእስራኤልን ሕዝብ ወይም በሰሜናዊው የእስራኤል መንግሥት ያሉ ነገዶችን ለይቶ ማመልከቱ ነው። diff --git a/bible/other/household.md b/bible/other/household.md new file mode 100644 index 0000000..e3a4488 --- /dev/null +++ b/bible/other/household.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ቤተሰብ + +“ቤተ ሰብ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የቤተ ሰብ አባሎችንና ያሉዋቸውን አገልጋዮች ጨምሮ አንድ ቤት ውስጥ አብረው የሚኖሩ ሰዎችን ሁሉ ነው። + +* አንድ ሰው ቤተ ሰብ የሚያስተዳድር ከሆነ በንብረት ላይ ኀላፊ እንደ መሆን ሁሉ እዚያ ያሉ አገልጋዮች መምራትንም ይመለክታል። +* አንዳንዴ፣ “ቤተ ሰብ” ቀዳሚ አባቶችንና ዘሮችን ጨምሮ የቤተ ሰቡን ሁሉ የዘር ሐረግ ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ማመልከት ይችላል። diff --git a/bible/other/humiliate.md b/bible/other/humiliate.md new file mode 100644 index 0000000..4160a33 --- /dev/null +++ b/bible/other/humiliate.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መዋረድ፣ ውርደት + +“ማረድ” አንድ ሰው እንዲያፍር ወይም እንዲሸማቀቅ ማድረግ ማለት ነው። ብዙውን ጊዜ ይህ የሚደረገው ሰዎች ፊት ነው። + +* አንድ ሰው እንዲያፍር ማድረግ፣ “ውርደት” ይባላል። +* እግዚአብሔር አንድን ሰው ካዋረደ፣ ትዕቢተኛ ውድቀት እንዲደርስበት ያደርጋል፤ ያንን የሚያደርገው ትዕቢቱን እንዲጥል ሰውየውን ለመርዳት ነው። +* “ማዋረድ” የሚለው፣ “ማሳፈር” ወይም፣ “ማሳቀቅ” ወይም፣ “ማስደንገጥ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/idol.md b/bible/other/idol.md new file mode 100644 index 0000000..58e2d4f --- /dev/null +++ b/bible/other/idol.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ጣዖት፣ ጣዖት አምላኪ + +ጣዖት እርሱን ለማምለክ ሰዎች የሚያበጁት ነገር ነው። ከአንዱ እውነተኛ አምላክ ይልቅ ለአንዳች ሌላ ነገር ክብር ሲሰጥ ያ ጣዖት አምልኮ ይባላል። + +* ሰዎች የሚያመልኳቸውን አማልክት የሚወክሉ ጣዖቶች ያበጃሉ። +* እነዚህ ሐሰተኛ አማልክት ሕልውና የላቸውም፤ ከያህዌ ሌላ አምላክ የለም። +* አንዳንዴ ኀይል ያለው መስሎ እንዲታይ አጋንንት በጣዖቱ ይሠራሉ። +* ብዙውን ጊዜ ጣዖቶች ወርቅ፣ ብር፣ ናስ ወይም ውድ ዋጋ ያለውን እንጨት በመሳሰሉ ዋጋ ባላቸው ነገሮች ይሠራሉ። +* “ጣዖት አምላኪ መንግሥት” – “ጣዖት የሚያመልኩ ሰዎች መንግሥት” ወይም፣ “ ምድራዊ ነገሮችን የሚያመልክ መንግሥት” ማለት ነው። +* “የጣዖት ቅርጽ” የሚለው፣ “የጣዖት ምስል” ወይም፣ “ጣዖት” የማለት ሌላ ቃል ነው። diff --git a/bible/other/image.md b/bible/other/image.md new file mode 100644 index 0000000..360dfb6 --- /dev/null +++ b/bible/other/image.md @@ -0,0 +1,3 @@ +# ምስል፥ የተቀረጸ ምስል፥ የተቀረጸ ቅርጽ፥ በብረት የተሠራ ምስል + +እነዚህ ቃላት በጠቅላላ ሀሰተኛን አምላክ ለማምለክ የተቀረጹን ጣኦታትን ለማመልከት የምንጠቀምባቸው ናቸው። diff --git a/bible/other/imitate.md b/bible/other/imitate.md new file mode 100644 index 0000000..3e1a5c8 --- /dev/null +++ b/bible/other/imitate.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መምሰል፣ አምሳል + +እርስ በርስ የሚመሳሰሉ ሰዎች ወይም ነገሮች እርስ በርስ የሚጋሩዋቸው ነገሮች ይኖሯቸዋል። + +* አንድን ነገር፣ “መምሰል” ከዚያ ነገር ጋር አንድ መሆን፣ የጋራ የሆኑ ባሕርያትን መካፈል ማለት ነው። +* ሰዎች በእግዚአብሔር “አምሳል” ተፈጥረዋል፣ ያም ማለት በእርሱ መልክ ተፈጥረዋል። የእርሱ ዐይነት ባሕርያት አላቸው ማለት ነው፥ diff --git a/bible/other/incense.md b/bible/other/incense.md new file mode 100644 index 0000000..e6e23d3 --- /dev/null +++ b/bible/other/incense.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ዕጣን + +ዕጣን እሳት ላይ በሚደረግበት ጊዜ ደስ የሚል ሽታ የሚሰጥ ጣፋጭ መዓዛ ያላቸው ቅመሞድ ድብልቅ ነው። እነዚህ ቅመሞች ከዕፅዋት ክፍሎች የተገኙ ሲሆኑ፣ በጣም ጥቃቅን እስኪሆኑ ድረስ ይደቅቃሉ። + +* ለእርሱ መሥዋዕት የሚሆን ዕጣን እንዲያጨሱ እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ተናግሮአል። ዕጣኑ የሚቀመመው እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት ሁሉም እኩል መጠን ካላቸው አምስት ቅመሞች ነበር። የተቀደሰ ዕጣን በመሆኑ፣ ለሌላ ዓይነት ዓላማ እንዲውል አይፈቀድም ነበር። +* ለዕጣን ማጨሻ ብቻ የተመደበ የወርቅ መሠዊያ ነበር። +* በእያንዳንዱ የጸሎት ጊዜ ቢያንስ በቀን አራት ጊዜ ዕጣኑ መጨስ ነበረበት። +* በተጨማሪም የሚቃጠል ሥጋ መሥዋዕት በሚቀርብበት ጊዜ ሁሉ ዕጣን መጨስ ነበረበት። +* የዕጣን መጨስ ጸሎትንና ከሕዝቡ ወደ እግዚአብሔር የሚወጣ አምልኮን ይወክላል። +* ዕጣን የሚለውን ቃል ለመተርጎም ሌሎች መንገዶች፣ “ጣፋጭ ሽታ ያለው ቅመም” ወይም፣ “ጥሩ ሽታ ያላቸው ተክሎች” የተሰኙ ናቸው። diff --git a/bible/other/inquire.md b/bible/other/inquire.md new file mode 100644 index 0000000..9a6a3e4 --- /dev/null +++ b/bible/other/inquire.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መጠየቅ + +“መጠየቅ” መረጃ የሚጠይቅ ማለት ነው። + +* ብሉይ ኪዳን ሰዎች ከእግዚአብሔር ለመጠየቃቸው በርካታ ምሳሌዎች አሉት። +* አንድ ንጉሥ ወይም የመንግሥት ባለሥልጣን መንግሥታዊ ሰነዶችን መመርመርን አስመልክቶ ይህ ቃል ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል። diff --git a/bible/other/instruct.md b/bible/other/instruct.md new file mode 100644 index 0000000..aed7587 --- /dev/null +++ b/bible/other/instruct.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መምራት፣ መመሪያ + +“መምራት” እና፣ “መመሪያ” የተሰኙ ቃሎች የሚያመለክቱት አንድን ነገር እንዴት ማድረግ እንደሚቻል ወይም መታዘዝ የሚገባ ሕግን አስመልክቶ ግልጽ የሆነ አቅጣጫ መመልከት ማለት ነው። + +* ለሕዝቡ እንዲያድሉ ኢየሱስ እንጀራውንና ዓሣውን ለደቀመዛሙርቱ በሰጠ ጊዜ ያንን እንዴት ማድረግ እንዳለባቸውም ግልጽ መመሪያ ሰጥቷቸው ነበር። +* “መራ” የሚለው ቃል፣ “ተናገረ” ወይም፣ “መመሪያ ሰጠ” ተብሎ መተርጎም ይቻላል። +* “መመሪያ” – “አቅጣጫ” ወይም፣ “ገለጻ” ተብሎ መተርጎም ይችላል። +* ከያህዌ ጋር በተያያዘ ሁኔታ ጥቅም ላይ ከዋለ፣ “መመሪያ” ትእዛዝ ወይም ደንብ የሚል ትርጉም ይኖረዋል። diff --git a/bible/other/integrity.md b/bible/other/integrity.md new file mode 100644 index 0000000..530e693 --- /dev/null +++ b/bible/other/integrity.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ታማኝነት + +ይህ ቃል የሚያመለክተው ቅንነትን ሲሆን፣ ሰው ባያይ እንኳ በጠንካራ ግብረ ገባዊ መርሕና ፀባይ በመነሣሣት ታማኝ ሆኖ መገኘትን ነው። + +* ዮሴፍንና ዳንኤልን የመሳሰሉ የመጽሐፍ ቅዱስ ገጸ ባሕርያት ክፉ ነገርን ባለማድርግና ይልቁንም ለእግዚአብሔር መታዘዝን በመምረጥ ታማኝነትን አሳይተዋል። +* ታማኝ ሆኖ መደኽየት፣ ብልሹ ሆኖ ሀብታም ከምሆን እንደሚሻል መጽሐፈ መሳሌ ያመለክታል። diff --git a/bible/other/interpret.md b/bible/other/interpret.md new file mode 100644 index 0000000..e5d75c4 --- /dev/null +++ b/bible/other/interpret.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መተርጎም፣ ትርጉም + +“መተርጎም” እና፣ “ትርጉም” የተሰኙት ግልጽ ያልሆነ ነገርን መርዳትና ያንን ግልጽ ማድረግን ያመለክታል። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እነዚህ ቃሎች ብዙውን ጊዜ ጥቅም ላይ የዋሉት የሕልምን ፍቺ ግልጽ ከማድረግ ጋር በተያያዘ ነው። +* የባቢሎን ንጉሠአንዳንድ ግራ የሚያጋቡ ሕልሞች ባለመ ጊዜ ምን ማለት እንደሆኑ እንዲተረጉምና ግልጽ እንዲያደርግ እግዚአብሔር ዳንኤልን ረዳው። +* የሕልሙ “ትርጉም”፣ የሕልሙን መልእክት ግልጽ ማድረግ ነው። አንዳንዴ እነዚህ ትርጉሞች በጽሑፍ ይሰፍራሉ። +* ከብሉይ ኪዳን እንደምንመለከተው ብዙ ጊዜ እግዚአብሔር ወደፊት የሚሆኑ ነገሮችን ለሰዎች በሕልም ይገልጽ ነበር፤ ስለሆነም የእነዚህ ሕልሞች ትርጉም ትንቢት ነበር ማለት ነው። +* “መተርጎም” የሚለው ቃል በተፈጥሮአዊው ዓለም እየሆን ያለውን መሠረት በማድረግ የአየሩ ሁኔታ ምን ሊሆን እንደሚችል መገመትን የመሰለ የአንዳንድ ነገሮችን ምንነት መገመትን ለምግለጽም ጥቅም ላይ ይውላል። diff --git a/bible/other/iyahweh.md b/bible/other/iyahweh.md new file mode 100644 index 0000000..492d27e --- /dev/null +++ b/bible/other/iyahweh.md @@ -0,0 +1,5 @@ +# እኔ፣ ያህዌ + +ብዙውን ጊዜ ብሉይ ኪዳን ውስጥ እግዚአብሔር ስለ ራሱ ሲናገር በተውላጠ ስም ከመጠቀም ይልቅ፣ በራሱ መጠሪያ ስም ይጠቀማል። + +* ለምሳሌ፣ “እኔን አክብሩ” ከማለት ይልቅ፣ “እግዚአብሔርኝ አክብሩ” ይላል። diff --git a/bible/other/jewishleaders.md b/bible/other/jewishleaders.md new file mode 100644 index 0000000..f198ed0 --- /dev/null +++ b/bible/other/jewishleaders.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የአይሁድ መሪዎች፤ የአይሁድ ባለ ሥልጣኖች፣ የሃይማኖት መሪዎች + +የአይሁድ መሪዎች ካህናትንና የሕግ ምሑራንን የመሳሰሉ የሃይማኖት መሪዎች ነበሩ። + +* ብዙዎቹ የሃይማኖት መሪዎች ኢየሱስ መሲሕ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን አላመኑበትም። በኢየሱስ ላይ ቅናት ስላደረባቸው ሌሎችም ቢሆኑ በእርሱ እንዲያምኑ አልፈለጉም። +* አንዳንድ የሃይማኖት መሪዎች መሞት ከተነሣ በኋላ እንኳ በኢየሱስ አላመኑም። +* ብዙዎቹ የሃይማኖት መሪዎች ከሌሎች ይልቅ እነርሱ ጻድቃን እንደሆኑ ያስቡ ነበር፤ ኀጢአተኛ መሆናቸውን እንዳይቀበሉም ትዕቢት ነበራቸው። ኢየሱስን አስመልክቶ ለሮማውያን ሐሰት ተናግረው እርሱ እንዲገደል ጠየቁ። +* ኢየሱስ የአይሁድ መሪዎችን ግብዝነት አወገዘ። እግዚአብሔርን እንደሚያውቁ ይናገራሉ፤ ግን ለእርሱ አይታዘዙም። diff --git a/bible/other/joy.md b/bible/other/joy.md new file mode 100644 index 0000000..548aa75 --- /dev/null +++ b/bible/other/joy.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ደስታ፣ ደስተኛ + +ደስታ የደስታ ስሜት ወይም ከእግዚአብሔር የሚመጣ ጥልቅ ርካታ ነው። ከዚሁ ጋር ታያያዥ የሆነው፣ “ደስተኛ” የሚለው ቃል በጣም ደስ የተሰኘ ሰውን ያመለክታል። + +* እያለፈበት ያለው መልካም መሆኑን በተመለከተ ጥልቅ ግንዛቤ ሲኖረው አንድ ሰው ደስታ ይሰማዋል። +* ለሰዎች እውነተኛ ደስታ የሚሰጥ እግዚአብሔር ነው። +* ደስ ለመሰኘት የግድ ደስ የሚል አካባቢ ወይም ሁኔታ ውስጥ መሆን የለብንም በሕይወታቸው በጣም አስቸጋሪ ነገሮች እየተፈፀሙ እንኳ እግዚአብሔር ለሰዎች ደስታ መስጠት ይችላል። +* አንዳንዴ ቤቶችን ወይም ከተሞችን የመሳሰሉ ነገሮች ደስ የሚያሰኙ ተብለዋል። እንዲህም ማለት እዚያ የሚኖሩ ሰዎች ደስተኞች ናቸው ማለት ነው። diff --git a/bible/other/judaism.md b/bible/other/judaism.md new file mode 100644 index 0000000..bd0f20b --- /dev/null +++ b/bible/other/judaism.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ይሁዳ፣ የይሁዳ ሃይማኖት + +የአይሁድ ሕዝብ የሚለማመደውን ሃይማኖት ማለትም የአይሁድ ሃይማኖትን ለማመልከት አዲስ ኪዳን ከተጻፈበት ዘመን አንስቶ እስከዚህ ዘመን ድረስ፣ “ይሁዲ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ውሏል። + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን፣ “ይሁዲ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ አልዋለም ነበር። በዚያ ዘመን የእስራኤል ሃይማኖቶች፣ “ የአይሁድ ሃይማኖት” ነበር የሚባለው። +* የአይሁድ ሃይማኖት(ይሁዲ) እንዲታዘዙት እግዚአብሔር ለእስራኤል የሰጠውን የብሉይ ኪዳን ሕጎችንና መመሪያዎች ሁሉ ያጠቃልላል። በዘመናት ውስጥ የአይሁድ ሃይማኖት ውስጥ የተጨመሩ ባህሎችና ወጎችንም ሁሉ ያካትታል። ከዚያ በፊት ቃሉ ጨርሶ ስላለነበር፣ “ይሁዲ” የሚለውን ቃል ጥቅም ላይ መዋል ያለበት አዲስ ኪዳን ውስጥ ብቻ ነው። diff --git a/bible/other/judgeposition.md b/bible/other/judgeposition.md new file mode 100644 index 0000000..757d3fe --- /dev/null +++ b/bible/other/judgeposition.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ዳኛ፣ ፈራጅ + +አስተዳደራዊ፣ ሕጋዊ ወይም መንፈሳዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ትክክልና ስሕተት የሆኑ ነገሮችን የሚወስን ሰው ዳኛ ወይም ፈራጅ ይባላል። + +* ትክክል ወይም ስሕተት የሆኑ ነገሮችን በተመለከተ ፍጹም ዳኛ ወይ ፈራጅ እርሱ በመሆኑ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙውን ጊዜ ዳኛ የሚባለው እግዚአብሔር ነው። +* የእስራኤል ሕዝብ ወደ ተስፋው ምድር ከገቡ በኋላና በንጉሦች ከመተዳደራቸው በፊት በችግር ጊዜ የሚመሯቸው ዳኞች እግዚአብሔር ሾሞላቸው ነበር። ብዙ ጊዜ እነዚህ ዳኞች ከጠላቶቻቸው አድነዋቸዋል። diff --git a/bible/other/justify.md b/bible/other/justify.md new file mode 100644 index 0000000..f475bb8 --- /dev/null +++ b/bible/other/justify.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መጽደቅ፣ ጽድቅ + +“መጽደቅ” እና፣ “ጽድቅ” የተሰኙት ቃሎች በደለኛውን ሰው ምንም በደል እንዳልፈጸመ አድርጎ መቀበል ማለት ነው። ሰዎችን ማጽደቅ የሚችል እግዚአብሔር ብቻ ነው። + +* እግዚአብሔር ሰዎችን ሲያጸድቅ ኀጢአታቸውን ይቅር ይላል፤ ምንም ኀጢአት እንዳልሠሩ ያደርጋቸዋል። ንስሐ የሚያደርጉትንና እርሱ እንደሚያድናቸው በኢየሱስ የሚተማመኑትን ኀጢአትኞች እግዚአብሔር ያጽድቃቸዋል። +* “መጽደቅ” እግዚአብሔር የሰውን ኀጢአት ይቅር ማለቱንና ያ ሰው በእርሱ ፊት ንጹሕ መሆኑን መናገሩን ያመለክታል። diff --git a/bible/other/kin.md b/bible/other/kin.md new file mode 100644 index 0000000..a31d56c --- /dev/null +++ b/bible/other/kin.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ዘመድ + +“ዘመድ” በሥጋና በደም የቅርብ ግንኙነት ያለው ሰው ነው። + +* “ዘመድ” ወላጆችን፣ አያቶችን፣ እኅት ወንድሞችን ወይም ጥቂት ራቅ የሚሉ አክስቶችን፣ አጎቶችን ወይም የእኅት የወንድም ልጆችን የመሳሰሉ ለአንድ ሰው ቀረቤታ ያላቸው ሰዎች ናቸው። +* በጥንቱ እስራኤል አንድ ወንድ ከሞተ ለእርሱ ቅርበት ያለው ወንድ ዘመዱ የሟቹን ሚስት እንዲያገባ፣ ንብረቱን እንዲያስተዳድርና የቤተ ሰቡ ዘር እንዳይጠፋ ማስቀጠል ይጠበቅበት ነበር። እንዲህ ያለው፣ ሂደት፣ “መቤዠት” ይባል ነበር። diff --git a/bible/other/kind.md b/bible/other/kind.md new file mode 100644 index 0000000..685c6fb --- /dev/null +++ b/bible/other/kind.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዐይነት፣ ዐይነቶች + +“ዐይነት” እና “ዐይነቶች” የሚባሉት ባሕርያትን በመጋራት የተያያዙ ነገሮች ቡድን ወይም ምድብ ናቸው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ይህ ቃል የሚያመለክተው እግዚአብሔር ዓለምን ሲፈጥር የፈጠራቸው የተለያዩ ዕፅዋትና እንስሳትን ምድብ የማመልከት ነው። +* ብዙውን ጊዜ በእያንዳንዱ “ዐይነት” ውስጥ የተለያዩ ዘሮችና ልዩ ልዩ ነገሮች ይኖራሉ። ለምሳሌ ፈረሶች፣ በቅሎዎችና አህዮች፣ አንድ፣ “ዐይነት” ቤተ ሰብ ቢሆኑም፣ የተለያዩ፣ ዝርያዎች ናቸው። +* እያንዳንዱ፣ “ዐይነት” ከሌሎች ልዩ የሚያደርገው፣ የዚያ ምድብ ወገኖች፣ የእነርሱን፣ “ዐይነት” የሚያፈሩ መሆኑ ነው። diff --git a/bible/other/king.md b/bible/other/king.md new file mode 100644 index 0000000..7097ac6 --- /dev/null +++ b/bible/other/king.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ንጉሥ + +ንጉሥ የአንድ ነጻ ከተማ፣ መንግሥት ወይም አገር መሪ ነው። + +* አንዳንዴ አንድ ሰው ንጉሥ የሚሆነው ንጉሣቸው እንዲሆን የተወሰኑ ሰዎች ቡድን ሲመርጠው ነው። +* አንዳንዴ በእርሱ ቦታ ንጉሥ ለመሆን በማሰብ ሰዎች ንጉሥን ይገድላሉ። diff --git a/bible/other/kingdom.md b/bible/other/kingdom.md new file mode 100644 index 0000000..0d1e483 --- /dev/null +++ b/bible/other/kingdom.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መንግሥት + +መንግሥት በንጉሥ የሚገዛ የሰዎች ቡድን ነው። ንጉሥ ወይም ሌሎች ገዦች የሚቆጣጠሩትና በሥልጣን የሚያስተዳድሩትንም አካባቢ ወይም ፖለታካዊ አገርንም ያመለክታል። + +* መንግሥት ማንኛውም ዐይነት መልክዓ ምድራዊ መጠን ሊኖረው ይችላል። ንጉሥ ሕዝብን፣ አገርን ወይም አንድ ከተማ ብቻ ሊገዛ ይችላል። +* “መንግሥት” የሚለው ቃል፣ “የእግዚአብሔር መንግሥት” በተሰኘው ሐረግ መሠረት መንፈሳዊ ግዛትን ወይም ሥልጣንን ማመልከትም ይችላል። +* እግዚአብሔር የፍጥረት ሁሉ ገዢ ቢሆንም፣ “የእግዚአብሔር መንግሥት” የሚለው ሐረግ በተለይ የሚያመለክተው በኢየሱስ ያመኑትና ለእርሱ ሥልጣን በተገዙት ላይ እርሱ ያለውን ገዢነት ወይም ሥልጣን ነው። +* ሰይጣን በምድር ያሉ ብዙ ነገሮችን ለጊዜው የሚገዛበት፣ “መንግሥት” እንዳለው መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። የእርሱ መንግሥት ክፉ ነው፣ “ጨለማ” ተብሎ ይጠራል። diff --git a/bible/other/kiss.md b/bible/other/kiss.md new file mode 100644 index 0000000..09fbeb6 --- /dev/null +++ b/bible/other/kiss.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መሳም + +አንድ ሰው ከንፈሮቹን አጥብቆ ሌላው ሰው ጉንጮች ወይም ከንፈሮች ላይ በማድረግ ፍቅሩን የሚገልጥበት ሁኔታ ነው፥ + +* የአንዳንድ ባሕል ሰዎች ሰላምታ ሲሰጣጡ ወይም ሲሰነባበቱ እርስ በርስ ጉንጮቻቸውን ይሳሳማሉ። +* መሳሳም ባልና ሚስትን በመሳሰሉ ሁለት ሰዎች መካከል ያለው ጥልቅ ፍቅር መገለጫ ነው። diff --git a/bible/other/know.md b/bible/other/know.md new file mode 100644 index 0000000..b8a6b78 --- /dev/null +++ b/bible/other/know.md @@ -0,0 +1,12 @@ +# ማወቅ፣ ዕውቀት፣ ማሳወቅ + +“ማወቅ” አንድን ነገር መረዳት ወይም አንድን ሐቅ መገንዘብ ማለት ነው። “ማሳወቅ” አንድን መረጃን ለሌሎች መናገር ማለት ነው። + +* “ዕውቀት” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ሰዎች የተረዱትን ወይም የተገነዘብትን ነገር ነው። በመንፈሳዊውና በቁሳዊው ዓለም ያሉ ነገሮችን ማወቅንም ይመለክታል። +* እርሱን ማወቅ እንዲችሉ እግዚአብሔር ለሰዎች እውነትን ገልጧል። +* እርስ በርስ ከምንነጋገረውና ሌሎችን በተመለከተ ከሚኖረን ግንዛቤ የተነሣ ሰዎችን እናውቃለን። +* በሚገባ በመመልከትና በማጥናት ሳይንስን፣ ሥነ ጥበብንና ሌሎች የሕይወት ገጽታዎችን በተመለከተ እውነትን እናውቃለን። +* የእግዚአብሔርን ፈቃድ ማወቅ ማለት እርሱ ያዘዘውን መገንዘብና አንድ ሰው ምን ማድረግ እንዳለበት እንደሚፈልግ መረዳት ነው። +* “ሕጉን ማወቅ” እግዚአብሔር ያዘዘውን መገንዘብ ወይም እግዚአብሔር ለሙሴ በሰጠው ሕግ ምን እንዳስተማረ መረዳት ማለት ነው። +* አንዳንዴ፣ “ዕውቀት” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ደስ በሚያሰኝ መንገድ መኖርንም ከሚጨምረው፣ “ጥበብ” ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ሆኖ ይነገራል +* “የእግዚአብሔር ዕውቀት” አንዳንዴ፣ “የያህዌ ፍርሃት” ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ሆኖ ይነገራል። diff --git a/bible/other/labor.md b/bible/other/labor.md new file mode 100644 index 0000000..0ca3a50 --- /dev/null +++ b/bible/other/labor.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሥራ፣ ሠራተኛ + +ማንኛውም ጉልበትን የሚጠቅይ ከባድ ልፋት ሥራ ይባላል። + +* ሥራ ጉልበት የሚያስፈልገው ማንኛውም ልፋት ሲሆን ብዙውን ጊዜ ከባድ ልፋት ያለበት መሆኑንም ያመለክታል። +* ሠራተኛ በማንኛውም ዐይነት ተግባር የሚሳተፍ ሰው ነው። diff --git a/bible/other/laborpains.md b/bible/other/laborpains.md new file mode 100644 index 0000000..c97f502 --- /dev/null +++ b/bible/other/laborpains.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የምጥ ጣር + +“ምጥ” ላይ ያለች ሴት ልጅ ከመውለዷ በፊት ሕመም ይደርስባታል፤ ይህም “የምጥ ጣር” ይባላል። + +* የክርስቶስ ባሕርይ አማኞች ውስጥ የሚሳልበትን ወይም የሚወለድበትን ሂደት ለማመልከት ጳውሎስ ይህን ቃል በምሳሌያዊ መልኩ ተጠቅሞበታል። +* በመጨረሻው ዘምን እየጨመረና እያደገ የሚሄደውን መከራና ጭንቀት ለማመልከት የምጥ ጣር እንደ ምሳሌ ቀርቧል። diff --git a/bible/other/lamp.md b/bible/other/lamp.md new file mode 100644 index 0000000..ddf8707 --- /dev/null +++ b/bible/other/lamp.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መብራት + +መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ሰዎች ይጠቀሙበት የነበረው መብራት በሚነድበት ጊዜ ብርሃን የሚሰጥ ብዙውን ጊዜ እንደ ኀይል ሰጪ የሚያገለግል ዘይት የያዘ ዕቃ ነበር። + +* የዘይት መብራቶች ብዙውን ጊዜ ከሸክላ የሚሠሩ ዕቃዎች ነበር። +* ቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ መብራት የብርሃንና የሕይወት ምሳሌ ነው። diff --git a/bible/other/lampstand.md b/bible/other/lampstand.md new file mode 100644 index 0000000..9bb46e3 --- /dev/null +++ b/bible/other/lampstand.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መብራት መያዣ + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “መብራት መያዣ” ክፍሉ ውስጥ ሁሉ እንዲያበራ መብራቱ የሚቀመጥበት ከእንጨት ወይም ከብረት የተሠራ ዕቃ ነው። + +* ለቤተ መቅደሱ የሚሠራው ልዩ መብራት መያዣ ሰባት መብራቶች የሚይዙበት ቦታ ነበሩት። +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን መብራት ብዙውን ጊዜ የወይራ ዘይት ወይም ስብ የያዘ ከሸክላ የተሠራ ዕቃ ሲሆን ሲቀጣጠል ብርሃን የሚሰጥ ክር ወይም ፈትል ውስጡ ይደረግ ነበር። diff --git a/bible/other/law.md b/bible/other/law.md new file mode 100644 index 0000000..b62243a --- /dev/null +++ b/bible/other/law.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሕግ፣ ሥርዐት (መርሕ) + +ሕግ ሆን ተብሎ በጽሑፍ የሰፈረና ሥልጣን ባለው አምላክ የሚያስፈጽመው መደበኛ መመሪያ ነው። ሥርዐት (መርሕ) ውሳኔዎችን ለማድረግ መመሪያ ወይም መመዘኛ ነው። + +* የአንድ ሰው ምግባር የሚመራ ደንብ ወይም እምነት ለማመልከት “ሕግ” እና፣ “መርሕ” የተሰኙት ቃሎች ጥቅም ላይ መዋል ይችላሉ። +* ይህ የሕግ፣ “ትርጕም” ከሙሴ ሕግ የተለየ ነው። +* አጠቃላዩን ሕግ ለማመልከት ታስቦ ከሆነ፣ “ሕግ” የሚለው ቃል፣ “መርሕ” ወይም፣ “መደበኛ መመሪያ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/lawful.md b/bible/other/lawful.md new file mode 100644 index 0000000..4d4c40b --- /dev/null +++ b/bible/other/lawful.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሕጋዊ + +ሕጋዊ የሆነ ነገር አሳሪ ከሆነው ደንብ ወይም ሕግ መሠረት የተደረገ ወይም ከእርሱ ጋር የሚስማማ ማለት ነው። + +* መጽሐፍ ውስጥ አንድ ነገር፣ “ሕጋዊ” ነው ከተባለ በእግዚአብሔር ገብረ ገባዊ ሕግ ወይም በሙሴ ሕግና ሌሎች የአይሁድ ሕጎች ተፈቅዷል ማለት ነው። +* “ሕጋዊ” የሚለውን ለመረርጎም ሌሎች አማራጮች፣ “የተፈቀደ” ወይም፣ “እንደ የእግዚአብሔር ሕግ” ወይም፣ “ከሕጋችን ጋር የሚስማማ” ሊባል ይችላል። diff --git a/bible/other/lawless.md b/bible/other/lawless.md new file mode 100644 index 0000000..aac30c1 --- /dev/null +++ b/bible/other/lawless.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሕግ፣ አፍራሽ፣ ዐመፃ + +“ዐመፃ” ለማንኛውም ሕግ ወይም ደንብ አለመታዘዝ ማለት ነው። ሕግ አፍራሽነት፣ “ዐመፃ” ሊባል ይችላል። + +* ሕግ አፍራሽ ዐመፀኛና ለእግዚአብሔር ሕግ የማይታዘዝ ነው። +* በመጨረሻው ዘመን ክፉ ነገር ለማድረግ ሰይጣን ስለሚጠቀምበት፣ “የዐመፅ ሰው” ወይም፣ “ዐመፀኛው” ስለ ተባለ ሰው ጳውሎስ ይናገራል። diff --git a/bible/other/learnedmen.md b/bible/other/learnedmen.md new file mode 100644 index 0000000..011a0be --- /dev/null +++ b/bible/other/learnedmen.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የተማሩ ሰዎች፣ ኮኮብ ቆጣሪዎች + +ማቴዎስ በሚያቀርበው የክርስቶስ ልደት ታሪክ መሠረት እነዚህ፣ “የተማሩ” ወይም፣ “ያወቁ” ሰዎች ኢየሱስ በቤተ ልሔም በተወለደ ጊዜ እዚያ ድረስ ስጦታዎች ያመጡለት “ጠቢብባን ሰዎች” ነበር። ምናልባትም ከዋክብትን የሚያጠኑ ኮከብ ቆጣሪዎች ለሆኑ ይችላሉ። + +* እነዚህ ሰዎች ከእስራኤል በስተ ምሥራቅ በጣም ርቆ ካለ አገር ነበር የመጡት። ከየት እንደ መጡና እነርሱም እነማን እነደ ሆኑ በትክክል አይታወቅም። ይሁን እንጂ፣ ከዋክብትን ያጠኑ ምሁራን መሆናቸው ግልጽ ነው። +* ምናልባትም ከዋክብትንና ማጥናትና ሕልምን መተርጎምን ጨምሮ ብዙ ሥልጠና የነበራቸው በዳንኤል ዘመን የባቢሎን ንጉሦችን ያገለግሉ የነበሩ ጠቢባን ዘሮች ሊሆኑ ይችላሉ። +* ለኢየሱስ የመጡት ስጦታዎች ሦስት ከመሆናቸው የተነሣ እነዚያ ጠቢባን ሦስት ሰዎች እንደ ሆኑ ይታሰባል። ይሁን እንጂ፣ ከዚያ በላይ ሊሆኑ እንደሚችሉም በጣም ግልጽነው። diff --git a/bible/other/leopard.md b/bible/other/leopard.md new file mode 100644 index 0000000..df3d272 --- /dev/null +++ b/bible/other/leopard.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ነብር + +ነብር ጥቁርና ነጭ ዝንጉርጉር መልክ ያለው ትልቅ ድመት መሰል የዱር አውሬ ነው። + +* ነብር ሌሎች እንስሳትን በማደን ይበላል። +* ቁጡና አስደንጋጭ ባሕርይ ያለው ከመሆኑ የተነሣ በድንገት የሚመጣ ጥፋት በነብር ተመስሎአል። +* ዳንኤልና ዮሐንስ ባዩት ራእይ ውስጥ ነብር ከአውሬዎቹ አንዱ ነብር ይመስል እንደ ነበር ተነግሯል። diff --git a/bible/other/leprosy.md b/bible/other/leprosy.md new file mode 100644 index 0000000..9867ec5 --- /dev/null +++ b/bible/other/leprosy.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ለምጽ፣ ለምጻም + +መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን፣ “ለምጽ” የተለያዩ የቆዳ በሽታዎችን ያመለክት ነበር። አንድ ሰው ከእነዚህ የቆዳ በሽታዎች በአንዱ ከተያዘ ርኵስ ተብሎ ይቆጠር ነበር። + +* “ለምጻም” የሚባለው ለምጽ ያለበት ሰው ነው። +* “ለምጻም” በለምጽ የተያዘ ሰው ወይም የአካል ክፍልን የሚገልጽ ቃል ነው። +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ለምጻሞች ከሌሎች ሰዎች ተለይተው ከሰፈር ወይም ከከተማ ውጪ እንዲኖሩ ይደረግ ነበር። diff --git a/bible/other/letter.md b/bible/other/letter.md new file mode 100644 index 0000000..df2a955 --- /dev/null +++ b/bible/other/letter.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ደብዳቤ፣ መልእክት + +ደብዳቤ ብዙ ጊዜ ከጸሐፊው ርቀው ላሉ ወገኖች ወይም ሰዎች የሚላክ መልእክት ነው። +መልእክት የተለየ ዐይነት ደብዳቤ ሲሆን፣ ብዙውን ጊዜ የሚጻፈው ማስተማርን ለመሰሉ የተለዩ ዓላማ ነው። + +* አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን መልእክቶችና ሌሎች ደብዳቤዎች ይጻፉ የነበረው ከእንስሳት ቆዳ ከሚሠራ ብራና ወይም ፓፒረስ በሚባል ተክል ልጥ ላይ ነበር። +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ጳውሎስ፣ ዮሐንስ፣ ያዕቆብ፣ ይሁዳና ጴጥሮስ በመላው የሮም መንግሥት የተለያዩ ከተሞች ውስጥ የነበሩ የጥንት ክርስቲያኖችን ለማበረታታትና ለማጽናናት መልእክቶች ጽፈው ነበር። diff --git a/bible/other/light.md b/bible/other/light.md new file mode 100644 index 0000000..e2e0675 --- /dev/null +++ b/bible/other/light.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ብርሃን + +መጽሐፍ ቅዱስ “ብርሃን” የሚለውን ቃል በተለያዩ ምሳሌያዊ ገለጻዎች ይጠቀምበታል። ብዙውን ጊዜ ጻድቃን፣ ቅድስናንና እውነትን ለማመልከት እንደ ተለዋጭ ዘይቤ ያገለግላል። + +* የእግዚአብሔርን እውነተኛ መልእክት ወደ ዓለም ማምጣቱንና ሕዝቡንም ከጨለማና ከኀጢአት እንደሚያድን ለማመልከት ኢየሱስ፣ “እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ” አለ። +* ክርስቲያኖች “በብርሃን እንዲመላለሱ” ታዝዘዋል፤ ያም ማለት እግዚአብሔር በሚፈልገው መንገድ መኖርና ክፋትን ማስወገድ አለባቸው ማለት ነው። +* ሐዋርያው ዮሐንስ፣ “እግዚአብሔር ብርሃኝ” እንደ ሆነና በእርሱ ጨለማ እንደሌለ ጽፏል። +* ብርሃንና ጨለማ ፍጹም ተቃራኒ ናቸው። ጨለማ ምንም ዐይነት ብርሃን ያለ መኖር ማለት ነው። +* እርሱ፣ “የዓለም ብርሃን” እንደ ሆነና ተከታዮቹም እግዚአብሔር ምንኛ ታላቅ መሆኑን በሚያሳይ መንገድ እየኖሩ በዓለም ውስጥ እንደ ብርሃን ማንጸባረቅ እንደሌለባቸው ኢየሱስ ተናግሮአል። +* “በብርሃን መመላለስ” መልካምና ትክክል የሆነውን በማድረግ እግዚአብሔርን ደስ በሚያሰኝ መንገድ መኖርን ይወክላል። በጨለማ መመላለስ በእግዚአብሔር ላይ እያመፁ መኖርንና ክፉ ነገሮችን ማድረግን ይወክላል። diff --git a/bible/other/like.md b/bible/other/like.md new file mode 100644 index 0000000..3e1a5c8 --- /dev/null +++ b/bible/other/like.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መምሰል፣ አምሳል + +እርስ በርስ የሚመሳሰሉ ሰዎች ወይም ነገሮች እርስ በርስ የሚጋሩዋቸው ነገሮች ይኖሯቸዋል። + +* አንድን ነገር፣ “መምሰል” ከዚያ ነገር ጋር አንድ መሆን፣ የጋራ የሆኑ ባሕርያትን መካፈል ማለት ነው። +* ሰዎች በእግዚአብሔር “አምሳል” ተፈጥረዋል፣ ያም ማለት በእርሱ መልክ ተፈጥረዋል። የእርሱ ዐይነት ባሕርያት አላቸው ማለት ነው፥ diff --git a/bible/other/lion.md b/bible/other/lion.md new file mode 100644 index 0000000..9d31368 --- /dev/null +++ b/bible/other/lion.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# አንበሳ + +አንበሳ እጁ የገባውን የሚገድልበትና የሚግነጣጥልበት ጥርሶችና ጥፍሮች ያሉት ባለ አራት እግር ትልቅ የዱር አውሬ ነው። + +* አንበሶች የሚያድኑትን እንስሳ ለመያዝ የሚያስችላቸው ብርቱ አካልና ታላቅ ፍጥነት አላቸው። +* ወንዶቹ አንበሶች ራሳቸው ዙሪያ ጎፈር አላቸው። +* አንበሶች ለምግብ ሌሎች እንስሳትን ይገድላሉ፤ ለሰዎችም ቢሆን አደገኛ ሊሆኑይችላሉ። +* ንጉሥ ዳዊት ወጣት በነበረ ጊዜ ይጠብቃቸው የነበሩ በጎች ለመታደግ አንበሶች ገድሎ ነበር። diff --git a/bible/other/livestock.md b/bible/other/livestock.md new file mode 100644 index 0000000..2516574 --- /dev/null +++ b/bible/other/livestock.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የቤት እንስሶች + +“የቤት እንስሶች” የሚባሉት ምግብና ሌሎችም ጠቃሚ ነገሮች ለማግኘት ሰፈር ውስጥ የሚያድጉ እንስሳት ናቸው። + +* የቤት እንስሳት በጎችን፣ ላምና በሬዎችን፣ ፍየሎችን፣ ፈረሶችንና አይሆችንም ያካትታሉ። +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን የአንድ ሰው ሀብት የሚለካው ባሉት የቤት እንስሳት መጠን ነበር። +* የቤት እንስሳት እንደ ሥጋ፣ ሱፍ፣ ወተት፣ እርጎ፣ አይብና ልብስ የመሳሰሉ ነገሮችን ይሰጣሉ። diff --git a/bible/other/locust.md b/bible/other/locust.md new file mode 100644 index 0000000..b0c83c6 --- /dev/null +++ b/bible/other/locust.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# አንበጣ + +“አንበጣ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አንዳንዴ እጅግ በብዛት የሚመጡ፣ ያገኙትን ሁሉ የሚበሉ በጣም አጥፊ ትልቅ በራሪ ፌንጣዎች ናቸው። + +* አንበጦችና ሌሎች ፌንጣዎች ትል፣ ቀጥ ያል ክንፎችና በረጅሙ መወርወር የሚያስችሏቸው ወደ ኋላ የታጠፉ እግሮች ያሏቸው ፍጥረቶች ናቸው። +* መላው ብሉይ ኪዳን አንበጦችን የሚያቀርበው ሰብልንና እንስሳትን ለማጥፋት በብዛት እንደሚመጣ ወራሪ ነው። +* እግዚአብሔር ግብፅ ላይ ካመጣቸው አሥር መቅሠፍቶች አንዱ አንበጦች ነበር። +* መጥምቁ ዮሐንስ አንበጦችን ይመገብ እንደ ነበር አዲስ ኪዳን ያመለክታል። diff --git a/bible/other/loins.md b/bible/other/loins.md new file mode 100644 index 0000000..47a689d --- /dev/null +++ b/bible/other/loins.