7 lines
565 B
Markdown
7 lines
565 B
Markdown
|
# ካሌብ
|
||
|
|
||
|
ካሌብ የከነዓንን ምድር እንዲሰልሉ ሙሴ ከላካቸው አሥራ ሁለት እስራኤላውያን አንዱ ነበር።
|
||
|
|
||
|
* ከእነርሱ ትውልድ ወደ ከነዓን ምድር እንዲገቡ እግዚአብሔር የፈቀደላቸው ሰዎች ኢያሱና ካሌብ ብቻ ነበር።
|
||
|
* የኬብሮን ምድር ለእርሱና ለቤተ ሰቡ እንድትሰጥ ካሌብ ጠየቀ። እዚያ የነበሩ ሰዎችን እንዲያሸንፍ እግዚአብሔር እንደሚረዳው አውቆ ነበር።
|