8 lines
636 B
Markdown
8 lines
636 B
Markdown
|
# ሆሺያ (ሆሴዕ)
|
||
|
|
||
|
ሆሺያ (ሆሴዕ) በይሁዳ ነገሥታት በአካዝና በሕዝቅያስ ግዛት ዘመን ለዘጠኝ ዓመት የእስራኤል ንጉሥ ነበር።
|
||
|
|
||
|
* ሆሺያ (ሆሴዕ) ከኤፍሬም ነገድ የሆነ የነዌ ልጅ ነበር።
|
||
|
* እርሱንና ሌሎች አሥራ አንድ ሰዎች ምድረ ከንዓንን እንዲሰልሉ በላከው ጊዜ ሙሴ ይሆሺያን (ሆሴዕን) ስም ኢያሱ ወደሚል ለወጠው።
|
||
|
* ሙሴ ከሞተ በኋላ ምድረ ከነዓንን እንዲወርሱ የእስራኤልን ሕዝብ የመራው ኢያሱ ነበር።
|