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ወገብ + +ወገብ በታችኛው ጎድንና በዳሌ አጥንት መካከል የሚገኝ የሰው ወይም የእንስሳ አካል ክፍል ነው፣ አንዳንዴ ታችኛው የሆድ ዕቃም ይባላል። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ምሳሌያዊ ወይም ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ የወንድን የመራቢያ አካል ያመለክታል፤ ምክንያቱም የወደ ፊት ዘሮቹ መገኛ ቦታ በመሆኑ ነው። +* “ወገብን መታጠቅ” የሚለው ፈሊጣዊ ገለጻ ለከባድ ሥራ መዘጋጀትን ነው የሚያመለክተው። ይህ አባባል የመጣው አንድ ሰው ያለ ምንም ችግር መሄድ ሲፈልግ ታችኛውን የቀሚሱን ጫፍ ወገቡ ላይ ወዳለው ቀበቶ ሥር ሸጥ ያደርግ ከነበረበት ሁኔታ ነው። +* ወገብ የብርታት ምንጭ መሆኑ ተነግሯል። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥብዙ ጊዜ “ወገብ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ለመሥዋዕት የቀረበውን እንስሳ ታችኛውን የጀርባውን ክፍል ነው። +* “ከወገብህ የሚገኘው” የሚለው ሐረግ፣ “ዘርህ ይሆናል” ወይም፣ “ከዘርህ ይወለዳል” ወይም፣ “እግዚአብሔር ከአንተ እንዲገኝ ያደርጋል” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/lordgod.md b/bible/other/lordgod.md new file mode 100644 index 0000000..6a021d7 --- /dev/null +++ b/bible/other/lordgod.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ጌታ + +ጌታ የሚለው ቃል ሰዎች ላይ ባለቤትነት ወይም ሥልጣን ያለውን ሰው ያመለክታል። + +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ይህ ቃል፣ “ሁሉን ቻይ ጌታ እግዚአብሔር” ወይም፣ “ጌታ ያህዌ” ወይም፣ “ያህዌ የእኛ ጌታ” በተሰኙት አገላለጾች ጥቅም ላይ ይውል ነበር። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ ሐዋርያቱ፣ “ጌታ ኢየሱስ” እና፣ “ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ” ለማለት በዚህ ቃል ተጠቅመዋል፤ ይህም የሚያመለክተው ኢየሱስ እግዚአብሔር መሆኑን ነው። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ፣ “ጌታ” የሚለው ቃል በተለይ ከብሉይ ኪዳን በተወሰዱ ጥቅሶች በቀጥታ እግዚአብሔርን ብቻ ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል። ለምሳሌ ያህል፣ የብሉይ ኪዳን “በያህዌ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው” ሲል፣ አዲስ ኪዳን ደግሞ “በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው” ይላል። +* ULB እና UDB ውስጥ፣ “ጌታ” የሚለው መጠሪያ ጥቅም ላይ የዋለው የዕብራይስጥም ሆነ የግሪኩ ቃል፣ “ጌታ” ለማለት በተጠቀመበት መልኩ ለመተርጎም ነው። በብዙ የተለያዩ ቦታዎች እንደ ተደረገው እንደ የእግዚአብሔር ስም (ያህዌ) ትርጕም አይደለም ጥቅም ላይ የዋለው። diff --git a/bible/other/lots.md b/bible/other/lots.md new file mode 100644 index 0000000..68cb518 --- /dev/null +++ b/bible/other/lots.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ዕጣ፣ ዕጣ መጣል (ማውጣት) + +“ዕጣ” አድልዎ የሌለበት ምርጫ ወይም ውሳኔ ለማድረግ ሲታሰብ ሰዎች ምልክት የተደረገባቸው ተመሳሳይ ነገሮችን ይጥላሉ ወይም ከሌሎች ተመሳሳይ ነገሮች መካከል አንዱን ማንሣት ማለት ነው። እግዚአብሔር ምን እንዲያድረርጉ እንደሚፈልግ ማወቅ የሚፈልጉ ሰዎች ብዙውን ጊዜ ዕጣ በመጣል ዕጣ በማውጣት ይጠቀሙ ነበር። + +* ቤተ መቅደሱ ውስጥ የነበሩ የተለዩ ተግባሮችን በተገቢው ጊዜ መፈጸም ያለበትን ካህን ለመምረጥ ዕጣ ይጣል ነበር። +* ኢየሱስን የሰቀሉ ወታደሮች ልብሱን ማን መውሰድ እንዳለበት ዕጣ ተጣጣሉ። +* ዕጣ መጣል የተወሰኑ ተመሳሳይነት ያላቸው ነገሮችን ወደ ላይ መበተንን ወይም ምልክት የተደረገባቸው ድንጋዮች ወይም የሸክላ ዕቃ ስብርባሪዎችን ማንከባለልንም ይጨምራል። +* ለዚሁ ተብሎ ምልክት የተደረገበትን ነገር ያንከባለለ ሰው ለተፈለገው ጉዳይ ይመረጣል። +* በአንዳንድ ባሕሎች ሰዎች ዕጣ ሲያወቱ የተወሰኑ ሣሮች ይጠቀማሉ። የሣሮቹን ርዝመት ማንም ማየት እንዳይቻል አንድ ሰው ሥራሮቹን ይይዛል። እያንዳንዱ ሰው ከሣሮቹ አንዱን ይመዝዛል፤ በውላቸው መሠረት ረጅሙን ወይም አጭሩን የመዘዘ ሰው ለተፈለገው ነገር ይመረጣል። +* “ዕጣ መጣል” የሚለው ቃል፣ “ዕጣ ማውጣት” ተብሎ መተርጎም ይችላል። ዕጣ መጣል ሲባል ለዕጣው የሚያገለግሉ ነገሮችን ራቅ አድርጎ መጣል የሚል ትርጕም እንዳይኖረው አረጋገጡ። diff --git a/bible/other/lover.md b/bible/other/lover.md new file mode 100644 index 0000000..e18383e --- /dev/null +++ b/bible/other/lover.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ወዳጅ (አፍቃሪ) + +“ወዳጅ” የሚለው ቃል፣ “የሚወድ ሰው” ማለት ሲሆን ብዙውን ጊዜ የሚያመለክተው ግብረ ሥጋዊ ግንኙነት ያላቸው ሰዎችን ነው። + +* የግብረ ሥጋ ግንኙነት በባልና በሚስት መካከል ብቻ መደረግ እንዳለበት የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ወዳጅ” የሚል ቃል ጥቅም ላይ ከዋለ ብዙውን ጊዜ ከሌሎች ያላገቡ ሰዎች ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት እያደረጉ ያሉ ያላገቡ ሰዎች ያመለክታል። +* የዚህ ዐይነቱ ተገቢ ያልሆነ የግብረ ሥጋ ግንኙነት መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ጣዖቶችን በማምለክ እስራኤል እግዚአብሔር ላይ ማመፅዋን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ውሏል። ስለዚህም፣ “ወዳጅ” የሚለው ቃል የእስራኤል ሕዝብ ያመለኳቸው ጣዖቶችን ለማመልከት በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ውሏል ማለት ነው። በእንዲህ ያሉ ዐውዶች ይህ ቃል፣ “የረከሰ ግንኙነት” ወይም፣ “የዝሙት ጓደኛሞች” ወይም፣ “ጣዖቶች” ተብሎ መተርጎምም ይችላል። +* የገንዘብ፣ “ወዳጅ” ገንዘብ ለማግኘትና ሀብታም ለመሆን በጣም የጋለ ፍላጎት ያለው ማለት ነው። +* ማሕልየ መሐልይ በተባለው የብሉይ ኪዳን መጽሐፍ፣ “ወዳጅ” የተሰኘው ቃል ቀና ወይም አዎንታዊ በሆነ መልኩ ቀርቧል። diff --git a/bible/other/lowly.md b/bible/other/lowly.md new file mode 100644 index 0000000..6c39388 --- /dev/null +++ b/bible/other/lowly.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ዝቅተኛ፣ ዝቅተኝነት + +“ዝቅተኛ” እና፣ “ዝቅተኝነት” የተሰኙት ቃሎች ድህነትን ወይም ዝቅ ያሉ ማንነትና ደረጃን ያመለክታሉ። + +* ኢየሱስ ሰው ወደ መሆንና ባርያ ወደ መሆን ደረጃ ድረስ ራሱን ዝቅ አደረገ። +* እርሱ የተወለደው ቤተ መንግሥት ሳይሆን የከብቶች ማደሪያ በረት ውስጥ ስለ ነበር ልደቱም በጣም ዝቅተኛ ነበር። +* ዝቅተኛ ለሚለው ሌላው ቃል፣ “ትሑት” የሚለው ሊሆን ይችላል። +* ዝቅተኛ ዝንባሌ የትዕቢተኝነት ተቃራኒ ነው። diff --git a/bible/other/lust.md b/bible/other/lust.md new file mode 100644 index 0000000..03a3da7 --- /dev/null +++ b/bible/other/lust.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ፍትወት + +ፍትወት በጣም የጋለ ምኞት ሲሆን፣ ብዙውን ጊዜ ኀጢአት ወይም ግብረ ገባዊ ካልሆነ ነገር ፍላጎት ጋር ይያያዛል። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ፍትወት” ብዙውን ጊዜ የሚያመለክተው ከትዳር ጓደኛ ውጪ ግብረ ሥጋ ግንኙነት የማድረግ ፍላጎትን ነው። +* አንዳንዴ ከጣዖት አምልኮ ጋር በተያያዘ ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል። +* እንዲህ ያለው፣ “ትክክል ያልሆነ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ፍላጎት” ወይም፣ “ኀጢአት የማድረግ ጽኑ ፍላጎት” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/lute.md b/bible/other/lute.md new file mode 100644 index 0000000..cd78b9f --- /dev/null +++ b/bible/other/lute.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ክራር፣ መሰንቆ + +ክራርና መሰንቆ እስራኤላውያን እግዚአብሔርን ለማምለክት የሚጠቀሙባቸው ትናንሽ ባለ ገመድ የሙዚቃ መሣሪያዎች ናቸው። + +* መሰንቆ ክሮቹ የሚወጠሩበት ቀዳዳ ያሉት በመሆኑ በጣም በገናን ይመስላል። +* ክራር የድምፅ እንጨት ሳጥንና ክሮቹ የሚወጠሩበት ረዘም ያለ አንገት ስላለው በብዙ መልኩ የዘመኑን ጊታር ይመስላል። +* ክራር ወይም መሰንቆ ለመጫወት ሲፈለግ አንዳንድ ክሮች ጫን ተደርገው በጣቶች ሲያዙ፣ ሌሎች ደግም በሌላ እጅ ይመታሉ። +* የክሮቹ ቁጥር የተለያየ ቢሆንም፣ ብሉይ ኪዳን በተለይ አሥር ክሮች (አውታር) ስላሉት መሣሪያዎች ይናገራል። diff --git a/bible/other/magic.md b/bible/other/magic.md new file mode 100644 index 0000000..8b08926 --- /dev/null +++ b/bible/other/magic.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አስማት፣ አስማተኛ + +“አስማት” ከእግዚአብሔር ከሚመጣው ውጪ ልዕለ ተፈጥሮአዊ ኀይል መለማመድ ወይም መጠቀም ነው። አስማት የሚለማመድ ሰው አስማተኛ ይባላል። + +* እግዚአብሔር በሙሴ አማካይነት በግብፅ ተአምራዊ ነገሮችን ባደረገ ጊዜ፣ የፈርዖን አስማተኞችም አንዳንድ ተመሳሳይ ነገሮች አድረገው ነበር፤ ይሁን እንጂ ያንን ያደረጉበት ኀይል ከእግዚአብሔር የመጣ አልነበረም። በሙሴ በኩል እግዚአብሔር ያደረጋቸው ተአምራዊ ነገሮችን በማድረግ አልዘለቁም። +* ብዙውን ጊዜ አስማት አንድ ዐይነት ልዕለ ተፈጥሮአዊ ነገር እንዲሆን መድገምን ወይም ማነብነብንም ይጨምራል። +* ከመንፈሳዊው ዓለም መረጃ ለማግኘት አረማውያን አስማተኞች የእንስሳት ሆድ ዕቃ ማንበብን፣ የእንስሳትን አጥንት መሬት ላይ በመጣል ሁኔታዎችን መገምገምን የመሳሰሉ የተለያዩ ነገሮች ያደርጋሉ። +* አስማተኞቹ እነዚህ ሁኔታዎች ከሐሰተኛ አምላካቸው ያገኙዋቸው ምልክቶች እንደ ሆኑ በማሰብ ይተረጕሟቸዋል። +* ከእነዚህ አስማታዊ ነገሮች አንዱንም እንኳ እንዳያደርጉ እግዚአብሔር ሕዝቡን አዝዟል። diff --git a/bible/other/magistrate.md b/bible/other/magistrate.md new file mode 100644 index 0000000..a8438f8 --- /dev/null +++ b/bible/other/magistrate.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ፈራጅ፣ ፈራጆች + +ፈራጅ ሕግን በሚመለከቱ ጉዳዮች የመዳኘትና የመወሰን ሥልጣን እንዲኖረው የተሾመ ባለ ሥልጣን ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን አንድ ፈራጅ በሰዎች መካከል ባለው ጉዳይ መፍትሔ ይሰጥ ነበር። +* ቃሉ፣ “ዳኛ” ወይም፣ “ዐቃቤ ሕግ” ወይም፣ “የሕግ ባለ ሥልጣን” ወይም ፣ “ባለ ሥልጣን” ወይም፣ “ገዢ” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/magnify.md b/bible/other/magnify.md new file mode 100644 index 0000000..c13c882 --- /dev/null +++ b/bible/other/magnify.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ትልቅ ማድረግ፣ ማጉላት + +ቃል በቃል ሲወሰድ፣ “ትልቅ ማድረግ” ታዋቂነት እንዲያገኝ በማሰብ ወደ አንድ ሰው ወይም አንድ ነገር የሌሎችን ትኵረት መሳብ ማለት ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ትልቅ ማድረግ” ሲባል ሁሌም ጥቅም ላይ የሚውለው ንጉሥን ወይም ራሱ እግዚአብሔርን ከፍ ከፍ ለማድረግ ነው። +* አንድ ሰው ራሱን ትልቅ ካደረገ ያ ሰው ትዕቢተኛ ነው፤ በጣም አስፈላጊ ሰው ሆኖ ለመታየት እየሞከረ ነው ማለት ነው። በመጨረሻው ዘመን ሰዎች እንዲያመልኩት ራሱን በጣም ትልቅ የሚያደርግ ንጉሥ እንደሚመጣ ነቢዩ ዳንኤል ይናገራል። diff --git a/bible/other/manager.md b/bible/other/manager.md new file mode 100644 index 0000000..f1c6366 --- /dev/null +++ b/bible/other/manager.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ኀላፊ፣ ባለ ዐደራ + +መጽሐፍ ቅዱስ፣ “ኀላፊ” ወይም “ባለ ዐደራ” የሚለው የጌታውን ንብረትና የሥራ እንቅስቃሴን በተመለከተ ሙሉ ኀላፊነት የተሰጠውን አገልጋይ ለማመልከት ነው። + +* ባለ አደራ በጣም ትልቅ ኀላፊነት የተሰጠው ሰው ሲሆን፣ ሌሎች አገልጋዮችን የመቆጣጠርንም ሥራ ይጨምራል። +* ባለ አደራ ከሚለው ይልቅ፣ “ኀላፊ” የሚለው ይበልጥ በዘመኑ የተለመደ ቃል ነው፤ ሁለቱም የሚያመለክቱት የሌላው ሰው ተግባራዊ ጉዳዮችን ማስተዳደርን ነው። diff --git a/bible/other/mealoffering.md b/bible/other/mealoffering.md new file mode 100644 index 0000000..963a954 --- /dev/null +++ b/bible/other/mealoffering.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የምግብ ቁርባን + +“የምግብ ቁርባን” የሚባለው ለእግዚአብሔር መሥዋዕት የሚቀርብ እህል ወይም እንጀራ ነው። + +* የዚህ ሌላው ስም፣ “የእህል ቁርባን” ነው። +* ብዙውን ጊዜ የምግብ ቁርባን የሚቀርበው ከሚቃጠል መሥዋዕት ጋር ነው። diff --git a/bible/other/mediator.md b/bible/other/mediator.md new file mode 100644 index 0000000..ba40c30 --- /dev/null +++ b/bible/other/mediator.md @@ -0,0 +1,5 @@ +# መካከለኛ + +መካከለኛ የሚባለው ሁለት ወገኖች አለመግባባትን አስወግደው ዕርቅ እንዲያደርጉ የሚረዳ ሰው ነው። + +* የእግዚአብሔር ቁጣ የኀጢአት ውጤት ነው፤ የኀጢአትም ቅጣት ሞት ነው። ከኀጢአት የተነሣ በእግዚአብሔርና በሕዝቡ መካከል የነበረው ቅርርብ ተቋረጠ። ኢየሱስ በእግዚአብሔር አብና በሕዝቡ መካከል ያለ መካከለኛ ነው፤ ለኀጢአታቸው ቤዛ በመሞት ተቋርጦ የነበረውን ቅርርብ አደሰ። diff --git a/bible/other/meditate.md b/bible/other/meditate.md new file mode 100644 index 0000000..5e4c7e8 --- /dev/null +++ b/bible/other/meditate.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ማሰላሰል + +“ማሰላሰል” የሚለው ቃል ጊዜን ወስዶ ስለ አንድ ነገር በጥንፍቃቄና በጥልቀት ማሰብ ነው። + +* ብዙውን ጊዜ ቃሉ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ጥቅም ላይ የዋለው ስለ እግዚአብሔርና ስለ ትምህርቱ ማሰብን ለማመልከት ነው። +* መዝሙር 1 “ቀንና ሌሊት” የእግዚአብሔርን ሕግ የሚያሰላስል ሰው እጅግ እንደሚባረክ ይናገራል። diff --git a/bible/other/meek.md b/bible/other/meek.md new file mode 100644 index 0000000..aa3b99e --- /dev/null +++ b/bible/other/meek.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የዋህ፣ የዋህነት + +“የዋህ” የሚለው ቃል ጨዋ፣ እሺ ባይና መከራን በትዕግሥት የሚቀበልን ሰው ያመለክታል። መናደድ ኀይል መጠቀም ተገቢ መስሎ ቢታይ እንኳ ጨዋ ሆኖ ለመገኘት የዋህነት ታላቅ ችሎታ ነው። + +* ብዙ ጊዜ የዋህነት ከትሕትና ጋር ይያያዛል። +* እርሱ የዋህና በልቡም ትሑት እንደ ሆነ ኢየሱስ ተናግሮአል። +* ይህ ቃል፣ “ጨዋ” ወይም፣ “ረጋ ያለ” ወይም፣ “ገር” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። +* “የዋህነት” የሚለውም ቃል፣ “ጨዋነት” ወይም፣ “ትሕትና” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/melt.md b/bible/other/melt.md new file mode 100644 index 0000000..62f59cf --- /dev/null +++ b/bible/other/melt.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# መቅለጥ + +“መቅለጥ” የሚለው ቃል ሙቀት ሲነካው የአንድ ነገር ፈሳሽ መሆንን ያመለክታል። ምሳሌያዊ በሆነ መልካም ጥቅም ላይ ይውላል። + +* የጦር መሣሪያዎችን፣ ጌጣጌጦችንና ጣዖቶችን ለመሥራት ቅርጽ ወደሚያስይዛቸው ነገር እንዲፈስስ የተለያዩ የብረት ዐይነቶች እስኪቀልጡ ድረስ እሳት ላይ መሆን አለባቸው። +* ሻማ ሲነድ ሰሙ ይቀልጥና ይንጠባጠባል። በጥንት ዘመን ብዙውን ጊዜ ደብዳቤዎች ጥቂት የቀለጠ ሰም ጫፋቸው ላይ በማፍሰስ ይታሸጉ ነበር። +* ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ፣ “መቅለጥ” ልክ እንደ ቀለጠ ሻማ ለስላሳና ደካማ መሆን ማለት ነው። +* “ልባቸው ቀለጠ” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ብዙውን ጊዜ ከፍርሃት የተነሣ በጣም ደካሞች ሆኑ ማለት ነው። +* “እነርሱ ይቀልጣሉ” የሚለው ምሳሌያዊ አነጋገር ሌላው ትርጕም እንዲሸሹ፣ መገደድ ወይም ደካማነታቸው በመገለቱ በሽንፈት መሸሽ ማለት ነው። +* “መቅለጥ” ቃል በቃል ሲወሰድ፣ “ፈሳሽ መሆን” ወይም፣ “መፍሰስ” ወይም፣ “ፈሳሽ እንዲሆን ማድረግ” ተብሎ ይተረጎማል። +* “መቅለጥ” የሚለውን ቃል ምስሌያዊ ሐሳብ፣ “መለስለስ” ወይም፣ “ደካማ መሆን” ወይም፣ “መሸነፍ” በማለት መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/member.md b/bible/other/member.md new file mode 100644 index 0000000..3dbe5d8 --- /dev/null +++ b/bible/other/member.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ብልት፣ ክፍል + +ብልት ወይም ክፍል የአንድ ሕንፃ፣ አካል ወይም ቡድን አንድን ክፍል ያመለክታል። + +* አዲስ ኪዳን ክርስቲያኖችን የክርስቶስ አካል፣ “ብልቶች” ይላቸዋል። በክርስቶስ የሚያምኑ ከተለያዩ ብዙ ብልቶች የተሠራው አካል ወገን ናቸው። +* ኢየሱስ ክርስቶስ የአካሉ፣ “ራስ” ሲሆን እያንዳንዱ አማኝ እንደ አካሉ ብልቶች ይሠራሉ። መላው አካል በሚገባ መሥራት እንዲችል መንፈስ ቅዱስ ለእያንዳንዱ የአካሉ ብልት ትክክለኛ ቦታውን ይሰጠዋል። +* የአይሁድ ሸንጎና የፈሪሳውያንን በመሳሰሉ ቡድኖች ውስጥ ተሳትፎ ያላቸው ግለ ሰቦች የእነዚያ ቡድኖች “ብልቶች” ተብለዋል። diff --git a/bible/other/memorialoffering.md b/bible/other/memorialoffering.md new file mode 100644 index 0000000..c86abdd --- /dev/null +++ b/bible/other/memorialoffering.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መታሰቢያ፣ የመታሰቢያ ቁርባን + +መታሰቢያ የሚለው ቃል አንድ ሰው ወይም አንድ ሁኔታ እንዲታሰብ የሚያደርግ ተግባር ወይም ነገር ማለት ነው። + +* “የመታሰቢያ ቁርባንን” ወይም፣ “መታሰቢያ ክፍል” ወይም፣ “የመታሰቢያ ድንጋይ” ከሚሉት ማየት እንደሚቻለው ይህ ቃል አንዳች ነገርን እንዲያስታውሱ የሚያደርጉ ነገሮችን የሚያመለክት ቅጽል በመሆንም ጥቅም ላይ ይውላል። +* በብሉይ ኪዳን፣ “የመታሰቢያ ቁርባን” ይቀርብ የነበረው እግዚአብሔር ያደረገላቸውን እስራኤላውያን እንዲያስታውሱ ነበር። +* ካህናት የአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች የተቀረጸባቸው የመታሰቢያ ድንጋዮች ያሉበት ልዩ ልብስ እንዲለብሱ እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ተናግሮአል። ምናልባትም እግዚአብሔር ምን ያህል ለእነርሱ ታማኝ መሆኑን እንዲያስታውሱ ለማድረግ ይሆናል። +* ለድኾች ያደርግ ከነበረው ችሮታ የተነሣ ቆርኔሌዎስ የተባለውን ሰው እግዚአብሔር እንዳከበረ ከአዲስ ኪዳን እናነባለን። ይህ መልካም ሥራው በእግዚአብሔር ፊት ለመታሰቢያ ሆነ። diff --git a/bible/other/messenger.md b/bible/other/messenger.md new file mode 100644 index 0000000..6e5c0b1 --- /dev/null +++ b/bible/other/messenger.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መልእክተኛ + +መልእክተኛ የሚባለው ለሌሎች የሚናገረው ወይም የሚያደርሰው ነገር የተሰጠው ሰው ነው። + +* በጥንት ዘመን በጦርነት ቦታ እየተደረገ ያለውን በከተማ ላሉ ሰዎች ለመንገር ከጦርነቱ ቦታ መልእክተኛ ይላክ ነበር። +* መልአክ ለሰዎች መልእክት እንዲያደርስ እግዚአብሔር የሚልከው ልዩ ዐይነት መልእክተኛ ነው። አንዳንድ ትርጕሞች፣ “መልአክ” የሚለውን፣ “መልእክተኛ” ብለውታል። +* ነቢይ የእግዚአብሔርን ትምህርት፣ ማስጠንቀቂያና ሌሎችንም ነገሮች ለሰዎች የሚሰጥ ወይም የሚያደርስ ሰው ነው። +* መጥምቁ ዮሐንስ የመሲሑን መምጣትና እርሱን እንዲቀበሉ ሰዎችን ለማዘጋጀት ከኢየሱ አስቀድሞ የሚመጣ መልእክተኛ ተብሏል። +* የኢየሱስ ሐዋርያት ወደ ሰዎች በመሄድ የእግዚአብሔር መንግሥትን ለሰዎች የሚያካፍሉ መልእክተኞቹ ናቸው። diff --git a/bible/other/mighty.md b/bible/other/mighty.md new file mode 100644 index 0000000..eb6da08 --- /dev/null +++ b/bible/other/mighty.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ብርቱ፣ ብርታት + +* “ብርቱ” እና፣ “ብርታት” የሚያመለክቱት ታላቅ ኀይል ወይም ጥንካሬን ነው። +* “ኀያላን ሰዎች” ብዙውን ጊዜ የሚያመለክተው ደፋሮችና በጦርነት አሸናፊ የሆኑትን ነው። እግዚአብሔር ራሱም፣ “ብርቱ” ተብሏል። +* “ብርቱ (ታላላቅ) ሥራዎች” የሚለው ሐረግ አብዛኛውን ጊዜ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ያደረጋቸው ድንቅ ነገሮችን በተለይም ተአምራትን ነው። +* ከዚሁ ጋር “ሁሉን ቻይ” የሚል መያያዙ የተለመደ የእግዚአብሔር መገለጫ ሲሆን የእርሱን ፍጹም ኀይል ያመለክታል። diff --git a/bible/other/mind.md b/bible/other/mind.md new file mode 100644 index 0000000..490bc0d --- /dev/null +++ b/bible/other/mind.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አእምሮ (ልብ) + +አእምሮ የሚያስብና ውሳኔ የሚያደርግ የሰው ተፈጥሮ ክፍል ነው። + +* የሰው አንጎል ቁሳዊ የማሰቢያ አካል ነው። +* የእያንዳንዱ ሰው አእምሮ የእርሱ ወይም የእርሷ ሐሳብና አመክንዮ ሁለንተና ነው። +* “የክርስቶስ አእምሮ (ልብ)” ማለት ኢየሱስ ክርስቶስ እንደሚያስበውና እንደሚያደርገው ማሰብና ማድረግ ማለት ነው። ይህንንም በመንፈስ ቅዱስ ኀይል ለክርስቶስ ትምህርት በመገዛት ለእግዚአብሔር አብ መታዘዝ ማለት ነው። diff --git a/bible/other/mock.md b/bible/other/mock.md new file mode 100644 index 0000000..03c35b9 --- /dev/null +++ b/bible/other/mock.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ማፌዝ፣ መቀለድ፣ መዘበት። + +“ማፌዝ” “መቀለድና” እና፣ “መዘበት” የተባሉት ቃሎች ሁሉ የሚያመለክቱት በሚጎዳ መልኩ ሌሎችን መሳቂያ መሳለቂያ ማድረግን ነው። + +* ማፌዝ እነርሱን ለማሳፈር ወይም ንቀንትን ለማሳየት ሲባል የሰዎችን ቃልና እንቅስቃሴ አስመስሎ መነርና መንቀሳቀስንም ይጨምራል። +* ቀይ ልብስ ሲያለብሱትና እንደ ንጉሥ እያከበሩት እንደ ሆነ ሲያስመስሉ የሮም ወታደሮች ኢየሱስ ላይ እየቀለዱ ነበር። +* ከራሱ መላጣነት የተነሣ የተወሰኑ ወጣቶች ኤልሳዕ ላይ ቀልደውና አፊዘው ነበር። +* “መዘበት” የሚታመን ወይም ጠቃሚ ተደርጎ በማይገመት ሐሳብ ላይ መቀለድና ማፌዝን ያመለክታል። diff --git a/bible/other/mold.md b/bible/other/mold.md new file mode 100644 index 0000000..d1828d0 --- /dev/null +++ b/bible/other/mold.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቅርጽ ማውጫ + +ቅርጽ ማውጫ የሚባለው ከወርቅ፣ ከብርና ከሌሎች ፈሳሽ መሆን ከሚችሉ ነገሮች አንዳንድ ነገሮችን ለመሥራት የቅርጽ ማውጫውን ይዘው እንዲወጡ ለማድረግ ከእንጨት ቁራጭ፣ ከብረት ወይም ከሸክላ ተፈልፍሎ የሚሠራ ነገር ነው። + +* ቅርጽ ማውጫዎች ሌሎች ነገሮችንም ጨምሮ ጌጣጌጦችን፣ ሳህኖችንና የመመገቢያ ዕቃዎችን ለመሥራት ያገለግላሉ። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ቅርጽ ማውጫዎች እንደ ጣዖት ያሉትን ሐውልቶችና የሐሰኛ አማልክት ማምለኪያ ነገሮችን ከመሥራት ጋር በተያያዘ ነው በዋናነት የተጠቀሱት። +* ቅርጽ ማውጫው ውስጥ ማፍሰስ እንዲቻል በመጀመሪያ ወርቁ ወይም ብሩ በእሳት መቅለጥ አለበት። +* አንድን ነገር መቅረጽ በመቅረጫው ወይም በእጅ በማበጀት ያ ነገር የተወሰን ቅርጽ ወይም ምስል ይዞ እንዲወጣ ማድረግ ነው። diff --git a/bible/other/mourn.md b/bible/other/mourn.md new file mode 100644 index 0000000..34dd514 --- /dev/null +++ b/bible/other/mourn.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ማልቀስ፣ ለቅሶ + +“ማልቀስ” እና፣ “ለቅሶ” የተሰኙት ቃሎች ጥልቅ የሐዘን መገለጫዎች ሲሆኑ፣ ብዙውን ጊዜ የሚያያዙት ሰው ሲሞት ከሚደረግ ሐዘን ጋር ነው። ብዙ ባሕሎች ሐዘንና ትካዜያቸውን የሚገልጡበት ውጫዊ እንቅስቃሴን ይጨምራል። + +* እስራኤላውያንና በጥንት ዘመን የነበሩ ሌሎች ሕዝቦች ለቅሶዋቸውን የሚገልጡት ጮኽ ብሎ በሚሰማ ዋይታ ወይም እንጉርጉሮ ሲሆን፣ በአብዛኛው አሁን ያሉ ሕዝቦች ከሚያደርጉት ጋር ይመሳሰላል። +* ብዙውን ጊዜ ሰውየው ከሞተበት ጊዜ አንሥቶ መቃብር ውስጥ ከገባ ጥቂት ጊዜ በኋላ ድምፃቸውን አሰምተው ዋይ እንዲሉ አልቃሾች ይቀጠሩ ነበር። አብዛኛውን ጊዜ እነዚህ አልቃሾች ሴቶች ነበሩ። +* መደበኛው የለቅሶ ጊዜ ሰባት ቀን ሲሆን፣ እስከ ሰለሣ ቀን (ሙሴና አሮን ሲሞቱ እንደ ተደረገው) ወይም እስከ ሰባ ቀን ድረስ (ያዕቆብ ሲሞት እንደ ተደረገው) ይቆይ ነበር። +* መጽሐፍ ቅዱስ በኀጢአት ምክንያት ስለ “ማልቀስ” ሲናገር ይህን ቃል በምሳሌነት ይጠቀማል። ኀጢአታችን ምን ያህል እግዚአብሔርን፣ ራሳችንንና ሌሎች ሰዎችን ምን ያህል እንደ ጎዳ በማሰብ ጥልቅ የሐዘን ስሜትንም ይጨምራል። diff --git a/bible/other/multiply.md b/bible/other/multiply.md new file mode 100644 index 0000000..bad361f --- /dev/null +++ b/bible/other/multiply.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መብዛት + +“መብዛት” የሚለው በከፍተኛ ደረጃ በቁጥርና በመጠን ማደግን ያመለክታል። + +* “እንዲበዙ” እና ምድርን እንዲሞሉ እግዚአብሔር ለሰው ልጆችና ለእንስሳት ተናግሮአል። ይህ በዐይነት እነርሱን የመሰሉትን እንዲወልዱየተሰጠ ትእዛዝ ነው። +* 5000 ሰዎችን መመገብ እንዲችል ኢየሱስ እንጀራዎቹና ዓሣዎቹ እንዲበዙ አደረገ። ሰው ሁሉ በልቶ እስኪጠግብ ድረስ የምግቡ መጠን መጨመሩን ቀጠለ። +* ይህ ቃል፣ “በጣም መጨመር” ወይም፣ “በቁጥር ማደግ” ወይም፣ “ከቁጥር በላይ መሆን” ተብሎ መተርጎምም ይችላል። diff --git a/bible/other/mystery.md b/bible/other/mystery.md new file mode 100644 index 0000000..e8e3009 --- /dev/null +++ b/bible/other/mystery.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ምሥጢር፣ የተደበቀ እውነት + +መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን፣ “ምሥጢር” የማይታወቅ ወይም ለመረዳት የሚያዳግት አሁን ግን እግዚአብሔር የገለጠውን ነገር ያመለክታል። + +* የክርስቶስ ወንጌል ባለፉት ዘመኖች ያልታወቀ ምሥጢር እንደ ነበር አዲስ ኪዳን ያመለክታል። +* ምሥጢር ተብሎ ከተገለጠ ነገር አንዱ የአይሁድና የአሕዛብ በክርስቶስ አንድ መሆን ነበር። +* ይህ ቃል፣ “የተሰወረ” ወይም፣ “የተደበቀ ነገር” ወይም፣ “ያልታወቀ ነገር” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/nation.md b/bible/other/nation.md new file mode 100644 index 0000000..7e9c366 --- /dev/null +++ b/bible/other/nation.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሕዝብ + +ሕዝብ የሚባለው በአንድ ዐይነት መንግሥታዊ አስተዳደር የሚመራ የሰዎች ስብስብ ነው። ብዙውን ጊዜ በዘር፣ በነገድ፣ በቋንቋና በሌሎችም ባሕርዮች የሚመሳሰሉ ሰዎችን ያካትታል። + +* “ሕዝብ” የሚለው ቃል ብዙውን ጊዜ ግልጽ የሆነ ባሕልና ክልልንም ያካትታል። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ እስራኤላውያንን፣ ፍልስጥኤማውያንን፣ አሦራውያንን፣ ባቢሎናውያንን፣ ሮማውያንንና ግሪኮችን ጨምሮ ብዙ ሕዝቦች ተጠቅሰዋል። +* ሕዝብ አገርንም ሊያመለክት ይችላል፤ ግን ሁሌ አይደለም። አንዳንዴ ይበልጥ አጠቃላይ ሲሆን፣ በተለይ ደግሞ በብዙ ቁጥር ጥቅም ላይ ሲውል የሚያመለክተው የሰዎችን ስብስብ ነው። በማንኛውም ጊዜ ዐውዱ የቀረበትንሁኔታ ማጣራቱ አስፈላጊ ነው። diff --git a/bible/other/neighbor.md b/bible/other/neighbor.md new file mode 100644 index 0000000..1963db4 --- /dev/null +++ b/bible/other/neighbor.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ጎረቤት + +አብዛኛውን ጊዜ ጎረቤት የሚባለው በአካባቢው የሚኖር ሰው ነው። ይበልጥ አጠቃላይ በሆነ መልኩ፣ በምትኖሩበት ማኅበረ ሰብ ወይም የሰዎች ስብስብ ውስጥ የሚኖር ሰውን ያመለክታል። + +* “ጎረቤት” የሚለው አንዱ ትርጕም፣ እናንተ በምትኖሩበት ማኅበረ ሰብ ውስጥ የሚኖር በመሆኑ ከለላ የምትሆኑትና ደግ የምትሆኑለት ሰው ማለት ነው። +* ስለ መልካሙ ሳምራዊ አዲስ ኪዳን ውስጥ ኢየሱስ በተናገረው ምሳሌ ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ፣ “ጎረቤት” የሚለውን ቃል የተጠቀመበት ሌላው ቀርቶ ጠላት የሚባለው እንኳ ሳይቀር የሰው ልጅን ሁሉ በሚያካትት ሰፋ ባለ ሁኔታ ነው። +* የአሥሩ ትእዛዞች የመጨረሻዎቹ ስድስቱ ሌሎች ሰዎችን ማለትም ጎረቤቶችን መውደድ ላይ ያተኵራሉ። +* የሚቻል ከሆነ ይህን ቃል በቃል ለመረርጎም “አጠገብህ የሚኖር ሰው” የሚል ትርጕም ባለው ቃል ወይም ሐረግ መጠቀሙ የተሻለ ነው። diff --git a/bible/other/newcovenant.md b/bible/other/newcovenant.md new file mode 100644 index 0000000..d6c14e7 --- /dev/null +++ b/bible/other/newcovenant.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አዲስ ኪዳን + +“አዲስ ኪዳን” የሚለው አገላለጽ የሚያመለክተው በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ መሥዋዕት በኩል እግዚአብሔር ከሕዝቡ ጋር ያደረገውን ስምምነት ወይም ውል ነው። + +* እግዚአብሔር የገባው፣ “አዲስ ኪዳን” – “አዲስ ኪዳን” በመባል በሚታወቀው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ውስጥ ተብራርቶአል። +* ይህ አዲስ ኪዳን በብሉይ ኪዳን ዘመን እግዚአብሔር ከእስራኤላውያን ጋር ካደረገው፣ “አሮጌ” ወይም፣ “የቀድሞ” ኪዳን ጋር ይነጻጸራል። +* ለሕዝቡ ኀጢአት ለዘላለም ፍጹም ቤዛ በሆነው በኢየሱስ መሥዋዕት ላይ የተመሠረተ በመሆኑ አዲሱ ኪዳን ከአሮጌው ይበልጣል። በአሮጌው ኪዳን ሲቀርቡ የነበሩ መሥዋዕቶች ይህን ማድረግ አልቻሉም። +* አዲሱን ኪዳን በኢየሱስ በሚያምኑት ሰዎች ልብ ውስጥእግዚአብሔር ይጽፈዋል። ይህም ለእግዚአብሔር መታዘዝ እንዲፈልጉና የተቀደሰ አኗኗር ምኖር እንዲጀምሩ ያደርጋቸዋል። +* በመጨረሻው ዘመን እግዚአብሔር መንግሥቱን በዚህ ምድር ሲመሠርት አዲሱ ኪዳን ሙሉ በሙሉ ይፈጸማል። በመጀመሪያ እግዚአብሔር ዓለምን ሲፈጥር እንደ ነበረው ማንኛውም ነገር እንደ ገና መልካም ይሆናል። diff --git a/bible/other/newmoon.md b/bible/other/newmoon.md new file mode 100644 index 0000000..e3ce323 --- /dev/null +++ b/bible/other/newmoon.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አዲስ ጨረቃ + +“አዲስ ጨረቃ” የሚባለው ጨረቃ በመሬት ምሕዋር ዙሪያ ስትጓዝ የሚኖራት የመጀመሪያው ገጽታዋ ነው። በዚህ ጊዜ ጨረቃ ፍጹም ጨለማ መስላ ትታያለች ወይም ጫፏ ላይ ትንሽ ማጭድ መሰል ቅርጽ ያለው ብርማ ብርሃን ይኖራታል። + +* በመሐፍ ቅዱስ መሠረት፣ “አዲስ ጨረቃ” የሚለው አገላለጽ የሚያመለክተው ጨረቃ ፍጹም ጨለማ የምትሆንበትን ሳይሆን ትንሽ ብርማ የጨረቃ ብርሃን የሚታይበት ጊዜ እንደ ሆነ ግልጽ ነው። +* አዲስ ጨረቃ የተለያዩ ወቅቶች ጅማሬ ተደርጎ ይታሰባል። +* እስራኤላውያን ቀንደ መለኮት የሚነፋበት አዲስ ጨረቃ በዓል ያከብሩ ነበር። diff --git a/bible/other/noble.md b/bible/other/noble.md new file mode 100644 index 0000000..93ec27a --- /dev/null +++ b/bible/other/noble.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ባለሟል + +“ባለሟል” የተመረጠና ከፍ ያለ ደረጃ ያለውን ሰው፣ በፖለቲካና በማኅበረ ሰቡ ውስጥ ሁነኛ ቦታ ያለውን ሰው ያመለክታል። + +* “ባለሟል” የመንግሥት ባለ ሥልጣንና የንጉሥ የቅርብ አገልጋይ ሰው ነው። +* “ባለሟል” የሚለውን፣ “የንጉሥ ባለ ሥልጣን” ወይም፣ “የመንግሥት ሥልጣን” ወይም፣ “ከትልቅ ሰው የተወለደ”ብሎ መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/oak.md b/bible/other/oak.md new file mode 100644 index 0000000..f511b6a --- /dev/null +++ b/bible/other/oak.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ወርካ + +ወርካ ረጅም፣ ትልቅ ግንድና ጥላ የሚሆኑ ሰፋፊ ቅርንጫፎች ያሉት ዛፍ ነው። + +* የወርካ ዛፎች መርከቦችንና የእርሻ ሞፈሮችን፣ የበሬ ቀንበሮችንና ለሽማግሌዎች የሚሆኑ ምርኩዞችን ለመሥራት የሚያገለግሉ ጠንካራ እንጨቶች ያሉዋቸው ዛፎች ናቸው። +* የወርካ ዛፍ ዘር፣ “ፍሬ” ይባላል። +* የአንዳንድ ወርካ ዛፍ ቅርንጫፎች 6 ሜትር ገደማ ያህል ስፋት አሏቸው። +* ወርካ የረጅም ዕድሜ ምሳሌ ሲሆን፣ ሌሎች መንፈሳዊ ትርጕሞችም አሉት። አብዛኛውን ጊዜ በመጽሐፍ ቅዱስ ቅዱስ ከሚባሉ ቦታዎች ጋር ይያያዛል። diff --git a/bible/other/oath.md b/bible/other/oath.md new file mode 100644 index 0000000..ba5d711 --- /dev/null +++ b/bible/other/oath.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# መሐላ + +በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት አንዳች ነገር ለማድረግ የሚሰጥ ውል ያለው ተስፋ ቃል ነው። መሐላ የሚያደርግ ሰው የሰጠውን ተስፋ የመፈጸም ግዴታ አለበት። