8 lines
695 B
Markdown
8 lines
695 B
Markdown
|
# ራስን መግዛት
|
||
|
|
||
|
ራስን መግዛት ኅጢአትን ላለማድረግ የራስን ፀባይና ሁለንተና የመቆጣጠር ችሎታ ማለት ነው
|
||
|
|
||
|
* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ራስን መግዛት መልካም ጸባይ ማለትም ተገቢ ያልሆነ ሐሳብን፣ ንግግርንና ድርጊት ማስወገድ ማለት ነው
|
||
|
* ራስን የመግዛት ችሎታ ያለው ሰው አንድ መጥፎ የማድረግ ሐሳብ ሲመጣበት ያንን እንዳያደርግ ራሱን መግታት ይችላል
|
||
|
* ራስን መግዛት አንድን ክርስቲያን የሚያስችል የመንፈስ ቅዱስ ፍሬ ወይም ባሕርይ ነው
|