8 lines
567 B
Markdown
8 lines
567 B
Markdown
|
# መኮነን፣ ኵነኔ
|
||
|
|
||
|
“መኮነን” እና “ኵነኔ” አንዳች በደል ከመፈጸሙ የተነሣ ሌላው ላይ መፍረድን ያመለክታል።
|
||
|
|
||
|
* “መኮነን” ካደረገው ጥፋት የተነጃ ያንን ሰው መቅጣትንም ይጨምራል።
|
||
|
* አንዳንዴ፣ “መኮነን” የሚለው በሐሰት ሰውን መክሰስ ወይም ያልተመጣጠነ ፍርድ መስጠት ማለት ሊሆን ይችላል።
|
||
|
* “ኵነኔ” ሰውን የመኮነን ወይም የመክሰስ ተግባር ነው።
|