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “መሐላ” ቃል መግባት ማለት ነው። +* “በ . . . መማል” ከተባለ መሐላው የሚደረግበት መሠረት ወይም ሥልጣን እንዲሆን የአንድን ሰው ስም በመጥራት በይፋ መናገር ማለት ነው። +* አንዳንዴ ቃሉ፣ “መሐላ መማል” በሚል መልኩ ይቀርባል። +* የጉድጓድ ውሃ አጠቃቀምን በተመለከተ ኪዳን ለማድረግ አብርሃምና አቢሜሌክ ተማምለው ነበር። +* ከአብርሃም ዘሮች መካከል ለልጁ ለይስሐቅ ሚስት እንዲፈልግለት አብርሃም አገልጋዩን ቃል አስገብቶት ወይም አስምሎት ነበር። +* ለሕዝቡ የገባውን ተስፋ ለመፈጸም እግዚአብሔር ራሱ ምሎ ነበር። +* በዚህ ዘመን፣ “መሐላ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የሚውልበት ሁኔታ እንዲሁ ከንቱ ቃል መናገር ሲሆን፣ ከመጽሐፍ ቅዱስ ትርጕም ጋር አይስማማም። diff --git a/bible/other/obey.md b/bible/other/obey.md new file mode 100644 index 0000000..27d9f0f --- /dev/null +++ b/bible/other/obey.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መታዘዝ፣ ታዛዥ፣ ታዛዥነት + +“መታዘዝ” ሥልጣን ያለው ሰው የሚፈልገውን ወይም እንዲደረግ የሚያዝዘውን መፈጸም ማለት ነው። “ታዛዥ” የተነገረውን ወይም የታዘዘውን የሚፈጽም ሰው ነው። + +* ሰዎች የአገር መሪዎች መንግሥት ወይም ድርጅት ለሚያወጧቸው ሕጎችም ይታዘዛሉ። +* ልጆች ለወላጆቻቸው ይታዘዛሉ፣ ባርያዎች ለጌቶቻቸው ይታዘዛሉ፤ ሰዎች ለእግዚአብሔር ይታዘዛሉ፤ ዜጎች ለአገራቸው ሕጎችና ደንቦች ይታዘዛሉ። +* ሕጉ ወይም ሥልጣን ያለው ሰው አንድ ነገር እንዳይደረግ ካዘዙ፣ ሰዎች ያንን ላለማድረግ መታዘዝ አልባቸው። +* ይህን ቃል ለመተርጎም የሚጠቅሙ ቃሎች ወይም ሐረጎች፣ “የታዘዘውን ማድረግ” ወይም፣ “ትእዛዙን መከተል” ወይም፣ “እግዚአብሔር የተናገረውን ማድረግ” የተሰኙትንም ያካትታል። diff --git a/bible/other/offspring.md b/bible/other/offspring.md new file mode 100644 index 0000000..6cba2ba --- /dev/null +++ b/bible/other/offspring.md @@ -0,0 +1,5 @@ +# የማኅፀን ፍሬ + +የማኅፀን ፍሬ በሥጋና በደም ከሰዎች ወይም ከእንስሳት ለሚወዱ ሁሉ የሚሰጥ አጠቃላይ ቃል ነው። + +* በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት፣ “የማኅፀን ፍሬ” የሚለው ሐረግ፣ “ልጅ” ወይም፣ “ዘር” የተሰኘ ትርጕም አለው። diff --git a/bible/other/oil.md b/bible/other/oil.md new file mode 100644 index 0000000..803355b --- /dev/null +++ b/bible/other/oil.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዘይት + +ዘይት ከአንዳንድ ተክሎች ወይም ፍሬዎች ሊገኝ የሚችል ወፈር ያለ ፈሳሽ ነገር ነው። መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን አብዛኛውን ጊዜ ዘይት የሚገኘው ከወይራ ፍሬዎች ነው። + +* የወይራ ዛፍ ለምግብ ማጣፈጫ፣ ለቅባት፣ ለመሥዋዕት፣ ለመብራትና ለመድኃኒትነት ጥቅም ላይ ይውል ነበር። +* በጥንት ዘመን የወይራ ዛፍ ትልቅ ዋጋ ነበረው፤ የዘይት ባለቤት መሆን የሀብታምነት መገለጫ ተደርጎ ይታሰብ ነበር። +* በዚህ ቃል ስንጠቀም ለምግብ የሚሆነው ዘይት እንጂ፣ ለሞተር የሚሆን ዘይትን የሚያመለክት እንዳይሆን መጠንቀቅ አለብን። አንዳንድ ቋንቋዎች ለተለያዩ የዘይት ዓይነቶች የተለያዩ ቃሎች አሏቸው። diff --git a/bible/other/olive.md b/bible/other/olive.md new file mode 100644 index 0000000..faf1bfa --- /dev/null +++ b/bible/other/olive.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የወይራ ፍሬ + +የወይራ ፍሬ ከወይራ ዛፍ የሚገኝ ትንሽ ሾጣጣ ቅርጽ ያለው ፍሬ ሲሆን፣ አብዛኛውን ጊዜ የሚገኘው በሜድትራኒያን ባሕር አካባቢዎች ነው። + +* የወይራ ዛፍ ሁልጊዜ ለምልሞ የሚታይና ነጫጭ አበቦች ያሉት ቁጥቋጦ ነው። ጥሩ ሆኖ የሚያድገው ሞቃት የአየር ጸባይ ባለበት ቦታ ሲሆን፣ ጥቂት ውሃ ካገኘ እንደለመለመ የመዝለቅ ባሕርይ አለው። +* የወይራ ፍሬ መልኩ አረንጓዴ ቢሆንም፣ እየበሰለ ሲሄድ ይጠቁራል። የወይራ ፍሬ ለመብል ይሆናል፤ ዘይትም ይወጣዋል። +* የወይራ ዘይት ለምግብ ብቻ ሳይሆን፣ በሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት መብራት በመሆንም ያገለግላል። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የወይራ ዛፍ ምሳሌያዊ በሆነ አነጋገር ሰዎችንም ያመለክታል። diff --git a/bible/other/onhigh.md b/bible/other/onhigh.md new file mode 100644 index 0000000..ee88c50 --- /dev/null +++ b/bible/other/onhigh.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ከፍታ፣ በከፍታ + +“ከፍታ” እና “በከፍታ” የተሰኙ ቃሎች ሰማይን የሚያመለክቱ ፈሊጣዊ አነጋገር ናቸው። + +* “በከፍታ” የተሰኘው ፈሊጣዊ አነጋገር ሌላው ትርጉም፣ “በጣም የተከበረ” የሚለው ነው። +* “ከፍታ” ከፍ ብለው በሰማይ እንደሚበሩ ወፎች ወደሰማይ ከፍ ማለትንም ያመለክታል። ዐውዱ እንደዚያ ከሆነ፣ “ ወደሰማይ ከፍ ብሎ” ወይም፣ “ከረጃጅም ዛፎች በላይ” በማለት መተርጎም ይቻላል። +* “ከፍ ያለ” የሚለው ሐረግ ላቅ ያለ ቦታን ወይም የሰውን ወይም የነገርን ላቅ ያለ ጠቀሜታ ያመለክታል። +* “ከከፍታ” የሚለው፣ “ከሰማይ” ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/oppress.md b/bible/other/oppress.md new file mode 100644 index 0000000..1442b55 --- /dev/null +++ b/bible/other/oppress.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መጨቆን፣ ጭቆና፣ ጭቋኝ + +“መጨቆን” እና፣ “ጭቆና” በከፍተኛ ደረጃ ሰዎችን መበደልን ያመለክታል። “ጨቋኝ” ሰዎችን የሚጨቁን ሰው ነው። + +* “ጭቆና” የሚለው ቃል በተለይ የሚያመለክተው ኅይልና ሥልጣን ያላቸው ሰዎች ሰዎችን የሚበድሉበትን፣ ከኅይላቸው ወይም ከአገዛዛቸው ሥር ያሉትን ባርያዎች የሚያደርጉበትን ሁኔታ ነው። +* “የተጨቆኑ” የሚለው በጣም የተበደሉ ወይም መከራ የደረሰባቸውን ሰዎች ያመለክታል። +* የእስራኤል ጠላቶች የሆኑ መንግሥታትና ገዢዎቻቸው የእስራኤልን ሕዝብ ጨቁነዋል። diff --git a/bible/other/ordain.md b/bible/other/ordain.md new file mode 100644 index 0000000..ebff742 --- /dev/null +++ b/bible/other/ordain.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መሾም (ዕውቅና መስጠት) + +መሾም ሲባል ወግ ባለው ሁኔታ ለተለየ ተግባር ወይም ድርሻ አንድን ሰው መለየት ማለት ነው። በዐዋጅ ደረጃ ሕግን ወይም ደንብን ማሳወቅ ማለትም ይሆናል። + +* “መሾም” የሚለው ቃል ካህን፣ አገልጋይ ወይም የሃይማኖት መምህር እንዲሆን ወግ ባለው መልኩ አንድን ሰው መርጦ ለዚሁ ተግባር መለየት ማለት ነው። +* ካህናት እንዲሆኑ እግዚአብሔር አሮንና ልጆቹን ሾሟቸው ነበር። +* ሃይማኖታዊ በዓልን ወይም ኪዳን መመሥርት ማለትም ይሆናል። +* “መሾም” እንደ አውዱ ሁኔታ፣ “መለየት” ወይም፣ “ማዘዝ” ወይም፣ “ደንብ ማውጣት” ወይም፣ “መመሥረት” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/ordinance.md b/bible/other/ordinance.md new file mode 100644 index 0000000..76d75a4 --- /dev/null +++ b/bible/other/ordinance.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መመሪያ + +መመሪያ በተወሰነ ማኅበረሰብ ውስጥ ያሉ ሰዎች የሚያከብሩት ሕዝባዊ ደንብ ወይም ትእዛዝና መመሪያ የሚሰጥ ሕግ ነው። + +* አንዳንዴ ለዘመናት ጥቅም ላይ በመዋሉ ተቀባይነት ያገኘ ባሕልም መመሪያ ይሆናል። +* በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት መመሪያ እስራኤላውያን እንዲያደርጉት እግዚአብሔር ያዘዘው ነገር ነው። አንዳንድ ነገሮችን ለዘለቄታው እንዲያደርጉ አዟቸዋል። +* “መመሪያ” የሚለው ቃል፣ “ሕዝባዊ ዐዋጅ” ወይም፣ “ደንብ” ወይም፣ “ሕግ” በማለት መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/overseer.md b/bible/other/overseer.md new file mode 100644 index 0000000..d93bce7 --- /dev/null +++ b/bible/other/overseer.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# የበላይ ተመልካች + +የበላይ ተማልካች የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው የሌሎች ሰዎች መብትና ጥቅም መከበሩን የመቆጣጠር ሥራ በኅላፊነት የሚከታተል ሰው ነው። + +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ተመልካች የሚባለው በእርሱ ኅላፊነት ስር ያሉ ሠራተኞች ሥራቸውን በአግባቡ እየፈጸሙ መሆኑን የሚከታተል ሰው ነበር። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ ይህ ቃል፣ የጥንት ቤተክርስቲያን መሪዎችን ለመመልከት ጥቅም ላይ ውሏል። የእነርሱ ተግባር ትክክለኛ መጽሐፍ ቅዱሲ ትምህርት ማግኘታቸውን ጨምሮ የአናኞችን መንፈሳዊ ጉዳይ በበላይነት መምራት ነበር። +* የበላይ ተመልካች የእርሱ፣ “መንጋ” የሆኑትን አጥቢያ ቤተክርስቲያን ውስጥ ያሉ አማኞች እንደሚጠብቅ እረኛ እንደሆነ ጳውሎስ ያመለክታል። +* እንደ እረኛ ሁሉ የበላይ ተመልካችም መንጋውን ይጠብቃል። አማኞችን ይመራል፣ መንፈሳዊ ትምህርትና ክፉ ተፅዕኖ ካላቸው ነገሮች ይጠብቃል። +* ኢየሱስም ዋናው የቤተክርስቲያን የበላይ ተመልካች ተብሏል። +* “የበላይ ተመልካች” – “ሽማግሌ” እና፣ “እረኛ/ፓስተር” የተሰኙት ቃሎች ተመሳሳይ መንፈሳዊ መሪዎችን የሚያመለክቱ የተለያዩ አገላልጾች እንደሆኑ መጽሐፍ ቅዱስ ያመለክታል። diff --git a/bible/other/overtake.md b/bible/other/overtake.md new file mode 100644 index 0000000..8bc5b78 --- /dev/null +++ b/bible/other/overtake.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መያዝ፣ ያዘ + +“መያዝ” ሰው ላይ ወይም አንዳች ነገር ላይ ተቆጣጣሪ መሆን ማለት ነው። አብዛኛውን ጊዜ አንድ ነገር አሳድዶ መያዝንም ይጨምራል። + +* “ያዘ” የሚያመለክተው ኅላፊ ድርጊትን ነው። +* የጦር ሰራዊት ጠላትን፣ “ያዘ” ከተባለ፣ ጠላትን በጦርነት አሸነፈ ማለት ነው። +* አንድ አጥቂ እንስሳ ሰለባውን ከያዘ አሳድዶ እጁ አገባው ማለት ነው። አንድን ሰው ርግማን፣ “ደረሰበት” ወይም፣ “ያዘው” ከተባለ በርግማኑ የተባለው ሁሉ እርሱ ላይ ይፈጸማል ማለት ነው። +* እንደ ዐውዱ ሁኔታ፣ “መያዝ” የሚለው ቃል፣ “ማሸነፍ” ወይም፣ “ከበታች ማድረግ” ወይም፣ “አፈፍ ማድረግ” ወይም፣ “አጠገቡ መድረስ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/ox.md b/bible/other/ox.md new file mode 100644 index 0000000..b9adb7c --- /dev/null +++ b/bible/other/ox.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# በሬ፣ በሬዎች + +በሬ በተለይ ለእርሻ ስራ የተገራ የከብት ዓይነት ነው። ብዙ ቁጥስ ሲሆን፣ “በሬዎች” ይባላል። በሬ የሚያገለግለው ለተባዕቱ ብዙውን ጊዜ እንዲኮላሹ ይደረጋል። + +* ከመጽሐፍ ቅዱስ የምንመለከተው የበሬዎች ምሳሌ ሰረገላ ወይም ሞፈር እንዲስቡ ቀንበር የተሸከሙ እንስሶች መሆናቸው ነው። +* ቀንበር የተሸከሙ በሬዎች መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በጣም የተለመደ ከመሆኑ የተነሳ፣ “ቀንበር መሸከም” የከባድ ሥራ ወይም ልፋት ተለዋጭ ዘይቤ ሆኗል። +* ወይፈን ያልተኮላሸ ተባዕት እንስሳ ሲሆን፣ ለእርሻ ሥራ ገና ያልተገራ ነው። diff --git a/bible/other/pagan.md b/bible/other/pagan.md new file mode 100644 index 0000000..4a0e86a --- /dev/null +++ b/bible/other/pagan.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አረማዊ + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “አረማዊ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ያህዌን ሳይሆን ሐሰተኛ አምላኮችን የሚያመልኩ ሰዎች ለማመልከት ነበር። + +* ከእነዚያ ሰዎች ጋር የተያያዘ ማንኛውም ነገር ማለትም የሚያመልኩበት መሠዊያ፣ የሚፈጽሙት ሃይማኖታዊ ሥርዓትና እምነታቸው ጭምር፣ “አረማዊ” ይባላል። +* የአረማውያን እምነት ተፈጥሮን ወይም ከአንዱ እውነተኛ አምላክ ከያህዌ ውጪ ብዙ አምላኮች ማምለክንም ይጨምራል። +* አንዳንድ የአረማውያን ሃይማኖቶች የግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚደረግበት አምልኮን ወይም እንደ አንድ የአምልኳቸው ክፍል ሰዎችን መሥዋዕት ማቅረብንም ያካትታል። diff --git a/bible/other/palace.md b/bible/other/palace.md new file mode 100644 index 0000000..57b198f --- /dev/null +++ b/bible/other/palace.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቤተ መንግሥት + +“ቤተ መንግሥት” ከቤተሰቡና ከአገልጋዮቹ ጋር ንጉሥ የሚኖርበት ሕንፃ ወይም ቤት ማለት ነው። + +* አዲስ ኪዳን እንደሚነግረን ሊቀካህናቱም የሚኖረው በቤተ መንግሥት ነበር። +* ቤተ መንግሥቶች በጣም ያጌጡ፣ ሕንፃዎቻቸው ያማሩና ውስጣቸው ያለው ዕቃም የተሟላ ነበር። +* የቤተመንግሥት ሕንፃዎችና ዕቃዎቻቸው ከድንጋይ ወይም ከእንጨት የተሠሩ ቢሆንም አብዛኛውን ጊዜ በጣም ውድ በሆኑ እንጨቶች፣ ወርቅ ወይም የዝሆን ጥርስ ይለበጡ ነበር። +* አብዛኛውን ጊዜ በርካታ ሕንፃዎችና አደባባዮች በሚኖሩት ቤተ መንግሥት ውስጥ ሌሎች ብዙ ሰዎችም ይኖራሉ፤ እዚያም ይሠራሉ። diff --git a/bible/other/palm.md b/bible/other/palm.md new file mode 100644 index 0000000..c1b48f9 --- /dev/null +++ b/bible/other/palm.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዘንባባ + +“ዘንባባ” ረጃጅም፣ በቀላሉ የሚተጣጠፍ፣ ከጫፉ ጀምሮ እንደማራገቢያ ዓይነት ቅጠል ያበዛባቸው ቅርንጫፎች ያሉት ረጅም የዛፍ ዘር ነው። + +* አብዛኛውን ጊዜ መጽሐፍ ቅዱስ የሚናገርለት “ቴምር” የሚባል ፍሬ ስለሚያፈራው የዘንባባ ዛፍ ነው። +* ኢየሱስ በአህያ ተቀምጦ ኢየሩሳሌም ሲገባ ሰዎቹ እርሱ ፊት መሬቱ ላይ የዘንባባ ዝንጣፊ አንጥፈው ነበር። +* የዘንባባ ቅርንጫፎች(ዝንጣፊዎች) ሰላምንና የድል መታሰቢያን ያመለክታትሉ። diff --git a/bible/other/pardon.md b/bible/other/pardon.md new file mode 100644 index 0000000..1f269a7 --- /dev/null +++ b/bible/other/pardon.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ምሕረት፣ ይቅርታ ማድረግ + +“ምሕረት” ይቅር ማለትና ስል ተፈጸመው ኀጢአት አለመቀጣት ማለት ነው። + +* ምንም እንኳ እኛ ኀጢአተኞች ብንሆንም በሞቱ መሥዋዕትነት በኩል ኢየሱስ ክርስቶስ ለዘላለም በገሃነም እንዳንቀጣ ምሕረት አደረገለን። +* በሕጉ መሠረት ባለ ሥልጣኖችም ለወንጀለኞች ምሕረት ማድረግ ይችላሉ። diff --git a/bible/other/partial.md b/bible/other/partial.md new file mode 100644 index 0000000..8743174 --- /dev/null +++ b/bible/other/partial.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ማድላት፣ አድልዎ + +“ማድላት እና፣ “አድልዎ” የተሰኙ ቃሎች፣ አንዳንድ ሰዎችን ከሌሎች የበለጠ ማቅረብ ወይም ከሌሎች የተለየ ነገር ማድረግን ያመለክታል። + +* ይህ ከአድሎአዊነት ጋር ይመሳሰላል፤ አድሎአዊነት ሰዎች ሀብታም ወይም የተሳካላቸው ስለሆኑ ብቻ ለሌሎች የማናደርገውን ለእነርሱ ማድረግ ማለት ነው። +* ሀብት ላላቸው ወይም ከፍ ያለ ደረጃ ላይ ላሉ ሰዎች እንዳናደላ መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል። +* ጳውሎስ ለሮሜ ሰዎች በጻፈው መልእክቱ እግዚአብሔር ያለ ምንም አድልዎ ለሰዎች በቅንነት እንደሚፈርድ ይናገራል። diff --git a/bible/other/patient.md b/bible/other/patient.md new file mode 100644 index 0000000..3757ad0 --- /dev/null +++ b/bible/other/patient.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ታጋሽ፣ ትዕግሥት + +“ታጋሽ” እና፣ “ትዕግሥት” የሚለው ቃል አስቸጋሪ የሆነ ሁኔታ መቋቋምን ወይም በዚያ ውስጥ በጽናት መኖርን ያመለክታል። አብዛኛውን ጊዜ ትዕግሥት መጠበቅንም ይጨምራል። + +* አንድን ሰው መታገሥ ያ ሰው የቱንም ያህል በደል ቢፈጽም እርሱን መውደድና ይቅር ማለት ማለት ነው። +* ችግር ሲገጥማቸው የእግዚአብሔር ሕዝብ መታገሥና እርስ በርሳቸውም ትዕግሥተኞች መሆን እንደሚገባቸው መጽሐፍ ቅዱስ ያስተምራል። +* ከምሕረቱ የተነሣ ቅጣት የሚገባቸው ኀጢአተኞች ቢሆኑም እግዚአብሔር ሕዝቡን ይታገሣል። diff --git a/bible/other/patriarchs.md b/bible/other/patriarchs.md new file mode 100644 index 0000000..d988ebe --- /dev/null +++ b/bible/other/patriarchs.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አባቶች (ርዕሳነ አበው) + +ብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ “አባቶች” ለሚለው ቃል የሚያመለክተው የአይሁድ ሕዝቡ መሥራች የሆኑትን አባቶች (ርዕሳነ አበው) በተለይም አብርሃም፣ ይስሐቅንና ያዕቆብን ነው። + +* 12ቱ የእስራኤል ነገዶች የሆኑትን 12ቱን የያዕቆብ ልጆችንም ያመለክታል። +* “አባቶች” የሚለው ቃል፣ “የቀደሙ አባቶች” ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ትርጕም ቢኖረውም፣ ይበልጥ የሚያመለክተው ግን በጣም የታወቁ የነገድ የሕዝብ ስብስብ መሪዎችን ነው። diff --git a/bible/other/peace.md b/bible/other/peace.md new file mode 100644 index 0000000..260c636 --- /dev/null +++ b/bible/other/peace.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሰላም፣ ሰላማዊ + +ሰላም ምንም ዓይነት ግጭት ወይም ስጋት አለመኖር ማለት ነው። + +* ሰላም በስዎች መካከል ጦርነት ወይም ፀብ አለመኖርን ያመለክታል። +* ከሰዎች ጋር ሰላም ማድረግ ከእነርሱ ጋር ውጊያ ወይም ግጭት እንዳይኖር ማድረግ ነው። +* ሰላም በሰዎችና በሰዎች መካከል፣ በእግዚአብሔርና በሰዎች መካከል መልካም ግንኙነት መኖሩንም ያመለክታል። +* የግል ሰላም ስጋት ወይም ፍርሃት የሌለበት የተረጋጋ አእምሮ መኖርን ያመለክታል። diff --git a/bible/other/peaceoffering.md b/bible/other/peaceoffering.md new file mode 100644 index 0000000..d4ed3b6 --- /dev/null +++ b/bible/other/peaceoffering.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የኅብረት መሥዋዕት + +“የኅብረት መሥዋዕት” እስራኤላውያን ለእግዚአብሔር እንዲያቀርቡ ከታዘዙት በርካታ የመሥዋዕት ስጦታዎች አንዱ ነበር። “የምስጋና መሥዋዕት” ወይም፣ “የሰላም መሥዋዕት” ተብሎም ይጠራል። + +* ይህ መሥዋዕት ምንም ጉድለት የሌለበት እንስሳ መሥዋዕት ማቅረብን፣ ደሙን መሠዊያው ላይ መርጨትንና በተለያየ ሁኔታ የተቀረውን የእንስሳውን አካልና ስቡን ማቃጠልንም ይጨምራል። +* ከዚህ በተጨማሪ በሚቃጠለው መሥዋዕት ላይ የሚቃጠለውን እርሾ ያለበትና የሌለበት እንጀራም መሥዋዕት ይቀርባል። +* ካህኑና መሥዋዕቱን የሚያቀርበው ሰው የቀረበውን መሥዋዕት እንዲበሉ ይፈቀድላቸዋል። diff --git a/bible/other/peoplegroup.md b/bible/other/peoplegroup.md new file mode 100644 index 0000000..e58dd68 --- /dev/null +++ b/bible/other/peoplegroup.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ብሔር፣ ሕዝብ + +“ብሔር” አብዛኛውን ጊዜ የሚያመለክተው ከአንድ ቅድመ አባት የተገኙትን ትውልዶችንና ተመሳሳይ ቋንቋና ባሕል ያላቸው ሰዎች ነው። + +* የብሔር አባሎች አብዛኛውን ጊዜ በአንድ ምድር ወይም አገር በአንድነት ይኖራሉ። +* የሕዝብ ስብስብ ከአንድ ወይም ከብዙ ነገዶች የተገኙ ሊሆኑ ይችላሉ። +* “ብሔር” አንዳንዴ፣ “ሕዝብ” ተብሎ ቢተረጎምም ሁለቱም ሁሌም አንድ ትርጕም የላቸው። “ብሔር” ግን የሚያመለክተው ሕዝብንና ባሕላቸውን ጭምር ነው። +* አንዳንዴ፣ “ሕዝብ” – “ብሔር” ለማለትም ጥቅም ላይ ይውላል። ለምሳሌ፣ “ሕዝብህ” ሲባል፣ “ብሔርህ” ወይም፣ “ቤተ ሰብህ” ማለት ሊሆንም ይችላል። diff --git a/bible/other/perfect.md b/bible/other/perfect.md new file mode 100644 index 0000000..2456ffd --- /dev/null +++ b/bible/other/perfect.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ፍጹም + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ፍጹም” የሚለው ቃል በክርስትና ሕይወታችን አስተዋዮችን በሳሎች ሆኖ መገኘትን ነው። አንዳንዴ “ፍጹም” የሚለው ቃል የተሟላና እንከን የሌለበት እስኪሆን ድረስ በክርስትና ሕይወት ማደግ ማለትም ይሆናል። + +* አንድ ክርስቲያን ፍጹምና በሳል ሆነ ሲባል ታዛዥ፣ ኀጢአት የሌለው ሆነ ማለት ነው። +* “ፍጹም” – “የተሟላ” ወይም፣ “ሙሉ” መሆን ማለትም ይሆናል። +* በመከራ መጽናት፣ አማኙ ውስጥ ሙሉነትንና ብስለትን እንደሚያስገኝ አዲስ ኪዳን ውስጥ ያለው የያዕቆብ መልእክት ይናገራል። +* ክርስቲያኖች መጽሐፍ ቅዱስን ሲያጠኑና ለቃሉ ሲታዘዙ በባሕርያቸው ውስጥ ክርስቶስን እየመሰሉ ስለሚሄዱ በመንፈሳዊ ሕይወታቸው ሙሉና በሳሎች ይሆናሉ። diff --git a/bible/other/persecute.md b/bible/other/persecute.md new file mode 100644 index 0000000..0a796f5 --- /dev/null +++ b/bible/other/persecute.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ማሳደድ፣ ስደት + +አንድን ሰው ማሳደድ ደጋግሞ ማጥቃት ወይም እርሱ ላይ የጭካኔ ተግባር መፈጸም ነው። + +* አንድን ሰው ብቻ፣ ትንንሽ ቡድኖችን ወይም ብዙ ቁጥር ያላቸው ሰዎችን ማሳደድ ይቻላል። +* እርሱ የሚያስተምረውን ባለ መቀበላቸው የአይሁድ ሃይማኖት መሪዎችና የሮም መንግሥት ክርስቲያኖችን አሳድደዋል። ይሁን እንጂ፣ አማኞች ስለ ኢየሱስ መስበካቸውንና ማስተማራቸውም አልተዉም፤ ቤተ ክርስቲያንም እያደገች ሄደች። +* “ማሳደድን” ለመተርጎም ሌሎች ቃሎች፣ “መበደል” ወይም፣ “ማንገላታት” ወይም፣ መጨቆን” ወይም፣ “በጥላቻ መነሣት” የተሰኙት ናቸው። diff --git a/bible/other/perseverance.md b/bible/other/perseverance.md new file mode 100644 index 0000000..4e2cea0 --- /dev/null +++ b/bible/other/perseverance.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መጽናት፣ ጽናት + +መጽናት፣ ምንም እንኳ ረጅም ጊዜ ቢወስድና በጣም አስቸጋሪም ቢሆን በእምነት ወይም የተሰጠውን ሥራ በመፈጸም መቀጠል ማለት ነው። + +* መጽናት፣ በከባድ መከራ ወይም ሁኔታ ውስጥ እንኳ ቢሆን የክርስቶስን በመሰለ መንገድ ተግባርንም መቀጠል ማለትም ይሆናል። +* ጽናት፣ ምንም አዳጋች ቢሆን ሰዎች ማድረግ ያለባቸውን እንዲያደርጉ የሚያስችል ባሕርይ ነው። +* እዚህ ላይ “ግትር” የሚለውን ቃል እንዳትጠቀሙ መጠንቀቅ አለባችሁ፤ ብዙ ጊዜ ይህ አሉታዊ ትርጕም ነው የሚኖረው። diff --git a/bible/other/perverse.md b/bible/other/perverse.md new file mode 100644 index 0000000..a13f8c7 --- /dev/null +++ b/bible/other/perverse.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ጠማማ፣ የተጣመመ + +“ጠማማ” ግብረ ገባዊ ወልጋዳነት ወይም ገዳዳነት ያለውን ሰው ወይም ተግባር ለሚመለከት ጥቅም ላይ የሚውል ቃል ነው። “የተጣመመ” - ወልጋዳ ማለት ነው። + +* ጠማማ የሆነ ሰው ወይም ነገር መልካምና ትክክል ከሆነው የወጣ ማለት ነው። +* ከመጽሐፍ ቅዱስ እንደምንመለከተው ለእግዚአብሔር ባለ መታዘዝ እስራኤል የተጣመመ ሕይወት ኖረዋል። አብዛኛውን ጊዜ እንዲህ የሆነው ሐሰተኛ አማልክትን በማምለካቸው ነበር። +* ከእግዚአብሔር መለኪያ ወይም ባሕርይ የማይስማማ ማንኛውም ነገር ጠማማ ተብሎ ይጠራል። +* እንደ ዐውዱ ሁኔታ “ጠማማ” የሚለውን ቃል ለመተርጎም የሚጠቅሙ መንገዶች፣ “ግብረ ገባዊ ገዳዳ የሆነ” ወይም፣ “የተበላሸ” ወይም፣ “ቀጥተኛ ከሆነው የእግዚአብሔር መንገድ የወጣ” የተሰኙት ሊሆኑ ይችላሉ። +* “ጠማማ ንግግር” የሚለውን ቃል፣ “ክፉ መናገር” ወይም፣ “አሳሳች ንግግር” ወይም፣ “የማይረባ አነጋገር” በማለት መተርጎም ይቻላል። +* ጠማማ ሕዝብ” የሚለውን ሐረግ፣ “ገዳዳ ሕዝብ” ወይም፣ “ከግብረ ገብ ውጪ የሆነ ሕዝብ” ወይም፣ “ዘወትር ለእግዚአብሔር የማይታዘዝ ሕዝብ” በማለት መተርጎም ይቻላል። +* “የተጣመመ ተግባር” የሚለውን ሐረግ፣ “ክፉ ሥራ” ወይም፣ “ከእግዚአብሔር ትምህርት በወጣ መንገድ መኖር” በማለት መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/pierce.md b/bible/other/pierce.md new file mode 100644 index 0000000..dadc351 --- /dev/null +++ b/bible/other/pierce.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መውጋት + +“መውጋት” ስለት ባለው ሹል ነገር መውጋት ማለት ሲሆን፣ ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ሰውን በጣም ማሳዘንን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል። + +* ኢየሱስ መስቀል ላይ ተሰቅሎ እያለ አንድ ወታደር ጎኑን በጦር ወጋው። +* ከመጽሐፍ ቅዱስ እንደምንመለከተው አንድ ባርያ ነጻ ሲወጣና ከጌታው ጋር ለመሆንና እርሱን ለማገልገል ለመምረጡ ምልክት እንዲሆን ጆሮውን ይወጋ (ይበሳ) ነገር። +* ጦር ልቧን እንደሚወጋት ማለትም በልጇ በኢየሱስ ላይ ከሚደርሰው የተነሣ ከባድ ሐዘን እንደሚደርስባት ስምዖን ለማርያም ነግሯት ነበር። diff --git a/bible/other/pig.md b/bible/other/pig.md new file mode 100644 index 0000000..edfeb6f --- /dev/null +++ b/bible/other/pig.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ዓሣማ፣ እሪያ + +ዓሣማ ሰዎች ለምግብነት የሚያረቡት ባለ አራት እግርና ሸኾና ያለው እንስሳ ነበር። ሥጋው የዓሣማ ሥጋ ይባላል። + +* የዓሣማ ሥጋ እንዳይበሉና እንደ ርኵስ እንዲቆጠር እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ተናግሮአል። ዛሬም ቢሆን እስራኤላውያን እንደ ርኵስ ስለሚቆጥሩት ሥጋውን አይበሉም። +* ሌሎች ሰዎች ለምግብነት እንዲገዟቸው ዓሣሞች በእርሻ ቦታ እንዲረቡና እንዲያድጉ ይደረግ ነበር። +* እርሻ ቦታ ሳይሆን ዱር ውስጥ የሚኖሩ ዓሣሞችም አሉ፤ እነዚህ የዱር ዓሣዎች የሚባሉት ናቸው። ሹል ጥርሶች ስላሉዋቸው እንደ አደገኛ አውሬ ይቆጠራሉ። diff --git a/bible/other/pillar.md b/bible/other/pillar.md new file mode 100644 index 0000000..2414e7c --- /dev/null +++ b/bible/other/pillar.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ዐምድ፣ ምሰሶ + +“ዐምድ” ጣራ ወይም ሌላውን የሕንጻ ክፍል ደግፎ ለመያዝ የሚያገለግል ቀጥ ብሎ የሚቆም ነገር ነው። “ምሰሶ” የዐምድ ሌላ ስም ነው። + +* ከብሉይ ኪዳን እንደምንመለከተው ሳምሶን በፍልስጥኤማውያን በተያዘ ጊዜ ሕንጻውን ደግፈው የነበሩ ዐምዶች በመነቅነቅ ቤተ መቅደሳቸው እንዲፈርስ አድርጓል። +* አንዳንዴ ዐምዱ የመቃብር ምልክት ወይም ይአንዳች ታሪካዊ ሁነት መታሰቢያ በመሆን ያገለግላል። +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ሕንጻዎችን የሚደግፉ ዐምዶች የሚሠሩት አብዛኛውን ጊዜ ቀጥ ብሎ ከወጣ አንድ ግንድ ወይም ድንጋይ ነበር። +* ብዙውን ጊዜ የመታሰቢያ ዐምድ የሚሆነው አንድ ትልቅ ድንጋይ ወይም የተለያዩ ነገሮች ክምር ነበ።ር +* አንዳንዴ፣ “ዐምድ” የሚለው ቃል ሐሰተኛ አምላክን ለማምለክ የሚያገለግል ምስል ማለትም ይሆናል። ሌላው መጠሪያው፣ “የተቀረጸ ምስል” ሲሆን፣ “ሐውልት” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። +* “ዐምድ” ቀጥ ብሎ የወጣ ነገር መጠሪያም ይሆናል፤ ለምሳሌ እስራኤል በምድረ በዳ ይጓዙ በነበረ ጊዜ በሌሊት ይመራቸው የነበረው፣ “የእሳት ዐምድ” ወይም የሎጥ ሚስት ዘወር ብላ ከተማዪቱን በመመልከትዋ፣ “የጨው ዐምድ” መሆንዋን የሚያመለክተውን ማየት ይቻላል። +* እንደ ዐውዱ ሁኔታ ይህ ቃል፣ “ሐውልት” ወይም፣ “ደጋፊ ድንጋይ” ወይም፣ “መታሰቢያ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/pit.md b/bible/other/pit.md new file mode 100644 index 0000000..e9ddee7 --- /dev/null +++ b/bible/other/pit.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጉድጓድ + +ጉድጓድ ወደ መሬት በጣም ዝቅ ብሎ የተቆፈረ ድንጋይ ነው። + +* ጉድጓድ እንስሳ ለማጥመድ ወይም ውሃ ለመፈለግ ሊቆፈር ይችላል። አንዳንዴ እስረኞችን ለማኖሪያ ጊዜያዊ ቦታ ሆኖም ያገለግላል። +* በአይሁድ ሕግ ርስቱ ላይ ያለው ያልተሸፈነ ጉድጓድ ውስጥ ሰው ወይም እንስሳ ወድቆ ቢጎዳ ላደረሰው ጉዳት ባለቤቱ ተጠያቂ ይሆን ነበር። +* በጣም ጥልቅ ጉድጓድ፣ “ጥልቁ” ተብሎም ይጠራል። diff --git a/bible/other/plague.md b/bible/other/plague.md new file mode 100644 index 0000000..f28c78b --- /dev/null +++ b/bible/other/plague.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መቅሠፍት + +መቅሠፍት የሚባለው ብዙ ሕዝብ ላይ ጉዳት ወይም ሞት የሚያስከትል በሽታ ወይም ሌላ ሁኔታ ነው። + +* ብዙ መቅሠፍቶች ተፈጥሮአዊ ምክንያት ሲኖራቸው አንዳንዶቹ ግን በኀጢአታቸው ምክንያት ሕዝብን ለመቅጣት ከእግዚአብሔር የተላኩ ናቸው። +* እስራኤል ከግብፅ እንዲወጡ ፈርዖንን ለማስገደድ በሙሴ ዘመን እግዚአብሔር አሥር መቅሠፍቶች ግብፃውያን ላይ አምጥቶ ነበር። diff --git a/bible/other/plead.md b/bible/other/plead.md new file mode 100644 index 0000000..9be4475 --- /dev/null +++ b/bible/other/plead.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መለመን፣ ልመና + +“መለመን” አንድ ነገር እንዲደረግ ወይም እንዲሰጥ አጥብቆ መጠየቅ ማለት ነው። “ልመና” የሚለው የሚያመለክተው የመለመንን ተግባር ነው። + +* ብዙውን ጊዜ ልመናያ ሰው ከባድ ችግር ውስጥ መሆኑን ወይም እግዚአብሔር አንድን ሰው እንዲረዳ አጥብቆ መፈለግን ያመለክታል። +* ምሕረት እንዲደረግላቸው ወይም ጉዳያቸው ፍርድ እንዲያገኝላቸው ሰዎች ንጉሥን ወይም ገዢን ይለምናሉ። +* ይህን ቃል ለመተርጎም፣ “መጠየቅ” ወይም. “መወትወት” የተሰኙ ቃሎችም ያገለግላሉ። +* “መለመን” የሚለውን ቃል፣ “አስቸኳይ ጥያቄ” ወይም፣ “አጥብቆ ማሳሰብ” ማለትም ይቻላል። diff --git a/bible/other/pledge.md b/bible/other/pledge.md new file mode 100644 index 0000000..84bb4e3 --- /dev/null +++ b/bible/other/pledge.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቃል መግባት + +“ቃል መግባት” አንድ ነገር ለማድረግ ወይም ለመስጠት ተስፋ መስጠት ማለት ነው። + +* ከብሉይ ኪዳን እንደምንመለከተው የእስራኤል ባለ ሥልጣኖች ለንጉሥ ዳዊት ታማኝ ለመሆን ቃል ገብተው ነበር። +* “ቃል መግባት” የሚለው ቃል ዕዳው እንደሚከፈል መያዣ እንዲሆን አንድን ነገር መስጠትን ወይም ተስፋ መስጠትንም ያመለክታል። +* የተገባው ቃል ሲፈጸም እንደ መያዣ ተሰጥቶ የነበረው ዕቃ ለባለቤቱ ይመለሳል። diff --git a/bible/other/plow.md b/bible/other/plow.md new file mode 100644 index 0000000..98e411b --- /dev/null +++ b/bible/other/plow.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ማረሻ + +“ማረሻ” አንድን ቦታ ለዘር ለማዘጋጀት መሬቱን ሥርዓት ባለው መልኩ ለመቆፈር የሚያገለግል የእርሻ መሣሪያ ነው። + +* ማረሻ ጠለቅ ብሎ መሬቱን ለመቆፈር የሚረዳ ሹል ጫፍ አለው። ትልሙን ማስተካከል እንዲቻል ገበሬው የሚይዘው እጀታ አለው። +* ብዙውን ጊዜ ማረሻ የሚጎተተው በሁለት በሬዎች ወይም ሌሎች እንስሳት ነው። +* ጫፉ ላይ ብረት ወይም ሌላ ሹል ነበር ከመግባቱ ውጪ አብዛኛውን ጊዜ ማረሻ የሚሠራው ከጠንካራ እንጨት ነው። diff --git a/bible/other/pomegranate.md b/bible/other/pomegranate.md new file mode 100644 index 0000000..d6677fc --- /dev/null +++ b/bible/other/pomegranate.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሮማን + +ሮማን በሚበላ ቀይ ነገር የተሸፈኑ ብዙ ፍሬዎች ያሉት ጥብቅና ጠንካራን ሽፋን ያለው የፍራፍሬ ዐይነት ነው። + +* የውጪ ቅርፊት መልኩ ቀይማ ሲሆን፣ ዘሮቹን የሚሸፍነው ውስጠኛው ክፍል ቀይና ብልጭልጭ ነው። +* ሮማን ሞቃትና ደረቅ የአየር ፀባይ ባላቸው በግብፅና ሌሎች አገሮች በጣም በብዛት ይበቅላል። diff --git a/bible/other/possess.md b/bible/other/possess.md new file mode 100644 index 0000000..bbeff45 --- /dev/null +++ b/bible/other/possess.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ንብረት ማድረግ፣ ንብረት + +“ንብረት ማድረግ” እና፣ “ንብረት” ብዙውን ጊዜ የሚያመለክቱት የአንዳች ነገር ባለቤት መሆንን ነው። አንድን ነገር ወይም አካባቢን መቆጣጠርንም ያመለክታል። አብዛኛውን ጊዜ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ጥቅም ላይ የዋሉት በዚህ መልክ ነው። + +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ይህ ቃል ብዙውን ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለው፣ የተወሰነ ቦታን፣ “መያዝ” ወይም፣ “መውሰድን” በሚያመለክት ዐውድ ውስጥ ነው። +* ምድረ ከነዓንን፣ “ንብረት” እንዲያደርጉ ያህዌ ለእስራኤላውያን ሲናገር ወደዚያ ሄደው በምድሩ መኖር አለባቸው ማለት ነው። ይህም በመጀመሪያ እዚያ ይኖሩ የነበሩ ከነዓናውያንን ድል ማድረግን ይጨምራል። +* ምድረ ከነዓን፣ “ንብረታቸው” እንዲሆን እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ተናግሯል፤ ይህም ማለት ከነዓናውያንን ድል በማድረግ ምድሪቱን እንዲይዙ እርሱ ይረዳቸዋል ማለት ነው፥ +* የእስራኤል ሕዝብ የያህዌ፣ “የተለዩ ንብረት ወይም ርስት” ተብለዋል። ይህም ማለት እርሱን እንዲያመልኩና በእርሱ እንዲገዙ እንደ ሕዝብ የእርሱ ሆነዋል ማለት ነው። diff --git a/bible/other/praise.md b/bible/other/praise.md new file mode 100644 index 0000000..de555f4 --- /dev/null +++ b/bible/other/praise.