7 lines
736 B
Markdown
7 lines
736 B
Markdown
|
# ዮናታን
|
||
|
|
||
|
ዮናታን ብሉይ ኪዳን ውስጥ ብዙ ጊዜ ተጠቅሷል። ትርጉሙ፣ “ያህዌ ሰጥቷል” ማለት ነው።
|
||
|
|
||
|
* በጣም የታወቀው ዮናታን የንጉሥ ሳኦል ትልቁ ልጅ ነበር። የዳዊት ጥብቅ ጓደኛ ነበር።
|
||
|
* ብሉይ ኪዳን ውስጥ የተጠቀሱ ሌሎች ዮናታን የተባሉ ሰዎች የሚከተሉትንም የጨምራል፤ የሙሴ የልጅ ልጅ የነበረው፤ የንጉሥ ዳዊት እኅት ልጅ፣ የካህኑ የአብያታር ልጅ፣ ዳዊትን ሲያገለግል የነበረው፣ ኤርምያስ --------ታስሮ የነበረው ዮናታን የተባለውና ሌሎች ብዙዎችም አሉ።
|