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ምስጋና + +አንድ ሰው ማመስገን ለዚያ ሰው ያለንን አድናቆትና ክብር መግለጥ ማለት ነው። + +* እርሱ እጅግ ታላቅ በምሆኑና እንደ ዓለም ፈጣሪና አዳኝ ካደረጋቸው አስደናቂ ነገሮች የተነሣ ሰዎች እግዚአብሔርን ያመሰግናሉ። +* እግዚአብሔርን ማመስገን ስላደረገው ነገር እርሱን መወደስንም ይጨምራል። +* ሙዚቃና ዝማሬ እግዚአብሔር ምስጋና የምናቀርብባቸው ናቸው። እግዚአብሔርን፣ “ማመስገን” ብዙውን ጊዜ እርሱን የማምለክ አካል ናቸው። diff --git a/bible/other/preach.md b/bible/other/preach.md new file mode 100644 index 0000000..ec8cc6d --- /dev/null +++ b/bible/other/preach.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መስበክ + +ስለ እርሱ ለማስተማርና ለእርሱ እንዲታዘዙ ለማሳሰብ ለተወሰኑ ሰዎች መናገር ማለት ነው። + +* ብዙውን ጊዜ ስብከት የሚደረገው አንድ ሰው ብዛት ላላቸው ሰዎች ነው። +* “መስበክ” እና፣ “ማስተማር” ተመሳሳይ ቢሆኑም፣ አንድ አይደለም። ስብከት በዋናነት መንፈሳዊና ግብረ ገባዊ ነገሮችን በሕዝብ ፊት ማወጅንና ሰዎች ምላሽ እንዲሰጡ ማሳሰብን ያመለክታል። “ማስተማር” ለመመሪያ አጽንዖት መስጠት ማለትም እየተማረ ላለው ሰው ዕውቀት ወይም ሙያ ማካፈል ማለት ነው። +* መጥምቁ ዮሐንስ፣ ኢየሱስና ሐዋርያቱ ንስሐ እንዲያደርጉና ወደ እግዚአብሔር መንግሥት እንዲገቡ ብዙ ጊዜ ለሰዎች ሰብከው ነበር። diff --git a/bible/other/precious.md b/bible/other/precious.md new file mode 100644 index 0000000..6e937ee --- /dev/null +++ b/bible/other/precious.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ውድ፣ የተወደደ፣ ክቡር + +“ውድ” የሚለው ቃል በጣም የተወደዱ፣ በጥቂቱ የሚገኙ ወይም ከፍ ያለ ዋጋ ያላቸውን ሰዎች ወይም ነገሮችን ያመለክታል። + +* “ክቡ ድንጋይ” ወይም፣ “የከበረ ዕንቁ” የተለያየ መልክ ያላቸውን ወይም ውብ የሚያደርጋቸው ባሕርያት ያላቸው ድንጋዮችና ማዕድኖችን ያመለክታል። +* ዕንቁ፣ አልማዝና ኤመራልድ የከበሩ ድንጋዮች ዐይነት ናቸው። +* ወርቅና ብርም፣ “የከበሩ ድንጋዮች” ይባላሉ። +* ሕዝቡ በእርሱ ፊት የከበሩ (ብርቅ) መሆናቸውን ያህዌ ይናገራል (ኢሳይያስ 43፡4) +* ገርና ጭምት መንፈስ በእግዚአብሔር ፊት ክብሩ ዋጋ እንዳለው ጴጥሮስ ጽፏል (1ጴጥሮስ 3፡4)። +* ይህ ቃል፣ “ክቡር” ወይም፣ “በጣም ውድ” ወይም፣ “ብርቅ” ወይም፣ “ከፍ ያለ ዋጋ (ግምት) ያለው” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/prey.md b/bible/other/prey.md new file mode 100644 index 0000000..2df4e44 --- /dev/null +++ b/bible/other/prey.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መንጠቅ፣ ንጥቂያ + +“መንጠቅ” የሚያመለክተው አንድን ነገር፣ ብዙውን ጊዜ ደግሞ ለምግብ የሚሆን እንስሳን ማደንን ነው። + +* ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ጥቅም ላይ ሲውል ጥቅሙን እንዲያጣ የተደረገውን፣ የእርሱ የሆነው አለአግባብ የተወሰደበትን ወይም በሌላ ኀያል በሆነ ሰው የሚጨቆን ሰውን ያመለክታል። +* ሰዎች ላይ የሚፈጸም፣ “ንጥቂያ” እነርሱን በመጫን ወይም ከእነርሱ በመስረቅ የእነርሱን ጥቅም መውሰድ ማለት ነው። diff --git a/bible/other/prince.md b/bible/other/prince.md new file mode 100644 index 0000000..019865a --- /dev/null +++ b/bible/other/prince.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ልዑል፣ ልዕልት + +“ልዑል” የሚባለው የንጉሥ ልጅ ነው። ሌሎችን መሪዎች ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል። “ልዕልት” የንጉሥ ልጅ ናት። + +* “ልዑል” የሚለው ብዙውን ጊዜ ገዢን፣ መሪን፣ ወይም ሥልጣን ያለውን ሌላ ሰው የሚያመለክት አጠቃላይ ቃል ነው። +* አብርሃም ከነበረው ሀብትና ታላቅነት የተነሣ በመካከላቸው እየኖረ በነበረ ጊዜ ኬጢያውያን፣ “ልዑል” በማለት ጠርተውታል። +* ኢየሱስም፣ “የሰላም ልዑል/አለቃ” እና፣ “የሕይወት ልዑል/አለቃ” ተብሏል። +* ሐዋርያት ሥራ 2፡36 ላይ ኢየሱስ፣ “ጌታና ክርስቶስ” ተብሏል፤ ሐዋርያት ሥራ 5፡31 ላይ ደግሞ፣ “ልዑልና አዳኝ” ተብሏል፤ ይህም፣ “ጌታ” እና፣ “ልዑል” የሚለውን ተጓዳኝ ያሳያል። +* ትንቢተ ዳንኤል ውስጥ፣ ስለ “ፋርስ አለቃ” እና፣ ስለ፣ “ግሪክ አለቃ” በተሰጠው ገለጻ ጥቅም ላይ የዋለው፣ “ልዑል” የሚለው ቃል ሲሆን፣ በእነዚህ አካባቢዎች ሥልጣን ወይም ኀይል የነበራቸውን ክፉ መናፍስት የሚያመለክት ሊሆንም ይችላል። +* ትንቢተ ዳንኤል ውስጥ፣ የመላእክት አለቃ ሚካኤል፣ “ልዑል” ተብሏል። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሰይጣንም አልፎ አልፎ፣ “የዚህ ዓለም አለቃ/ልዑል” ተብሎአል። diff --git a/bible/other/prison.md b/bible/other/prison.md new file mode 100644 index 0000000..9ff6701 --- /dev/null +++ b/bible/other/prison.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# እስር ቤት፣ እስረኛ + +እስር ቤት የሚያመለክተው በጥፋታቸው እንዲቀቱ ወንጀለኞች የሚጠበቁበትን ቦታ ነው። እስረኛ እስር ቤት ውስጥ የሚጠበቅ ሰው ነው። + +* አንድ ሰው ፍርድ እስኪያገኝ እስር ቤት ውስጥ ሊቆይ ይችላል። +* ምንም እንኳ አንዳች የፈጸሙት ወንጀል ባይኖርም ብዙ ነቢያትና ሌሎች የእግዚአብሔር አገልጋዮች እስር ቤት ገብተዋል። diff --git a/bible/other/proclaim.md b/bible/other/proclaim.md new file mode 100644 index 0000000..b49afd5 --- /dev/null +++ b/bible/other/proclaim.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ማወጅ፣ ዐዋጅ + +አንድን ነገር በሕዝብ ፊት እና በድፍረት መናገር ወይም ማሳወቅ ማወጅ ይባላል። + +* ብዙውን ጊዜ መጸሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ማወጅ” የሚለው እግዚአብሔር ያዘዘውን በግልጽ መናገርና እርሱ ምንኛ ታላቅ መሆኑን ለሌሎች መናገር ነው። +* ከአዲስ ኪዳን እንደምንመለከተው ሐዋርያት በተለያዩ ከተሞችና አካባቢዎች ላሉ ብዙ ሰዎች የኢየሱስን የምሥራች ቃል ተናግረዋል። +* “ማወጅ” የሚለው ቃል ነገሥታት የሚያወጧቸውን ደንቦች ወይም ክፉ ነገርን በአደባባይ ማውገዝ ያመለክታል። +* “ማወጅ” የሚለውን ለመተርጎም፣ “ማሳወቅ” ወይም፣ “በግልጽ መስበክ” ወይ፣ “በአደባባይ መናገር” በተሰኙ ቃሎች መጠቀም ይቻላል። +* “ዐዋጅ” የሚለው ቃል፣ “ማስታወቂያ” ወይም፣ “ሕዝባዊ ስብከት” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/profane.md b/bible/other/profane.md new file mode 100644 index 0000000..ca9307e --- /dev/null +++ b/bible/other/profane.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ማርከስ + +“ማርከስ” ቅዱስ የሆነ ነገርን ማቆሸሽ፣ መበከል ወይም አለማክበር ማለት ነው። + +* ቅዱስ የሆነ ነገር ወይም ሰው ርኩስ ሊሆን አይችልም፤ ይልቁን ቅዱስ ባልሆንና ክብር በማይሰጥ ሁኔታ ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል። +* የረከሰ ሰው ቅዱስ ያልሆነና እግዚአብሔርን የማያከብር ነገር የሚያደርግ ነው። +* “ማርከስ” የሚለው ግስ፣ “ቅድስናን መንፈግ”፣ “ክብር ማሳጣት” ወይም፣ “በኀጢአት እግዚአብሔርን ማሳዘን” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። +* እንደ ዐውዱ አገባብ፣ “ማርከስ” የሚለው ቃል እንደ ቅጽል፣ “ክብር የማይሰጥ” ወይም፣ “መንፈሳዊ ያልሆነ” ወይም የረከሰ ተብሎ መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/profit.md b/bible/other/profit.md new file mode 100644 index 0000000..693dacf --- /dev/null +++ b/bible/other/profit.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ጥቅም፣ ጠቃሚ + +በአጠቃላይ “ጠቃሚ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የሚገኝ መልካም ነገርን ነው። ለራሱ መልካምነገር የሚያስገኝ ወይም ለሌሎች መልካም ነገር የሚያስገኝ ከሆነ አንድ ነገር ጠቃሚ ነው ይባላል። + +* የበለጠ ግልጽ በሆነ መልኩ፣ ብዙውን ጊዜ፣ “ጠቃሚ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው አንድን ሥራ ሠርቶ የሚገኝ ገንዘብን ነው። ከወጪው የበለጠ ገንዘብ የሚያስገኝ ሥራ “ጠቃሚ” ነው። +* ከሚያስፈልገው በላይ ገንዘብ በመጠየቅ የሚገኝ ጥቅምን መጽሐፍ ቅዱስ ይቃወማል። +* የምጽሐፍ ቃል ሰዎችን በጽድቅ ለመምከርና ለማስተማር “ጠቃሚ” መሆኑን 2ጢሞቴዎስ 3፡16 ይናገራል። ይህም ማለት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርቶች ሰዎች እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ እንዲኖሩ ለማስተማር ይረዳሉ፣ ይጠቅማሉ ማለት ነው። +* 1ቆሮንቶስ 10፡23 ለክርስቲያኖች ሁሉም የተፈቀደ ቢሆንም፣ ሁሉም፣ “ጠቃሚ” እንዳልሆነ ይናገራል። ይህም ማለት አንድ ነገር የተፈቀደ ቢሆን እንኳ፣ ክርስቲያን እግዚአብሔርን ደስ በሚያሰኝ ሁኔታ እንዲኖር በመርዳት ረገድ የሚሰጠው ጥቅም የለም ማለት ነው። diff --git a/bible/other/prosper.md b/bible/other/prosper.md new file mode 100644 index 0000000..53b5ead --- /dev/null +++ b/bible/other/prosper.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# መበልጸግ/መከናወን፣ ብልጽግና፣ የበለጸገ + +“መበልጸግ” አንድ ሰው ወይም ሕዝብ በሕይወታቸው ሲከናወኑ ወይም የተሳካላቸው ሲሆኑ ማለት ነው። ይህ መከናወን ቁሳዊ ወይም መንፈሳዊ ሊሆን ይችላል። “ብልጽግና” ሀብታምና ደኅና የመሆን ሁኔታ ነው። + +* ሰዎች በሕወትና በጤንነት ወይም በሀብት የተሳካላቸው ሲሆኑ በለጸገ ይባላል። +* ብዙውን ጊዜ “ብልጽግና” የሚለው ቃል ገንዘብና ንብረትን በተመለከተ የተሳካላቸው መሆኑን ያመለክታል። +* በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት፣ “የበለጸገ” የሚለው ቃል በመልካም ጤንነትና በልጆች መባረክንም ይጨምራል። +* “የበለጸገ” ከተማ ወይም አገር ብዙ ሕዝብ፣ የተትረፈረፈ ምግብና፣ ብዙ ገንዘብ የሚያስገኝ ንግድና ሌሎች ተግባሮች የተሳካለት ማለት ነው። +* አንድ ሰው ለእግዚአብሔር ትምህርቶች ሲታዘዝ በመንፈሳዊ ሕይወት እንደሚበለጽግ መጽሐፍ ቅዱስ ያስተምራል። በደስታና ሰላምም ይባረካል። እግዚአብሔር ለሰዎች ሁሌም የተትረፈረፈ ቁሳዊ ሀብት ላይሰጣቸው ይችላል፤ ይሁን እንጂ፣ የእርሱን መንገድ ከተከተሉ ሁሌም በመንፈሳዊ ሕይወት ይባርካቸዋል። +* እንደ ዐውዱ ሁኔታ፣ “መበልጸግ” የሚለው ቃል፣ “መንፈሳዊ ስኬት” ወይም፣ “በእግዚአብሔር መባረክ” ወይም፣ “መልካም ነገሮችን መለማመድ” ወይም፣ “መሳካት” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/prostitute.md b/bible/other/prostitute.md new file mode 100644 index 0000000..c5cd179 --- /dev/null +++ b/bible/other/prostitute.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ዝሙርት አዳሪነት፣ ግልሙትና + +“ዝሙት አዳሪነት” ወይም፣ “ግልሙትና” ገንዘብ ለማግኘት ወይም፣ ለሃይማኖታዊ ሥርዓት የግብረ ሥጋ ግንኙነትን የሚፈጽም ሰው ያመለክታል። ብዙውን ጊዜ ዝሙት አዳሪዎችና ጋለሞቶች ሴቶች ቢሆኑም፣ አንዳንዴ ወንዶችም ሊሆኑ ይችላሉ። + +* “እንደ ጋለሞታ” የሚለው ፈሊጣዊ አንጋገር፣ የግብረ ሥጋ ግንኙነት በመፈጸም እንደ ጋለሞታ መኖር ማለት ነው። +* ሐሰተኛ አማልክት የሚያመልክ ወይም ጥንቆላን የሚለማመድን ሰው ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ለማመልከት መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እግዚአብሔር አንዳንዴ፣ “ጋለሞታ” በሚለው ቃል ይጠቀማል። +* ለአንድ ነገር፣ “ራስን ጋለሞታ ማድረግ” ግብረ ሥጋ መፈጠም ማለት ሲሆን፣ በምሳሌያዊ አንጋገር ጥቅም ላይ ከዋለ ሐሰተኛ አማልክትን በማምለክት ለእግዚአብሔር ታማኝ አለምሆን ማለት ነው። +* በጥንት ዘመን አንዳንድ የአረማውያን መቅደሶች የሃይማኖት ሥርዐትን ለመፈጸም በሴቶችና በወንዶች ጋለሞታዎች ይጠቀሙ ነበር። +* ይህ ቃል፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጕም የሚሠራለት ቋንቋ እንዲህ ያለውን ሰው ለማመልከት በሚጠቀምበት ቃል ወይም ሐረግ መተርጎም ይችላል። አንዳድን ቋንቋዎች ይህን ለማመልከት ቀጥተኛ ያልሆነ ቃል ይጠቀሙ ይሆናል። diff --git a/bible/other/prostrate.md b/bible/other/prostrate.md new file mode 100644 index 0000000..63b0ddb --- /dev/null +++ b/bible/other/prostrate.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መደፋት + +“መደፋት” የሚለው ቃል ፊትን ወደ መሬት በማድረግ መዘርጋት ማለት ነው። በድንገት በጣም ዝቅ ብሎ ማጎንበስ ማለት ነው። + +* አንድ ሰው ፊት፣ “መደፋት” ወይም፣ “ራስን መድፋት” በዚያ ሰው ፊት በድንገት ራስን በጣም ዝቅ በማድረግ ፊትን ወደ መሬት መድፋት ማለት ነው። +* ብዙውን ጊዜ እንዲህ የሚሆነው አንዳች ተአምራዊ ነገር ከመሆኑ የተነሣ ድንጋቴ፣ መደንቅና ፍርሃት ሲኖር ነው። ፊቱ ለሚደፉለት ሰው ያለውን ክብርና አድናቆትም ያመለክታል። +* መደፋት እግዚአብሔር የሚመለክበትም መንገድ ነው። አንድ ተአምር ሲያደርግ እንደ ታላቅ መምህር እርሱን ለማክበር በምስጋናና በአምልኮ ብዙውን ጊዜ እንዲህ ያለ ምላሽ ይሰጡ ነበር። +* እንደ ዐውዱ ሁኔታ፣ “መደፋት” የሚለውን ቃል፣ “ፊትን ወደ መሬት በማድረግ በጣም ዝቅ ብሎ ማጎንበስ” ወይም፣ “በፊቱ ፊትን ዝቅ አድርጎ ማምለክ” ወይም፣ “በመደነቅ ፊትን ወደ መሬት ዝቅ ማድረግ” ወይም፣ “ማምለክ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። +* “ራሳችንን አንደፋም” የሚለው ሐረግ፣ “አናመልክም” ወይም፣ “በአምልኮ ፊታችንን ዝቅ አናደርግም” ወይም፣ “ዝቅ ብለን አናመልክም” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/proud.md b/bible/other/proud.md new file mode 100644 index 0000000..f0ac217 --- /dev/null +++ b/bible/other/proud.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ዕቡይ/ትዕቢተኛ፣ ትዕቢት፣ ኩራት፣ ኩሩ + +“ትዕቢተኛ” እና፣ “ትዕቢት” ስለ ራሱ ከፍ ያለ ሐሳብ ያለውንና ከሌሎች የበለጠ እንደ ሆነ የሚያስብን ሰው ያመለክታል። + +* ብዙውን ጊዜ ትዕቢተኛ ሰው ስሕተቱን አይቀበልም። ትሑት አይደለም። +* ትዕቢት በሌሎች መንገዶችም ለእግዚአብሔር ወዳለመታዘዝ ያደርሳል። +* አንዳንዴ ትዕቢት ኩራት የሚል ትርጕምም አለው፤ እንዲህ ከሆነ አንድ ሰው በፈጸመው ነገር “መኩራት” ወይም ልጆቻችን ባከናወኑት ነገር “መኩራት” የሚል ቀና ትርጕም ይኖረዋል። “በሥራዬ እኮራለሁ” ከተባለ ሥራህን በሚገባ በማከናወንህ ደስ ብሎሃል ማለት ነው። +* አንድ ሰው ትዕቢተኛ ሳይሆን በሠራው ሥራ ሊኮራ ይችላል። +* “ትዕቢተኛ” የሚለው ቃል ሁሌም አሉታዊ ሲሆን፣ “እብሪተኛ” ወይም፣ “እምቢተኛ” ወይም “ራስን ማግዘፍ” ማለት ነው። +* “ትዕቢት” የሚለው ስም፣ እብሪት” ወይም፣ “ኩሩ” ወይም፣ “ራሱን የሚያገዝፍ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/proverb.md b/bible/other/proverb.md new file mode 100644 index 0000000..b2463b0 --- /dev/null +++ b/bible/other/proverb.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ምሳሌ + +ምሳሌ ጥበብ ወይም እውነት የያዘ አጭር ዐረፍተ ነገር ነው። + +* በቀላሉ ለማስታወስና ለመድገም የሚቻሉ በመሆናቸው ምሳሌዎች ብርቱ ዐቅም አላቸው። +* ብዙ ጊዜ ምሳሌ በዕለታዊ ሕይወት የሚገጥሙ ነገሮችን ያካትታል። +* አንዳድን ምሳሌዎች ግልጽና ቀጥተኛ ሲሆኑ፣ ሌሎች ግን ለመረዳት የማዳግቱ ናቸው። +* ንጉሥ ሰሎሞን በጥበቡ ይታወቃል፤ ከ1000 በላይ ምሳሌዎች ጽፏል። +* ኢየሱስ ሲያስተምር ብዙ ጊዜ በምሳሌዎች ይጠቀም ነበር። +* “ምሳሌ” የሚለውን ቃል ለመተርጎም ሌላው መንገድ፣ “የጥበብ ንግግር” የሚለው ሊሆን ይችላል። diff --git a/bible/other/province.md b/bible/other/province.md new file mode 100644 index 0000000..6c05b02 --- /dev/null +++ b/bible/other/province.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# አውራጃ + +አውራጃ አንድ ወረዳ ወይም የአገር ክፍል ነው። + +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ አውራጃዎች በንጉሥ አክዓብና በአስቴር ዘመን የእስራኤል ክፍሎች ነበሩ። +* አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን የሮም መንግሥት በተለያዩ አውራጃዎች የተከፋፈለ ነበር፤ ከእነርሱም መካከል መቄዶንያ፣ ቆጵሮስ፣ እስያ፣ ሶርያ፣ ግብፅና ገላትያ ይገኙ ነበር። +* እያንዳንዱ አውራጃ የራሱ ገዢ የነበሩት ሲሆን፣ እርሱም ለንጉሡ ወይም ለአገሩ አስተዳደር ይገዛ ነበር። +* ይህ ቃል፣ “አካባቢ” ወይም፣ “ክልል” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/provoke.md b/bible/other/provoke.md new file mode 100644 index 0000000..fd14425 --- /dev/null +++ b/bible/other/provoke.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ማነሣሣት፣ መተንኮስ + +“ማነሣሣት” ወይም፣ “መተንኮስ” አንድ ሰው አሉታዊ ምላሽ እንዲሰጥ ወይም አሉታዊ ስሜት እንዲያድርበት ማድረግ ማለት ነው። + +* አንድን ሰው ለቁጣ ማነሣሣት ያ ሰው እንዲቆጣ የሚያደርገውን ነገር መፈጸም ማለት ነው። ይህ ቃል፣ “ማስቆጣት” ወይም፣ “ማናደድ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። +* “አታነሣሡት” የሚለው፣ “አታስቆጡት” ወይም፣ “አታናድዱት” ወይም፣ “እንዲቆጣባችሁ አታድርጉ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/prudent.md b/bible/other/prudent.md new file mode 100644 index 0000000..b7c03af --- /dev/null +++ b/bible/other/prudent.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ጠንቃቃ + +“ጠንቃቃ” የሚለው ቃል ስለሚሠራው ነገር ረጋ ብሎ የሚያስብና ትክክለኛ ውሳኔ የሚያደርግ ሰውን ይገልጣል። + +* አንዳንዴ ጠንቃቃ የሚለው ቃል ገንዘብና ንብረትን የመሳሰሉ ቁሳዊ ነገሮችን በአግባቡ ከመያዝ አስተዋይነት ጋር ይያያዛል። +* በገንዘብ ወይም በንብረት አያያዙ የሰው ጠንቃቃነት ይታያል። +* ምንም እንኳ፣ “አስተዋይ” ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ትርጕም ቢኖረውም፣ “ጥበብ” በአጠቃላይ መንፈሳዊና ግብረ ገባዊ ነገሮች ላይ ያተኩራል። +* እንደ ዐውዱ ሁኔታ ይህ “ብልኅ” ወይም፣ “ልባም” ወይም፣ “አስተዋይ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/puffed-up.md b/bible/other/puffed-up.md new file mode 100644 index 0000000..38dd317 --- /dev/null +++ b/bible/other/puffed-up.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መነፋት + +“መነፋት” የሚለው ፈሊጣዊ ቃል የሚያመለክተው ትዕቢተኛ ወይም ዕብሪተኛ መሆንን ነው። + +* ይህ ቃል ከሌሎች እበልጣለሁ የማለት ዝንባሌን ወይም ስሜት ያመለክታል። +* ብዙ መረጃዎች ወይም ሐቆችን ማወቅ ወደ መነፋት ወይም ወደ ትዕቢት ሊያደርስ እንደሚችል ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ሰዎች ጽፏል። diff --git a/bible/other/punish.md b/bible/other/punish.md new file mode 100644 index 0000000..72328cc --- /dev/null +++ b/bible/other/punish.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መቅጣት፣ ቅጣት + +“ቅጣት” ከፈጸመው ጥፋት የተነሣ አንድ ሰው ላይ አሉታዊ ውጤቶች ማድረስ ማለት ነው። + +* እስራኤል ባለ መታዘዛቸው ይልቁንም ሐሰተኛ አማልክት በማምለካቸው እግዚአብሔር ቀጥቷቸዋል። +* ብዙውን ጊዜ እግዚአብሔር እስራኤልን ሲቀጣ እንደ ታየው የቅጣት ዓላማ ኀጢአት ማድረግን ማስቆም ነው። +* ሰዎች ለፈጸሙት ኀጢአት ሁሉ ኢየሱስ ተቀጣ። ምንም እንኳ የሚያስቀጣ በደል ባይኖረትም ኢየሱስ የእያንዳንዱን ሰው ቅጣት በራሱ ተቀበለ። +* “ያልተቀጣ” ወይም፣ “ያልተቆነጠጠ” የተሰኙት ፈሊጣዊ ንግግሮች በፈጸምው ጥፋት አንድን ሰው ሳይቀጡ መተውን ያመለክታል። diff --git a/bible/other/purple.md b/bible/other/purple.md new file mode 100644 index 0000000..980b7d9 --- /dev/null +++ b/bible/other/purple.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሐምራዊ + +“ሐምራዊ” የሰማያዊና የቀይ ቅልቅል የሆነ ቀለም ስም ነው። ልብስን በዚህ ቀለም ማቅለም በጣም ውድና ሰፊ ጊዜ የሚጠይቅ በመሆኑ ሐምራዊ ልብስ የሀብት፣ የከበሬታና የንጉሣዊነት ምልክት ተደርጎ ይወሰድ ነበር። + +* በጥንት ዘመን ሐምራዊ በጥቂቱ የሚገኝና በጣም ውድ ልብስን ማቅለሚያ ቀለም ስለ ነበር የነገሥታትንና የሌሎች ከፍተኛ ባለ ሥልጣኖችን ልብስ ለማቅለም ነበር ጥቅም ላይ የሚውለው። +* ሐምራዊ ቀለም ከባሕር ቀንድ አውጣ ዐይነት ፍጡር ነበር የሚወጣው። ቀለሙን ለማውጣት ቀንድ አውጣውን መጨፍለቅ ወይም በሕይወት እያሉ እንዲለቁት በማድረግ ነበር። ይህ ደግም ጊዜና ጉልበት የሚጠይቅ ሂደት ነው። +* እርሱ የአይሁድ ንጉሥ ነኝ በማለቱ ኢየሱስ ከመሰቀሉ በፊት የሮም ወታደሮች ኢየሱስ ላይ ለማፌዝ ሐምራዊ ልብስ አልብሰውት ነበር። +* የፊልጵስዩስ ነዋሪ የሆነችው ሊድያ ሐምራዊ ጨርቅ በመሸጥ የምትኖር ሴት ነበረች። diff --git a/bible/other/push.md b/bible/other/push.md new file mode 100644 index 0000000..5283069 --- /dev/null +++ b/bible/other/push.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መግፋት + +ቃል በቃል ሲወሰድ፣ “መግፋት” ጉልበት በመጠቀም አንድን ነገር ማስወገድ ማለት ነው። የተለያዩ ምሳሌያዊ ጠቀሜታዎችም አሉት። + +* “በኀይል መግፋት” ማለት፣ “መናቅ” ወይም፣ “ለመርዳት አለመፈለግ” ማለት ነው። +* “ወደ ታች መግፋት” – “መጨቆን” ወይም፣ “ማሳደድ” ወይም፣ “ማሸነፍ” ማለት ነው። +* “አንድን ሰው ወደ ውጭ መግፋት” እርሱን ማራቅ ወይም ለዘለቄታው ማባረር ማለት ነው። +* “ወደ ፊት መግፋት” ትክክል ወይም ተገቢ መሆኑን በቅጡ ሳይረዱ አንድን ነገር በማድረግ መቀጠል ማለት ነው። diff --git a/bible/other/qualify.md b/bible/other/qualify.md new file mode 100644 index 0000000..01488ca --- /dev/null +++ b/bible/other/qualify.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ብቁ፣ ብቁ መሆን + +“ብቁ” የሚለው ቃል የተወሰኑ ጥቅሞችን ለመቀበል ወይም የተለያዩ ሙያዎች ባለቤት የመሆንን ዕውቅትና ማግኘት ማለት ነው። + +* አንድ ዐይነት ሥራ ለመሥራት፣ “ብቁ” የሆነ ሰው ያንን ለማድረግ የሚያስችለው ሙያ ወይም ሥልጠና አለው ማለት ነው። +* ለቆላስይስ ሰዎች በጻፈው መልእክቱ እግዚአብሔር አማኞችን የብርሃን መንግሥቱ ተካፋዮች እንዲሆኑ እንዳደረጋቸው ጽፏል። +* አንድ አማኝ በራሱ የእግዚአብሔር መንግሥት አካል የመሆንን መብት አያገኝም። ብቁ የሚሆነው በክርስቶስ ደም እግዚአብሔር የዋጀው በመሆኑ ብቻ ነው። diff --git a/bible/other/queen.md b/bible/other/queen.md new file mode 100644 index 0000000..b620e9d --- /dev/null +++ b/bible/other/queen.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ልዕልት + +የአንድ አገር ሴት ገዢ ወይም የንጉሥ ልጅ ልትሆን ትችላለች። +ማዳፈን +“ማዳፈን” የሚለው ቃል አንድ ነገር ማጥፋት ወይም መርካት የሚፈልግን ነገር ማስቆም ማለት ነው። + +* ብዙውን ጊዜ ቃሉ ጥቅም ላይ የሚውለው ጥምን ካለ ማርካት ጋር ተያይዞ ነው። +* እሳት ማጥፋትን ለማመልከትም ይውላል። diff --git a/bible/other/quench.md b/bible/other/quench.md new file mode 100644 index 0000000..88ba380 --- /dev/null +++ b/bible/other/quench.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ማዳፈን + +“ማዳፈን” የሚለው ቃል አንድ ነገር ማጥፋት ወይም መርካት የሚፈልግን ነገር ማስቆም ማለት ነው። + +* ብዙውን ጊዜ ቃሉ ጥቅም ላይ የሚውለው ጥምን ካለ ማርካት ጋር ተያይዞ ነው። +* እሳት ማጥፋትን ለማመልከትም ይውላል። diff --git a/bible/other/rage.md b/bible/other/rage.md new file mode 100644 index 0000000..1688b5d --- /dev/null +++ b/bible/other/rage.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ንዴት + +ንዴት ከቁጥጥር የወጣ ቁጣ ነው። አንድ ሰው ከተናደደ፣ አጥፊ በሆነ ሁኔታ ቁጣውን እየገለጸ ነው ማለት ነው። + +* ንዴት የሚመጣው የቁጣ ስሜት ራስን መግዛትን ሲያሸንፍ ነው። +* ሰዎች ሲናደዱ ሌሎችን የሚጎዳ ነገር ያደርጋሉ፤ ሌሎችን የሚጎዳ ቃል ይናገራሉ። +* “ንዴት” የሚለው፣ ኀይለኛ የባሕር ሞገድን ወይም ወጀብን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል። diff --git a/bible/other/raise.md b/bible/other/raise.md new file mode 100644 index 0000000..4508f92 --- /dev/null +++ b/bible/other/raise.md @@ -0,0 +1,12 @@ +# መነሣት፣ ተነሣ + +በአጠቃላይ፣ “መነሣት” – “ብድግ ማለት” ወይም፣ “ወደ ላይ መውጣት” ማለት ነው። + +* ምሳሌያዊ በሆነ አነጋገር፣ “ተነሥ” ማለት አንድ ነገር ወደ መገኘት እንዲመጣ ወይም እንዲታይ ማድረግ ማለት ነው። አንዳች ነገር እንዲያደርግ ሰውን መሾም ማለትም ይሆናል። +* አንዳንዴ፣ “ተነሥ” ማለት፣ “መመለስ” ወይም “እንደ ገና መሠራት” ማለትም ይሆናል። +* “ከሞት ተነሣ” የሚለው ሐረግ ውስጥ ያለው፣ “ተነሣ” ልዩ ትርጕም አለው፤ የሞተው ሰው እንደ ገና ወደ ሕይወት ሲመጣ ማለት ነው፥ +* አንዳንዴ፣ “መነሣት” - አንድን ሰው ወይም ነገር ወደ ላይ ከፍ ማድረግን ያመለክታል። +* መነሣት፣ ተነሣ፣ “ወደ ላይ መሄድ” ማለትም ይሆናል። +* አንድ ሰው ወደ አንድ ቦታ ለመሄድ ከተነሣ፣ “ተንሥቶ ሄደ” ወይም፣ “ብድግ ብሎ ሄደ” ማለት ነው። +* አንድ ነገር፣ “ተነሣ” ከተባለ፣ “ሆነ” ወይም፣ “መሆን ጀመረ” ማለት ነው። +* ኢየሱስ ከሞት እንደሚነሣ አስቀድሞ ተናግሮ ነበር፤ ኢየሱስ ከሞተ ሦስት ቀን በኋላ መልአኩ፣ “ተነሥቶአል!” አለ። diff --git a/bible/other/reap.md b/bible/other/reap.md new file mode 100644 index 0000000..56348c8 --- /dev/null +++ b/bible/other/reap.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ማጨድ፣ አጫጅ + +ማጨድ እህልን የመሳሰሉ ነገሮች ማምረት ማለት ነው። እህል የሚያመርት ሰው አጫጅ ይባላል። + +* ምሳሌያዊ በሆነ አነጋገር እህል ማጨድ የኢየሱስን የምሥራች ለሰዎች መናገርና እነርሱን ወደ እግዚአብሔር ቤተ ሰብ ማምጣትን ያመለክታል። +* “ሰው የዘራውን ያጭዳል” ከሚለው አባባል ማየት እንደሚቻለው የአንድን ሰው የሥራ ውጤትን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል። diff --git a/bible/other/rebel.md b/bible/other/rebel.md new file mode 100644 index 0000000..3407d71 --- /dev/null +++ b/bible/other/rebel.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ማመፅ፣ ዐመፀኛ + +ማመፅ ሥልጣን ላይ ላለ ሰው አለመገዛት ማለት ነው። ለአለቃ አለመታዘዝ ማለትም ነው። + +* እነርሱ ላይ ሥልጣን ያላቸው እንዲያደርጉ ያዘዟቸውን ሰዎች ማድረግ ካልፈለጉ ልብ ውስጥ ዐመፅ ይፈጠራል። +* ሰዎች በቀጥታ ባለ ሥልጣኖችን ከተቃወሙ ወይም አንታዘዝም ካሉ በገሃድ የሚታይ ዐመፅ ይፈጠራል። +* ማመፅ የሚለው ቃል ንጉሣቸው ወይም መሪያቸው ላይ ጦርነት የሚያነሡ ሰዎችንም ይመለከታል። ሰዎች እንዲህ የሚያደርጉት ንጉሥ ወይ መሪው መሪው በትክክል እያስተዳደረ አይደለም በማለት ሲያስቡ ነው። diff --git a/bible/other/rebuke.md b/bible/other/rebuke.md new file mode 100644 index 0000000..9202a74 --- /dev/null +++ b/bible/other/rebuke.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መገሠጽ + +መገሠጽ በቃል ጠበቅ ያለ እርማት መስጠት ሲሆን፣ ብዙውን ጊዜ እንዲህ የሚደረገው ያንን ሰው ከኀጢአት ለመመለስ ነው። + +* ክርስቲያኖች ለእግዚአብሔር የማይታዘዙ ሌሎች አማኞችን መገሠጽ እንዳለባቸው አዲስ ኪዳን ያዝዛል። +* ልጆቻቸው አልታዘዝም ካሉ ሊገሥጿቸው እንደሚገባ መጽሐፈ ምሳሌ ወላጆችን ያሳስባል። +* ጠንከር ያለ ተግሣጽ የሚሰጠው በደል የፈጸመ ሰው ከዚያ የበለጠ ኃጢአት እንዳያደርግ ነው። +* ይህ ቃል፣ “ጠንከር ያለ እርምት” ወይም፣ “ምክር” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/receive.md b/bible/other/receive.md new file mode 100644 index 0000000..dc1a70b --- /dev/null +++ b/bible/other/receive.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መቀበል + +“መቀበል” የተሰጠ ወይም የቀረበ ነገርን ተቀብሎ የራስ ማድረግ ማለት ነው። + +* “መቀበል” የበደልን ወይም የኀጢአትን ቅጣት መውሰድ ማለትም ይሆናል። +* ሰውን፣ “መቀበል” የሚቻልበት ሁኔታም አለ። ለምሳሌ፣ እንግዶችን ወይም ጎብኚዎችን “መቀበል” በመልካም ሁኔታ እነርሱን ማስተናገድና በተቻለ መጠን ምቾታቸውን መጠበቅ ማለት ነው። +* “የመንፈስ ቅዱስን ስጦታ መቀበል”፣ መንፈስ ቅዱስን ወደ ሕይወታችን ማስገባትና በእኛና በእኛ በኩል እንዲሠራ መፍቀድ ማለት ነው። +* “ኢየሱስን መቀበል” በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የእግዚአብሔርን ድንቅ ስጦታ መቀበል ማለት ነው። diff --git a/bible/other/reed.md b/bible/other/reed.md new file mode 100644 index 0000000..76ebed1 --- /dev/null +++ b/bible/other/reed.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መጠጊያ + +“መጠጊያ” የሚለው ቃል ዋስትናና ጥበቃ ያለበትን ቦታን ወይም ሁኔታን ያመለክታል። “መጠቢያ” ከዝናብ ወይም ከአደጋ የሚከልል ነገር ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እግዚአብሔር ሕዝቡ ጥበቃ፣ ጥንቃቄና ሰላም የሚያገኙበት መጠጊያ እንደ ሆነ ተነግሯል። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ “የመጠጊያ፣ የመማጸኛ ከተማ የሚለው ቃል ሳያስበው ሰው የገደለ ሰው፣ የበቀል ጥቃት እንዳይደርስበት በፍጥነት በመሄድ የሚጠለልባቸውን ከተሞች ያመለክታል። +* ብዙውን ጊዜ ለሰዎች ወይም ለእንስሳት ከለላ የሚሆን ሕንፃ ወይም ጣራ፣ “መጠጊያ” ተብሎ ይጠራል። +* እንግዶቹ ከእርሱ ቤት ጣራ በታች “የተጠጉ” መሆናቸውን ሎጥ ከተናገረው መመልከት እንደሚቻለው፣ “መጠጊያ” – “መከለያ” ማለትም ይሆናል። ሎጥ እንዲህ ያለው በእርሱ ቤት እስካሉ ድረስ ምንም ጉዳት እንደማይደርስባቸው ለማመልከት ነው። diff --git a/bible/other/refuge.md b/bible/other/refuge.md new file mode 100644 index 0000000..784ba8e --- /dev/null +++ b/bible/other/refuge.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መጠጊያ፥ መጠለያ + +“መጠጊያ” የሚለው ቃል ዋስትናና ጥበቃ ያለበትን ቦታን ወይም ሁኔታን ያመለክታል። “መጠለያ” ከዝናብ ወይም ከአደጋ የሚከልል ነገር ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እግዚአብሔር ሕዝቡ ጥበቃ፣ ጥንቃቄና ሰላም የሚያገኙበት መጠጊያ እንደ ሆነ ተነግሯል። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ “የመጠጊያ፣ የመማጸኛ ከተማ የሚለው ቃል ሳያስበው ሰው የገደለ ሰው፣ የበቀል ጥቃት እንዳይደርስበት በፍጥነት በመሄድ የሚጠለልባቸውን ከተሞች ያመለክታል። +* ብዙውን ጊዜ ለሰዎች ወይም ለእንስሳት ከለላ የሚሆን ሕንፃ ወይም ጣራ፣ “መጠጊያ” ተብሎ ይጠራል። +* እንግዶቹ ከእርሱ ቤት ጣራ በታች “የተጠጉ” መሆናቸውን ሎጥ ከተናገረው መመልከት እንደሚቻለው፣ “መጠጊያ” – “መከለያ” ማለትም ይሆናል። ሎጥ እንዲህ ያለው በእርሱ ቤት እስካሉ ድረስ ምንም ጉዳት እንደማይደርስባቸው ለማመልከት ነው። diff --git a/bible/other/reign.md b/bible/other/reign.md new file mode 100644 index 0000000..0803a23 --- /dev/null +++ b/bible/other/reign.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መግዛት + +መግዛት በአንድ አገር ወይም በአንድ መንግሥትና ሕዝቡ ላይ ንጉሥ መሆን ማለት ነው። አንድ ንጉሥ የሚገዛው እርሱ በሕይወት እስካለ ድረስ ነበር። + +* የአጽናፈ ዓለሙ ፈጣሪ ሁሉን የሚችል እግዚአብሔር መላውን ዓለም በንጉሥነቱ ይገዛል። +* እርሱ ንጉሣቸው እንዳይሆን ሲፈልጉ እስራኤል የራሳቸው ንጉሦችን እንዲያነግሡ እግዚአብሔር ፈቀደ። +* ኢየሱስ ክርስቶስ ሲመለስ መላውን ዓለም በንጉሥነት እንደሚገዛና ክርስቲያኖችም ከእርሱ ጋር እንደሚነግሡ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። diff --git a/bible/other/reject.md b/bible/other/reject.md new file mode 100644 index 0000000..f6933a4 --- /dev/null +++ b/bible/other/reject.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መናቅ + +“መናቅ” አንድ ሰው ወይም አንድን ነገር ለመቀበል አለመፈለግ ማለት ነው። እግዚአብሔርን መናቅ ለእርሱ መታዘዝ አለመፈለግ ነው። + +* “መናቅ” የሚለው፣ “በ . . . ለማመን አለመፈለግ” ማለትም ይሆናል።፥ +* እስራኤል የሙሴን አመራር በናቁ ጊዜ፣ በእውነቱ እግዚአብሔርን መናቃቸው ነበር። +* ሐሰተኛ አማልክትን ማምለክ እስራኤል እግዚአብሔርን መናቃቸውን ያሳዩበት ዋናው መንገድ ነበር። +* “መግፋት” የሚለው የዚህ የግሪክ ቃል በቃል ትርጕም ነው። ሌሎችን ቋንቋዎችም መናቅን ወይም ማመን አለመፈለግን የሚገልጡ ፈሊጣዊ ቃሎች ይኖራቸው ይሆናል። diff --git a/bible/other/rejoice.md b/bible/other/rejoice.md new file mode 100644 index 0000000..5c380ee --- /dev/null +++ b/bible/other/rejoice.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሐሤት + +ሐሤት በደስታን በፍስሐ መሞላት፣ እጅግ በጣም ደስ መሰኘት ማለት ነው፥ + +* ብዙውን ጊዜ ቃሉ የሚያመለክተው እግዚአብሔር ባደረገው መልካም ነገር በጣም ደስ መሰኘትን ነው። +* “በጣም ደስ መሰኘት” ወይም፣ “በደስታ መሞላት” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/renown.md b/bible/other/renown.md new file mode 100644 index 0000000..cc82eec --- /dev/null +++ b/bible/other/renown.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መታወቅ፣ የታወቀ + +“የታወቀ” የሚለው ቃል ሰፊ ተቀባይነት ማግኘትፍንና ስመ ጥሩ የሆነ ሰውን ያመለክታል። + +* “የታወቀ” የሚለው ለረጅም ጊዜ ሰፊ ታዋቂነት ያተረፈ ዝነኛ ሰውን ያመለክታል። +* “የታወቀ” የሚባል ሰው ብዙ ሰዎ የሚያውቀውና ከፍ ያለ ግምት የሚሰጠው ነው። +* “የታወቀች” የምትባል ከተማ ብዙ ጊዜ በሀብትና በብልጥግናዋ ትታወቃለች። diff --git a/bible/other/report.md b/bible/other/report.md new file mode 100644 index 0000000..e84628a --- /dev/null +++ b/bible/other/report.md @@ -0,0 +1,3 @@ +# ወሬ + +“ወሬ” አንድን ሁኔታ አስመልክቶ በቃል ወይም በጽሑፍ አንዱ ለሌላው የሚናገረው ነው። diff --git a/bible/other/reproach.md b/bible/other/reproach.md new file mode 100644 index 0000000..cde8cea --- /dev/null +++ b/bible/other/reproach.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ነቀፋ + +ነቀፋ የአንድን ሰው ፀባይና አኗኗር መብቶች ወይም ይሁንታ መንፈግ ማለት ነው። ብዙውን ጊዜ ነቀፋ ሰውየውን በተመለከተ አሉታዊ ቃል መሰንዘር ነው። + +* አንድ ሰው፣ “ከነቀፋ በላይ” ነው ከተባለ፣ ያ ሰው እግዚአብሔርን በሚያስከብር ሁኔታ እየኖረ ነው። ስለዚህም የሚነቀፍበት ወይም የሚተችበት ነገር የለም፣ ቢኖር እንኳ በጣም ጥቂት ነው ማለት ነው። +* “ነቀፋ” – “እፍረት” ወይም፣ “ውርደት” ተብሎ መተርጎምም ይችላል። ስለዚህም አንድን ሰው መንቀፍ እርሱን ማሳፈር ወይም ማዋረድ ነው። diff --git a/bible/other/rest.md b/bible/other/rest.md new file mode 100644 index 0000000..43116c2 --- /dev/null +++ b/bible/other/rest.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ዕረፍት + +“ዕረፍት” የሚለው ቃል ዘና ለማለትና ኀይልን ለማደስ የሚሠሩትን ማቆም ማለት ነው። + +* አንድ ነገር፣ “ዐርፏል” ከተባለ፣ እዚያ ቦታ ቆሟል ወይም ተቀምጧል ማነት ነው። +* “ያረፈች” ጀልባ ቀዘፋ ላይ ያልሆነች፣ ይልቁን ወደቡ ላይ አርፋ የቆመች ማለት ነው። +* ሰዎች ወይም እንስሳት አርፈዋል ከተባለ ራሳቸውን ዘና ለማድረግ ተቀምጠዋል ወይም ተጋድመዋል ማለት ነው። +* በሳምንቱ ሰባተኛ ቀን እንዲያርፉ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን አዟል። ያ ምንም ሥራ የማይሠራበት ቀን፣ “ሰንበት” ይባላል። diff --git a/bible/other/return.md b/bible/other/return.md new file mode 100644 index 0000000..5a2ba56 --- /dev/null +++ b/bible/other/return.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መመለስ + +“መመለስ” ወደ ኋላ መመለስ፣ ወይም አንድን ነገር መልሶ መስጠት ማለት ነው። + +* ወደ አንድ ነገር መመለስ፣ እንደ ገና ያንን ነገር ማድረግ መጀመር ማለት ነው። +* እስራኤላውያን ወደ ጣዖት አምልኮአቸው ሲመለሱ፣ እንደ ገና እነርሱ ማምለክ ጀምረዋል ማለት ነው። +* ወደ እግዚአብሔር ተመልሰዋል ከተባለ ንስሐ ገብተዋል፤ እንደ ገና ያህዌን ማምለክ መጀመራቸውን ያመለክታል። +* ከአንድ ሰው የወሰድነውን ወይም የተቀበለውን ርስት ወይም ንብረት የምንመልስ ከሆነ ያንን ርስትና ንብረት ለመጀመሪያው ባለቤቱ መልሰን እንሰጣለን ማለት ነው። +* “መመለስ” የሚለውን፣ “ወደ ኋላ መሄድ” ወይም፣ “መልሶ መስጠት” ወይም፣ “ያንኑ ማድረግ መጀመር” በማለት መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/reverence.md b/bible/other/reverence.md new file mode 100644 index 0000000..794004e --- /dev/null +++ b/bible/other/reverence.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አክብሮት + +“አክብሮት” ለአንድ ሰው ወይም አንዳች ነገር ጥልቅ ስሜትና ክብር ያመለክታል። + +* የአክብሮት ስሜት ክብርን በሚገልጥ ተግባር ይታያል። +* እግዚአብሔርን መፍራት ውስጣዊ አክብሮት ቢሆንም፣ ለእግዚአብሔር ትእዛዝ በመገዛት ሕይወት ይገለጻል። +* ይህ ቃል “ፍርሃትና ክብር” ወይ፣ “እውነተኛ አክብሮት” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/reward.md b/bible/other/reward.md new file mode 100644 index 0000000..2b83e67 --- /dev/null +++ b/bible/other/reward.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ዋጋ፣ ሽልማት + +ይህ ቃል የሚያመለክተው መልካምም ሆነ ክፉ አንድ ሰው ላደረገው የሚቀበለውን ነገር ነው። “ዋጋ መስጠት” የሚያመለክተው የሚገባውን ነገር ለሰው መስጠትን ነው። + +* ሽልማት አንድ ሰው መልካም በማድረግ ወይም ለእግዚአብሔር በምታዘዙ የሚቀበለውን መልካም ወይም አዎንታዊ ነገር ሊሆን ይችላል። +* አንዳንዴ “ዋጋ” የሚለው ቃል ከመጥፎ ፀባይ የተነሣ የሚመጣውን አሉታዊ ውጤት ያመለክታል፤ ለምሳሌ፣ “ለክፉ ሥራው የሚገባውን ዋጋ” እንደሚለው በዚህ ዐውድ፣ “ዋጋ” የሚያመለክተው ቅጣትን ወይም ለክፉ ሥራ የሚገባውን አሉታዊ ውጤት ነው። diff --git a/bible/other/robe.md b/bible/other/robe.md new file mode 100644 index 0000000..e341d14 --- /dev/null +++ b/bible/other/robe.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ካባ + +ካባ ወንዶችም ሆነ ሴቶች የሚለብሱት እጅጌ ረጃጅም ከውጭ የሚደረብ ልብስ ነው። ከኮት ጋር ይመሳሰላል። + +* ካባ ከፊት ለፊቱ ክፍት ሲሆን፣ በመታጠቂያ ወይም በቀበቶ ታስሮ ይገጠማል። +* ቁመታቸው ረጅም ወይም አጭር ሊሆን ይችላል። +* ሐምራዊ ካባ የንጉሣዊነት፣ የሀብትና የታዋቂነት መገለጫ እንዲሆን የሚለብሱት ንጉሦች ነበር። diff --git a/bible/other/rod.md b/bible/other/rod.md new file mode 100644 index 0000000..6f03612 --- /dev/null +++ b/bible/other/rod.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# በትር + +በትር ቀጭን፣ ጠንካራና በተለያየ መንገድ ጥቅም ላይ የሚውል ከዘራ መሰል ነገር ነው። ምናልባትም በትንሹ አንድ ሜትር ያህል ሊረዝም ይችላል። + +* የእንጨት በትር እረኛው በጎችን ከአውሬዎች ለመጠበቅ ይጠቀምበታል። ርቆ የሄደን በግ ወደ መንገድም ለመመለስ ያገለግላል። +* መዝሙር 23 ላይ ንጉሥ ዳዊት የእግዚአብሔርን ምሪትን ለመግለጥ፣ እንደ ተለዋጭ ዘይቤ፣ “በትር” እና፣ “ምርኩዝ” በተሰኙ ቃሎች ይጠቀማል። +* የእረኛው በትር በበታቹ እንዲያልፉ በማድረግ በጎቹን ለመቁጠር ይጠቅማል። “በበትር ሥር ማለፍ” የሚለው ምሳሌያዊ አነጋገር በሥልጣን ሥር መሆንን ያመለክታል። +* “የብረት በትር” የሚለው ሌላው ተለዋጭ ዘይቤ በእርሱ ላይ የሚያምጹትንና ክፉ የሚያደርጉትን እግዚአብሔር እንደሚቀጣ ያመለክታል። +* በጥንት ዘመን ከብረት፣ ከእንጨት ወይም ከሌላ ነገር የተሠራ መለኪያ በትር ሕንፃንና የተለያየ ነገርን ለመለካት ጥቅም ላይ ይውል ነበር። +* በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት፣ የእንጨት በትር ልጅን ሥርዓት ለማስያዝ ጥቅም ላይ ይውል ነበር። diff --git a/bible/other/royal.md b/bible/other/royal.md new file mode 100644 index 0000000..e0f815c --- /dev/null +++ b/bible/other/royal.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ንጉሣዊ + +“ንጉሣዊ” የሚለው ቃል ከንጉሥ ወይም ከልዕልት ጋር የተያያዙ ሰዎችንና ነገሮችን ማለትም ዙፋናቸውን፣ ቤተ መንግሥታቸውን፣ ልብሶቻቸውንና ልጆቻቸውን ይመለክታል። + +* “ንጉሣዊ” ተብሎ ለሚጠሉ ነገሮች ምሳሌ የሚሆኑን ነገሮች የንጉሥ ልጆችን፣ ልብሶችን፣ ቤተ መንግሥቶችን፣ ዙፋኖችንና አክሊሎችንም ያካትታል። +* ቤተ መንግሥት ንጉሥ ወይም ንግሥት የሚኖሩበት በጣም የሚያምር ልዩ መኖሪያ ነው። +* ንጉሡ፣ አንዳንዴ “ንጉሣዊ” ልብስ ተብሎ የሚጠራ ልዩ ልብስ ይለብሳል። ብዙ ጊዜ ንጉሥ በጣም ውድ የሆነውንና በቅ አላሉ የማይገኘውን ሐምራዊ ቀለም የተነከረ ልብስ ይለብሳል። diff --git a/bible/other/ruin.md b/bible/other/ruin.md new file mode 100644 index 0000000..5a0c4d2 --- /dev/null +++ b/bible/other/ruin.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መፍረስ፣ ፍርስራሽ + +አንድ ነገር፣ “ማፍረስ” ያንን ነገር ማበላሸት፣ ማጥፋት፣ መደምሰስ፣ ወይም ከጥቅም ውጪ ማድረግ ማለት ነው። “ፍርስራሽ” እንዲፈርስ ከተደረገው ነገር የቀረ ክምር ነው። + +* የእግዚአብሔር ቀን፣ ዓለም ላይ የሚፈረድበትና ዓለም የሚቀጣበት “የመፍረስ ቀን” እንደ ሆነ ነቢዩ ሰፎንያስ ተናግሯል። +* እግዚአብሔርን የማይፈሩ ሰዎች ጥፋትና መፍረስ እንደሚጠብቃቸው መጽሐፈ ምሳሌ ያመለክታል። +* እንደ ዐውዱ ሁኔታ፣ “መፍረስ” የሚለውን፣ “ማጥፋት” ወይም፣ “ማበላሸት” ወይም “ከጥቅም ውጪ ማድረግ” ወይም፣ “መስበር” ብሎ መተርጎም ይቻላል። +* እንደ ዐውዱ ሁኔታ “ፍራሽ” ወይም “ፍርስራሽ” – “ክምር” ወይም፣ “የፈራረሱ ሕንፃዎች” ወይም፣ “የተደመሰሰ ከተማ” ወይም፣ “ውድመት” ወይም፣ “ስብርባሪ” ወይም “ጥፋት” በማለት መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/ruler.md b/bible/other/ruler.md new file mode 100644 index 0000000..27d3994 --- /dev/null +++ b/bible/other/ruler.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ገዢ፣ ገዦች፣ ግዛት + +ገዢ እንደ አገር መሪ፣ መንግሥት ወይም ሃይማኖታዊ ድርጅት ላይ ሥልጣን ያለውን ሰው የሚያመለክት አጠቃላይ ቃል ነው + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን አብዛኛውን ጊዜ “ገዢ” የሚባለው ንጉሥ ነበር፤ “እስራኤልን ገዛ” እንደሚባለው +* እግዚአብሔር ሌሎች ገዦችን ሁሉ የሚገዛ የሁሉም የበላይ ገዢ ነው +* አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን የምኩራብ መሪ፣ “ገዢ” ይባል ነበር +* አገር አስተዳዳሪም፣ “ገዢ” ይባላል +* እንደ ዐውዱ ሁኔታ፣ “ገዢ” “መሪ” ወይም፣ “ሥልጣን ያለው ሰው” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል diff --git a/bible/other/run.md b/bible/other/run.md new file mode 100644 index 0000000..f0f42e6 --- /dev/null +++ b/bible/other/run.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ሩጫ፣ መሮጥ + +ሩጫ፣ መሮጥ +ቃል በቃል ሲወሰድ፣ “ሩጫ” ከመራመድ ባለፈ በፍጥነት መንቀሳቀስ ማለት ነው + +* “ሽልማት እንደሚያገኝ ሰው መሮጥ” የሚለው ሐረግ፣ ሩጫ መሮጥን ከክርስትና ሕይወት ጽናት ጋር ያመሳስለዋል +* “በትእዛዛትህ ሮጥሁ” በደስታና በሙሉ ልብ ለእግዚአብሔር ትእዛዞች መገዛት ማለት ነው +* “ከሌሎች አማልክት ኋላ መሮጥ” - ሌሎች አማልክትን በማምለክ መጽናት ማለት ነው +* “ወደአንተ እሮጣለሁ፤ አንተ ሰውረኝ” - መጠጊያና መሸሸጊያ ፍለጋ ቶሎ ወደ እግዚአብሔር መሄድ ማለት ነው diff --git a/bible/other/sackcloth.md b/bible/other/sackcloth.md new file mode 100644 index 0000000..d9cf544 --- /dev/null +++ b/bible/other/sackcloth.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ማቅ + +ማቅ ከፍየል ወይም ከግመል ጠጉር የሚሠራ ልብስ ነው። ይህ ዐይነቱ ልብስ ሻካራና የሚኮሰኩስ ነበር። + +* ብዙውን ጊዜ ማቅ የሚለበው ለቅሶን፣ ሐዘንንና መዋረድን ለማሳየት ነበር +* ራስ ላይ ዐመድ መነስነስ ወይም ዐመድ ላይ መቀመጥም እንዲሁ የለቅሶና የውርደት ምልክት ነበር +* “ማቅ ለብሶ፣ ዐመድ ነስንሶ” የሚለው ሐረግ የሐዘንና የንስሐ ባሕላዊ መገለጫን ያመለክታል diff --git a/bible/other/sacred.md b/bible/other/sacred.md new file mode 100644 index 0000000..e7e88b4 --- /dev/null +++ b/bible/other/sacred.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የተቀደሰ + +“የተቀደሰ” የሚለው ቃል ቅዱስ የሆነና ለእግዚአብሔር ክብር የተለየ ነገርን ያመለክታል + +* መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር ቃል ስለሆነ የተቀደሰ ነው +* የእግዚአብሔር የዕረፍት ቀን ስለሆነ ሰንበት የተቀደሰ ነው +* ለእግዚአብሔር አገልግሎት ጥቅም ላይ የሚውሉ በመሆኑ፣ “የተቀደሰ” ተብለው የሚታሰቡ ነገሮች ዋጋ አላቸው +* ይህ ቃል ሐሰተኛ አመልክትን ለማምለክ ጥቅም ላይ የሚውሉ ሃይማኖታዊ ነገሮችንም ሊያመለክት ይችላል diff --git a/bible/other/sacrifice.md b/bible/other/sacrifice.md new file mode 100644 index 0000000..15e5ae3 --- /dev/null +++ b/bible/other/sacrifice.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መሥዋዕት፣ ቁርባን + +“ቁርባን” (ስጦታ) የሚለው ለእግዚአብሔር ወይም ለጣዖት የተሰጠ ማንኛውንም ነገር የሚያመለክት አጠቃላይ ቃል ነው። መሥዋዕት በብዙ መልኩ ይመሳሰላል፤ ሆኖም በተለምዶ ከተገደሉ በኋላ ለእግዚአብሔር ወይም ለጣዖት የሚሰጡ ነገሮችን ያመለክታል + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የምንመለከታቸው ቁርባኖችና መሥዋዕቶች እግዚአብሔርን ለማምለክ የተሰጡ ነበሩ +* የተለያዩ ብዙ ዐይነት መሥዋዕትና ቁርባኖች እንዲያቀርቡ እግዚአብሔር ከስእራኤላውያን ይጠብቅ ነበር። ይህም እግዚአብሔር ኅጢአትን ይቅር እንዲል የሚቀርብ ቁርባንን፣ ስለ በረከቱ እግዚአብሔርን ለማመስገን የሚቀርብ ቁርባንን ይጨምራል። ከእነዚህ ቁርባኖች ጥቂቶቹ፣ “የሚቃጠል መሥዋዕት” – “የኅጢአት መሥዋዕት” – “የእህል መሥዋዕት” እና፣ “የመጠጥ መሥዋዕት” ናቸው +* የመሥዋዕቶቹ ስም መሠረት የሚሆነው መሥዋዕት የሚሆነውን ነገርና መሥዋዕቱ የሚቀርብበት ዓላማ ነው +* የሰዎችን ኅጢአት ፈጽሞ የሚያነጻ እግዚአብሔር በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ሞት ያዘጋጀው መሥዋዕት ብቻ ነው። የእንስሳት ደም መሥዋዕት ያንን ማድረግ አይችልም diff --git a/bible/other/salvation.md b/bible/other/salvation.md new file mode 100644 index 0000000..d5cfc94 --- /dev/null +++ b/bible/other/salvation.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ድነት + +“ድነት” የሚለው ቃል ከክፉና ከአደጋ መዳንና ማምለጥን ያመለክታል + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ድነት” አብዛኛውን ጊዜ ኅጢአታቸውን በመናዘዝ፣ በኢየሱስ ለማያምኑ ሰዎች እግዚአብሔር የሚሰጠውን መንፈሳዊና ዘላለማዊ መዳን የመለክታል +* መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር ሕዝቡን ከጠላቶቻቸው እንደሚያድናቸው ወይም እንደሚታደጋቸው ይናገራል diff --git a/bible/other/sandal.md b/bible/other/sandal.md new file mode 100644 index 0000000..951a108 --- /dev/null +++ b/bible/other/sandal.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሳንደል + +ሳንደል ከእግር ታችኛው ክፍልና ከቁርጭምጭሚት ጋር በክር የሚታሰር ሰለል ያለ ጫማ ነው። ወንዶችም ሆኑ ሴቶች ይጠቀሙበት ነበር + +* ሳንደል ንብረት መሸጥን የመሳሰሉ ሕጋዊ ውሎችን ለማጽናት ጥቅም ላይ ይውል ነበር። (ሩት 4፥7)፣ እንዲህ በሚሆንበት ጊዜ አንደኛው ወገን ሳንደሉን በማውለቅ ለሌላው ወገን ይሰጠው ነበር +* ጫማን ወይም ሳንደልን ማውለቅ በተለይ በእግዚአብሔር ፊት ከሆነ የአክብሮትና የመገዛት ምልክት ነው +* ዮሐንስ የኢየሱስን ጫማ ክር ለመፍታት እንኳ ብቁ እንዳልሆነ ተናግሮአል፤ በዚያ ዘመን ይህን ማድረግ በጣም ዝቅ ያለ አገልጋይ ወይም ባርያ ሥራ ነበር diff --git a/bible/other/scepter.md b/bible/other/scepter.md new file mode 100644 index 0000000..b361558 --- /dev/null +++ b/bible/other/scepter.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# በትረ መንግሥት + +“በትረ መንግሥት” አንድ ንጉሥ ወይም የአገር አስተዳዳሪ የሚይዘው ጌጠኛ በትር ወይም ዱላ ነው + +* መጀመሪያ ላይ በተረ መንግሥት የሚሠራው ጌጣ ጌጦች ከተቀረጹበት የዛፍ ቅርንጫፍ ነበር። በኋላ ግን ወርቅን ከመሳሰሉ የከበሩ ድንጋዮችም ይሠራ ጀመር +* በትረ መንግሥት ከንጉሡ ጋር የተያያዘውን ክብርና ታላቅነት የሚያሳይ የንጉሣዊነትና የሥልጣን ምልክት ነው +* ብሉይ ኪዳን እግዚአብሔር የጽድቅ በትር እንዳለው ይናገራል +* የብሉይ ኪዳን ትንቢት መንግሥታትን ለመግዛት ክርስቶስ ከእስራኤል እንደበትረ መንግሥት እንደሚወጣ ያመለክታል diff --git a/bible/other/scroll.md b/bible/other/scroll.md new file mode 100644 index 0000000..358d963 --- /dev/null +++ b/bible/other/scroll.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጥቅልል መጽሐፍ + +በጥንት ዘመን ጥቅልል ከአንድ ረጅም የፓፒረስ ገጽ ወይም ከቆዳ የሚሠራ የመጽሐፍ ዓይነት ነበር። ጥቅልሉ ላይ ከተጻፈ ወይም ከተነበበ በኋላ ሰዎች ጫፉ ላይ ትንሽ በትር መሳይ ነገር በማኖር ይጠቀልሉት ነበር + +* ጥቅልሎች ሕጋዊ ሰነዶችንና ቅዱሳት መጻሕፍትን ለመጻፍ ያገለግላሉ +* አንድ ሰው ለሌላው መልእክተኛ ጥቅልል ጽሑፍ እንዲያደርስለት ከፈለገ በሰም ያሽገው ነበር። ይህም መልእክተኛው ወይም ሌላ ሰው ውስጥ ሌላ ነገር እንዳይጽፍ ወይም እንዳያነብ ለማድረግ ነበር። ጥቅልል ጽሑፉን የሚቀበለው ሰው ስሙ ወይም ማኅተሙ አለመልቀቁን በማየት ማንም እንዳልከፈተው እርግጠኛ ይሆን ነበር። diff --git a/bible/other/seacow.md b/bible/other/seacow.md new file mode 100644 index 0000000..42790e5 --- /dev/null +++ b/bible/other/seacow.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የባሕር አውሬ + +“የባሕር አውሬ” ውቅያኖስ ወለል ላይ ያሉትን የባሕር ሣሮችንና ተክሎችን የሚበላ ግዙፍ የባሕር እንስሳ ነው + +* ይህ ግራጫና ጠንካራ ቆዳ አለው። እንደ እጅና እግር በሚጠቀምባቸው የአካል ክፍሎቹ ባሕር ውስጥ ይንቀሳቀሳል +* በጥንት ዘመን ሰዎች የባሕር አውሬን ቆዳና ሌጦ ድንኳን ለመሥሪያ ይጠቀሙበት ነበር። ይህ ቆዳ የመገናኛውን ድንኳን የላይኛውን ክፍል ለመሸፈኛነትም ይጠቅም ነበር +* እንደ ላም ሣር ስለሚበላ አንዳንድ ሰዎች፣ “የባሕር ላም” በማለት ይጠሩታል፤ በሌሎች ብዙ ነገሮች ግን አይመሳሰሉም diff --git a/bible/other/seal.md b/bible/other/seal.md new file mode 100644 index 0000000..8368aa1 --- /dev/null +++ b/bible/other/seal.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የገሊላ ባሕር + +የገሊላ ባሕር ምሥራቃዊ እስራኤል ያለ ሐይቅ ነው። የገሊላ ባሕር በዮርዳኖስ ወንዝ ውስጥ ወደ ደቡብ ከዚያም ወደ ሙት ባሕር ይፈስሳል። + +* የቅፍርናሆምና የቤተሳይዳ ከተሞች ገሊላ ባሕር አጠገብ ነበሩ +* የገሊላ ባሕር ሌሎች ስሞች፣ የጥብርያዶስ ባሕር፣ ጌንሳሬጥ ባሕርና የጌንሳሬጥ ሐይቅ የተሰኙ ናቸው diff --git a/bible/other/seed.md b/bible/other/seed.md new file mode 100644 index 0000000..9af145c --- /dev/null +++ b/bible/other/seed.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ዘር + +ዘር እርሱን የመሳሰሉ ብዙ ዘሮች እንዲገኙ መሬት ላይ የሚዘራ ወይም የሚተከል የአትክልት ክፍል ነው። በርካታ ምሳሌያዊ ትርጉሞችም አሉት + +* “ዘር” የሚለው ቃል ሕፃን ሴት ማሕፀን ውስጥ እንዲፈጠር ወንድ ወይም ሴት ውስጥ ያለውን ፍሬ ለማመልከት ጥቅም ላይ የሚውል ምሳሌያዊ ቃል ነው +* ከዚሁ ጋር ተያይዞ፣ “ዘር” የአንድን ሰው ልጆች ወይም ዘሮች ሊያመለክትም ይችላል +* ይህ ቃል ከአንድ የበለጠ ዘር ወይም ከአንድ የበለጠ ትውልድ ለማመልከት ብዙ ጊዜ ሁለት ትርጉሞች ይኖሩታል +* ኢየሱስ ስለ ዘሪው በተናገረው ምሳሌ ዘር መልካም መንፈሳዊ ፍሬ እንዲያፈራ ሰውልብ ውስጥ ከሚተከል የእግዚአብሔር ቃል ጋር ተመሳስሎአል +* ሐዋርያው ጳውሎስም የእግዚአብሔርን ቃል ለማመልከት፣ “ዘር” በተሰኘው ቃል ተጠቅሟል diff --git a/bible/other/seek.md b/bible/other/seek.md new file mode 100644 index 0000000..a7dad93 --- /dev/null +++ b/bible/other/seek.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# መፈለግ፣ ፈለገ + +“መፈለግ” አንድን ሰው ወይም አንድን ነገር መሻት ማለት ነው። ኅላፊው ግሥ፣ “ፈለገ” የሚለው ነው። አንድን ነገር ለማድረግ “አጥብቆ መሞከር” ወይም፣ “ከባድ ጥረት ማድረግ” ማለትም ይሆናል + +* አንድን ዕድል፣ “መፈለግ” ወይም፣ “መሻት” አንድን ነገር ለማድረግ፣ “ጊዜ ለማግኘት መሞከር” ማለት ነው +* “ያህዌን መፈለግ” ማለት፣ “ያህዌን ለማወቅና ለእርሱ መታዘዝን ለመማር ጊዜንና ጉልበትን መስጠት” ማለት ነው +* “ከለላ መፈለግ” – “ከአደጋ የሚከልላችሁን ሰው ወይም ቦታ አጥብቆ መፈለግ” ማለት ነው +* “ፍትሕ መፈለግ” – “ሰዎች እውነተኛና ትክክለኛ ፍርድ ሲያገኙ ለማየት ማንኛውንም ጥረት ማድረግ” ማለት ነው +* “እውነትን መፈለግ” – “እውነቱ የትኛው እንደሆነ ለማወቅ ጥረት ማድረግ” ማለት ነው +* “ሞገስ መፈለግ” – “መወደድን መፈለግ” ወይም፣ “አንድ ሰው እንዲረዳችሁ መፈለግ” ማለት ነው diff --git a/bible/other/seize.md b/bible/other/seize.md new file mode 100644 index 0000000..4c13960 --- /dev/null +++ b/bible/other/seize.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መያዝ + +“መያዝ” አንድን ሰው ወይም አንድን ነገር በኅይል መያዝ ማለት ነው። ማሸነፍ ወይም ከቁጥጥር ሥር ማድረግ ማለትም ይሆናል + +* አንድ ከተማ በወታደራዊ ኅይል ከተያዘ ወታደሮቹ የተሸናፊውን ሕዝብ ሀብትና ንብረት ወታደሮቹ ይወስዳሉ +* በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ሲውል፤ “ፍርሃት ያዘው” ከተባለ፣ ፍርሃት በድንገት ተቆጣጠረው ማለት ነው። “በድንገት ፈራ” ተብሎ መተርጎምም ይቻላል +* አንዲት ሴት፣ “ምጥ ያዛት” ከተባለ ልጅ ከመውለዷ በፊት ድንገተኛና ከባድ ሕመም ተሰማት ተብሎ ሊተረጎም ይችላል +* ይህ ቃል፣ “ተቆጣጠረው” ወይም፣ “ድንገት መጣበት” ወይም፣ “ወረረው” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል diff --git a/bible/other/selah.md b/bible/other/selah.md new file mode 100644 index 0000000..229ff67 --- /dev/null +++ b/bible/other/selah.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ሴላ + +ሴላ ብዙውን ጊዜ መዝሙር መጽሐፍ ውስጥ የሚገኝ የዕብራይስጥ ቃል ነው በርካታ ትርጉሞች ይኖሩት ይሆናል + +* ጉባኤው የተነገረውን ረጋ ብሎ እንዲያስብ ጥሪ ለማቅረብ የታሰበ፣ “ረጋ በል፤ አመስግን” ማለት ሊሆን ይችላል +* መዝሙሮቹ የተጻፉት በጉባኤ እንዲዘመሩ በመሆኑ ዘማሪው ዝም እንዲልና የሙዚቃ መሣሪያው ብቻ እንዲጫወት ወይም አዳማጮቹ የመዝሙሩን ቃሎች በሚገባ እንዲያስቡ የሚያመለክት ሙዚቃዊ ቋንቋ ሊሆን ይችላል diff --git a/bible/other/selfcontrol.md b/bible/other/selfcontrol.md new file mode 100644 index 0000000..8faf602 --- /dev/null +++ b/bible/other/selfcontrol.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ራስን መግዛት + +ራስን መግዛት ኅጢአትን ላለማድረግ የራስን ፀባይና ሁለንተና የመቆጣጠር ችሎታ ማለት ነው + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ራስን መግዛት መልካም ጸባይ ማለትም ተገቢ ያልሆነ ሐሳብን፣ ንግግርንና ድርጊት ማስወገድ ማለት ነው +* ራስን የመግዛት ችሎታ ያለው ሰው አንድ መጥፎ የማድረግ ሐሳብ ሲመጣበት ያንን እንዳያደርግ ራሱን መግታት ይችላል +* ራስን መግዛት አንድን ክርስቲያን የሚያስችል የመንፈስ ቅዱስ ፍሬ ወይም ባሕርይ ነው diff --git a/bible/other/send.md b/bible/other/send.md new file mode 100644 index 0000000..6f489ae --- /dev/null +++ b/bible/other/send.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ላከ፣ መላክ + +“ላከ” አንድ ሰው ወይም አንድ ነገር ወደ ሌላ ቦታ እንዲሄድ ማድረግ ማለት ነው። አንድን ሰው፣ “መላክ” አንድን ነገር እንዲያደርግ ወይም አንድን ተልዕኮ እንዲፈጽም መናገር ወይም ማዘዝ ማለት ነው + +* ሰዎች የሚላኩበት ራሱን የቻለ ዓላማ ይኖራል። ብዙ ጊዜ የሚላከው ሰው የተላከበትን ጉዳይ የመፈጸምና የማስፈጸም ኅላፊነትም ይሰጠዋል +* “ዝናብ ላከ” ወይም፣ “መዐት ላከ” የተሰኙት ሐረጎች፣ “እንዲመጡ ማድረግ” የሚል ትርጉም አላቸው። ይህ ዐይነቱ አነጋገር ጥቅም ላይ የሚውለው እግዚአብሔር እነዚህ ነገሮች እንዲሆኑ በሚያደርግበት ጊዜ ነው +* “ቃል ላከ” ወይም፣ “መልእክት ላከ” በተሰኙት አነጋገሮች ውስጥ፣ “ላከ” ጥቅም ላይ በሚውልበት ጊዜ፣ ለሌሎች የምንናገረው ቃል ወይም መልእክት ሰጠን የሚል ትርጉም ይኖረዋል +* ለአንድ ሰው አንድ ዓይነት እንስሳ ወይም አንድ ነገር መላክ፣ እነዚያን ነገሮች ለሰውየው መስጠት ማለት ነው፤ ብዙውን ጊዜ እነዚህን ነገሮች ለተቀባዩ ለማድረስ ጥቂት ጉዞ ማድረግ ያስፈልግ ይሆናል diff --git a/bible/other/serpent.md b/bible/other/serpent.md new file mode 100644 index 0000000..5dccf07 --- /dev/null +++ b/bible/other/serpent.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# እባብ + +እባብ የዘንዶ ሌላ ስም ነው። በኤደን አትክልት ቦት ከሔውን ጋር በተናገረ ጊዜ ሰይጣን በዚህ ስም ነበር የተጠራው + +* እባቡ ኅጢአት እንድታደርግ ሔዋንን ካሳተ በኋላ በመሬት እየተሳበ እንዲሄድ እግዚአብሔር ረገመው፤ ያም ማለት ከዚያ በፊት እግሮች ነበሩት ማለት ሊሆን ይችላል +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ መርዛማ እባብን ለማመልከት፣ “እፉኝት” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ውሏል diff --git a/bible/other/servant.md b/bible/other/servant.md new file mode 100644 index 0000000..d2b4b65 --- /dev/null +++ b/bible/other/servant.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ባርያ፣ ባርነት + +አገልጋይ በውዴታ ወይም በግዴታ ለሌላው የሚሠራ ሰው ነው። “ባርያ” የሚለው ቃል “አገልጋይ” ማለትም ይሆናል። ከዐውዱ ጋር ይበልጥ የሚስማማው የትኛው ቃል እንደሆነ ብዙ ጊዜ ምንባቡ ግልጽ ያደርጋል + +* “አገልጋይ” ማለትም ይሆናል። ከዐውዱ ጋር ይበልጥ የሚስማማው የትኛው ቃል እንደሆነ ብዙ ጊዜ ምንባቡ ግልጽ ያደርጋል +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን አገልጋዮች ወይም ባሪያዎች በጌታቸው ቤተሰብ ውስጥ ሁነኛ ድርሻ ነበራቸው፤ ብዙዎቹም ከቤተሰቡ አባሎች ባልተለየ ሁኔታ ነበር የሚያዙት። በብሉይ ኪዳን ዘመን አንድ ሰው የሌላው ሰው የዕድሜ ልክ አገልጋይ ለመሆን ምርጫ ያደርግ ነበር። +* ባርያ ለሚያገለግለው ጌታ እንደንብረት የሚቆጠር ሰው ነበር። ጌቶች ባርያዎቻቸውን በጥሩ ሁኔታ ሲይዙ ሌሎች ግን ይበድሏቸው ነበር። +* በጥንት ዘመን ያለባቸውን ዕዳ ለመክፈል አንዳንድ ሰዎች በፈቃደኝነት የአበዳሪዎቻቸው ባርያዎች ይሆኑ ነበር +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አልፎ አልፎ የምናገኘው፣ “እኔ ባርያህ ነኝ” የሚለው ሐረግ የአክብሮትና የታዛዥነት ምልክት ነበር +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ የእግዚአብሔር ነቢያትና እግዚአብሔርን የሚያመልኩ ሌሎች ሰዎች ብዙውን ጊዜ፣ የእርሱ፣ “ባርያ” ተብለው ይጠራሉ +* አዲስ ኪዳን ውስጥ በክርስቶስ በማመን ለእግዚአብሔር የሚታዘዙ ብዙውን ጊዜ የእርሱ፣ “አገልጋዮች” ተብለዋል። ክርስቲያኖች፣ “የጽድቅ ባርያዎች” ተብለውም ተጠርተዋል፤ ይህም አንድ አገልጋይ ለጌታው የሚሰጠውን አገልግሎት ለእግዚአብሔር ለመታዘዝ መስጠት ጋር በንጽጽር የቀረበ ተለዋጭ ዘይቤ ነው diff --git a/bible/other/serve.md b/bible/other/serve.md new file mode 100644 index 0000000..135855f --- /dev/null +++ b/bible/other/serve.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ማገለገል፣ አገልግሎት + +አንድን ሰው ማገለገል ለእርሱ የሚጠቅመውን ማድረግ ማለት ነው። አንድ ሰው ሌላውን የሚያገለግለው፣ ተገድዶ ወይም ማገልገል ስለፈለገ ብቻ ሊሆን ይችላል + +* “ማገልገል” - ለሌላው ሰው፣ “መታዘዝ” ወይም፣ ለእርሱ፣ “መሥራት” ማለት ነው +* እግዚአብሔርን “ማገለገል” – “እግዚአብሔርን መምለክና ለእርሱ መታዘዝ” ወይም “እርሱ የሰጠውን ሥራ መፈጸም” ማለት ነው +* “ማዕድ ማገልገል” ማዕድ ዙሪያ ለተቀመጡ ሰዎች ምግብ ማቅረብ ማለት ነው +* ስለ እግዚአብሔር ለሌሎች የሚያስተምሩ ሰዎች ለእግዚአብሔርና ለሚያስተምሯቸው ሰዎች አገለጋዮች ናቸው diff --git a/bible/other/sex.md b/bible/other/sex.md new file mode 100644 index 0000000..5828e6c --- /dev/null +++ b/bible/other/sex.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የግብረ ሥጋ ኅጢአት + +“የግብረ ሥጋ ኅጢአት” የሚባለው በወንድና በሴት መካከል ካለው ጋብቻ ውጪ የሚደረግ ማንኛውም የግብረ ሥጋ ግንኙነት ነው። እንዲህ ያለው ከእግዚአብሔር ዕቅድ ውጪ ነው። + +* ይህ ቃል ግብረ ሰዶማዊነትንና ወሲብ ነክ ስዕሎችን ጨምሮ ከእግዚአብሔር ፈቃድ የሚጋጭ ማንኛውንም የግብረ ሥጋ ግንኙነት ያመለክታል። አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች፣ “ሴሰኝነት” ይሉታል +* አንዱ የግብረ ሥጋ ኅጢአት ዝሙት ሲሆን፣ ይህ የሚያመለክተው ከባልና ከሚስት ግንኙነትና የትዳር ጓደኛ ውጪ የሚደረግ ማንኛውም የግብረ ሥጋ ግንኙነትን ነው +* ሌላው የግብረ ሥጋ ኅጢአት፣ “ዝሙት አዳሪነት” ሲሆ፣ አስከፍለው የግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚያደርግ ሰውን ይመለከታል +* ይህ ቃል ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ሐሰተኛ አማልክትን በማምለክ እስራኤል ለእግዚአብሔር ታማኝ እንዳልነበሩ ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል diff --git a/bible/other/shadow.md b/bible/other/shadow.md new file mode 100644 index 0000000..4c5f669 --- /dev/null +++ b/bible/other/shadow.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ጥላ + +ቃል በቃል ሲወሰድ፣ “ጥላ” ብርሃን ሲጋረድ የሚፈጠረውን ጨለማ ያመለክታል። በርካታ ምሳሌያዊ ጠቀሜታዎችም አሉት + +* “የሞት ጥላ” ማለት ጥላ ለአንድ ነገር ቅርብ የሆነውን ያህል በዙሪያው ሞት አለ፤ ሞት ቅርብ ነው፤ አጠገብ ነው ማለት ነው +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሰው ሕይወት ብዙ ከማይቆይና እውን ካልሆነ ጥላ ጋር ብዙ ጊዜ ተመሳስሏል +* አንዳንዴ፣ “ጥላ” – “ጨለማ” ለማለት ሌላ ቃል ነው +* መጽሐፍ ቅዱስ በእግዚአብሔር ክንፎች ወይም እጆች ጥላ ውስጥ ስለመሸሸግ ይናገራል። ይህም ከአደጋ መከለልንና መደበቅን ያመለክታል። እንዲህ ባለው ዐውድ ውስጥ፣ “ጥላ” የሚለውን፣ “ከለላ” ወይም፣ “መደበቂያ ቦታ” በማለት መተርጎም ይቻላል +* “ጥላ” የሚለውን የአካባቢው ቋንቋ በሚጠቀምበት ሁኔታ ቃል በቃል መተርጎሙ ይመረጣል diff --git a/bible/other/shame.md b/bible/other/shame.md new file mode 100644 index 0000000..0d1d411 --- /dev/null +++ b/bible/other/shame.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ዕፍረት፣ አሳፋሪ፣ አፈረ + +ዕፍረት አንድ ሰው ወይም ሌላው ካደረገው መጥፎ ወይም ተገቢ ያልሆነ ነገር የተነሣ የሚደርስ ውርደት ወይም ጥሩ ስሜት እንዳይኖር የሚያደርግ ሕመም ነው + +* “አሳፋሪ” ነገር ተገቢ ያልሆነ ወይም፣ የሚያዋርድ ነገር ነው +* “አፈረ” የሚለው አንድ ሰው መጥፎ ወይም ተገቢ ያልሆነ ነገር ሲያደርግ የሚሰማውን ስሜት ያመለክታል +* “ማሳፈር” – ማሸነፍ ወይም ውርደት እንዲሰማቸው ኅጢአታቸውን መግለጥ ማለት ነው +* ነቢዩ ኢሳይያስ ጣዖት የሚሠሩና የሚያመልኩ እንደሚያፍሩ ይናገራል +* አንድ ሰው ከኅጢአቱ በንስሐ ካልተመለሰ ኅጢአቱን በመግለጥና እርሱን በማዋረድ ያንን ሰው እግዚአብሔር ያሳፍረዋል diff --git a/bible/other/sheep.md b/bible/other/sheep.md new file mode 100644 index 0000000..efcf354 --- /dev/null +++ b/bible/other/sheep.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# በግ፣ አውራ፣ እንስት በግ + +በግ አካሉ ላይ የሱፍ መሥሪያ ጠጉር ያለው መጠነኛ ቁመት ያለው ባለአራት እግር እንስሳ ነው። ወንዱ በግ አውራ ሲባል ሴቷ እንስት በግ ትባላለች + +* እስራኤላውያን አብዛኛውን ጊዜ መሥዋዕት የሚያቀርቡት በግ በተለይም ወንዱንና ከግልገል ከፍ ያለውን በግ ነበር +* ሰዎች የበጎችን ሥጋ ይመገባሉ፤ ጠጉራቸውን ሱፍና ሌሎች ነገሮችን ለመሥራት ይጠቀሙበታል +* በግ ሌሎችን የሚያምኑ፣ ደካማና ድንጉጦች ናቸው። በቀላሉ ከቦታቸው የሚኮበልሉ ናቸው። በትክክለኛው አቅጣጫ የሚመራቸው፣ የሚከለከልላቸውና ምግብ፣ ውሃና መጠለያ የሚያዘጋጅላቸው እረኛ ያስፈልጋቸዋል +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሰዎች የእግዚአብሔር እረኝነት በሚያስፈልጋቸው በጎች ተመስለዋል diff --git a/bible/other/shepherd.md b/bible/other/shepherd.md new file mode 100644 index 0000000..376315b --- /dev/null +++ b/bible/other/shepherd.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# እረኛ + +እረኛ በጎችንና እነርሱን የመሳሰሉ እንስሳትን የሚጠብቅ ሰው ነው + +* እረኛ ለበጎቹ ይጠነቀቃል፤ መልካም ምግብና ውሃ ወዳለበት ቦታ ይመራቸዋል። እረኛ በጎቹ እንዳይጠፉም ይጠብቃል፤ ከዱር አውሬ ይጠብቃቸዋል +* ይህ ቃል ለሰዎች መንፈሳዊ ጉዳይ ማሰብን ለማመልከት መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙ ጊዜ እንደ ተለዋጭ ዘይቤ ቀርቧል። ይህም መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እግዚአብሔር ለእነርሱ የተናገረውን ማስተማርን መሄድ በሚገባቸው መንገድ መምራትንም ይጨምራል +* ለእነርሱ የሚያስብና የሚጠነቀቅ በመሆኑ ብሉይ ኪዳን ውስጥ እግዚአብሔር የሕዝቡ፣ “እረኛ” ተብሏል። እርሱ ይመራቸዋል፤ ደግሞም ይከላከልላቸዋል +* ያህዌን እንዲይያመልኩ በመንፈሳዊ ደረጃ እነርሱን በመምራቱና ወደ ምድረ ከነዓን በሚያደርጉትም ጉዞ ይመራቸው ስለነበር ሙሴ የእስራኤላውያን እረኛ ነበር +* አዲስ ኪዳን ውስጥ ኢየሱስ፣ “መልካም እረኛ” በማለት ራሱን ጠርቷል። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ “እረኛ” የሚለው ቃል የአማኞች መንፈሳዊ መሪ የሆን ሰውን ያመለክታል። የቤተክርስቲያን ሽማግሌዎችና መጋቢዎችም እረኛ ተብለዋል diff --git a/bible/other/shield.md b/bible/other/shield.md new file mode 100644 index 0000000..828efb1 --- /dev/null +++ b/bible/other/shield.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ጋሻ + +ጋሻ ከሚወረወር ፍላጻና ከሌሎችም ጠላት ከሚሰነዝራቸው ጥቃቶች ራሱን ለመከላከል አንድ ወታደር በጦርነት ይይዘው የነበረ ነገር ነበር +ለአንድ ሰው ጋሻ መሆን እርሱን ከአደጋ መከለከል ማለት ነው + +* ጋሻዎች የተለያየ ቅርጽ ሊኖራቸው ቢችልም፤ አብዛኛውን ጊዜ ግን ክብ ወይም ሞላላ ናቸው +* ጋሻዎች የሚሠሩት ቆዳን፣ እንጨትን ወይም ሰይፍ፣ ጦርና ፍላጻን መቋቋም በሚችል ብረት ነው +* ይህን ቃል እንደተለዋጭ ዘይቤ በመጠቀም፣ እግዚአብሔር ሕዝቡን እንደሚከልል ጋሻ መሆኑን መጽሐፍ ቅዱስ ያመለክታል +* ጳውሎስም፣ አማኞችን ከመንፈሳዊ ጥቃትና ከሰይጣን ስለሚከልል፣ “የእምነት ጋሻ” ተናግሮአል diff --git a/bible/other/shrewd.md b/bible/other/shrewd.md new file mode 100644 index 0000000..9c8c6fd --- /dev/null +++ b/bible/other/shrewd.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ብልጥ + +“ብልጥ” በተለይ ተግባራዊ በሆኑ ነገሮች በጣም ብልህና አስተዋይ ሰው ነው + +* ብዙ ጊዜ፣ ብልጥ ሰው ከሌሎች ይልቅ ራሱን መጥቀም ላይ ያተኩራል +* ብዙውን ጊዜ ራስ ወዳድነትንም የሚያመለክት በመሆኑ፣ “ብልጥ” የሚለው ቃል በከፊልም ቢሆን አሉታዊ ትርጉም አለው +* ይህን ቃል ለመተርጎም፣ “ብልህ” ወይም፣ “አስተዋይ” ወይም፣ “ዘዴኛ” ማለት ይቻላል diff --git a/bible/other/siege.md b/bible/other/siege.md new file mode 100644 index 0000000..68638aa --- /dev/null +++ b/bible/other/siege.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መክበብ፣ ከበበ + +“መክበብ” የሚለው ቃል አጥቂ ሰራዊት ከተማን ሲከብና ምግብም ሆነ መጠጥ ወደዚያ እንዳይገባ ማድረግን ያመለክታል። አንድን ከተማን መክበብ እንቅስቃሴዋን መቆጣጠር ማለት ነው + +* ባቢሎናውያን እስራኤልን ለማጥቃት በመጡ ጊዜ ከተማው ውስጥ ያለውን ሕዝብ ለማዳከም ኢየሩሳሌምን ከበቡ +* ከበባ በሚደረግበት ጊዜ ወደ ከተማዋ ቅጥሮች መሻገርና ከተማዋን መቆጣጠር እንዲችል ወራሪው ሰራዊት ቀስ በቀስ ዙሪያውን ካብ ይሠራ ነበር +* “ከበባ ውስጥ” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር የጠላት ጦር የከበባት ከተማን ያመለክታል diff --git a/bible/other/silver.md b/bible/other/silver.md new file mode 100644 index 0000000..b0f8879 --- /dev/null +++ b/bible/other/silver.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ብር + +ብር ሳንቲሞችን፣ ጌጣጌጦችን፣ ዕቃዎችንና ማስዋቢያዎችን ለመሥራት የሚያገለግል አንጸባራቂ ነጭ/ግራጫ መልክ ያለው የከበረ ድንጋይ ነው + +* በኢየሩሳሌም የነበረው ቤተ መቅደስ ከብር የተሠሩ ዕቃዎች ነበሩት። ባቢሎናውያን ኢየሩሳሌምን ሲወርሩና በ586 ዓቅክ አብዛኛውን እስራኤላዊ ሲይዙ እነዚህ ሁሉ በእነርሱ ተወስደዋል +* እነዚህ ከብር የተሠሩ ዕቃዎች መካከል መጠጫዎች፣ ሳህኖችና ድስቶች እንዲሁም ሌሎች ነገሮችም ነበሩ +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ሰቅል የሚባሉ የብር ሳንቲሞች ጥቅም ላይ ውለው ነበር +* ኢየሱስን አሳልፎ በመስጠቱ ይሁዳ 30 ጥሬ ብር ተከፍሎት ነበር diff --git a/bible/other/sinoffering.md b/bible/other/sinoffering.md new file mode 100644 index 0000000..00debbe --- /dev/null +++ b/bible/other/sinoffering.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የኅጢአት መሥዋዕት + +የኅጢአት መሥዋዕት ለተፈጸመው ኅጢአት ይቅርታ ለማግኘት ይቀርብ የነበረ መሥዋዕት ነበር + +* ዕብራውያን 9፥22 ኅጢአት እንዲነጻ ከተፈለገ ለተፈጸመው ኅጢአት ዋጋ የሚሆን ደም መፍሰስ እንዳለበት ይናገራል +* በብሉይ ኪዳን ዘመን የኅጢአት መሥዋዕት የሚሆኑ እንስሳት ይቀርቡ ነበር፤ ይሁን እንጂ፣ እነዚህ መሥዋዕቶች ለዘለቄታው የኅጢአት ይቅርታን ማስገኘት ስለማይችሉ በየጊዜው መቅረብ ነበረባቸው +* አዲስ ኪዳን እንደሚያስታውቀው ኢየሱስ የኅጢአት ፍጹም መሥዋዕት ሆነ። የእርሱ መስቀል ላይ ሞት ለአንዴና ለሁልጊዜ የኅጢአት ዋጋ ከፈለ። diff --git a/bible/other/sister.md b/bible/other/sister.md new file mode 100644 index 0000000..157e13d --- /dev/null +++ b/bible/other/sister.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# እኅት + +እኅት የምትባለው ቢያንስ በአንዱ ወላጅ ከሌላው ጋር የምትጋራ እንስት ናት + +* አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን፣ በክርስቶስ የምታምን ሴትን ለማመልከት፣ “እኅት” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ይውል ነበር +* ወንዶችም ሆኑ ሴቶች በክርስቶስ የሚያምኑ ወገኖችን ለማመልከት እንዳንዴ፣ “ወንድሞችና እኅቶች” የተሰኘው ሐረግ ጥቅም ላይ ውሏል +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ባለው መሐልየ መኃልይ፣ “እኅት” የሚያመለክተው ፍቅረኛን ወይም የትዳር ጓደኛን ነው diff --git a/bible/other/skull.md b/bible/other/skull.md new file mode 100644 index 0000000..34afddc --- /dev/null +++ b/bible/other/skull.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የራስ ቅል + +የራስ ቅል የአንድ ሰው ራስ አጥንት የሆነው ክፍል ነው + +* እንስሳትም የራስ ቅል አላቸው +* “የራስ ቅል ቦታ” ኢየሱስ የተሰቀለበት የጎልጎታ ሌላው ስም ነው diff --git a/bible/other/slain.md b/bible/other/slain.md new file mode 100644 index 0000000..6788283 --- /dev/null +++ b/bible/other/slain.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# እርድ + +ብዙውን ጊዜ “ጭፍጨፋ” በአንድ ጊዜ ብዙ እንስሳት ወይም ሰዎችን መግደል ወይም በአሰቃቂ ሁኔታ መግደል ነው። ማረድ በሚለው ቃል ከተጠቀምን ደግሞ ለመብል እንዲሆኑ ጥቂት እንስሳትን መግደልም ይሆናል + +* አብርሃም ምድረ በዳ ውስጥ በነበረ ድንኳኑ ሦስት እንግዶች ተቀብሎ ነበር፤ ያማረውን ወይፈን አርደው ለእንግዶቹ መልካም ምግብ እንዲያዘጋጁ አገልጋዮቹን አዘዘ +* ቃሉን የማይከተሉትን ሁሉ እንዲገድሉ (እንዲጨፈጭፉ) እግዚአብሔር መልአኩን እንደላከ ነቢዩ ሕዝቅኤል አመልክቷል +* 1ሳሙኤል እግዚአብሔር ላይ በማመፃቸው 30,000 የሚሆኑ እስራኤላውያን በጠላቶቻቸው ስለተገደሉበት ጭፍጨፋ ይናገራል +* ይህ ቃል፣ “መግደል” ወይም፣ “ማረድ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል diff --git a/bible/other/slander.md b/bible/other/slander.md new file mode 100644 index 0000000..7cb2e51 --- /dev/null +++ b/bible/other/slander.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ማረድ፣ ታረደ + +“ማረድ” ሰውን ወይም እንስሳን መግደል ማለት ነው። ብዙ ጊዜ ግን በኅይል ወይም በአሰቃቂ ሁኔታ መግደልን ነው የሚያመለክተው + +* “የታረዱ” የሚለው ቃል፣ “የታረዱ ሰዎችን” ማለት የተገደሉ ሰዎችን ያመለክታል +* እንስሳትን ወይም ብዙ ሰዎችን የሚመለከት ከሆን ብዙውን ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውለው፣ “ጭፍጨፋ” የተሰኘውን ቃል ነው +* “መግደል” በሚለው ቃል መጠቀምም ይቻላል diff --git a/bible/other/slaughter.md b/bible/other/slaughter.md new file mode 100644 index 0000000..7cb2e51 --- /dev/null +++ b/bible/other/slaughter.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ማረድ፣ ታረደ + +“ማረድ” ሰውን ወይም እንስሳን መግደል ማለት ነው። ብዙ ጊዜ ግን በኅይል ወይም በአሰቃቂ ሁኔታ መግደልን ነው የሚያመለክተው + +* “የታረዱ” የሚለው ቃል፣ “የታረዱ ሰዎችን” ማለት የተገደሉ ሰዎችን ያመለክታል +* እንስሳትን ወይም ብዙ ሰዎችን የሚመለከት ከሆን ብዙውን ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውለው፣ “ጭፍጨፋ” የተሰኘውን ቃል ነው +* “መግደል” በሚለው ቃል መጠቀምም ይቻላል diff --git a/bible/other/sleep.md b/bible/other/sleep.md new file mode 100644 index 0000000..ffcc582 --- /dev/null +++ b/bible/other/sleep.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መተኛት፥ ተኛ፣ አንቀላፋ + +እነዚህ ቃሎች ከሞት ጋር የሚያያዝ ምሳሌያዊ ትርጉም አላቸው + +* “አንቀላፋ”- “ሞተ” የሚለው ተለዋጭ ዘይቤ ነው +* “ከአባቶቹ ጋር አንቀለፋ” አባቶቹ እንደ ሞቱ እርሱም ሞተ ማለት ነው diff --git a/bible/other/snare.md b/bible/other/snare.md new file mode 100644 index 0000000..3b03e98 --- /dev/null +++ b/bible/other/snare.md @@ -0,0 +1,12 @@ +# ወጥመድ፣ አሽከላ + +“ወጥመድ” እና፣ “አሽከላ” የተሰኙት ቃሎች እንስሶችን ለመያዝና ከዚያ እንዳያመልጡ ለመድረግ ጥቅም ላይ የሚውሉ ነገሮች ናቸው። የሚጠመደውን እንስሳ በድንገት እንደያዘው ብዙውን ጊዜ ወጥመዱ ወይም አሽክላው ድብቅ ቦታ ላይ ይቀመጣል + +* በመንፈሳዊ መልኩ አንድን ሰው ማጥመድን አስመልክቶ እነዚህ ቃሎች በምሳሌነት ጥቅም ላይ ይውላሉ +* ብዙውን ጊዜ ወጥመድ እንስሳው ሲረግጠው እግሩን ለመያዝ በድንገት የሚጠብቅ የገመድ ወይም የሽቦ ሸምቀቆ ይኖረዋል +* ብዙውን ጊዜ ወጥመድ የሚሰራው ከብረት ወይም ከእንጨት ሲሆን የእንስሳውን አንድ አንድ አካል ክፍል በፍጥነትና በኅይል ለመያዝ እርስ በርስ የሚገጣጠሙ ሁለት ክፍሎች አሉት’ +* ኅጢአትና ፈተና ሰዎችን እንደሚያጠምድ ወጥመድ መሆናቸውን ለማመልከት መጽሐፍ ቅዱስ በእነዚህ ቃሎች ይጠቅማል +* ሰዎች ኅጥአትን እንዲፈጽሙ ለማነሳሳት ሰይጣንና ክፉ ሰዎች ወጥመድ እንደሚዘረጉ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል +* “ወጥመድ መዘርጋት” ሌላውን ለመያዝ በፍጥነት እንዲዘጋ ወጥመድ ማዘጋጀት ማለት ነው +* “ወጥመድ ውስጥ መውደቅ” እንድ ሰው ውስጥ እንዲወድቅ ታስቦ የተቆፈረ ጉድጓድ ወይም ጉድባ ውስጥ መውደቅን ያመለክታል +* በኅጢአት ወጥመድ መያዝ ወይም መጠመድ አደገኛ ውጤት ያስከትላል diff --git a/bible/other/snow.md b/bible/other/snow.md new file mode 100644 index 0000000..ccb1d2e --- /dev/null +++ b/bible/other/snow.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# በረዶ + +“በረዶ” ተራሮችን በመሳሰሉ ከፍታ ቦታዎች ወይም የዓለማችን ሰሜን ወይም ደቡብ ጫፍ ላይ የሚወርድ ውሃ አዘል ጠጣር ነገር ነው + +* በክረምት ኢየሩሳሌም ላይ በረዶ ይጥላል ሆኖም፣ ብዙ ጊዜ ሲጠራቀም አይታይም +* ነጭ ነገርን ለማመልከት በረዶ እንደምሳሌ ይቀርባል +* የበረዶ ንጣት የንፅሕና ሕይወት ተምሳሌት ነው +* መጽሐፍ ቅዱስ፣ ኅጢአታችን እንደ በረዶ እንደሚነጣ ሲናገር እግዚአብሔር ሕዝቡን ፈጽሞ ከኅጢአታቸው ያነጻቸዋል ማለት ነው +* የዮሐንስ ራዕይ የከበረው ክርስቶስን ሲያመለክትት፣ ጠጉሩ፣ “እንደበረዶ ነጭ” ነበር ይላል +* አንዳንድ ቋንቋዎች በረዶን ለማመልከት የተለያዩ ቃሎች ይጠቀሙ ይሆናል diff --git a/bible/other/sorcery.md b/bible/other/sorcery.md new file mode 100644 index 0000000..9db3cb5 --- /dev/null +++ b/bible/other/sorcery.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሟርት፣ ጥንቆላ + +“ሟርት” ወይም “ጥንቆላ” አስማት በመጠቀም በክፉ መናፍስት ርዳታ አስደናቂ ነገሮችን ማድረግን ያመለክታል። በእነዚህ አስማታዊ ኅይሎች አስደናቂ ነገሮች የሚያደርገው ሰው ሟርተኛ ይባላል + +* ሰዎች አስማታዊ ኅይልና ሟርት በመጠቀም በሽተኛን መፈወስ፣ ሌላው ላይ ጉዳት እንዲደርስ ማድረግ ይችላሉ። ያም ሆኖ ግን፣ በክፉ መናፍስት ኅይል ስለሚጠቀም ማንኛውም የጥንቆላ ወይም የሟርት ዓይነት የተከለከለ ነው +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ጥንቆላና ሟርት እንደ ዝሙት፥ ጣዖት ማምለክና ስርቆት ሁሉ ኅጢአት መሆኑን እግዚአብሔር ተናግሯል +* “ጥንቆላ” እና፣ “ሟርት” የሚለውን፣ “የክፉ መናፍስት ኅይል” ወይም፣ “ሰይጣናዊ አሠራር” ፣ “የአስማት ሥራ” በማለት መተርጎም ይቻላል +* “ሟርተኛ” የሚለው ቃል፣ “አስማት የሚሠራ” ወይም፣ “ደጋሚ” ወይም፣ “በክፉ መናፍስት ኅይል ተአምር የሚሠራ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል diff --git a/bible/other/sow.md b/bible/other/sow.md new file mode 100644 index 0000000..78b23f3 --- /dev/null +++ b/bible/other/sow.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ዘራ፣ ዘሪ + +መዝራት ተክል ለማግኘት ዘሮችን ምድር ውስጥ ማኖር ማለት ነው። ይህን የሚያደርግ ሰው፣ “ዘሪ” ይባላል + +* ዘር የመዝራትና ተክል የመትከል ዘዴ ሊለያይ ይችላል፤ በጣም የተለመደው ግን እፍኝ ዘር በእጅ ይዞ የታረሰው መሬት ላይ መበተን ነው +* መዝራት ለሚለው ሌላ ቃል፣ “መትከል” ነው diff --git a/bible/other/spear.md b/bible/other/spear.md new file mode 100644 index 0000000..7af9180 --- /dev/null +++ b/bible/other/spear.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጦር + +ጦር በአንድ በኩል ሹል ብረት ያለው ሆኖ ጠላት ላይ የሚወረወር ረጅም እጀታ ያለው መሣሪያ ነው + +* በጥንት ዘመን ጦር በጦርነት ጊዜ የተለመደ መሣሪያ ነበር። በአሁኑ ጊዜም ቢሆን የተለያዩ ወገኖች ይጠቀሙበታል +* ኢየሱስ መስቀል ላይ በነበረ ጊዜ ወታደሩ ጎኑን የወጋው በጦር ነበር +* አንዳንዴ ሰዎች ዓሣ ለመያዝ ወይም የሚበላ ሌላ እንስሳ ለመግደል ጦር ይወረውራሉ diff --git a/bible/other/splendor.md b/bible/other/splendor.md new file mode 100644 index 0000000..0a3f0ae --- /dev/null +++ b/bible/other/splendor.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ክብር + +“ክብር” የሚለው ቃል ብዙ ጊዜ ከሀብትና መልክ ጋር የሚያያዝ የላቀ ውበትና ግርማ ያመለክታል + +* ብዙ ጊዜ፣ “ክብር” ጥቅም ላይ የሚውለው የሚያመለክተው አንድ ንጉሥ ያለውን ሀብት ወይም፣ የሚለብሳቸው ውድ ልብሶችና ውብ ቁመና ነው +* ክብር የዛፎችና የተራሮችንና ሌሎች እግዚአብሔር የፈጠራቸው ነገሮችን ውበት ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል +* አንዳንድ ከተሞች ያላቸው የተፈጥሮ ሃብት፣ ያማሩ ሕንፃዎች፣ መንገዶች፣ ውድ ልብሶችን፣ ወርቅና ብር ጨምሮ የሕዝቡን ሀብት ለማመልከት ክብር ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል +* እንደ ዐውዱ አገባብ ይህ ቃል፣ “የላቀ ውበት” ወይም፣ “አስደናቂ ግርማ” ወይም፣ “ንጉሣዊ ታላቅነት” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል diff --git a/bible/other/staff.md b/bible/other/staff.md new file mode 100644 index 0000000..d5e0a74 --- /dev/null +++ b/bible/other/staff.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ምርኩዝ(በትር) + +ምርኩዝ ሰዎች ሲራመዱ የሚጠቀሙበት ከእንጨት ወይም ከብረት የተሠራ ከዘራ ወይም በትር ነው + +* ያዕቆብ ባረጀ ጊዜ ለመራመድ የሚረዳው ምርኩዝ ይይዝ ነበር +* ኅይሉን ለፈርዖን ለማሳየት እግዚአብሔር የሙሴን በትር እባብ አደረገ +* በጎቻቸውን ለመምራት ወይም ሲወድቁ ለማንሣትና ርቀው ሲሄዱ ለመመለስ እረኞች በምርኩዝ ይጠቀማሉ። ምርኩዝ ጫፉ ቆልመም ያለ በመሆኑ ቀጥ ካለውና በጎቹን ለማጥቃት የሚመጣ አውሬ ከሚያባርርበት የእረኛ በትር የተለየ ነው diff --git a/bible/other/statute.md b/bible/other/statute.md new file mode 100644 index 0000000..19aaa9c --- /dev/null +++ b/bible/other/statute.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ሥርዓት + +ሥርዓት ሰዎች የሚኖሩበት መመሪያ የሚሆን በውል ጽሑፍ ላይ የሰፈረ ሕግ ነው + +* “ሥርዓት” የሚለው ቃል፣ “ደንብ” ወይም፣ “ትእዛዝ” ወይም፣ “ሕግ” ወይም፣ “ዐዋጅ” ከተሰኙት ጋር የሚመሳሰል ትርጉም አለው። እነዚህ ሁሉ እግዚአብሔር ለሕዝቡ የሰጠውን መመሪያና ግዴታዎች ይጨምራሉ +* ንጉሥ ዳዊት በያህዌ ሥርዓት ደስ እንደሚሰኝ ተናግሯል +* “ሥርዓት” የሚለው ቃል፣ “የተለይ ትእዛዝ” ወይም፣ “ልዩ ትእዛዝ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል diff --git a/bible/other/stiffnecked.md b/bible/other/stiffnecked.md new file mode 100644 index 0000000..37e51bb --- /dev/null +++ b/bible/other/stiffnecked.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# አንገተ ደንዳና፣ ግርት + +“አንገተ ደንዳና” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ለእግዚአብሔር ባለ መታዘዝ የዳኑትንና ተግሣጹን የማይቀበሉ ሰዎችን ያመለክታል። እነዚህ ትዕቢተኞች ናቸው። + +* የመሲሑን መምጣት የነገሯቸውን ነቢያትን በተመለከተ ባሳዩት ዝንባሌ እስራኤላውያን አንገተ ደንዳና ሆነዋል +* ሐሰተኛ አማልክትን በማምለክ በመቀጠላቸው እስራኤላውያን አንገተ ደንዳኖች መሆናቸው ታይቷል +* ይህ ቃል፣ “በግትርነት የጸና” ወይም፣ “እብሪተኛና መመለስ የማይፈልግ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል +* አንገተ ደንዳና ሰው ለእግዚአብሔር ሥልጣን አይገዛም +* ሌሎች ቋንቋዎች ተመሳሳይ ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ አነጋገር ሊኖራቸው ይችላል diff --git a/bible/other/storehouse.md b/bible/other/storehouse.md new file mode 100644 index 0000000..142e14f --- /dev/null +++ b/bible/other/storehouse.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ጎተራ + +“ጎተራ” ምግብ ወይም ሌሎች ነገሮችን ለማከማቸት የሚያገለግል ማስቀመጫ ነው + +* መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈበት አመን አብዛኛውን ጊዜ፣ “ጎተራ” ጥቅም ላይ የሚውለው ከረሃብ የተነሣ የምግብ እጥረት ሲኖር ለመጠቀም ትርፍ እህልንና ሌሎች ምግቦችን ለማከማቸት ነበር +* አንዳንድ ጊዜ የቤተሰቡን ሀብት ለማጠራቅም ጎተራ ጥቅም ላይ ይውላል +* ይህ ቃል ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ፣ እግዚአብሔር ለሕዝቡ መስጠት የሚፈልገውን መልካም ነገር ሁሉ ያመልክታል +* ከተሸነፉ ጠላቶች የተወሰዱና ለያህዌ የተቀደሱ ዋጋ ያላቸው ነገሮች ሁሉ የሚጠበቁት ያህዌ ቤት ውስጥ ባለው ጎተራ ነበር። ይህ ሀብት ቤተመቅደስን ማደሻ እንዲሆን ይከማቻል። አንዳንዴም፣ “ግምጃ ቤት” ይባላል +* “ጎተራ” የሚለውን ቃል ለመተርጎም ጥቅም ላይ መዋል የሚችሉ ቃሎች፣ “እህል ማጠራቀሚያ” ወይም፣ “ምግብ ማከማቻ” ወይም፣ “ዋጋ ያላቸው ነገሮች የሚቀመጡበት” የተሰኙት ናቸው diff --git a/bible/other/strength.md b/bible/other/strength.md new file mode 100644 index 0000000..a57450a --- /dev/null +++ b/bible/other/strength.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ብርታት፣ ማበርታት + +“ብርታት” የሚለው ቃል አካላዊ፣ ስሜታዊ ወይም መንፈሳዊ ጥንካሬን ነው። ማበርታት አንድን ሰው ወይም ነገር ጠንካራ ማድረግ ማለት ነው + +* “ብርታት” በተቃውሞ ውስጥ ጸንቶ መቆምን ሊያመለክት ይችላል +* አንድ ሰው ለፈተና ካልተሸነፈ ያ ሰው ብርቱ ነው ይባላል +* አንድ የመዝሙሮች ጸሐፊ ያህዌ ብርታቱ እንደሆነ ተናግሯል፤ ይህም ብርቱ እንዲሆን ያህዌ ይረዳዋል ማለት ነው +* አጥርን ወይም ቤትን የመሳሰሉ ሕንፃዎች እንዲበረቱ ከተደረገ ማንኛውንም ጥቃት መቋቋም እንዲችሉ በብዙ ድንጋዮችና ሸክላዎች ተጠናክረዋል ማለት ነው diff --git a/bible/other/strife.md b/bible/other/strife.md new file mode 100644 index 0000000..4f2da68 --- /dev/null +++ b/bible/other/strife.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጠብ + +ጠብ በሰዎች መካከል ያለ አካላዊ ወይም ስሜታዊ ግጭት ማለት ነው + +* ጠብ ፈጣሪ ሰው በሰዎች መካከል ስምምነት እንዳይኖር የሚያደርጉ ነገሮችን ያደርጋል +* ጠብ አንዳንዴ ቁጣን ወይም መራራነትን የመሳሰሉ መጥፎ ስሜቶች ያመለክታል +* ይህን ቃል ለመተርጎም፣ “አለመስማማት” ወይም፣ “ጭቅጭቅ” ወይም፣ “ግጭት” የተሰኙ ቃሎች ጥቅም ላይ ሊውሉ ይችላሉ diff --git a/bible/other/strongdrink.md b/bible/other/strongdrink.md new file mode 100644 index 0000000..0d08896 --- /dev/null +++ b/bible/other/strongdrink.md @@ -0,0 +1,5 @@ +# የሚያሰክር መጠጥ + +“የሚያሰክር መጠጥ” የሚለው ቃል፣ የተብላሉ መጠጦችን ያመለክታል፣ “አልኮል” መጠጥም ይባላል + +* የአልኮል መጠጦች እንዲብላላ ከተደረገ እህል ወይም ፍራፍሬ ይሥራል። ጠንካራ መጠጦች ሲባል ጠላን፣ ቦርዴን፣ አረቄን፣ ወይን ጠጅን(ከወይን ፍሬ)፣ ከቴምር ፍሬ የሚሠራ ጠጅንና ሰውን የሚያሰክሩ ሌሎች መጠጦችን ሁሉ ያካትታል diff --git a/bible/other/stronghold.md b/bible/other/stronghold.md new file mode 100644 index 0000000..e818593 --- /dev/null +++ b/bible/other/stronghold.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ምሽግ፣ መከላከያ፣ የተመሸገ + +“ምሽግ” ወይም፣ “መከላከያ” የጠላት ወታደሮችን ጥቃት መከለከል እንዲቻል በሚገባ የታጠረ ወይም ከለላ ያለው ቦት ማለት ነው። “የተመሸገ” ከተባለ አንድን ከተማ ወይም ምሽግ ለመከላከል በጠንካራ ግንቦች ዐለቶችና ሌሎች ጠንካራ ነገሮች ማጠርን ያመለክታል + +* ጠንካራ ሕንፃዎች፣ መከላከያ አጥሮች ወይም ዐለታማ ገደሎችን የመሳሰሉ የተፈጥሮ መከላከያዎች ወይም ትልልቅ ተራሮች ምሽግ ወይም መከለከያ ሊሆኑ ይችላሉ +* በምሳሌያዊ መልኩ፣ “ምሽግ” ሐሰተኛ አማልክትን የመሳሰሉ አንድ ሰው በስሕተት የሚታመንባቸው ነገሮች ማለት ነው +* “የተመሸገ” የሚለው፣ “በሚገባ የተከለለ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል +* “ምሽግ” ወይም፣ “መከላከያ” – “ጥበቃ የሚደረግለት ቦታ” ወይም፣ “ጠንካራ መከላከያ ያለው ቦታ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል diff --git a/bible/other/stumble.md b/bible/other/stumble.md new file mode 100644 index 0000000..5505013 --- /dev/null +++ b/bible/other/stumble.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መሰናከል + +ቃል በቃል ሲወሰድ፣ “መሰናከል” እየተራመዱ ወይም እየሮጡ እያል የመውደቅ ያህል መንገዳገድ ማለት ነው። ብዙውን ጊዜ በአንድ ነገር መደናቀፍን ያመለክታል + +* በምሳሌያዊ መልኩ፣ “መሰናከል” ኅጢአት ማድረግ ወይም ከእምነት መናወጥ፣ ወይም በኅጢአት ምክንያት የእምነት መዳከም ማለት ነው +* “መሰናከል” በስደት የተጎዱትን ለማመልከት አንዳንዴ በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል diff --git a/bible/other/stumblingblock.md b/bible/other/stumblingblock.md new file mode 100644 index 0000000..c057355 --- /dev/null +++ b/bible/other/stumblingblock.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መሰናከያ፣ መሰናከያ ዐለት + +“መሰናከያ” ወይም፣ “መሰናከያ ድንጋይ” አንድ ሰው ተደናቅፎ እንዲወድቅ የሚያደርግ ነገርን ያመለክታል + +* አዲስ ኪዳን ውስጥ ይህ ቃል ተሰናክሎ ውስጡ የወደቀ እንስሳ ላይ እንዲዘጋ ወጥመድን ወይም አሽክላን የሚያስፈነጥር ልምጭ ወይም ሌላ ነገር ያመለክታል +* ምሳሌያዊ መሰናከያ አንድ ሰው በግብረ ገባዊ ወይም በመንፈሳዊ መልኩ እንዲወድቅ የሚያደርግ ማንኛውም ነገር ማለት ነው +* በመሳሌያዊ መልኩ፣ “መሰናከያ” ወይም፣ “መሰናከያ ድንጋይ” አንድ ሰው በኢየሱስ እንዳያምን ወይም በመንፈሳዊ ሕይወቱ እንዳያድግ የሚያግድ ነገርን ያመለክታል +* አብዝኛውን ጊዜ እንደመናከያ የሚሆነው አንድ ሰው ራሱ ወይም ሌላው የሚያደርገው ኅጢአት ነው +* አንዳንዴ እግዚአብሔር ራሱ በእርሱ በሚያምፁ ሰዎች መንገድ ላይ መሰናከያ ያደርጋል diff --git a/bible/other/subject.md b/bible/other/subject.md new file mode 100644 index 0000000..c881c5b --- /dev/null +++ b/bible/other/subject.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ተገዢ፣ የተገዛ፣ መገዛት + +“ተገዢ” የሚለው በሌላው ሰው ሥልጣን ሥር መሆንን ያመለክታል፥ “መገዛት” – +“ለሌላው ሰው ሥልጣን” ታዛዥ መሆን ማለት ነው + +* “ማስገዛት” ሰዎች በመሪ ወይም በገዢ ሥልጣን ሥር እንዲሆኑ ማድረግን ያመለክታል +* “አንድን ሰው ማስገዛት” በዚያ ሰው ላይ ቅጣትን የመሰለ አሉታዊ ነገር እንዲደርስ ማድረግ ማለት ነው +* “መገዛት” – “መታዘዝ” ወይም፣ “እሺ ማለት” ወይም፣ “እጅ መስጠት” ማለትም ይሆናል diff --git a/bible/other/submit.md b/bible/other/submit.md new file mode 100644 index 0000000..a47b076 --- /dev/null +++ b/bible/other/submit.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መገዛት፣ በመገዛት + +ብዙውን ጊዜ፣ “መገዛት” የሚለው ቃል ፈቅዶና ወዶ ራስን በሌላው ሰው ሥልጣን ወይም መንግሥት ሥር ማድረግ ማለት ነው + +* በኢየሱስ የሚያምኑ ለእግዚአብሔርና ሥልጣን ላላቸው ሌሎች ሰዎች ራሳቸውን ያስገዛሉ +* “አንዳችሁ ለሌላው ተገዙ” የሚለው መመሪያ በትሕትና ተግሣጽ መቀበልና ከራስ ይልቅ ለሌሎች ለሚያስፈልገው ነገር ትኩረት መስጠት ማለት ነው +* “በመገዛት መኖር” ራስን በሌላው ሰው ሥልጣን ሥር ማድረግ ማለት ነው diff --git a/bible/other/suffer.md b/bible/other/suffer.md new file mode 100644 index 0000000..c524daf --- /dev/null +++ b/bible/other/suffer.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መከራ፣ መከራ መቀበል + +“መከራ” እና፣ “መከራ መቀበል” የተሰኙት ቃሎች በሽታን፣ ስቃይን ወይም ሌሎች አዳጋች ነገሮችን የመሳሰሉ አስከፊ ነገሮች ማለት ነው + +* ሰዎች ሲሰደዱ ወይም ሲታመሙ መከራ ይደርስባቸዋል +* አንዳንዴ ሰዎች ላይ መከራ የሚደርሰው ራሳቸው በፈጸሙት መጥፎ ነገር ሊሆን ይችላል፤ አንዳንዴ ግን በዓለም ካለው ኅጢአትና ስቃይ የተነሣ ሊሆን ይችላል +* መከራ ስቃይን ወይም ሕመምን የመሰለ አካላዊ ጉዳት ሊሆን ይችላል። ፍርሃትን፣ ሐዘንና በቸኝነትን የመሰለ መንፈሳዊ ጉዳት ሊሆንም ይችላል diff --git a/bible/other/sulfur.md b/bible/other/sulfur.md new file mode 100644 index 0000000..4a5f17f --- /dev/null +++ b/bible/other/sulfur.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ድኝ + +“ደኝ” ቢጫ መልክ ያለው ንጥረ ነገር ሲሆን፣ እሳትን በማቀጣጠልም ይረዳል + +* ድኝ የበሰበሰ እንቁላል የመሰለ ኅይለኛ ሽታ አለው +* በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ድኝ ያለበት እሳት እግዚአብሔርን በማይፈሩ ዐመፀኞች ላይ የሚወርደውን የእርሱን ፍርድ ያመለክታል +* እግዚአብሔር በክፉዎቹ ከተሞች ሰዶምና ገሞራ ላይ እሳትና ድኝ አወረደ diff --git a/bible/other/sweep.md b/bible/other/sweep.md new file mode 100644 index 0000000..67f6ff1 --- /dev/null +++ b/bible/other/sweep.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መጥረግ፣ ጠረገ + +“መጥረግ” እና፣ “ጠረገ” የሚሉት ቃሉች አብዛኛውን ጊዜ የሚያመለክቱት መጥረጊያ በመጠቀም ቆሻሻና የማይፈለግ ነገር ማስወገድ በፍጥነት መንቀሳቀስን ነው። እነዚህ ቃሎች ማሳሌያዊ ትርጉምም አላቸው + +* አንድ ሰራዊት በድንገትና በፍጥነት ሁሉንም በሚያዳርስ እንቅስቃሴ ለማመልከት ጠረገ የሚለው ምሳሌያዊ አነጋገር ጥቅም ላይ ይውላል +* ለምሳሌ ኢሳይያስ አሦራውያን የይሁዳን መንግሥት፣ “ጨርሶ እንደሚጠረጉ” በትንቢት አመልክቶ ነበር። ይህም ይሁዳን ይይዛሉ፤ ደግሞም ያጠፋሉ ማለት ነው +* “መጥረግ” የሚለው ቃል በፍጥነት እየሄደ ያለ ውሃ ነገሮችን እየገፋ በኅይል ማስወገዱን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል +* አንድ ሰው፣ “ጥርግ አለ” ከተባለ ያ ሰው ላይ ከዐቅሙ በላይ የሆነ ድንገተኛ ነገር ደርሶበታል ማለት ነው diff --git a/bible/other/sword.md b/bible/other/sword.md new file mode 100644 index 0000000..f76cc34 --- /dev/null +++ b/bible/other/sword.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ሰይፍ + +ሰይፍ ለመቁረጥ ወይም ለመውጋት የሚያገለግል ጠፍጣፋ ስለት ያለ የጦር መሣሪያ ነው +መያዣና ረጅም፣ ሾጠጥ ያለና ጫፉ ላይ ስለት አለው + +* በጥንት ዘመን የአንድ ሰይፍ ከ60 እስከ 91 ሳንቲ ሜትር ርዝመት ነበረው +* አንዳንዱ ሰይፍ በሁለት ወገን ስለት ያለው በመሆኑ፣ “በሁለት በኩል የተሳለ” ተብሎ ይጠራል +* የኢየሱስ ደቀመዛሙርት ራሳችንን መከላከያ ይሆነናል ብለው ያሰቡት ሰይፍ ነበራቸው። ጴጥሮስ የሊቀ ካህናቱን ባርያ ጆሮ በሰይፍ ቆርጦ ነበር +* መጥምቁ ዮሐንስና ሐዋርያው ያዕቆብ ራሶቻቸው በሰይፍ ተቆርጠው ተገድለዋል diff --git a/bible/other/tax.md b/bible/other/tax.md new file mode 100644 index 0000000..7f610ed --- /dev/null +++ b/bible/other/tax.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቀረጥ ሰብሳቢ + +የቀረጥ ሰብሳቢ ሥራ ከሰዎች የተቀበለውን ገንዘብ ለመንግሥት ማስተላለፍ ነበር + +* ኢየሱስና ሐዋርያቱ ባገለገሉበት ዘመን የሮም መንግሥት አይሁዳውያንን ቀረጥ ያስከፍል ነበር +* ለሮም መንግሥት ቀረጥ ይሰበስቡ የነበሩ ሰዎች መንግሥት ከሚጠይቀው የበለጠ ገንዘብ ከሕዝቡ ይጠይቁ ነበር። ቀረጥ ሰብሳቢዎቹ ያንን ገንዘብ ለራሳቸው ይወስዱት ነበር +* ሰዎችን በማታለላቸውና ለባዕዱ የሮም መንግሥት በመሥራታቸው አይሁድ ቀረጥ ሰብሳቢዎችን በጣም የባሰባቸው ኅጢአተኞች እንደሆኑ ይቆጥሩ ነበር። ለባዕድ መንግሥት መሥራታቸው የገዛ ሕዝባቸውን የካዱ አድርጓቸው ነበር diff --git a/bible/other/taxcollector.md b/bible/other/taxcollector.md new file mode 100644 index 0000000..b27eaed --- /dev/null +++ b/bible/other/taxcollector.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቀረጥ + +“ቀረጥ” ሰዎች እነርሱ ላይ ሥልጣን ላይ ላለው መንግሥት የሚከፍሉት ገንዘብ ወይም ዕቃ ነው + +* የሚከፈለው የቀረጥ ገንዘብ መጠን የሚወሰነው የዕቃው ዋጋ ወይም የሰውየውን ሀብት መሠረት በማድረግ ነበር +* ቀረጥ ካልተከፈለ ያንን ገንዘብ ለማግኘት መንግሥት ሰዎች ወይም ሥራቸው ላይ ርምጃ ይወስዳል +* “ቀረጥ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የሚውለው፣ “ቀረጥ መሰብሰብ” ወይም፣ “ቀረጥ መክፈል” በሚል ሐረግ ውስጥ ነው። “ለመንግሥት ገንዘብ መክፍል” ወይም፣ “የሚጠየቀውን መክፈል” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል +* “ቀረጥ ሰብሳቢ” ሰዎች መክፈል ያለባቸውን ገንዘብ በመሰብሰብ ለመንግሥት የሚሠራ ሰው ነው diff --git a/bible/other/teach.md b/bible/other/teach.md new file mode 100644 index 0000000..664baa2 --- /dev/null +++ b/bible/other/teach.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ማስተማር፣ አስተማሪ + +“ማስተማር” ከዚያ በፊት የማያውቁትን መረጃ ለሰዎች መናገርን ያመለክታል። ብዙውን ጊዜ መረጃው የሚሰጠው ወግ ባለው ወይም ስልታዊ በሆነ መንገድ ነው + +* አስተማሪ የሚያስተምር ሰው ነው +* ደቀ መዛሙርቱ ኢየሱስን ሰዎችን ስለ እግዚአብሔር የሚያስተምር ሰው በሚጠራበት የአክብሮት አጠራር፣ “መምህር” ይሉት ነበር +* መምህሩ የሚሰጠው ቃል እንዳንዴ፣ “ማስተማር” የተሰኘው ቃል ትርጉም ሲሆን፣ ስለ እግዚአብሔር ተከታታይ ትምህርቶችን ማስተማርን ያመለክታል diff --git a/bible/other/teacher.md b/bible/other/teacher.md new file mode 100644 index 0000000..5c51b6d --- /dev/null +++ b/bible/other/teacher.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አስተማሪ + +አስተማሪ ለሌሎች ሰዎች አዲስ መረጃ የሚሰጥ ሰው ነው። አስተማሪዎች ሰዎች ዕውቀትና ሙያ እንዲያገኙ ይረዳሉ + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “መምህር” ስለ እግዚአብሔር የሚያስተምርን ሰው በሚያመለክት የተለየ መልኩ ጥቅም ላይ ውሏል +* ከመምህር ዕውቀት የሚገበዩ ሰዎች “ተማሪዎች” ወይም፣ “ደቀመዛሙርት” ይባላሉ diff --git a/bible/other/tencommandments.md b/bible/other/tencommandments.md new file mode 100644 index 0000000..c11ef7a --- /dev/null +++ b/bible/other/tencommandments.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# አሥሩ ትእዛዞች + +እግዚአብሔር ለሙሴ እስራኤል ሊታዘዟቸው የሚገባ ብዙ ትእዛዞች ሰጥቶታል። ከእነዚህ ትእዛዞች አሥሩን በሁለት የድንጋይ ጽላቶች ላይ ጽፏቸዋል። + +* አሥሩ ትእዛዞች እስራኤላውያን እግዚአብሔርን እንዲወዱና እንዲያመልኩት፣ ሌሎች ሰዎችንም እንዲወዱ ለመርዳት የታሰቡ ልዩ ትእዛዞች ናቸው። +* እነዚህ ትእዛዞች እግዚአብሔር ከሕዝቡ ጋር ያደረገው ኪዳን አካል ናቸው። እግዚአብሔር እንዲያደርጉ ለሰጣቸው ትእዛዝ ከታዘዙ እግዚአብሔርን መውደዳቸውንና የእርሱ መሆናቸውን ያሳያሉ። diff --git a/bible/other/tent.md b/bible/other/tent.md new file mode 100644 index 0000000..0347426 --- /dev/null +++ b/bible/other/tent.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ድንኳን + +ድንኳን ተንቀሳቃሽ መጠለያ ሲሆን፣ የሚሠራው ምሰሶዎች ላይ በማንጠልጠሉና ከእንርሱ ጋር በተያያዙ ጠንካራ ጨርቅ ነበር። + +* ድንኳኖች የብዙ ሰዎች መኖሪያ ነበር። ለምሳሌ አብርሃምና ቤተ ሰቡ ለዓመታት ትልቅ ድንኳን ውስጥ ኖረው ነበር። +* እስራኤል በሲና ምድረ በዳ በነበሩ ጊዜ የሚኖሩት ድንኳኖች ውስጥ ነበር። +* መገናኛው ድንኳን በጣም ትልቅ ድንኳን ሲሆን ከጨርቅ የተሠሩ በጣም ትልልቅ መጋረጃዎች እንደ ድንኳን ያገለግሉ ነበር። +* ወንጌልን ለማዳረስ ከአንዱ ከተማ ወደ ሌላው በሚጓጓዝበት ጊዜ ራሱን የሚረዳበት ገንዘብ ለማግኘት ሐዋርያው ጳውሎስ ድንኳን ይሰፋ ነበር። +* አንዳንዴ በአጠቃላይ ሰዎች የሚኖሩበትን ለማመልከት፣ diff --git a/bible/other/tenth.md b/bible/other/tenth.md new file mode 100644 index 0000000..c417278 --- /dev/null +++ b/bible/other/tenth.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# አሥረኛ፣ አሥራት + +“አሥረኛ” ወይም፣ “አሥራት” የተሰኙት ቃሎች የአንድን ሰው ገንዘብ፣ እህል፣ የቤት እንስሳት ወይም ሌሎች ንብረቶች አንድ አሥረኛ ክፍል ያመለክታል። + +* በብሉይ ኪዳን ዘመን ለእርሱ ምስጋና እንዲሆን ካላቸው ነገር ሁሉ አንድ አሥረኛውን እንዲሰጡ እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ተናግሮአል። +* ይህ ስጦታ በካህንነትና መገናኛ ድንኳኑን ወይም ቤተ መቅደሱን በመጠበቅ እስራኤላውያንን ያገለግሉ ለነበሩ ሌዋውያን መደጎሚያ ይውላል። +* አዲስ ኪዳን ለእግዚአብሔር አሥራት እንዲሰጥ አያዝም፤ ይሁን እንጂ ክርስቲያናዊ አገልግሎትንና ድኾችን መርጃ እንዲሆን በልግስናና በቸርነት መስጠትን አጽንዖት ይሰጣል። +* ይህ፣ “አንድ አሥረኛ” ወይም፣ “ከአሥር አንድ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/tentofmeeting.md b/bible/other/tentofmeeting.md new file mode 100644 index 0000000..a0fdefa --- /dev/null +++ b/bible/other/tentofmeeting.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የስብሰባ ድንኳን + +እግዚአብሔር በሲና ተራራ ሕጉን በሰጠ ጊዜ የስብሰባ ድንኳን እንዲሠሩ ለእስራኤላውያን ተናግሮ ነበር። ይህ ከእነርሱ ጋር የሚገናኝበት የተቀደሰ ቦታ ነበር። በምድረ በዳ በሚጓዙበት ጊዜ ይዘውት ይሄዱ ነበር፤ እግዚአብሔር ሲነግራቸው መልሰው ይተክሉት ነበር። * የስብሰባው ድንኳን የእንጨት ማዕቀፎች ላይ በተዘረጋ ጨርቅ የተሠራ ቤት ነበር። +* የስብሰባውን ድንኳን ከጨርቅና ከእንጨት በተሠራ ግድግዳ በተከበበው ትልቅ አደባባይ መካከል እንዲተክሉ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ተናገረ። +* መሠዊያውን አደባባዩ መካከል የስብስባው ድንኳን ፊት ለፊት እንዲያኖሩ እግዚአብሔር ነገራቸው። ሰዎች ወደ አደባባዩ በመሄድ ስቶታዎችንና መሥዋዕቶችን ለእግዚአብሔር ማቅረብ ይችላሉ። አገልግሎት ላይ ያሉ ካህናት ሰዎች ያመጡትን ይቀበሉና ሕጉ በሚጠይቀው መሠረት የመሥዋዕቱ መሠዊያ ላይ ያቀርቡታል። +* የስብሰባው ድንኳን መካከሉ ላይ የተሰቀለ ወፍራም መጋረጃ ነበረው፤ ይህ መጋረጃ ድንኳኑን ለሁለት ይከፍለዋል። መጋረጃው ሰዎች በሌላው ወገን ያለውን ክፍል እንዳያዩና ወደዚያ እንዳይገቡ ይከልል ነበር። የመጀመሪያው ክፍል ቅድስት ይባላል፤ ወድዚያ የሚገቡ ካህናት ብቻ ነበር። ሁለተኛው ክፍል ቅድስተ ቅዱሳን ይባላል፤ ወደዚያ የሚገባው ሊቀ ካህናቱ ብቻ ነበር። diff --git a/bible/other/terror.md b/bible/other/terror.md new file mode 100644 index 0000000..2fa6d8d --- /dev/null +++ b/bible/other/terror.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ሽብር፣ ማሽበር + +“ሽብር” የሚለው ቃል በጣም የመፍራትና የመደንገጥ ስሜት ወይም አንድን ሰው ወይም ነገር በጣም መጥላት ማለት ነው። + +* በጣም የሚያስፈራ ወይም የሚያስጠላ ነገርም ሽብር ሊሆን ይችላል። +* ወደ ፊት እየገሠገሠ ያለ አጥቂ ሰራዊት ጠላቶቹ ላይ ሽብር ያሳድራል። +* አንድ ቀን እግዚአብሔር የሚያመጣው ፍርድ ጸጋውን የሚንቁትን ሁሉ ያሸብራል። +* “የያህዌ ሽብር” የሚለው፣ “አስፈሪው የያህዌ ሕልሞች” ወይም፣ “አስፈሪው የያህዌ ፍርድ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። +* አንድን ሰው፣ “ማሸበር” እጅግ በጣም እንዲፈራ ማድረግ ማለት ነው። +* “የሚያሸብር” ነገር ሁሉ ፍርሃትና ድንጋጤ ያመጣል። diff --git a/bible/other/thief.md b/bible/other/thief.md new file mode 100644 index 0000000..e480d46 --- /dev/null +++ b/bible/other/thief.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ሌባ፣ ሌቦች፣ ወንበዴ + +“ሌባ” ወይም፣ “ወንበዴ” ገንዘብ ወይም ንብረት ከሌሎች የሚሰርቅ ሰው ነው። በብዙ ቁጥር ሲሆን፣ “ሌቦች” ይሆናል። + +* አብዛኛውን ጊዜ ሌቦች አንድን ነገር ሳይታሰብ ለመውሰድ በማድባት ምቹ ጊዜ ይጠብቃሉ። ብዙውን ጊዜ የሚያደርጉት እንዳይታይ ጨለማን ተገን ያደርጋሉ። +* አንዳንዴ “ወንበዴ” የሚለው ቃል ሌሎችን የሚጎዳ ሰው የሚል ትርጕም ይኖረዋል። ከኢየሱስ ጋር የተሰቀሉት ሰዎች “ወንበዴዎች” ወይም፣ “ወንጀለኞች” ተብለዋል። +* ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ አዲስ ኪዳን ሰይጣንን ለመሰቅ፣ ለመግድልና ለማጥፋት የሚመጣ ሌባ ብሎታል። ይህም ማለት የሰይጣን ዕቅድ ሰዎች ለእግዚአብሔር መታዘዝ እንዲያቆሙ ማድረግና እግዚአብሔር ያዘጋጀላቸውን መልካም ነገር እንዳይቀበሉ ከእነርሱ መስረቅ ነው ማለት ነው። +* ሌባ ስዎች ባልጠበቁት ጊዜ እንደሚመጣ፣ ኢየሱስም ሰዎች ባልጠበቁት ጊዜ ይመጣል። እርሱ የሚመጣው በድንገትና ሳይታሰብ ስለሆነ የእርሱን ተመልሶ መምጣት ዘወትር እንዲጠባበቁ ኢየሱስ ለተከታዮቹ ተናግሮአል። diff --git a/bible/other/thorn.md b/bible/other/thorn.md new file mode 100644 index 0000000..91353c4 --- /dev/null +++ b/bible/other/thorn.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ዙፋን + +ዙፋን አብዛኛውን ጊዜ ወሳኝ በሆኑ ጉዳዮች ፍርድ ለመስጠት ንጉሥ የሚቀመጥበት የተለየ ወንበር ነው። + +* ንጉሡን፣ ግዛቱንና ሥልጣኑን ለማመልከት ብዙውን ጊዜ በምሳልያዊ አነጋገር፣ “ዙፋን” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ይውላል። +* መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔርን በዙፋኑ ላይ እንደ ተቀመጠ ንጉሥ ያቀርበዋል። diff --git a/bible/other/thresh.md b/bible/other/thresh.md new file mode 100644 index 0000000..2e16a55 --- /dev/null +++ b/bible/other/thresh.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መውቂያ፣ መውቃት + +“መውቂያ” እና፣ “መውቃት” የተሰኙት ቃሎች የስንዴን ዘር ከተቀረው የስንዴው ክፍል የመለየት ሥራን ያመለክታሉ። + +* ገለባውንና አበቁን ከስንዴው መለየት እንዲቻል የሚወቃው እህሉ በመጀመሪያ በዱላ ይደበደባል፤ ወይም በሬዎች እንዲረማመዱበት ይደረጋል። ከዚያም ገለባው በነፋስ እንዲወሰድና እሁሉ ዐውድማው ላይ እንዲወድቅ እህሉና ገለባው ወደ አየር ይበተናል። +* “ዐውድማ” እህል ለመውቃት የሚያገለግል ትልቅና ሰፊ ቦታ ነው። +* መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን የነበረው ዐውድማ ሰፊና ዝርግ ዐለት ወይም እህሉን በመውቃት ከገለባው መለየት እንዲቻል ሰፊና በጣም የተጠቀጠቀ መሬት ነበር። +* እህሉን በመደፍጠጥ ከገለባ ለመለየት፣ “መውቂያ ሰረገላ” ወይም፣ “መውቂያ መንኮራኩር” ጥቅም ላይ ይውል ነበር። +* እህሉን መለየት እንዲቻል፣ “መውቂያ መዶሽ” ወይም፣ “መውቂያ ጣውላ” ጥቅም ላይ ይውል ነበር። ይህ የሚሠራው ከእንጨት ጣውላ ሲሆን በየጫፎቹ የሾሉ ብረቶች ነበርት። diff --git a/bible/other/threshold.md b/bible/other/threshold.md new file mode 100644 index 0000000..0a76849 --- /dev/null +++ b/bible/other/threshold.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ደጃፍ + +“ደጃፍ” የሚባለው የበር ታችኛው ክፍል ነው። ወደ አንድ ቤት ሲገባ ደጃፉን መርገጥ ይገባል። + +* አንዳንዴ ደጃፍ ከበሩ ውስጥ ያለውን የቤቱን ክፍል ይጨምራል። +* መግቢያም ደጃፍ ይባላል። diff --git a/bible/other/throne.md b/bible/other/throne.md new file mode 100644 index 0000000..91353c4 --- /dev/null +++ b/bible/other/throne.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ዙፋን + +ዙፋን አብዛኛውን ጊዜ ወሳኝ በሆኑ ጉዳዮች ፍርድ ለመስጠት ንጉሥ የሚቀመጥበት የተለየ ወንበር ነው። + +* ንጉሡን፣ ግዛቱንና ሥልጣኑን ለማመልከት ብዙውን ጊዜ በምሳልያዊ አነጋገር፣ “ዙፋን” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ይውላል። +* መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔርን በዙፋኑ ላይ እንደ ተቀመጠ ንጉሥ ያቀርበዋል። diff --git a/bible/other/time.md b/bible/other/time.md new file mode 100644 index 0000000..53e958c --- /dev/null +++ b/bible/other/time.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ጊዜ + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ጊዜ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው የተወሰኑ ነገሮች የተፈጸሙበትን ወቅት ወይም ዘመን ለማመልከት ነው። “ዕድም” ወይም፣ “ዘመን” ወይም “ወቅት” ጋር የሚመሳሰል ትርጕም አለው። + +* ይህ ደቂቃዎች፣ ሰዓቶች፣ ቀኖች ወይም ወሮች ከሚለካበት መለኪያ የተለየ ትርጕም አለው። +* ትንቢተ ዳንኤልና የዮሐንስ ራእይ በምድር ላይ ታላቅ መከራ የሚመጣበት፣ “ጊዜ” መኖሩን አመልከተዋል። +* “ዘመን (ጊዜ)፣ ዘመናትና የዘመን እኩሌታ” የሚለው ሐረግ ውስጥ “ዘመን፣ ጊዜ” የሚያመለክተው አንድ፣ “ዓመትን” ነው። ይህ ሐረግ በዘመን ፍጻሜ ላይ ለሦስት ዓመት ተኩል የሚሆነውን ታላቅ መከራ ያመለክታል። +* “ሁለተኛ ጊዜ” ወይም፣ “ብዙ ጊዜ” የተሰኙት ሐረጎች አንድ ነገር የሆነበትን ድርጊት ቁጥር ያመለክታሉ። +* “በጊዜው” ማለት ሳይዘገዩ በሚጠበቀው ጊዜ መድረስ ማለት ነው። diff --git a/bible/other/tomb.md b/bible/other/tomb.md new file mode 100644 index 0000000..5bc215b --- /dev/null +++ b/bible/other/tomb.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መቃብር፣ የቀብር ቦታ + +“መቃብር” እና፣ “የቀብር ቦታ” ሰዎች የሞተውን ሰው አካል የሚያኖሩበት ስፍራ ነው። + +* አይሁድ አንዳንዴ ዋሻዎችን እንደ መቃብር ይጠቀማሉ፣ አንዳንዴ በኮረብታ አንድ ወገን ያለውን ዐለት በመፈልፈል ዋሻ ይሠራሉ። +* አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን መቃብሩን ለመዝጋት መቃብሩ በራፍ ላይ ትልቅና ከባድ ድንጋይ ማንከባለል የተለመደ ነበር። +* መቃብር ወይም የቀብር ቦታ አካል መሬት ውስጥ የሚቀመጥበትን ቦታ ብቻ የሚያመለክት ከሆነ ይህን ለመተርጎም፣ “ዋሻ” ወይም፣ “ኮረብታ ላይ ያለ ጉድጓድ” ማለት ይቻላል። +* “መቃብር” የሚለው ቃል በአጠቃላይና ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ እንደ ሞት ያለ ሁኔታ ውስጥ መሆንን ወይም የሞቱ ሰዎች ነፍሶች ያሉበትን ቦታ ያመለክታል። diff --git a/bible/other/tongue.md b/bible/other/tongue.md new file mode 100644 index 0000000..c836486 --- /dev/null +++ b/bible/other/tongue.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ልሳን + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ልሳን” በርካታ ምሳሌያዊ ትርጕሞች አሉት። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በጣም የተለመደው የዚህ ቃል ምሳሌያዊ ትርጕም፣ “ቋንቋ” ወይም፣ “ንግግር” የተሰኘው ነው። +* “ልሳን” የተለመደውን ሰዎች በዚህ ምድር የሚጠቀመቡበትን ቋንቋ ሊያመለክት ይችላል። +* ይህ ቃል መንፈስ ቅዱስ የሚሰጠው ልዕለ ተፈጥሮአዊ ቋንቋ ሊያመለክትም ይችላል። +* “የእሳት ልሳን” የተሰኘው አገላለጽ የእሳት፣ “ነበልባል” ማለት ነው። +* “ልሳኔ (አንደበቴ) ሐሤት አደረገ” ወይም፣ “ሐሰተኛ ልሳን፣ ምላስ” የተሰኙትን የመሳሰሉ ሌሎች ምሳሌያዊ አገላለሦች የሰውን ሁለንተና ወይም የሰውን ድምፅ ወይም ንግግር ያመለክታሉ። diff --git a/bible/other/torment.md b/bible/other/torment.md new file mode 100644 index 0000000..b63b757 --- /dev/null +++ b/bible/other/torment.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ስቃይ + +“ስቃይ” የሚያመለክተው ከፍተኛ መከራን ነው። አንድን ሰው ማሰቃየት ብዙውን ጊዜ በጭካኔ ከባድ መከራ እንዲደርስበት ማድረግ ነው። + +* አንዳንዴ፣ “ስቃይ” አካላዊ ሕመምና መከራን ያመለክታል። ለምሳሌ፣ የዮሐንስ ራእይ አውሬውን በሚያመልኩ ሰዎች ላይ በመጨረሻው ዘመን ስለሚደርሰው ስቃይ ይገልጻል። +* መከራ ኢዮብ ላይ እንደ ደረሰው መንፈሳዊና ስሜታዊ ይዘት ሊኖረውም ይችላል። +* የዮሐንስ ራእይ እንደሚነግረን እንደ አዳኝ በኢየሱስ የማያምኑ ሰዎች የእሳት ባሕር ውስጥ ዘላለማዊ መንፈሳዊ ስቃይ ይቀበላሉ። +* ይህ ቃል፣ “ከባድ መከራ” ወይም፣ “አንድን ሰው በጣም ማሳመም ወይም፣ “ጭንቀት” በማለት መተርጎም ይቻላል። +* ትርጕሙን ይበልጥ ግልጽ ለማድረግ፣ “አካላዊ” ወይም፣ “መንፈሳዊ” የሚል ቃል መጨመር ያስፈልግ ይሆናል። diff --git a/bible/other/tradition.md b/bible/other/tradition.md new file mode 100644 index 0000000..9a237da --- /dev/null +++ b/bible/other/tradition.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ባሕል + +ባሕል የሚያመለክተው ለረጅም ዘመን የተያዘና ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፍ የኖረ ወግ ወይም ልማድ ነው። + +* እስራኤላውያን ይዘዋቸው የነበሩ ብዙ ባሕሎች በጊዜ ሂደት በኋላ የሃይማኖት መሪዎቹ የጨምሩት እንጂ በብሉይ ኪዳን የታዘዙ አልነበሩም። +* አንዳንድ ጥቅሶች “የሰዎችን ባሕሎች” ይዘዋል፤ ይህም አይሁድ ይለማመዷቸው የነበሩ በኋላ የተጨመሩ እንጂ፣ የእግዚአብሔር ትእዛዞች እንዳልሆኑ ግልጽ ያደርጋል። +* አንዳንድ፣ “ባሕሎች”እግዚአብሔር የሰጠው ትእዛዞችንና እንዲሁም የሰዎች ሃይማኖታዊ ባሕልን ያካተቱ በመሆናቸው አጠቃላይ በሆነ መንገድ ጥቅም ላይ ይውላሉ። +* በዚህ ዘመን ቤተ ክርስቲያኖች የሚለማመዷቸው ብዙ ባሕሎች የቅዱሳት መጻሕፍት ድጋፍ የላቸውም፤ ይሁን እንጂ፣ በታሪክ ውስጥ ተቀባይነት እያገኙ የመጡ ልማድና አሠራሮች ናቸው። diff --git a/bible/other/trample.md b/bible/other/trample.md new file mode 100644 index 0000000..7c9f071 --- /dev/null +++ b/bible/other/trample.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቤተ መቅደስ + +ቤተ መቅደስ እስራኤል ለጸሎትና ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ለማቅረብ የሚሰበሰቡበት ዙሪያውን በተከበበ አደባባይ ውስጥ ያለ ሕንፃ ነው። ቤተ መቅደስ የነበረው ኢየሩሳሌም ከተማ ውስጥ ባለው የሞሪያ ተራራ ነበር። + +* አብዛኛውን ጊዜ፣ “ቤተ መቅደስ” የሚለው ቃል ዋናውን ሕንፃ የሚከብባትን አደባባዮች ጨምሮ መላውን ሕንፃ ያመለክታል። አንዳንዴ የሚያመለክተው ውስጡ የሚፈጸመውን አምልኮ ሳይሆን ሕንፃውን ብቻ ነው። +* የቤተ መቅደስ ሕንፃ ቅድስትና ቅድስተ ቅዱሳን የሚባሉ ሁለት ክፍሎች ነበሩት። +* ቤተ መቅደሱ የእርሱ ማደሪያ እንደ ሆነ እግዚአብሔር ተናግሯል። +* መንፈስ ቅዱስ በውስጣቸው ከመኖሩ የተነሣ በክርስቶስ ያመኑ ሰዎች “የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ” ተብለው ተጠርተዋል። diff --git a/bible/other/trance.md b/bible/other/trance.md new file mode 100644 index 0000000..96bb3d3 --- /dev/null +++ b/bible/other/trance.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ተመስጦ + +ተመስጦ የሚባለው ሰውየው እንቅልፍ ላይ ባይሆንም፣ አንድ ሌላ ነገር እየተመለከተ ወይም እየተለማመደ ከመሆኑ የተነሣ በዙሪያው ስላለው ነገር ግንዛቤ የሚያጣባት የአእምሮ ዝንባሌ ነው። + +* አዲስ ኪዳን ውስጥ ይህ ቃል እግዚአብሔር በራእይ በተናገራቸው ጊዜ ጴጥሮስና ጳውሎስ የነበራቸውን ልዕለ ተፈጥሮአዊ የአእምሮ ሁኔታ ያመለክታል። +* ጴጥሮስና ጳውሎስ ተመስጦ ውስጥ የሆኑት እየጸለዩ እያለ ነበር። +* ተመስጦ ውስጥ እንዲሆኑ ያደረገው እግዚአብሔር ነበር። +* “ተመስጦ” – “ራእይ” ከሚለው ቃል የተለየ በመሆኑ፣ ትርጕሙም የተለየ መሆን አለበት። +* “ተመስጦ ወደቀበት” ማለት ሳይተኛ ወይም ሳያንቀላፋ፣ “በድንገት እንደ እንቅልፍ ያለ ሰመመን ውስጥ ሆነ” ማለት ነው። diff --git a/bible/other/tremble.md b/bible/other/tremble.md new file mode 100644 index 0000000..57a025a --- /dev/null +++ b/bible/other/tremble.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መንቀጥቀጥ + +“መንቀጥቀጥ” ከፍርሃት ወይም ከከባድ ጭንቀት የተነሣ መናወጥ ወይም፣ መንዘፍዘፍ ማለት ነው። + +* “በጣም መፍራት” ማለትም ይሆናል። +* አንዳንዴ፣ “መንቀጥቀጥ” መሬቱን የሚያናውጥ ታላቅ ድምፅንም ያመለክታል። +* በእግዚአብሔር ፊት ምድር እንደምትንቀጠቀጥ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል። ይህም ከፍርሃት የተነሣ በምድር የሚኖሩ ሰዎች ይንቀጠቀጣሉ ወይም ምድር ሯሷ ትንቀጠቀጣለች ማለት ነው። +* እንደ ዐውዱ አገባብ “መፍራት” ወይም፣ “እግዚአብሔርን መፍራት” ወይም፣ “መራድ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/trial.md b/bible/other/trial.md new file mode 100644 index 0000000..5bcc51c --- /dev/null +++ b/bible/other/trial.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ምርመራ፣ ፈተና + +“ምርመራ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው፣ “ማጣራትን” ወይም፣ መፈተንን ነው። አንድ ሰው በደለኛ ወይም ንጹሕ መሆኑን ለማረጋገጥ የሚደረግ የማጣራት ወይም፣ የምርመራ ተግባር ነው። ምርመራ ወይም ፈተና ለመቋቋም የሚያዳግት ሁኔታ ሲሆን፣ ለዚያ በሚሰጠው ምላሽ አንድ ሰው ለተፈለገው ነገር ተገቢ ሊሆን ወይም ላይሆንን ይችላል። + +* አንድ ሰው በደል መፈጸም አለመፈጸሙን ለማረጋገጥ ፍርድ ቤት ውስጥ የክሱን ጭብጥ መስማት ምርመራ ወይም ፍተና ይባላል። ለዚህ የሚሆኑ ሌሎች ቃሎች፣ “ማጣራት” ወይም፣ “ማመዛዘን” የተሰኙት ሊሆኑ ይችላሉ። +* በእግዚአብሔር በማመን መዝለቅ አለመዝለቃቸውን ለማረጋገጥ ብዙዎች መፈተናቸውን ከመጽሐፍ ቅዱስ እንመለከታለን። በተለያየ ምርመራ ወይም ፈተና ውስጥ ማለፋቸው ድብደባን፣ እስራትን ሌላው ቀርቶ ለእምነታቸው መሞትን እንኳ ያካተተ ነበር። diff --git a/bible/other/tribe.md b/bible/other/tribe.md new file mode 100644 index 0000000..5f77345 --- /dev/null +++ b/bible/other/tribe.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ነገድ + +ነገድ ብዙውን ጊዜ ከአንድ ቀዳሚ አባት የተገኙ ሰዎች ስብስብ ማለት ነው። + +* ከአንድ ነገድ የወጡ ሰዎች ብዙውን ጊዜ ተመሳሳይ ቋንቋና ባሕል ይኖራቸዋል። +* ከብሉይ ኪዳን እንደምንመለከተው የእስራኤል ሕዝብ በአሥራ ሁለት ነገዶች የተከፈሉ ነበር። እያንዳንዱ ነገድ የተገኘው ከያዕቆብ ልጅ ወይም የልጅ ልጅ ነበር። +* ነገድ ከሕዝብ ያንሳል፣ ከጎሳ ግን ከፍ ይላል። diff --git a/bible/other/tribulation.md b/bible/other/tribulation.md new file mode 100644 index 0000000..650aff0 --- /dev/null +++ b/bible/other/tribulation.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መከራ + +“መከራ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው መከራና ጭንቀት ያለበት አዳጋች ጊዜን ነው። + +* እየኖሩ ያሉት የኢየሱስን ትምህርት የሚቃወም ዓለም ውስጥ በመሆኑ ክርስቲያኖች በስደትና ማንኛውም ዐይነት መከራ ባለበት ሁኔታ ውስጥ እንደሚያልፉ አዲስ ኪዳን ይናገራል። +* ከኢየሱስ ዳግም መምጣት በፊት እግዚአብሔር ለተወሰኑ ዓመታት ቁጣውን በምድር ላይ እንደሚያወርድ ሲያመለክት መጽሐፍ ቅዱስ፣ “ታላቁ መከራ” በሚል ቃል ይጠቀማል። +* “መከራ” የሚለው ቃል፣ “ታላቅ የመከራ ጊዜ” ወይም፣ “ከባድ ጭንቀት” ወይም፣ “ጽኑ ስደት” በማለት መተርጎም ይቻላል። diff --git a/bible/other/tribute.md b/bible/other/tribute.md new file mode 100644 index 0000000..2cf81cb --- /dev/null +++ b/bible/other/tribute.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ግብር + +ግብር ከለላ ለማግኘትና በሕዝቦቻቸው መካከል መልካም ግንኙነት እንዲኖር አንድ መንግሥት ወይም ገዢ ለሌላው የሚያቀርበው ስጦታ ነው። + +* ግብር አንድ ገዢ ወይም መንግሥት ከሕዝቡ የሚሰበስበው ገንዘብ ወይም ዋጋ ያለው ሌላ ነገር ሊሆን ይችላል። +* በጥንት ዘመን ጕዞ ላይ ያሉ ንጉሦች ወይም ገዦች ጥበቃና ከለላ እንዲደረግላቸው ለሚያልፉበት አካባቢ ንጉሥ ወይም ገዢ ግብር ይከፍሉ ነበር። +* ብዙውን ጊዜ ከገንዘብ ሌላ ምግብ፣ ቅመማ ቅመም፣ ውድ ልብሶች፣ እና ወርቅን የመሳሰሉ የከበሩ ድንጋዮችን ግብር ማቅረብ የተለመደ ነበር። diff --git a/bible/other/trouble.md b/bible/other/trouble.md new file mode 100644 index 0000000..4dc73fe --- /dev/null +++ b/bible/other/trouble.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ችግር፣ መከራ፣ ሁከት + +“ችግር” የሚለው ቃል የሚያመለክተው በጣም አዳጋችና አስጨናቂ የሕይወት ልምምድን ነው። “ሁከት” ከአንዳች ንገር የተነሣ መረበሽ ወይም መጨነቅ ማለት ነው። + +* ችግር ሲባል ሰውን የሚጎዳ ማንኛውም አካላዊ፣ ስሜታዊ ወይም መንፈሳዊ ሁከት ሊሆን ይችላል። +* ከመጽሐፍ ቅዱስ እንደምንመለከተው የተለያዩ ችግሮች በእምነታቸው እንዲያድጉና እንዲጠነክሩ ለመርዳት እግዚአብሔር የሚጠቀምባቸው የመከራና የፈተና ጊዜዎች ናቸው። +* ዐመፀኛ በሆኑትና እግዚአብሔርን ችላ በሚሉ ሕዝቦች ላይ የሚመጣውን ፍርድ ለማመልከት ብሉይ ኪዳን፣ “መከራ” በሚለው ቃል ይጠቀማል። diff --git a/bible/other/trumpet.md b/bible/other/trumpet.md new file mode 100644 index 0000000..2e5f6c7 --- /dev/null +++ b/bible/other/trumpet.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# መለከት + +“መለከት” ሙዚቃ ለመጫወት ወይም ዐዋጅ ለማሰማት ወይም ሕዝብን ለስብሰባ ለመጥራት ጥቅም ላይ የሚውል መሣሪያ ነው። + +* ብዙውን ጊዜ መለከት የሚሠራው ከብረት፣ ከባሕር እንስሳ ቅርፊት ወይም ከከብት ቀንድ ነበር። +* ሰዎች ለጦርነት እንዲሰበሰቡና በእስራኤል ሕዝባዊ ስብሰባ ጊዜ መለከት መነፋቱ የተለመደ ነበር። +* በመጨረሻው ዘመን የእግዚአብሔር ቁጣ ምድር ላይ እንደሚወርድ ለማስታወቅ መላእክት መለከት እንደሚነፉ የዮሐንስ ራእይ ይናገራል። diff --git a/bible/other/tunic.md b/bible/other/tunic.md new file mode 100644 index 0000000..241f8f0 --- /dev/null +++ b/bible/other/tunic.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# መደረቢያ + +መደረቢያ ከትከሻ እስከ ወገብ ወይም ጉልበት የሚደርስ ልብስ ነው። + +* መደረቢያ ከሸሚዝ ወይም እንደ ካባ ካለ ልብስ ጋር ይመሳሰላል። +* መደረቢያ የሚለበሰው ከረጅም ቀሚስ ወይም ካባ በታች ነው። diff --git a/bible/other/turn.md b/bible/other/turn.md new file mode 100644 index 0000000..1e5fadf --- /dev/null +++ b/bible/other/turn.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# መመለስ፣ ተመለሰ፣ ወደ ኋላ አለ + +* “መመለስ” ወይም፣ “ወደ ኋላ” ማለት አቅጣጫን መለወጥ ወይም ሌላው አቅጣጫ እንዲለውጥ ማድረግ ነው። +* “ተመለሰ” እያደገ የነበረውን ተወ ወይም ችላ አለ ማለት ነው። +* “ወደ ኋላ ማለት” – “ጭልጥ ብሎ መሄድ” ወይም ሌላው እንዲሄድ ማድረግ ማለት ነው። +* “ወደ . . . መመለስ/መዞር” አንድን ሰው ፊት ለፊት ማየት ማለት ነው። +* “ተመልሶ መሄድ” ወይም፣ “ጀርባ አዙሮ መሄድ” – “ሮቆ መሄድ” ማለት ነው። +* “ወደ ኋላ መመለስ” – “አንድን ነገር እንደ ገና ማድረግ” ማለት ነው። +* ከ . . . መመለስ” - ማለት፣ “ያንን ነገር ማድረግ ማቆም” ማለት ነው። diff --git a/bible/other/unbeliever.md b/bible/other/unbeliever.md new file mode 100644 index 0000000..ced4ef5 --- /dev/null +++ b/bible/other/unbeliever.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# እምነት የሌለው፣ የማያምን + +“እምነት የሌለው” የማያምን ወይም ማመን የማይፈልግ ማለት ነው። + +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “አለማመን” ኢየሱስ አዳኙ መሆኑን የማያምን ወይም በእርሱ የማይተማመን ሰውን ያመለክታል። +* በኢየርሱ “እምነት የሌለው” ሰው፣ “የማያምን” ይባላል። diff --git a/bible/other/uncircumcised.md b/bible/other/uncircumcised.md new file mode 100644 index 0000000..50fc1de --- /dev/null +++ b/bible/other/uncircumcised.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ያልተገረዘ፣ አለመገረዝ + +“ያልተገረዘ” እና “አለመገረዝ” አካላዊ ግርዘት ያላደረገ ወንድን ያመለክታል። ይህ ቃል በምሳሌያዊ አንጋገርም ጥቅም ላይ ይውላል። + +* ግብፅም ግርዘት እንድትረጽም የተነገራት ሕዝብ ናት። ስለዚህ ግብፅ “ባልተገረዙ” ወገኖች እንደ ተሸነፈች እግዚአብሔር ሲናገር ግብፃውያን ያልተገረዙ በማለት የናቋቸው ወገኖችን ማመልከቱ ነው። +* መጽሐፍ ቅዱስ፣ “ያልተገረዘ ልብ” ስላላቸው ወይም፣ “የልብ ግርዛት” ስላላደረጉ ሕዝብ ይናገራል። ይህ ምሳሌያዊ አነጋገር የእግዚአብሔር ሕዝብ እንዳይደሉና ግትር ሆነው በእርሱ ላይ እያመጹ መሆናቸውን ያመለክታል። diff --git a/bible/other/unclean.md b/bible/other/unclean.md new file mode 100644 index 0000000..8fbfe75 --- /dev/null +++ b/bible/other/unclean.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ንጹሕ ያልሆነ + +መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ንሑሕ ያልሆነ” የሚለው ምሳሌያዊ አነጋገር የሚያመለክተው ሕዝቡ ሊነካው፣ ሊበላው ወይም መሥዋዕት ሊያቀርበው እንደማይገባው እግዚአብሔር የተናገረለት ነገርን ነው። + +* እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን የትኛው እንስሳ ንጹሕ፣ የትኛው እንስሳ ንጹሕ እንዳልሆነ መመሪያ ሰጥቷል። ንጹሕ ያልሆኑ እንስሳት እንዲበሉ ወይም መሥዋዕት እንዲቀርቡ አልተፈቀደም። +* አንዳንድ ዐይነት የቆዳ በሽታ ያለባቸው ሰዎች ከዚያ እስኪፈወሱ ድረስ ንጹሕ እንዳልሆኑ ይቆጠሩ ነበር። +* እስራኤላውያን ንጹሕ ያልሆነ ነገር ከነኩ ለተወሰነ ወቅት እነርሱ ራሳቸው ንጹሕ እንዳልሆኑ ይቆጠሩ ነበር። +* ንጹሕ ያልሆነ ነገርን ባለመንካትና ባለመብላት ለእግዚአብሔር መታዘዝ እስራኤላውያንን ለእግዚአብሔር አገልግሎት የተለዩ ያደርጋቸው ነበር። +* ይህ አካላዊና ሥርዓታዊ ንጹሕ አለመሆን፣ የግብረ ገባዊ ርኩሰት ምሳሌ ነበር። +* በሌላ ምሳሌያዊ አነጋገር፣ “ንጹሕ ያልሆነ/ርኩስ” መንፈስ ክፉ መንፈስን ያመለክታል። diff --git a/bible/other/understand.md b/bible/other/understand.md new file mode 100644 index 0000000..b7475af --- /dev/null +++ b/bible/other/understand.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መርዳት፣ የተረዳ + +“መረዳት” መረጃ መስማት ወይም መቀበልና ምን ማለት እንደሆነ መገንዘብ ማለት ነው። + +* “መረዳት” የሚለው ቃል፣ “ዕውቀትን” ወይም፣ “ጥበብን” ወይም አንድን ነገር እንዴት ማድረግ እንደሚቻል መገንዘብን ያመለክታል። የአንድን ሰው ስሜት ማወቅንም ይጨምራል። +* በኤማሁስ መንገድ እየሄዱ በነበረ ጊዜ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱ መሲሑን በተመለከተ የተነገሩ ቅዱሳት መጻሕፍትን ትርጕም እንዲረዱ አደረገ። +* እንደ ዐውዱ አገባብ፣ “መረዳት” የሚለው፣ “ማወቅ” ወይም፣ “ማመን” ወይም፣ “መገንዘብ” ወይም፣ “ምን ማለት እንደሆነ ማወቅ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። +* ብዙ ጊዜ፣ “መረዳት” – “ዕውቀት” ወይም፣ “ጥበብ” ተብሎ ይተረጎማል። diff --git a/bible/other/unfaithful.md b/bible/other/unfaithful.md new file mode 100644 index 0000000..78bc5bc --- /dev/null +++ b/bible/other/unfaithful.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ያልታመነ፣ አለመታመን + +“ያልታመነ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው እንዲያደርግ እግዚአብሔር ያዘዘውን ነገር የማያደርገውን ሰው ነው። እንዲህ ማድረግ አለመታመን ነው። + +* ጣዖትን በማምለካቸውና በሌሎች መንገዶችም ለእግዚአብሔር ባልታዘዙ ጊዜ እስራኤላውያን፣ “ያልታመኑ” ተብለዋል። +* ከትዳር ጓደኛው ውጪ የግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚያደርግ ሰው፣ “ያልታመነ” ይባላል። +* “ያልታመነ” በሚለው ቃል እግዚአብሔር የተጠቀመው የእስራኤልን ዐመፀኝነት ለማመልከት ነበር። ለእርሱ እየታዘዙ ወይም እርሱን እያከበሩ አልነበረም። +* መንፈሳዊ ያልሆነ፣ እግዚአብሔርን የማይፈራ፣ እግዚአብሔርን አለመፍራት፣ መንፈሳዊ አለመሆን “መንፈሳዊ ያልሆነ” እና፣ “እግዚአብሔርን የማይፈራ” የተሰኙት ቃሎች እግዚአብሔር ላይ እያመፁ ያለ ሰውን ያመለክታሉ። እግዚአብሔርን ባለማሰብ በክፉ መንገድ መኖር ወይም “እግዚአብሔርን አለመፍራት” መንፈሳዊ አለምሆን ማለት ነው። +* የእነዚህ ሁሉ ቃሎች ትርጕም በጣም ተመሳሳይ ነው። ይሁን እንጂ፣ “እግዚአብሔርን አለመፍራት” እና፣ “እግዚአብሔርን የማይፈራ” የተባሉት ቃሎች በጣም በባሰበት ሁኔታ እግዚአብሔርን ወይም በእነርሱ ላይ ያለውን ሥልጣን የማይቀበሉ ሰዎችን ያመለክታል። +* እግዚአብሔርን በማይፈሩ፣ እርሱንና የእርሱን መንገድ ችላ በሚሉት ላይ እግዚአብሔር ይፈርዳል። diff --git a/bible/other/ungodly.md b/bible/other/ungodly.md new file mode 100644 index 0000000..7b82b62 --- /dev/null +++ b/bible/other/ungodly.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጽድቅ የሌለበት፣ ኀጥእ + +“ጽድቅ የሌለበት” ኀጢአተኛና ምግባረ ምልሹ ማለት ሲሆን፣ “ኀጥእ” ኀጢአት ማድረግን ወይም፣ ኀጢአተኛ መሆንን ያመለክታል። + +* እነዚህ ቃሎች በተለይ የሚያመለክት በእግዚአብሔር ትምህርትና ሕጎች ላይ እያመፁ መኖርን ነው። +* ጽድቅ የሌላቸው ሰዎች በሐሳባቸውም ሆነ በተግባራቸው ዐመፀኞች ናቸው። +* አንዳንዴ፣ “ኀጥእ” የሚለው ቃል በተለይ የሚያመለክተው በኢየሱስ የማያምኑ ሰዎችን ነው። diff --git a/bible/other/unholy.md b/bible/other/unholy.md new file mode 100644 index 0000000..7b82b62 --- /dev/null +++ b/bible/other/unholy.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጽድቅ የሌለበት፣ ኀጥእ + +“ጽድቅ የሌለበት” ኀጢአተኛና ምግባረ ምልሹ ማለት ሲሆን፣ “ኀጥእ” ኀጢአት ማድረግን ወይም፣ ኀጢአተኛ መሆንን ያመለክታል። + +* እነዚህ ቃሎች በተለይ የሚያመለክት በእግዚአብሔር ትምህርትና ሕጎች ላይ እያመፁ መኖርን ነው። +* ጽድቅ የሌላቸው ሰዎች በሐሳባቸውም ሆነ በተግባራቸው ዐመፀኞች ናቸው። +* አንዳንዴ፣ “ኀጥእ” የሚለው ቃል በተለይ የሚያመለክተው በኢየሱስ የማያምኑ ሰዎችን ነው። diff --git a/bible/other/unjust.md b/bible/other/unjust.md new file mode 100644 index 0000000..306d699 --- /dev/null +++ b/bible/other/unjust.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# አለአግባብ፣ አግባብ ያልሆነ፣ ፍትሕ ማጉደል + +“አለ አግባብ” እና፣ “አግባብ ያልሆነ” የተሰኙት ቃሎች ሰዎችን መግፋት፣ ማሳዘን፣ ብዙውን ጊዜ በጣም በሚጎዳ ሁኔት መበደል ማለት ነው። + +* “ፍትሕ ማጉደል” ለሰዎች ከሚገባው ውጪ እነርሱ ላይ መጥፎ ነገር ማድረግ ማለት ነው። አለአግባብ ሰዎችን መጉዳትን ያመለክታል። +* አንዳንዶች በአግባቡ ሲስተናገዱ ሌሎችን አለአግባብ ማስተናገድም፣ “ፍትሕ ማጉደል” ነው። +* አግባብ ባልሆነ መንገድ የሚንቀሳቀስ ሰው፣ “አድልዎ” ያደርጋል፤ ሰዎችን ዕኩል ባለ ማስተናገድም፣ “መጥፎ ተፅዕኖ” ይፈጽማል። diff --git a/bible/other/unlawful.md b/bible/other/unlawful.md new file mode 100644 index 0000000..ab2c270 --- /dev/null +++ b/bible/other/unlawful.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ያልተፈቀደ + +“ያልተፈቀደ” ነገር የሚያደርግ ሰው ሕግ ያፈርሳል። + +* አዲስ ኪዳን ውስጥ፣ “ያልተፈቀደ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው፣ የእግዚአብሔርን ሕግ ማፍረስን ብቻ ሳይሆን ሰው ሠራሽ የአይሁድ ሕግንም ለማፍረስ ጭምር ነው። +* በጊዜ ውስጥ አይሁድ እግዚአብሔር በሰጣቸው ሕግ ላይ የራሳቸውንም ጨምረዋል። ከእነርሱ ሰው ሠራሽ ሕግ ጋር የማይስማማውን አይሁድ፣ “ያልተፈቀደ” ይሉታል። +* ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ በሰንበት ቀን እሸት ቀጥፈው በመብላታቸው፣ በዚያ ቀን ምንም ነገር እንዳይደረግ የደነገገውን የአይሁድ ሕግ ማፍረስ በመሆኑ፣ “ያልተፈቀደ” ብለውታል። +* ንጹሕ ያልሆነ ምግብ መብላት ለእርሱ፣ “ያልተፈቀደ” እንደ ነበር ጴጥሮስ ሲናገር ይህን ምግብ ከበላ አንዳንድ ምግቦችን እንዳይበሉ እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን የሰጠውን ሕግ ማፍረስ መሆኑን ማመልከቱ ነበር። diff --git a/bible/other/unprofitable.md b/bible/other/unprofitable.md new file mode 100644 index 0000000..8393456 --- /dev/null +++ b/bible/other/unprofitable.md @@ -0,0 +1,5 @@ +# የማይጠቅም + +“የማይጠቅም” አንዳች ጠቀሜታ የሌለው ማለት ነው። + +* ይህ ቃል፣ “ጥቅም ያለው” ወይም፣ “የማይገባ” ወይም፣ “እርባና ቢስ” ወይም፣ “ከንቱ” ወይም፣ “ረብ የለሽ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/unrighteous.md b/bible/other/unrighteous.md new file mode 100644 index 0000000..7b82b62 --- /dev/null +++ b/bible/other/unrighteous.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጽድቅ የሌለበት፣ ኀጥእ + +“ጽድቅ የሌለበት” ኀጢአተኛና ምግባረ ምልሹ ማለት ሲሆን፣ “ኀጥእ” ኀጢአት ማድረግን ወይም፣ ኀጢአተኛ መሆንን ያመለክታል። + +* እነዚህ ቃሎች በተለይ የሚያመለክት በእግዚአብሔር ትምህርትና ሕጎች ላይ እያመፁ መኖርን ነው። +* ጽድቅ የሌላቸው ሰዎች በሐሳባቸውም ሆነ በተግባራቸው ዐመፀኞች ናቸው። +* አንዳንዴ፣ “ኀጥእ” የሚለው ቃል በተለይ የሚያመለክተው በኢየሱስ የማያምኑ ሰዎችን ነው። diff --git a/bible/other/upright.md b/bible/other/upright.md new file mode 100644 index 0000000..f51f500 --- /dev/null +++ b/bible/other/upright.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ቅን፣ ቅንነት + +“ቅን” እና፣ “ቅንነት” የእግዚአብሔርን ሕግ እየተከተሉ መኖርን ያመለክታል። + +* የእነዚህ ቃሎች ትርጕም ቀጥ ብሎ መቆምንና በቀጥታ ወደ ፊት ማየትን የሚያካትት ሐሳብ አለው። +* “ቀጥ ያለ” ሰው ለእግዚአብሔር ሕግ የሚታዘዝና ከእርሱ ፈቃድ የሚጋጭ ነገር የማያደርግ ሰው ነው። +* “ታማኝነጥ” እና፣ “ጽድቅ” የተሰኙት ቃሎች ተመሳሳይ ትርጕም ያላቸው ሲሆኑ አንዳንዴ በተጓዳኝ ጥቅም ላይ ይውላሉ፤ ለመሳሌ፣ “ጻድቅና ቅን” እንደሚለው። diff --git a/bible/other/vain.md b/bible/other/vain.md new file mode 100644 index 0000000..2dc9fed --- /dev/null +++ b/bible/other/vain.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ከንቱ፣ ከንቱነት + +“ከንቱ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው ምንም ጥቅም ወይም ዓላማ የሌለውን ነገር ነው። ከንቱ ነገሮች ባዶና እርባነ ቢስ ናቸው። + +* “ከንቱ” እርባና ቢስ ወይም ባዶ ማለት ነው። ትዕቢትና እብሪትን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል። +* በእውነት መጸለይ እንጂ፣ “ከንቱ ቃላት መደጋገም” እንደሌለባቸው ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ነግሮአቸዋል፤ እንዲህ ያለው ቃላትን መደጋገም ብቻውን ትርጕም የሌለው መሆኑን ለማመልከት ነ።ው +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ ጣዖቶች ማዳን መታደግ የማይችሉ ከንቱዎች ተብለዋል። ጥቅመ ቢስና እርባና ቢስ ናቸው። +* አንድ ነገር “ከንቱ” ሆኖ ከተሠራ ከእርሱ መልካም ውጤት ሊገኝ አይችልም። ጥረት ወይም ተግባር ምንም ማከናወን አይችልም። diff --git a/bible/other/veil.md b/bible/other/veil.md new file mode 100644 index 0000000..95f989d --- /dev/null +++ b/bible/other/veil.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መሸፈኛ + +“መሸፈኛ” ብዙውን ጊዜ የሚያመለክተው ራስን ለመሸፈን የሚያገለግለውን በጣም ስስ ልብስ ሲሆን፣ ራስና ፊት እንዳይታይ ይከልላል። + +* ያህዌ ፊት ከነበረ በኋላ እስራኤል የፊቱን ብርሃን እንዳያዩ ለመጋረድ ሙሴ ፊቱን በመሸፈኛ ሸፍኖ ነበር። +* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሴቶች ሕዝብ ባለበት ወይም ወንዶች ባሉበት ቦታ ሲሆኑ ራሳቸውንና ፊታቸውን ይሸፍኑ ነበር። +* “ሸፈነ” የሚለው ግሥ አንድን ነገር እንዳይታይ አደረገ ማለት ነው። +* አንዳንድ ትርጕሞች ቅድስተ ቅዱሳን መግቢያ ላይ ያለውን ግዙፍ መጋረጃ፣ “መሸፈኛ” ብለውታል። ይሁን እንጂ፣ እዚህ ላይ የሚያመለክተው በጣም ከባድ፣ ወፍራምና ግዙፍ ጨርቅ በመሆኑ፣ “መጋረጃ” የሚለው ቃል የበለጠ ትክክል ነው። diff --git a/bible/other/vine.md b/bible/other/vine.md new file mode 100644 index 0000000..223e0d6 --- /dev/null +++ b/bible/other/vine.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የወይን ዛፍ + +“የወይን ዛፍ” ወይን የሚያፈራ የዛፍ ዓይነት ነው። + +* ከመጽሐፍ ቅዱስ እንደምንመለከተው ፍሬ ለማግኘት ሰዎች ወይን ይተክሉ ነበር። +* ወይኑ ግንድ ላይ ቅርንጫፎች ያድጋሉ፤ ብርታትንም ሆነ የሚያስፈልጓቸውን ምግብ የሚያገኙት ከግንዱ ነው። +* ኢየሱስ ራሱን የወይን ግንድ፣ ሰዎችንም ቅርንጫፎች በማለት ጠርቷል። diff --git a/bible/other/vineyard.md b/bible/other/vineyard.md new file mode 100644 index 0000000..016017d --- /dev/null +++ b/bible/other/vineyard.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# የወይን እርሻ + +የወይን እርሻ ወይም ልማት ወይን የሚበቅልበት ወይን፣ በእንክብካቤ የሚያድግበት ቦታ ነው። + +* ወይን መትከልና ማልማት በጣም አድካሚ ሥራ ነው። +* ፍሬዎቹን ከሌቦችና ከእንስሳት ለመጠበቅ ሲባል የወይን እርሻ ዙሪያ ግንብ ይሠራል። +* እግዚአብሔር እስራኤልን እንክብካቤ ቢደረግለትም መልካም ፍሬ ማፍራት ካልቻለ ወይን እርሻ ጋር አመሳስሏቸዋል። diff --git a/bible/other/virgin.md b/bible/other/virgin.md new file mode 100644 index 0000000..37f0876 --- /dev/null +++ b/bible/other/virgin.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ድንግል + +ድንግል የግብረ ሥጋ ግንኙነት ያላደረገች ሴት ናት። + +* ነቢዩ ኢሳይያስ መሲሕ ከድንግል እንደሚወለድ ተናግሯል። +* ማርያም ኢየሱስን የፀነሰችው ድንግል እያለች ነበር፤ ኢየሱስ የሥጋ አባት የለውም። diff --git a/bible/other/vision.md b/bible/other/vision.md new file mode 100644 index 0000000..fa4ebb3 --- /dev/null +++ b/bible/other/vision.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ራእይ + +“ራእይ” የሚለው ቃል አንድ ሰው የሚያየውን ያመለክታል። በተለይ ደግሞ የሚያመለክተው መልእክት ለመስጠት ባልተለመደ ወይም ልዕለ ተፈጥሮአዊ መንገድ እግዚአብሔር ለሰዎች የሚያሳየውን ያመለክታል። + +* ብዙውን ጊዜ ራእይ የሚታየው ሳይተኙ ወይም ሳያንቀላፉ ነው። አንዳንዴ ግን ሰውየው ተኝቶ እያለ የሚያየው ሕልምም ራእይ ይባላል። +* እግዚአብሔር ለሰዎች ራእይ የሚያሳየው በጣም አስፈላጊ ነገር ሊነግራቸው ነው። ለምሳሌ ጴጥሮስ አሕዛብን በሙሉ ልቡ መቀበል እንዳለበት ለመናገር እግዚአብሔር ራእይ አሳይቶት ነበር። diff --git a/bible/other/voice.md b/bible/other/voice.md new file mode 100644 index 0000000..07caaba --- /dev/null +++ b/bible/other/voice.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ድምፅ + +አንድ ሰው ሲናገር ድምፅ ይጠቀማል፤ ስለዚህም ብዙ ጊዜ “ድምፅ” ንግግርን ወይም ሐሳብ ማስተላለፍን ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላል። + +* ምንም እንኳ እርሱ የሰው ዓይነት ድምፅ ባይኖረውም፣ እግዚአብሔር በድምፅ መጠቀሙ ተነግሯል። +* ድምፅ ሰውን በመወከልም ጥቅም ላይ ውሏል፤ ለምሳሌ፣ “የጌታን መንገድ አዘጋጁ እያለ በምድረ በዳ የሚጮኽ ድምፅ” እንደሚለው ይህንንም፣ “አንድ ሰው ምድረ በዳ ውስጥ ሲጮኽ ተሰማ” በማለት መተርጎም ይቻላል። +* አንዳንዴ መናገር የማይችሉ ነገሮችን አስመልክቶም “ድምፅ” ጥቅም ላይ የዋለበት ሁኔታ አለ፤ ለምሳሌ እግዚአብሔር የሠራቸው አስደናቂ ፍጥረታት እርሱ ምን ያህል ታላቅ መሆኑን፣ “ድምፅ” አውጥተው እንደሚናገሩ ዳዊት አመልክቷል። ይህም፣ “የፍጥረታቱ ውበት የእግዚአብሔርን ታላቅነት ያሳያል” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/walk.md b/bible/other/walk.md new file mode 100644 index 0000000..70c3cc5 --- /dev/null +++ b/bible/other/walk.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# መመላለስ + +መመላለስ የሚለው ቃል ብዙ ጊዜ በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ከዋለ፣ “መኖር” ማለት ነው። + +* “ሄኖክ” አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር አደረገ” ማለት ሄኖክ በጣም ወደ እግዚአብሔር በመቅረብ ኖረ ማለት ነው። +* “በመንፈስ መመላለስ” እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና እርሱን የሚያከብር ነገር ለማድረግ በመንፈስ ቅዱስ መመራት ማለት ነው። +* በእግዚአብሔር ትእዛዝ ወይም በእግዚአብሔር፣ መንገድ “መመላለስ” ትእዛዞቹን በመፈጸምና ፈቃዱን በማድረግ መኖር ማለት ነው። +* እግዚአብሔር በሕዝቡ መካከል፣ “እመላለሳለሁ” ሲል በመካከላቸው እኖራለሁ፤ ከእነርሱ ጋር ግንኙነት ይኖረኛል ማለቱ ነው። +* “በተቃራኒ መመላለስ” ከአንድ ሰው ወይም ነገር በሚጻረር መልኩ መኖር ማለት ነው። +* “ከ . . . ኋላ መመላለስ” አንድን ነገር አጥብቆ መፈለግ ማለት ነው። ሌላው የሚያደርገውን ማድረግ ማለትም ይሆናል። diff --git a/bible/other/warrior.md b/bible/other/warrior.md new file mode 100644 index 0000000..1dd074a --- /dev/null +++ b/bible/other/warrior.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ተዋጊ፣ ወታደር + +ሁለቱም ሰራዊት ውስጥ ሆኖ መዋጋትን የሚያመለክቱ በመሆናቸው፣ “ተዋጊ” እና፣ “ወታደር” ትርጕማቸው ተመሳሳይ ነው። ያም ሆኖ ግን፣ መጠነኛ ልዩነትም አላቸው። + +* ብዙ ጊዜ፣ “ተዋጊ” የሚለው በጦር ሜዳ ልምድና ድፍረት ያለውን ሰው የሚያመለክት አጠቃላይና ሰፋ ያለ ቃል ነው። +* በምሳሌያዊ አነጋገር ያህዌ ራሱ፣ “ተዋጊ” እንደ ሆነ ተነግሯል። +* “ወታደር” በጣም ግልጽ በሆነ ሁኔታ በአንድ ሰራዊት ውስጥ ወይም ዐውደ ውጊያ ውስጥ የሚዋጋ ሰው ነው። +* በትርጕምና በአጠቃቀም የተለየ ትርጕም ያላቸው ሁለት ቃላት ሊኖር መቻላቸውን ተርጓሚው ልብ ማድረግ አለበት። diff --git a/bible/other/waste.md b/bible/other/waste.md new file mode 100644 index 0000000..592c20a --- /dev/null +++ b/bible/other/waste.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ማባከን፣ ጠፍ ምድር + +አንድን ነገር ማባከን በቸልታ መወርወር፣ ወይም ያለ አግባብ መጠቀም ማለት ነው። “የባከነ” የጠፋ ወይም ከጥቅም ውጪ የሆነ ነገርን ያመለክታል። + +* “ጠፍ ምድር” የተደመሰሰችና ማንም የማይኖርባት ከተማን የመሰለ ባዶነትን ያመለክታል። +* ከተማን “ጠፍ ማድረግ” ጨርሶ መደምሰስ ማውደም ማለት ነው። diff --git a/bible/other/watch.md b/bible/other/watch.md new file mode 100644 index 0000000..0da12e6 --- /dev/null +++ b/bible/other/watch.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ጠባቂ + +“ጠባቂ” አንድ ነገር በጥንቃቄ የሚመለከት፣ ረጋ ብሎና ቀረብ ብሎ በማስተዋል የሚመረምር ማለት ነው። ቃሉ በርካታ ምሳሌያዊ ትርጕሞችም አሉት። + +* “ለሕይወትህና ለትምህርት ተጠንቀቅ” ማለት ምንጊዜም ንቁ ሁን፣ ኀጢአትና ክፉ ነገርን ለማድረግ አትዘናጋ ማለት ነው። “ዝግጁ ሁን” ማለትም ይሆናል። +* “በጥንቃቄ መጠበቅ” ወይም፣ “በቅርብ ሆኖ መከታተል” ከተባለ አንድ ሰው ወይም አንድን ነገር፣ ከለላ መሆን ክፉ እንዳያገኘው መከላከል ማለት ነው። diff --git a/bible/other/watchtower.md b/bible/other/watchtower.md new file mode 100644 index 0000000..c840ec6 --- /dev/null +++ b/bible/other/watchtower.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# መጠበቂያ ግንብ + +“መጠበቂያ ግንብ” ጠባቂዎች እዚያ ላይ ሆነው ማንኛውንም አደጋ የሚመለከቱበት ቦታ እንዲሆን የተሠራ ረጅም ግንብ ነው። እነዚህ ግንቦች አብዛኛውን ጊዜ የሚሠሩት ከድንጋይ ነው። + +* እነርሱ ላይ ሆነው እህላቸውን ሌቦች ከመሰረቅና ከእንስሳት ለመጠበቅ ባለ ርስቶችም መጠበዚያ ግንብ ይሠራሉ። +* ብዙውን ጊዜ ግንቡ ጠባቂዎቹ ከነቤተሰባቸው የሚኖርበት ክፍሎችም ይኖሯቸዋል፤ በዚህ ሁኔታ ለሊትና ቀን በጥበቅ ይተጋሉ። +* ጠላት ከተማዋን ለማጥቃት ሲመጣ ማየት እንዲቻል የከተማ መጠበቂያ ግንቦች ከከተማዋ በጣም ከፍ እንዲል ተደርጎ ይሠራል። +* መጠበቂያ ግንብ ከጠላቶች የመጠበቅና ከለላ የማግኘት ምሳሌ ነው። diff --git a/bible/other/water.md b/bible/other/water.md new file mode 100644 index 0000000..4ed7310 --- /dev/null +++ b/bible/other/water.md @@ -0,0 +1,10 @@ +# ውሃ፣ ውሆች + +ከመጀመሪያው ትርጕሙ በተጨማሪ፣ “ውሃ” - እንደ ውቅያኖስ፣ ባሕር፣ ሐይቅ ወይም ወንዝን የመሳሰሉ የውሃ አካል ይጨምራል። + +* “ወሆች” የሚለው የሚያመለክተው የውሃ አካላትን ወይም ብዙ የውህ ኣመገኛዎችን ነው። በጣም ስፋት ያለው ውሃን የሚያመለክት አጠቃላይ ቃል ሊሆንም ይችላል። +* ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ፣ “ውሆች” ከባድ ችግርን፣ መከራንና አዳጋች ሁኔታን ያመለክታል። ለምሳሌ እግዚአብሔር በውሆች ውስጥ ብናልፍ እንኳ እንደሚጠብቀን ቃል ገብቷል። +* “ብዙ ውሆች” የሚለው ሐረግ ችግሩ ምን ያህል ብዙ መሆኑን ያሳያል። +* የቤት እንስሳትን፣ “ማጠጣት” ለእነርሱ ውሃ ማቅረብ ማለት ነው። መጥንት ዘመን ብዙውን ጊዜ እንዲህ የሚደረገው በመቅጃ ውሃ ከጉድጓድ በምቅዳትና እንስሶቹ እንዲጠቱ ገንዳ ላይ በማፍሰስ ነበር። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ እግዚአብሔር ለሕዝቡ፣ “የሕያው ውሃ ምንጭ” እንደሆነ ተነግሯል። ይህም ማለት እርሱ የመንፈሳዊ ኀይልና ርካታ ሁሉ ምንጭ ነው ማለት ነው። +* አዲስ ኪዳን ውስጥ ኢየሱስ፣ “ሕያው ውሃ” የሚለውን ቃል የተጠቀመበት ለመለወጥና አዲስ ሕይወት ለማምጣት ሰው ውስጥ የሚሠራውን መንፈስ ቅዱስን ለማመልከት ነበር። diff --git a/bible/other/well.md b/bible/other/well.md new file mode 100644 index 0000000..fc795d7 --- /dev/null +++ b/bible/other/well.md @@ -0,0 +1,11 @@ +# ጉድጓድ፣ ውሃ ማጠራቀሚያ + +መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን፣ “ጉድጓድ” እና “ውሃ መያዣ” ሁለት የተለያዩ የውሃ መገኛ ቦታዎችን ነበር የሚያመለክተው። + +* ጉድጓድ መሬት ውስጥ ያለው ውሃ ወጥቶ እንዲጠራቀምበት ጠለቅ ተደርጎ የሚቆፈር ጉድጓድ ነው። +* ውሃ መያዣም ጠላት ተደርጎ የተቆፈረ ጉድጓድ ሲሆን የዝናብ ውሃ ለማጠራቀም ያገልግላል። +* ብዙውን ጊዜ ውሃ መያዣ ከዐለት ተፈልፍሎ የተሠራ ሲሆን፣ ውሃው እንዳይባክን በመክደኛ ይከደን ነበር። “ውሃ መያዝ የማይችል” የሚባለው መክደኛው ተሰንጥቆ ውሃ የሚያሰርግ ሲሆን ነው። +* ውሃ መያዣዎች 6 ሜትር ጥልቀትና 1 ሜትር ስፋት ይኖራቸዋል። +* ለሰዎችም ሆነ ለእንስሳት ውሃ በጣም አስፈላጊ በመሆኑ የውሃ ጉድጓድ አጠቃቀምን አስመልክቶ ብዙ ፀብና ግጭት ይፈጠራል። +* እነርሱ ውስጥ ምንም ያልተፈለገ ነገር እንዳይገባ ጉድጓድም ሆነ የውሃ መያዣ በትልቅ ድንጋይ ይገጠማሉ። ብዙውን ጊዜ ውሃ ቀድቶ ለማውጣት ባልዲ የታሰረበት ገመድ ይኖራል። +* ዮሴፍና ኤርምያስ ላይ ከሆነው እንደሚታየው አንዳንድ ጊዜ የደረቁ የውሃ መያዣዎች እንደ እስር ቤት ያገለግሉ ነበር። diff --git a/bible/other/wheat.md b/bible/other/wheat.md new file mode 100644 index 0000000..1238d6f --- /dev/null +++ b/bible/other/wheat.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ስንዴ + +ስንዴ ሰዎች ለምግብ የሚያመርቱት እህል ነው። + +* ዘሩ የሚገኘው የስንዴው ተክል ጫፍ ላይ ነው። +* ስንዴት ከታጨደ በኋላ ፍሬው ከገለባው ይለያል። ይህ ሂደት፣ “መውቃት” ይባላል። +* ብዙውን ጊዜ የስንዴው ገለባ ወይም አገዳ ከብቶች እንዲተኙበት መሬት ላይ ይደረጋል። +* ከስንዴው ጋር የሚበቅል ትንሽ ዘር እንክርዳድ ይባላል፤ ለምንም የሚጠቅም ስላልሆነ ይጣላል። +* ሰዎች ስንዴውን ፈጭተው ዱቄቱን ዳቦ ለመሥሪያ ይጠቀሙበታል። diff --git a/bible/other/wine.md b/bible/other/wine.md new file mode 100644 index 0000000..27ed442 --- /dev/null +++ b/bible/other/wine.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ወይን ጠጅ + +ወይን ጠጅ ከወይን ፍሬ ጭማቂ የሚሠራ የተብላላ መጠጥ ነው። ያልተብላላው የወይን ፍሬ ጭማቂም በዚሁ ስም ይጠራል። + +* ወይን ጠጅ ለመሥራት ውስጡ ያለው ፈሳሽ እንዲወጣ ወይን ፍሬው ይጨፈለቃል። በጊዜ ሂደት ጭማቂው ይብላላና አልኮል ይፈጠራል። +* በጥንት ዘመን ወይን ጠጅ ከምግብ ጋር የተለመደ መጠጥ ነበር። እንደ እሁኑ ዘመን ወይን ጠጅ ብዙ አልኮል አልነበረውም። +* ወይን ጠጅ ከመጠጣቱ በፊት ብዙውን ጊዜ ውሃ ይገባበት ነበር። +* አንተ ባለህበት አካባቢ የወይን ጠጅ የማይታወቅ ከሆነ፣ “ውሎ ያደረ የወይን ፍሬ ጭማቂ” ወይም፣ “ከወይን ፍሬ የሚሠራ የተብላላ መጠጥ” ወይም፣ “የተብላላ መጠጥ” በማለት መተርጎም ይችላል። diff --git a/bible/other/winepress.md b/bible/other/winepress.md new file mode 100644 index 0000000..589bd1d --- /dev/null +++ b/bible/other/winepress.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# ወይን መርገጫ + +በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ወይን መርገጫ የወይን ጠጅ ለመሥራት የወይኑ ፍሬ የሚረገጥበት ቦታ ነው። + +* የእስራኤል ወይን መርገጫ መሬት ላይ የተቆፈረ ትልቅ፣ ሰፊ ጉድጓድ ነበር። የወይኑ ዘለላዎች ታችኛው የጉድጓዱ ጠፍጣፋ ቦታ ላይ ይደረጉና የወይኑ ጭማቂ እንዲወጣ ሰዎች በእግራቸው ይረግጡት ነበር። +* ወይን መርገጫ የእግዚአብሔር ቁጣ ሕዝቡ ላይ መፍሰሱን ለማሳየት በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል። diff --git a/bible/other/winnow.md b/bible/other/winnow.md new file mode 100644 index 0000000..357581f --- /dev/null +++ b/bible/other/winnow.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ማበራየት፣ ማበጠር + +“ማበራየት” እና፣ “ማበጠር” ለምግብ የሚሆነውን እህል ከማይፈልጉ ነገሮች መለየት ማለት ነው። ስሞችን መለየትን ወይም መክፈልን አስመልክቶ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሁለቱም ቃሎች በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ውለዋል። + +* ማበራየት ነፋስ ገለባውን እንዲወስደው እህሉንና ገለባውን ወደ አየር በመበተን እህልን ከማይፈለገው ገለባ መለየት ማለት ነው። +* “ማበጠር” የሚባለው ድንጋይን ጠጠርን የመሳሰሉ የማይፈለጉ ነገሮች ከእህሉ እንዲለዩ የተበራየውን እህል በወንፊት ማበጠር ማለት ነው። +* ብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ ጻድቃንን ከኀጢአተኞች የሚለይ አስቸጋሪ ሁኔታን ለማመልከት፣ “መበራየት” እና፣ “ማበጠር” የተሰኙት ቃሎች ጥቅም ላይ ውለዋል። +* እርሱንም ሆነ ሌሎች ደቀ መዛሙርት በእምነታቸው ፈተና እንደሚገጥማቸው ለማመልከት አንድ ጊዜ ኢየሱስ፣ “ማበጠር” በሚለው ቃል ተጠቅሞ ነበር። diff --git a/bible/other/wisemen.md b/bible/other/wisemen.md new file mode 100644 index 0000000..b8f55d0 --- /dev/null +++ b/bible/other/wisemen.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# ጢቢብ፣ ጥበብ + +“ጠቢብ” የሚለው ቃል መልካምና ግብረ ገባዊ ነገሮችን የሚረዳና በተረዳው መሠረት የሚኖር ሰው ነው። እውነትና ግብረ ገባዊ የሆኑ ነገሮችን መረዳት፣ “ጥበብ” ይባላል። + +* ጥበበኛ መሆን መልካም ውሳኔ የማድረግ ችሎታን በተለይም፣ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኙ ነገሮችን መምረጥንም ያካትታል። +* በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት፣ “የዓለም ጥበብ” የዚህ ዓለም ሰዎች ጥበብ የሚሉት በመሠረቱ ግን ሞኝነት የሆነ ነገርን የሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር ነው። +* ጥበበኛ ሰው እንደ ደስታ፣ ሰላም፣ ፍቅር፣ ቸርነትና ትዕግሥትን የመሳሰሉ የመንፈስ ቅዱስ ፍሬዎች በሕይወቱ ያሳያል። diff --git a/bible/other/witness.md b/bible/other/witness.md new file mode 100644 index 0000000..1ac3e74 --- /dev/null +++ b/bible/other/witness.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ምስክር፣ የዓይን ምስክር + +“ምስክር” የሆነውን ነገር በግል የሚያውቅ ማለት ነው። ብዙውን ጊዜ ምስክር የሚባለው እውነት መሆኑን የሚያውቀውን የሚናገር ሰው ነው። “የዓይን ምስክር” እዚያ የነበረና የሆነውን ሁሉ በዓይኑ የተመለክተ ሰው ነው። + +* አንድን ነገር፣ “መመስከር” የሆነውን ነገር ማየት ማለት ነው። +* ምስክር፣ ፍርድ ቤት ቀርቦ ሲሆን ያየውን ወይም የሰማውን ይመሰክራል። +* ምስክሮች ስላዩትና ስለሰሙት እውነቱን መናገር ይጠበቅባቸዋል +* እውነቱን የማይናገር ምስክር፣ “የሐሰት ምስርክ” ይባላል። +* “በመካከላችን ይመስክር” ማለት በመካከላችን ስለ ተደረገው ውል ማስረጃ ይሁን ማለት ነው። ምስክሮች እያንዳንዱ ሰው የሚገባውን እያደረገ መሆኑን ያረጋግጣሉ። diff --git a/bible/other/wolf.md b/bible/other/wolf.md new file mode 100644 index 0000000..5186427 --- /dev/null +++ b/bible/other/wolf.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ተኩላ + +ተኩላ አደገኛ ሥጋ በል አውሬ ሲሆን፣ ከቀበሮ ጋር ይመሳሰላል። + +* ብዙውን ጊዜ ተኩላዎች የሚያድኑት በመንጋ ሆነው ነው። +* የሚያጠቁትን እንስሳ ለመያዝ ተኩላዎች በጣም ፈጣንና ሸማቂ ናቸው። +* የሐሰት መምህራን ለአማኞች አደገኛ ናቸው፤ በጎችን በሚያጠቁ ተኩላዎች የተመሰሉት በዚህ ምክንያት ነው። +* በተለይ፣ ጥሩ ጠባቂ የሌላቸው በጎች ለተኩላ ጥቂት ይጋለጣሉ። diff --git a/bible/other/womb.md b/bible/other/womb.md new file mode 100644 index 0000000..8c34550 --- /dev/null +++ b/bible/other/womb.md @@ -0,0 +1,5 @@ +# ማሕፀን + +“ማሕፀን” እናቱ ውስጥ ያለ ሕፃን የሚኖርበት ነው። + +* አንዳንድ ቋንቋዎች ማሕፀን ለማለት “ሆድ” በተሰኘው ቃል ይጠቀማሉ። diff --git a/bible/other/word.md b/bible/other/word.md new file mode 100644 index 0000000..45ac529 --- /dev/null +++ b/bible/other/word.md @@ -0,0 +1,9 @@ +# ቃል + +“ቃል” አንድ ሰው የተናገረውን ያመለክታል። + +* ለዚህ ምሳሌ የሚሆነን፣ “ቃሌን አላመንህምና” በማለት መልአኩ ለዘካርያስ የተናገረው ነው፤ እንዲህ ማለቱ፣ “የነገርሁህን አላመንህም” ማለቱ ነበር። +* አብዛኛውን ጊዜ ይህ አንድን ቃል ብቻ ሳይሆን መላውን መልእክት ያመለክታል። +* ብዙውን ጊዜ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ቃል”እግዚአብሔር የተናገረውን ወይም ያዘዘውን ሁሉ ይመለከታል፤ “የእግዚአብሔር ቃል” ወይም፣ “የእውነት ቃል” እንደ ተሰኙት። +* አንዳንዴ፣ “ቃል” አጠቃላዩን ንግግር ያመለክታል፣ ለምሳሌ፣ “በቃልና በሥራ የበረታ እንደሚለው። ይህ “በንግግሩም ሆነ በጸባዩ ብርቱ የሆነ” ማለት ነው። +* ይህ ቃል በጣም በተለየ ሁኔታ ጥቅም ላይ የዋለው ኢየሱስ፣ “ቃል” በመባሉ ነው። diff --git a/bible/other/wordoftruth.md b/bible/other/wordoftruth.md new file mode 100644 index 0000000..9223624 --- /dev/null +++ b/bible/other/wordoftruth.md @@ -0,0 +1,6 @@ +# የእውነት ቃል + +“የእውነት ቃል” የእግዚአብሔር ቃል ወይም ትምህርት ሌላ መጠሪያ ነው። + +* የእግዚአብሔር የእውነት ቃል እግዚአብሔር ስለ ራሱ፣ ስለ ፍጥረትና በኢየርሱ በኩል ስላለው የማዳን ዕቅድ ለሰዎች ያስተማረውን ማንኛውንም ነገር ይጨምራል። +* ይህ ቃል እግዚአብሔር የነገረን እውነት፣ የታመነና እውን መሆኑን አጽንዖት ይሰጣል። diff --git a/bible/other/written.md b/bible/other/written.md new file mode 100644 index 0000000..8485014 --- /dev/null +++ b/bible/other/written.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# የተጻፈ + +“እንደ ተጻፈ” ወይም፣ “የተጻፈው” የተሰኙት ቃሎች አዲስ ኪዳን ውስጥ ተደጋግመው ጥቅም ላይ ውለዋል፣ ብዙውን ጊዜ የሚያመለክቱት በዕብራውያን ቅዱሳት መጻሕፍት የተጻፉ ትእዛዞች ወይም ትንቢቶች ነው። + +* አንዳንዴ፣ “እንደ ተጻፈ” የሚለው የሚያመለክተው በሙሴ ሕግ ውስጥ የተጻፉ ነገሮችን ነው። +* ሌላ ጊዜ ደግሞ፣ ከብሉይ ኪዳን ነቢያት አንዱን ለመጥቀስ ነው። +* ይህም፣ “በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈ” ወይም፣ “ከብዙ ዘመን በፊት ነቢያት እንደ ጻፉት” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። +* ሌላ ጊዜ ደግሞ፣ “እንደ ተጻፈ” የሚለውን መተርጎምና ያ ምን ማለት እንደ ሆነ በግርጌ ማስታወሻ ማመልከት ሌላው አማራጭ ሊሆን ይችላል። diff --git a/bible/other/wrong.md b/bible/other/wrong.md new file mode 100644 index 0000000..21488ad --- /dev/null +++ b/bible/other/wrong.md @@ -0,0 +1,7 @@ +# በደል፣ መበደል፣ መጉዳት + +በደል፣ በመደልና መጉዳት ሌላው ሰው ላይ አካላዊ፣ ስሜታዊና ሕግን ተገን በማድረግ ጉዳት ማድረስ ማለት ነው። + +* ሌላው ላይ ጉዳት ማድረስ ትክክል ባልሆነ ፍትሕ በተጓደለበት ሁኔታ ሰውን መጉዳት ማለት ነው። +* አንድን ሰው መበደል የሚባለው ያ ሰው ላይ መጥፎ ወይም ጭካኔ ያለበት ነገር ሲፈጸም ነው። +* ይህ ቃል አንድን ሰው ብቻ ሳይሆን ብዙዎች ላይ ጉዳት ማድረስን በተመለከተም ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል። diff --git a/bible/other/yeast.md b/bible/other/yeast.md new file mode 100644 index 0000000..f404b5d --- /dev/null +++ b/bible/other/yeast.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# እርሾ፣ የቦካ + +እርሾ ሊጥ ኩፍ እንዲል የሚያደርግ ነገር ነው። እርሾ የገባበት ሊጥ የቦካ ይባላል። + +* በጥንት ዘመን ሊጥ እንዲቦካ ወይም ኩፍ እንዲል ከተፈለገ ለጥቂት ቀኖች መቀመጥ ነበረበት። የሚቀጥለው ሊጥ እንዲቦካ ለማድረግ በፊት ከነበረው ሊጥ ጥቂት ተወስዶ እንዲቀላቀል ይደረጋል። +* እስራኤላውያን ከግብፅ ሲወጡ ሊጡ እስኪቦካ ድረስ ለመጠበቅ ጊዜ አልነበራቸውም፤ ስለዚህ ካልቦካ ሊጥ የተጋገረ እንፈራ ይዘው ነበር ጉዞ የጀመሩት። ለዚህ መታሰቢያ እንዲሆን በየዓመቱ አይሁድ የፋሲካን በዓል ሲያከብሩ ያልቦካ እንጀራ ይበላሉ። +* ኀጢአት በሰው ሕይወት እንደሚስፋፋና ሌሎች ላይ ተፅዕኖ እንደሚያሳድር ለማመልከት መጽሐፍ ቅዱስ፣ “እርሾ” በሚለው ቃል ይጠቀማል። ይህ ሐሰተኛ ትምህርትንም ይመለከታል። +* “እርሾ” የእግዚአብሔር መንግሥት ከአንዱ ሰው ወደ ሌላው እንዴት እንደሚተላለፍ ለማመልከት አዎንታዊ በሆነ መልኩም ጥቅም ላይ ውሏል። diff --git a/bible/other/yoke.md b/bible/other/yoke.md new file mode 100644 index 0000000..2036f53 --- /dev/null +++ b/bible/other/yoke.md @@ -0,0 +1,8 @@ +# ቀንበር + +“ቀንበር” ሁለት በሬዎች በአንድነት እንዲሠሩ ለማጣመር የሚረዳ ነገር ነው። “ቀንበር መሸከም” አንድ ዓይነት ኀላፊነት መሸከም ማለት ነው። + +* ቀነበር እንጨት ወይም ብረት ሲሆን ማረሻ ወይም ሰረገላ ለመጎተት ሁለት ወይም ከዚያ በላይ እንስሳትን ያጣምራል። +* ቀንበር በርካታ ምሳሌያዊ ትርጕሞ አሉት። +* ባርነትን፣ ጭቆናን ወይም በጨካኝ መሪ የሚመጣ ስደትን ሊያመለክት ይችላል። +* ጋብቻን፣ ሥራን ወይም ጌታን ማገልገልን እንደ መሳሰሉት ለጋራ ዓላማ በአንድነት መሥራትንም ያመለክታል። diff --git a/manifest.yaml b/manifest.yaml new file mode 100644 index 0000000..3828147 --- /dev/null +++ b/manifest.yaml @@ -0,0 +1,48 @@ +dublin_core: + conformsto: 'rc0.2' + contributor: + - "Tensae Amdeyesus" + - "Burje Duro" + creator: 'Door43 World Missions Community' + description: 'A basic Bible lexicon that provides translators with clear, concise definitions and translation suggestions for every important word in the Bible. It provides translators and checkers with essential lexical information to help them make the best possible translation decisions.' + format: 'text/markdown' + identifier: 'tw' + issued: '2021-03-04' + language: + identifier: 'am' + title: 'አማርኛ (Amharic)' + direction: 'ltr' + modified: '2021-03-04' + publisher: 'Wycliffe Associates' + relation: + - 'am/ulb' + - 'am/obs' + - 'am/obs-tn' + - 'am/obs-tq' + - 'am/tn' + - 'am/ta' + - 'am/tq' + rights: 'CC BY-SA 4.0' + source: + - + identifier: 'tw' + language: 'en' + version: '11' + subject: 'Translation Words' + title: 'Translation Words' + type: 'dict' + version: '11.1' + +checking: + checking_entity: + - 'Wycliffe Ethiopia' + checking_level: '3' + +projects: + - + categories: + identifier: 'bible' + path: './bible' + sort: 0 + title: 'translationWords' + versification: